Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

“የልጄን ነገር አደራ…” እናት ሎሚ

$
0
0

የእናትን መሪር ሐዘን ሰምቸ ሆዴ ተላውሷል፣ የእናትን ጥልቅ ጭንቀቷ፣ ያለ አባት በአሳር በመከራ ያሳደገቻት የእናትን ሎሜ መሪር ሐዘን ተረድቸ ህመም መታመሜ እውነት ሳለ በዝምታ እየቆሰልኩ ማስረጃ መረጃ ፍለጋ መዋተቴ ህመሜን አክብዶታል፡፡  ከጉያዋ ወሽቃ፣ በትንፋሿ አሙቃ፣ ስታገኝ በደስታ፣ ስታጣ ተከፍታ ድሃ አደግ ቤቷን አሟሙቃ ነገን ልጆቿን ለወግ ለማዕረግ የማድረስ ምኞት ተስፋን ሰንቃ ተስፋዋን የተነጠቀች እናት እንባ ውስጤን አድምቶ አቃጥሎታል። እናት ዛሬ ማለዳ በላኩልኝ መልዕክት እንዲህ ይላል “የልጀን ነገር አደራ እባክህ ነፍሴን አሳርፋት” …

ሰው ሆዬ ሲጨንቀው እኔ መረጃን ከምንጩ ከማሰራጨት ባለፈ ሁሉን ማድረግ የሚቻለኝ አድርጎ ይስለኛል፤ እኔ ግን አቅሙ የለኝም! መረጃዎችን ለወገናቸው ጥቅም ቅድሚያ ከሚሰጡ የመንግስትና የድርጅት አባላት በሚስጥር፤ ከቀሩት ወገኖች በአደባባይ የሚደርሰኝ መረጃ የተጣሰው የስደተኛ መብት ይከበር ዘንድ ሁሌም የመረጃ ጉልበቴ ነው! ያገኘኋቸውን መረጃዎች እያጣራሁ ሰሚ ቢገኝ አቀርባቸዋለሁ! ከዚህ ባለፈ ጉልበት የመርዳት አቅሙ እንደሚገመት  የለኝም!

በተለያዩ አቅጣጫዎች መረጃን ፈላፍየ የማግኘቴን ያህል ግን ለመብት ማስከበሩና ለመፍትሔው የመንግስት ተወካይ የቆንስልና ኢንባሲ ሰዎች እንጅ እኔ አቅም ስልጣኑ የለኝም … በመንግስት ተወካዮቻችን በኩልማ መረጃን ለማግኘት እንኳ ከአንድ ተራ ዜጋ ያነሰ መብት እንዳለኝ ስንቶች እንደሚረዱ አላውቅም! መረጃ በማቀበሌ ብቻ “መንግስትን አትወድም፤ ተቃዋሚ ነህ” የሚሉኝ ካድሬዎች አንድ መረጃ ሳቀርብ በአካልና በዋትሳፕ በቡድን ተሰባስበው “በነቢዩ ጽሁፍ ላይ እንዝመት፤ መልስ እንስጠው!” እኔ የማነሳቸውን ጉዳዮች እንኳ መርምረው ስለሰብዐና ብለው፣ ፈጣሪን ፈርተው በስደት የተጨነቀ ወገናቸውን አይደግፉም፣ ስለሰብዕና የቆመው፣ ወገኑን የደገፈውን በስውር ያሳድዱታል፣ ለእነሱ ሁሉም ነገር ድርጅታቻው ነው! እነሱ እንዲህ ናቸው…!

እኔ የሆነና የተጨበጠ ግልጽ ያለ መረጃ  ሳቀርብ እነሱ የተንሸዋረረ ስም ማጥፋቱ ልማድ አድርገውታል! … በዚህ መካከል የተገፋው ወገን ድምጽ ከፍ ብሎ ይሰማኛል! የእናት ሎሜ ረጋስ የአደራ መልዕክት ደግሞ የእኔን የጨካኙን ልብ አርዶታል፤ ሆዴን ያላውሶታል … እኒህን እናት ምን ላድርጋቸው? ከሰሞኑ በውስጤ እየተብላላ ሰላም የነሳኝ እንደ እናት ሎሜ ረጋስ እዚህ ደረጃ ያልደረሱ በሺዎች የሚቆጠሩ ልጆቻቸውን በኮንትራት ልከው ደብዛው የጠፋባቸውን በገጠር ያሉ እናቶችን አስብኳቸው … ታምሜ ሰንበትኩ፤ በቤቴ ውስጥ ሳይቀር ሰላም አጣኝ፤ ህመሜን ተረድቶ የሚያክመኝ ባጣም ችየው የእናት ሎሜን አደራ ለመወጣት የቤዛን ታሪክ በጨርፍታ አሳውቃችኋለሁ!

እህት ቤዛን ሳውዲ ያደረሳት መንገድ …!

በሃያዎቹ የእድሜ ክልል የምትገኘው እህት ቤዛ አሸናፊ እንግዳ ከአሰላ ተነስታ በቦሌ አየር መንገድ በኩል ለተሻለ ኑሮ ፍለጋ ወደ ሳውዲ አረቢያ ያቀናችው ከሶስት አመት በፊት ነበር ። ከዚያ ወዲህ ብዙ ጊዜ ከቤተሰቧ ጋር ትገናኝ ነበር፤ መስከረም 18 ቀን 2008 ዓም ከእህቷ ጋር ከተገናኘች ወዲህ ግን ድምጿ ጠፍቷል። ቤተሰቦችዋ ከወሰዳት ኤጀንሲ እስከ ሳውዲ አሰሪዋ  ድረስ በየአቅጣጫው ሲያፈላልጓት ሰንብተው ለመጨረሻ ያገኘኋት በአሰሪዋ በኩል መረጃ ተገኘ። አሰሪዋ የቤዛን ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን አስረድተው በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሞቷን እንዲያረጋግጡ አሳወቋቸው፡፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርም ስለ አሟሟቷ ምንም ማስረጃ ሳያቀርብ  ቤዛ ራሷን ሰቅላ መግደሏን ለቤዛ ቤተሰቦች አረዷቸው። እናትና የቀሩት ቤተሰቦች ከሀዘኑ በላይ ሞተች የተባለበት መንገድና ስለመሞቷ የፎቶም ሆነ የሰነድ መረጃ አለመቅረቡ ሓዘናቸውን መሪር አደረገው። የቤዛ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ የሚይዙ የሚጨብጡት አጥተው “ሬሳዋ ይላክልን አስመጡልን” ብለው ሲጠይቁ የቤዛ አስከሬን ተቀብሯል “የሚል መልስ ተሰጣቸው። ሞተች የሚለውን ማመን የገደዳቸው እናት ሎሜ ረጋስ መላው ቤተሰብ በቤዛ ዙሪያ የሆነውን በጥርጣሬ ማየት ጀመሩ፡፡ ወላጅ ቤተሰብ ሳይጠየቅና ሳይፈቅድ ምን ሲባል የቤዛ አስከሬን ሳውዲ ላይ ተቀበረ?ለምን?እንዴት? ይህን የቤተሰብ ውል ያለው ጥያቄ ነው፤ ቤተሰብም እኛም ወላጅ ቤተሰብ ሳይጠየቅና ሳይፈቅድ ምን ሲባል የቤዛ አስከሬን ሳውዲ ላይ ተቀበረ? ለምን? እንዴት? እንጠይቃለን!

የቤዛ ቤተሰቦች በተለይም እናት ሎሜ እርማቸውን ሊያወጡ በማይችሉበት መንገድ ከሀዘን ላይ ሐዘን ተደራረበ፤ ተጫነባቸው፡፡ ቤዛ ራሷንና ድሃ አደግ ቤተሰቧን ለመደገፍ ሕጋዊ በተባለው ኤጀንሲ ቪዛ ይዛ ለስራ ወደ ሳውዲ መላኳ እውነት ነው ። በተላከችበት ሃገር በስራ ላይ እንዳለች ስለመሞቷ ቤተሰብ ፈለገው ባይጠይቁ የተገኘው መረጃም ላይገኝ ይችል እንደነበር ቤተሰቦችዋ ያስረዳሉ። ሞታለች የሚለው መርዶም ድፍንፍን ያለ መሆኑ ቤተሰቡን ግራ አጋብቶታል። የተነገራቸው መረጃ የተዛባ ነው እስከ ማለት ደረሰዋል። በዚህ የመከራ አጣብቂኝ ለወደቁ ቤተሰቦች ከቀናት በፊት የለቀቅኩት የአሚናት መረጃ ተስፋን አጭሮባቸው እኔኑ ማፈላለግ ጀመሩ። በእርግጥም ሞታለች ተብሎ ተነግሯቸው በሐዘን ተቀምጠው እርማቸውን ባወጡ በሁለት ዓመታት አሚናት መዲና በሚገኝ አንድ ሆስፒታል ተገኝታለች። በውል የማይታወቅ የመኪና ግጭት አካሏ ጉዳት ከደረሰባት ከሁለት ዓመት በኋላ አሚናት በአብሮ አደጓ በእህት ሀድያና በቀሩት ወገኖቿ ትብብር ሐገር ቤት ገብታለች፣  ለሀገሯ ምድር በቅታለች። ከእናቷና ቤተሰቦቿን ተቀላቅላለች። የአሚናት እውነት የቤዛን ቤተሰቦች ልጃቸው በተመሳሳይ መንገድ እንደ አሚናት ትመጣ ይሆናል የሚል ተስፋን አጭሮላቸዋል፡፡ እናትና እህት የአሚናትን ታሪክ ከሰሙ በኋላ ቤዛ አለች ብለው ተሰፋ አድርገዋል፡፡ “ራሷን ሰቅላ ሞተች” ተብሎ የተነገራቸው አላምን በለው ትተውታል፤ በአንጻሩ ያችን የደስ ደስ ያለት የሚያውቋት ቤዛ “ትመጣለች” ብለው ዓይናቸው በተስፋ ይዋትት ይዟል፡፡ … የቤዛ ነገር ግን የውሃ ሽታ ሆኖ ቀርቷል፡፡ የቤዛ ቤተሰቦች እንደ አሚናት ሁሉ ቤዛ  የፈለገውን ጉዳት ደርሶባትም ይሁን በሕይወት ትቀላቀላቸው ዘንድ ጓጉተዋል … የልጃቸውን ጉዳይ አጣርቸ እንዳሳውቃቸው  ደግሞ እኔኑ ፍለጋ ይዘዋል …

ስለ እህት ቤዛ ዝርዝር መረጃ!

ከተባበሩት ኢምሬት አድራሻየን አግኝታ ልብ ሰባሪውን የቤዛ ታሪክ ያጫዎተችኝ እህት motherየቤዛን እናት እና የመላ ቤተሰቡን ሐዘን ጫፍ ጫፉን  ነበር። ስለሆነው ሁሉ ሙሉ መረጃን አደንደሚያስፈልገኝ ገልጨላት ብዙም ሳይቆይ ከቤዛ እህት እህት ከመአዛ አሸናፊ ጋር አገናኘችኝ፡፡ ከመአዛ በዋትሳፕ ተገናኝተን ስለ ቤዛ ብዙ አጫዎተችኝ ፤ መአዛና ቤዛ መስከረም ሲጠባ በፊስ ቡክ ይገናኙና ያወሩ እንደነበር ፣ ቤዛ ወደ ሃገር ለመምጣት ዝግጅት ላይ እንደነበረች እህት መአዛ ገላልጣ አወጋችኝ ፡፡ የእናቷን መከራና ቤተሰቡ የገባበትን የሐዘን ማጥ ስትናገረው ደግሞ ልብ ይሰብራል፡፡ የቤዛ እናት ወ/ሮ ሎሚ የልጃቸውን መሞት በመረጃ አስረግጦ  የነገረቸው ስለሌለ እንደ አሚናት እናት ወ/ሮ ወርቅነሽ ልጃቸው አደጋ ደርሶባት ተደብቀው እንጅ “ሞተች” ብለው ለማመን ገዷቸዋል። እናም ሌት ተቀን “እህህ” እያሉ እንባቸውን በማዝራት በር በሩን በማየት ቤዛን ይጠብቃሉ … የእናት አንጀት! ምስኪኗ እናት የወ/ሮ ሎሜ ረጋስ ከዓመታት በፊት ወደ ሳውዲ የመጣች አንድ ፍሬ ልጃቸውን በመላከ ሞት የመነጠቃቸው መርዶ እንደ ቀላል፣ እንዳአልባሌ ነገር “ልጅሽ ቤዛ ራሷን ሰቅላ ሞታለች” ተብለው ጎረቤት፡ ዘመድ አዝማድ፤ እድርተኛ ተሰብስቦ፣ ደረት ተመቶ ፣ ሙሾ ተደርድሮ ሀዘን  ቢቀመጡም “ቤዛ ሞታለች” ብለው አላመኑም፡፡ በሐዘን ላይ መሪር ሐዘን ተደራርቦባቸዋል፣ ቅስማቸው ተሰብሯል፡፡

የቤዛ ቤተሰቦች ቤዛ ሞተች በተባለበት የጅዳ ከተማ የምገኘው ለእኔ አፋልገን ብለውኝ ፈቃደኛ መሆኔን አሳውቄያቸዋለሁና በእኔ ላይ ተስፋ ጥለዋል፤ እንዲህ አሉኝ “ነቢዩ ቤዛ ጤነኛ ነች፣ ራሷን ስታ አትታነቅም፣ ግን ሞታም እንደሁ ስለአሟሟቷ መረጃ ሰባስበህ ሞተች በለን ! ካለችም አለች ብለህ የደስታ ብስራት አሰማን፤ እኛ የምንፈልገው በልጃችን ላይ የሆነውን ማወቅ ብቻ ነው፤ እባክህ ተባበረን፡ እባክህ እርዳን” የሚለው መልዕክት ደጋግመው አድርሰውኝ ነበርና ተጨናንቄያለሁ፡፡ ወላጅ ቤተሰብ በውጭ ጉዳይ በኩል የመቅበሪያ ውክልናና ካልላኩ ማስቀበር እንደማይቻል አሳምሬ ባውቅም ፡የቤዛ ከቤተሰብ እውቅና ውጭ መቀበር በእርግጥም አሳሳቢ ነው፡፡ የቤዛ ቤተሰቦች ቤዛ የሆነችውን አፈላልገህ፤ አጣርተህ አሳውቀን ቢሉኝም ፤ “ሞተች” ተብሎ ፎቶም ሆነ ተዛማጅ መረጃ አልቀረበላቸውምና “ቤዛም ትመጣልናለች” ብለው በተስፋ እየተጠባበቁ መሆኑ ደግሞ ከብዶኛል፡፡ የከበደኝ ያለ ነገር አይደለም፣  ወላጅ ዘመድ ሳይሰማ፣ ማንነታቸው ሳይረጋገጥ እንደወጡ የቀሩ ብዙ የስደት ታሪኮችን መስማት ሳይሆን አይቻለሁና የወላጅ  ህመሙ ዘልቆ ያማል !

የቤዛ ቤተሰቦች ”እባክህ ቤዛን  አፋልገን!” እናት ተማጽኖ ካቀረቡልኝ ሳምንት አለፈው፤ ሰምቸው እንዳልሰማሁ ተረጋግቸ ጉዳዩን ውስጥ ውስጡን ማጣራት ይዣለሁ ፤ የቤዛን እህት በተደጋጋሚ ፎቶ እንድትልክልኝ አድርጌ እያቀረብኩና እያራቅኩ በመጠለያው በር ላይ በተደጋጋሚ ወድቀው ካነሳኋቸው እህቶቸ ፎቶዎች ጋር ባመሳስለውም ቤዛን አላገኝኋትም። ቤዛ አዕምሮዋ ታውኮ ራሷን መሰቀሏን በሰበር መረጃ አቅርቤው ነበርና እሱንም ተመለከትኩት፤ ራሷን ሰቀለች የተባለችው እህት ደግሞ የልጆች እናት መሆኗን ከመጠለያው በወቅቱ ያገኘሁት ያስረዳል። ይህም ከቤዛ ጋር አልገናኝ አለኝ … ሌላ መረጃ አስታወስኩ፤ ራሷን ሰቀለች የተባለችው እህት ከመሞቷ ከቀናት በፊት በጀዳ ቆንስል የቅርብ ርቀት ግቢ አትግቢ በሚል የነበረውን ግርግር የሚያሳይ በሚስጥር የተነሳ ተንቀሳቃሽ ምስል በእጀ ይገኛልና እሱኑ እያቀረብኩና እያራቅኩ ማየቴን ቀጠልኩ … ጩኸት ግርግሩ ይታያል!የዚያች እህት ምስል ግን ብዙም ግልጽ አይደለም፤ ከቪዲዮው ፎቶ አንስቸ ለቤዛ ቤተሰቦች ላኩላቸው። ለመለየት ተቸገሩ … እንዲህ እንዲህ እያልኩ ሳምንት ገፋሁት … ተደጋግሞ የሚደርሰኝ የቤዛ ቤተሰቦች ጭንቀትና ተማጽኖ አላስቀምጥ አለኝ! ሰምቸው ጉዳዩን እስካጣራ ብየ ለጊዜው የዘለልኩት ፣ ግን  ሰላም የነሳኝን የቤዛን እናት ጭንቀት የቤዛ ቤተሰቦች የሚያስረዳውን ከእህቷ ከቤዛ የደረሰኝ አንዱን የድምጽ መልዕክት ከፍቼ መስማቴን ቀጠልኩ… እንዲህ ይላል !

“እባክህን ነብዩ ከጎናችን ሁን፣ ይህን የመጣብንን ነገር ተባብረህን የሆነ ነገር ላይ  እንድንደርስ እፈልጋለሁ፣ እባክህን! በቃ ከምነግርህ በላይ ነው፡፡ በተለይም እናቴ በጣም እየተጎዳች ነው:: ምን ማድረግ እንዴት ማድረግ እንዳለብኝ እንኳን ግራ እስኪገባኝ ድረስ በጣም ተጎድታለች፡፡ እሷ ነች ያሳደገችን ፣ አባታችን ልጅ ሆነን ነው የሞተው ፡፡ በመጨረሻም የእሷ ክፍያ ይሄ ሆነ፡፡ እና የሚሰጡን መረጃ እንዳልኩህ በጣም የተለያየ ነው፣ እ …ጓደኛዋን ሳናግራት ነበር ፤ እዛው ዘመድ  ቤት የምትሰራ ልጅ ነችና ሰውየየ የነገረኝ ከመዲና፣ የሚኖሩበት መዲና ነው፣ ወደ ጅዳ ስትጠፋ ነው፣ እ …ዱርየዎች አግኝተዋት ተጫውተውባት ከዚያ ውጭ  ላይ የጣሏት፣ ዓይነት ነገር ነው የነገረኝ የእኔ ሰውየ፣ ሰውየ አይዋሽም ብላ ነው የነገረችኝ፡፡ ከኢንባሲ (ከጅዳ ቆንስል ለማለት ነው) በኩል ደግሞ የምትሰማው ያው እንደነገርንህ ራሷን እንዳጠፋች ነው የሚናገሩት፡፡ በጣም እኔ እንጃ ዝብርቅርቅ ነው ያለብኝ፣ በምትችለው ነገር ተባብረህ  የሆነ ነገር ላይ እንድትደርስልን እለምንሃለሁ ! በቃ በምትችለው ነገር!! የሆነ ብቻ ትክክለኛውን ነገር ቢያንስ ቢያውቅ ሰው አዕምሮው ያርፋል፡፡ ሁለተኛ ነገር የአስከሬኑ ጉዳይ ራሱ እንዴት?  ማን? መጠየቅ እንዳለብኝ አላውቅም ነብዩ፡፡ ከሥራህ በተጨማሪ እንደወንደምነት ነው የምጠይቅህ፣ እንዴት ማድረግ እንዳለብን አላውቅምና ካንተ ራሱ ምክር እፈልጋለሁ በቃ፡፡ ማንም የለም ከጎናችን ፣ እንዳልኩህ እናታችን ነው ያሳደገችን ሌላ ከጎናችን ሆኖ የሚረዳን የሚያግዘን እንደዚህ እንደዚያ አድርጉ ብሎ የሚነግረን የለም!  እዚህ ካሳንችስ ሄደን ነበረ፣ ምንም ዓይነት መረጃ የለም፣ እንዲጠየቅላችሁ የምትፈልጉት ካለ ፎርም ሙሉ ብሎ ነግሮኛል ሰኞ ሒጀ እሞላለሁ፣ እስኪ የሚያመጡትን ነገር ከዚያ ካለ አያለሁ ! እኛጋ ወረቀት ተቀብሎ ቁጭ ማድረግ ነው፣ እኔ “እህቴ ድምጿ ጠፍቶ ወር ከ15 ቀን ሳይሞላ ነበር ለሄደችበት ኤጀንሲ ያሳወቅኩት፣ ጠፍታብኛለችና እናንተ መጠየቅ በሚገባችሁ በኩል ጠይቁልኝ ”ብየ ሰጠሁት፣ ግን ምንም ዓይነት መልስ አልሰጠኝም፡፡ በእኛም ጥረት ላይ  ነው እዚህ ላይ ያለው፡፡ ግን እየተሰጠን ያለው ኢንፎርሜሽን ደግሞ የተለያየ የተዘበራረቀ  ነው፣ እባክህን  እ ባ ክ ህ ን  አንተ አንድ እንድታደርግ እፈልጋለሁ፣ በቃ ! እግዚአብሔር ይርዳህ አንተንም፡፡ ምንድነው ማድረግ ያለብን ነገር? ከዚህ ውጭ ደግሞ የራስህ የሆነ ስለሠራህበት ስለምታውቅ ስለሠራህበት የተወሰነ ምክር እንድትሰጠኝ !”  ይላል ሙሉ መልዕክቱ…

እናም የቤዛን ቤተሰብ አቤቱታና የጭንቀት የድረሱልን ጥሪያቸውን ይድረሳችሁ፤ ስለ እህት ቤዛ አሸናፊ እንግዳ መኖርና መዳረሻ ዙሪያ የተጨበጠ መረጃ ያላችሁ ወገኖች ታሳውቁን ዘንድ አደራየ የጠበቀ ነው!  “እህት ቤዛን አፋልገን ” በማለት አደራ የሰጡኝ  የሚማጸኑኝ የእናትና የቤተሰቡን ጭንቅ ተረድታችሁ ያላችሁን መረጃ ታቀብሉን ዘንድ በትህትና እንማጸናልን !

ቸር ያሰማን !
ነቢዩ ሲራክ
መጋቢት 21 ቀን 2008 ዓም

<!–

–>


Ethiopia: The Width And Depth of The Leadership Gaps Ethiopia Faces – Geeska Afrika

$
0
0

NAIROBI (HAN) March 30. 2016. Public Diplomacy & Regional Security News. BY: Assegid Habtewold. Following my presentation entitled “Bridging The Leadership Gap: For smooth transition and successful post conflict Ethiopia” on March 26, 2016 at Georgetown Marriott Hotel in Washington DC, some audience members chatted with me afterwards, and gave me some feedbacks. While many of them recognized the gap and glad that it was discussed at this conference, some of them challenged whether the elephant in the room is a leadership gap after all. Since the time allotted to each speech was 20 minutes max, it wasn’t possible to provide enough background information. Last year, PRO Leadership Global conducted its annual conference, which was held at Prince George’s Community College. The conference recognized the 3G (Geographic, Generational, & Gender) Leadership Gaps. No one disputes the existence of leadership gap in the Southern and Eastern Hemispheres than in the West. There’s a huge generational gap globally. Research shows that, in just the US alone, 33 million baby boomer leaders are going to retire by the year 2020. The same is true in our case. Who are leading both in Ethiopia and here in the Diaspora? The Ethiopian version baby boomer leaders J are in charge everywhere. Whether it’s within the ruling party or in the opposition camp; whether it’s in the NGOs or in the religious institutions, the dominant decision makers are members of the older generation. There’s nothing wrong with this as far as the contemporary leaders are conscious about the existence of the generational gap and proactively raising their successors. Unfortunately, that is not what has been happening. Likewise, it doesn’t take a genius to figure out that we’re plagued by gender leadership gap. Regardless of their number, which is more 50% and their lion share contributions at family, community, and national levels, enough women aren’t at the front and leading.

 

Once you have the context, please note that this past Saturday, I specifically talked about bridging the leadership gap that hasn’t allowed us to topple dictatorship. If you’re interested, you may consider reading my recent article entitled “Leadership Gap: The main reason why we keep failing to topple dictatorship” that briefly pointed out how our past and contemporary struggles to remove dictatorship and usher our country to a bright future- where there’ll be peace, stability, freedom, democracy, and the rule of law- have been sabotaged because of leadership gap. Some of the audience members who talked to me looked unconvinced. I don’t blame them because the familiar culprits many point their fingers at for our inability to carryout a smooth transition from dictatorship to democracy are TPLF, Derge, America and the Western Countries, even God (many think that we’re cursed), and still others believe that the devil has been messing us up J and the only way out is fasting and prayer. Sorry to spoil their pity parties. We’re the authors of our own failing. It’s not the strength of TPLF. Or the lack of diplomatic supports we haven’t got from TPLF’s allies. These may have some negative contributions toward our quest to make a smooth transition. If we have had competent leaders, we wouldn’t have kept failing. Of course, I’m not talking about leadership gap in numbers. The gap the presentation attempted to show was a quality gap- the lack of leadership competency, not just at the top, at all levels.

 

Some people think that the problem we’ve had is the lack of committed, patriotic, and active followers. These are mainly leaders who’re trying to escape responsibility. Whose responsibility is to attract followers, organize, inspire, & develop them? This is a job primarily of the leadership though it’d be great if the followers become proactive and take initiatives. When people have confidence in their leadership, they’re willing to commit their time, talent, resources, and even their lives. Still others argue that they have the leadership in place. Their problem is the lack of organizational capacity. Again, whose responsibility is to design the right organizational design, recruit the right people to fill the structure, and engage the public at grass root level? The leadership.  There are also some who complain that their leadership is constrained by lack of resources; otherwise, they’d have succeeded in realizing their vision and meeting their goals. Whose responsibility is to be resourceful? The leadership. Of course, there’re also some who specifically point out that our trouble is none other than the constitution, the ethnic federalism, some other faulty policies, and therefore, they shy away from acknowledging the leadership gap as a serious issue. It’s true we need a relevant, timely, and comprehensive constitution that must gain the support of the majority of Ethiopians. We also need appropriate policies and programs, democratic institutions, well-trained human capital to implement these policies and run the institutions, respectively. With the right and competent leadership, these and many other specific, technical, and policy issues would have been resolved easily. However, without the former, having the latter is useless, to say the least.

 

Still others grumble about our culture. They say: It’s the culture that is stupid, not us the leaders. It’s true that status quo is the problem but whose responsibility is to reform the culture if it is a roadblock? Great leaders are those who challenge the status quo even if it means offending the public. China is now heading to be a superpower country. That journey began with a cultural revolution led by Mao Zedong. Though I don’t condone his method, which was violent in the majority of the cases, Cultural Revolution transformed the country, setting China up to enjoy her present state of success. Another example. Research shows that South Korea and Ghana were on the same footing in the 60’s; having almost the same GDP, receiving equal amount of aid, producing similar products and services, etc. Unlike Ghanaian, South Korean leaders employed Cultural Revolution by substituting some of their counter productive cultural values with some powerful values, which in turn enabled them to transform their country from one of the developing countries into one of the developed within a few decades. We have a hope to transform our country but that journey must begin with Cultural Revolution! We need to identify those cultural attributes that are golden, and those that are limiting. And, we need courageous and bold leaders to help us disown the latter, and substitute them with some important values that could empower us to become tolerant, inclusive, hard working, innovative, and so on.

 

Unfortunately, many of our leaders, like the general public, are blind loyal to our culture. Of course, as in the case of all other cultures, there are great cultural attributes and some cultural values we must eradicate if our desire is to make lasting and enduring change. That is why we need transformational leaders. Leaders who are bold enough to poke around our culture, and force us change for good. During the question and answer session, almost all of the participants who stood to comment and ask complained about some of our cultural shortcomings (of course, they didn’t mention the word culture). They criticized our failure to come together, questioned why we divide ourselves along ethnic, region, and religion lines? They wondered why we do this and that. Unlike the Chinese and South Koreans, who overcame insurmountable challenges in unison, we failed to do so because we’re unable to reform our culture courageously. Very few of our problems require advanced technologies, highly trained manpower, intensive resources, and so on. Ethiopia won’t be able to see unity, democracy, stability, prosperity, and freedom until we open our eyes and acknowledge that we are victims of our own culture. Unless we are brave enough to reconfigure our culture, we keep toiling in vain. Blaming one another, pointing our fingers somewhere, and barking at the wrong trees doesn’t cut it. Unfortunately, the task of reforming our culture too desperately needs courageous, selfless, visionary, far-sighted, and transformational leaders. This is the kind of leadership gap I was talking about, not a mere number gap.

 

I had the same challenge following my presentation on March 20 2016 at Resident Inn Marriott Hotel in DC. The theme of my presentation was “The Necessity of Women’s Role in Leadership Positions in Ethiopia”. Some contended that we don’t have a lack of women leaders. They reasoned that a few women leaders should be enough to lead us bridge the gender inequality. I stand with my position. Without having enough and, most importantly, competent women leaders at all levels, it’s impossible to bridge the gender inequality, and gender leadership gap.

 

When I say we have a leadership gap, I’m talking about in terms of their competence. Do they have both hard and soft skills? Are they articulate enough to clearly spell out the mission, motto, brand, goals, and objectives of their organizations? Are they visionary, and most importantly, do they know how to impart the vision to all stakeholders?  Do they have the right values and character? Can they strategize and also put in place contingencies (or at least willing to get help)? Do they have detailed long and short term plans to execute the strategies and meet their goals? Can they set up an organizational design that fits the mission of their respective organization? There’s no one design fits all. We need different types of designs for different kinds of organizations- NGOs, parties, businesses, government agencies, religious institutions, and so on. By the way, I’m not saying that we need to have perfect and readily available leaders. As far as they are humble and willing to learn, we should be okay. These kinds of leaders go ahead of their flock, continue to feed themselves and grow. In his classic Habitudes, Tim Elmore used the starving baker as a metaphor to show how leaders must feed themselves before feeding others. Leaders should first change their inside through the things they take in before they try to change others, and the world outside of them.

 

Last but not least, we- the public- should also take some responsibilities for creating the leadership gap. The 19th C philosopher Alexis de Tocqueville said, The people get the government they deserve. Do we deserve the leaders we have had? If the answer is NO, then, let’s show it by playing a proactive role in selecting and developing leaders we deserve. Of course, that journey should begin with us. Each one of us should become leaders in the area of our passion. Leadership is the birthright of all. If we’ve great leaders everywhere, only the best of us take the top leadership at national, community, party, and organizational levels. Our country cannot become greater and better than its own people and leaders. We also need to learn from our past leaders (adopt and improve their strengths, avoid their mistakes), and the experiences of other leaders around the world. Let’s try our best to play our share in bridging the leadership gaps. In this regard and to play my little share, I’ll share with you a couple of articles in the coming weeks and months, and look forward to hear your feedbacks

– See more at: http://www.zehabesha.com/the-width-and-depth-of-the-leadership-gaps-ethiopia-faces-by-assegid-habtewold/#sthash.qubqtzpf.dpuf

Ethiopia, United States hold bilateral meeting on democracy – New Business Ethiopia

$
0
0

The Working Group provides an opportunity for representatives of the U.S. government and the government of Ethiopia to discuss frankly the full range of governance and human rights issues, the U.S. embassy said in its joint press statement with Ethiopian government.

The discussion at this Working Group addressed a broad range of issues, including election related issues, the situation in the regions of Oromia and Amhara, the annual U.S. Human Rights Report, the important role of civil society in strengthening good governance, Ginbot 7, opportunities for media engagement and training, and the Extractive Industries Transparency Initiative (EITI), among others. 

The government of Ethiopia reaffirmed its commitment to strengthen governance and political pluralism in keeping with the principles enshrined in its constitution.  The government of the United States welcomed the frank discussion and committed to support the efforts of Ethiopia’s government and society in meeting these challenges.

At the conclusion of the meeting the two governments agreed to increase the frequency with which this forum and the in depth discussion it enables is held.

ESAT Radio Wed Mar 30, 2016

ESAT News Analysis Vision Ethiopia Conference March 31, 2016

የሼህ አላሙዲን ሜድሮክ ግማሽ ቢልዩን ብር እንዲከፍል ተወሰነበት

$
0
0
Alamudi
የሼህ አላሙዲን

(ሳተናው) በአራት የመንግስት ኢንተርፕራይዞች ሽያጭና ግዢ ሁለት ክሶች የቀረበበት ሜድሮክ ከእህት ካምፓኒዎቹ አንዱ ሆሪዞን ፕላንቴሽን የግል ካምፓኒ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዲዘጋና የተወዘፈበትን የግማሽ ቢልዩን ብር ዕዳ ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ኢንተርፕራይዝ እንዲከፍል ተወስኖበታል፡፡
ጎጀብ የእርሻ ልማት፣ሆሪዞን አዲስ ጎማ፣ሊሙ የቡና እርሻና በበቃ ቡና የተባሉት ድርጅቶች ለሜድሮክ በመሸጣቸው የቅድመ ክፍያ ተፈጽሞና ሙሉ ክፍያቸው የሚፈጸምበት ጊዜ በውል ስምምነቱ ተጠቅሶ ንብረቶቹ እንዲዘዋወሩ ተደርገው ነበር፡፡
ሆሪዞን ፕላንቴሽን በውሉ ሰፍሮ የነበረውን የክፍያ ጊዜ መከተል ያልቻለው ባስተናገደው የፋይናንስ ቀውስ ምክንያት መሆኑን አስታውቋል፡፡ሆሪዞን በበኩሉ የስድስት ወራት ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠውና በሁሉም ጉዳዩች የተፈጠረውን ስህተት ለማስረዳት እንዲችል ጠይቆ እንደነበርም ለማወቅ ተችሏል፡፡
የከፍተኛው ፍርድ ቤት 8ኛው ችሎት ለወራት ጉዳዩን ሲመለከት መቆየቱን በማስታወስ ሁለቱ ካምፓኒዎች ያቀረቡትን አቤቱታ ሳይቀበል ቀርቷል፡፡በአጠቃላይ የቢልየነሩ ሼህ አላሙዲን ንብረት የሆነው ሜድሮክ እንዲከፍል የሚጠበቀው እዳ 433.571.241 ብር ስለመሆኑ ከቀረበበት ክስና ከተሰጠው ውሳኔ መረዳት ተችሏል፡፡ፍርድ ቤቱ የተላለፈው ውሳኔ በተቀመጠለት የግዜ ገደብ ሳይፈጸም ከቀረም ጥቅሙ እየተሰላ የብሩ መጠን እንደሚጨምር አስጠንቅቋል፡፡
ምንጭ ፎርቹን

The post የሼህ አላሙዲን ሜድሮክ ግማሽ ቢልዩን ብር እንዲከፍል ተወሰነበት appeared first on ሳተናው .

“የልጄን ነገር አደራ! እባክህ ነፍሴን አሳርፋት"እናት ሎሜ ረጋስ

$
0
0

የማለዳ ወግ …

* በኀዘን የሚላወስ እንስፍስፍ የእናት አንጀት

* የኮንትራት ሠራተኛዋን እህት ቤዛን አፋልጉኝ!

ነቢዩ ሲራክ

ሆዴን ያላወሰው የእማማ ሎሜ አደራ

Beza Ashenafi Engida and her mother Lome Regass. እህት ቤዛ አሸናፊ እንግዳ እና እናት ሎሜ ረጋስ

የእናትን መሪር ኀዘን ሰምቼ ሆዴ ተላውሷል፣ የእናትን ጥልቅ ጭንቀቷ፣ ያለ አባት በአሳር በመከራ ያሳደገቻት የእናትን ሎሜ መሪር ኀዘን ተረድቼ ሕመም መታመሜ እውነት ሳለ፤ በዝምታ እየቆሰልኩ ማስረጃና መረጃ ፍለጋ መዋተቴ ሕመሜን አክብዶታል። ከጉያዋ ወሽቃ፣ በትንፋሿ አሙቃ፣ ስታገኝ በደስታ፣ ስታጣ ተከፍታ፣ ድሃ አደግ ቤቷን አሟሙቃ፣ ነገ ልጆቿን ለወግ ለማዕረግ የማድረስ ምኞት ተስፋን ሰንቃ፤ ተስፋዋን የተነጠቀች እናት እንባ ውስጤን አድምቶ አቃጥሎታል። እናት ዛሬ ማለዳ በላኩልኝ መልዕክት እንዲህ ይላል “የልጄን ነገር አደራ! እባክህ ነፍሴን አሳርፋት” …


ሰው ሆዬ ሲጨንቀው እኔ መረጃን ከምንጩ ከማሰራጨት ባለፈ ሁሉን ማድረግ የሚቻለኝ አድርጎ ይስለኛል፤ እኔ ግን አቅሙ የለኝም! መረጃዎችን ለወገናቸው ጥቅም ቅድሚያ ከሚሰጡ የመንግሥትና የድርጅት አባላት በሚስጥር፤ ከቀሩት ወገኖች በአደባባይ የሚደርሰኝ መረጃ የተጣሰው የስደተኛ መብት ይከበር ዘንድ ሁሌም የመረጃ ጉልበቴ ነው! ያገኘኋቸውን መረጃዎች እያጣራሁ ሰሚ ቢገኝ አቀርባቸዋልሁ! ከዚህ ባለፈ ጉልበት የመርዳት አቅሙ እንደሚገመተው የለኝም!

በተለያዩ አቅጣጫዎች መረጃን ፈላፍየ የማግኘቴን ያህል ግን ለመብት ማስከበሩና ለመፍትሔው የመንግሥት ተወካይ የቆንስልና ኤምባሲ ሰዎች እንጅ፤ እኔ አቅም ሥልጣኑ የለኝም … በመንግሥት ተወካዮቻችን በኩልማ መረጃን ለማግኘት እንኳ ከአንድ ተራ ዜጋ ያነሰ መብት እንዳለኝ ስንቶች እንደሚረዱ አላውቅም! መረጃ በማቀበሌ ብቻ “መንግሥትን አትወድም፤ ተቃዋሚ ነህ” የሚሉኝ ካድሬዎች አንድ መረጃ ሳቀርብ በአካልና በዋትሳፕ በቡድን ተሰባስበው “በነቢዩ ጽሁፍ ላይ እንዝመት፤ መልስ እንስጠው!” ከማለት ውጪ፤ እኔ የማነሳቸውን ጉዳዮች እንኳ መርምረው ስለሰብዐና ብለው፣ ፈጣሪን ፈርተው በስደት የተጨነቀ ወገናቸውን አይደግፉም፣ ስለሰብዕና የቆመው፣ ወገኑን የደገፈውን በስውር ያሳድዱታል፣ ለእነሱ ሁሉም ነገር ድርጅታቸው ነው። እነሱ እንዲህ ናቸው! …

እኔ የሆነና የተጨበጠ ግልጽ ያለ መረጃ ሳቀርብ እነሱ የተንሸዋረረ ስም ማጥፋቱ ልማድ አድርገውታል! … በዚህ መካከል የተገፋው ወገን ድምጽ ከፍ ብሎ ይሰማኛል! የእናት ሎሜ ረጋስ የአደራ መልዕክት ደግሞ የእኔን የጨካኙን ልብ አርዶታል፤ ሆዴን ያላውሶታል … እኒህን እናት ምን ላድርጋቸው? ከሰሞኑ በውስጤ እየተብላላ ሰላም የነሳኝ እንደ እናት ሎሜ ረጋስ እዚህ ደረጃ ያልደረሱ በሺዎች የሚቆጠሩ ልጆቻቸውን በኮንትራት ልከው ደብዛው የጠፋባቸውን በገጠር ያሉ እናቶችን አሰብኳቸው … ታምሜ ሰንበትኩ፤ በቤቴ ውስጥ ሳይቀር ሰላም አጣኝ፤ ሕመሜን ተረድቶ የሚያክመኝ ባጣም፤ ችየው የእናት ሎሜን አደራ ለመወጣት የቤዛን ታሪክ በጨረፍታ አሳውቃችኋለሁ!

እህት ቤዛን ሳውዲ ያደረሳት መንገድ …

በሃያዎቹ የዕድሜ ክልል የምትገኘው እህት ቤዛ አሸናፊ እንግዳ፣ ከአሰላ ተነስታ በቦሌ አየር መንገድ በኩል ለተሻለ ኑሮ ፍለጋ ወደ ሳውዲ ዐረቢያ ያቀናችው ከሦስት ዓመት በፊት ነበር። ከዚያ ወዲህ ብዙ ጊዜ ከቤተሰቧ ጋር ትገናኝ ነበር። መስከረም 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ከእህቷ ጋር ከተገናኘች ወዲህ ግን ድምጿ ጠፍቷል። ቤተሰቦችዋ ከወሰዳት ኤጀንሲ እስከ ሳውዲ አሰሪዋ ድረስ በየአቅጣጫው ሲያፈላልጓት ሰንብተው ለመጨረሻ ያገኘኋት በአሰሪዋ በኩል መረጃ ተገኘ። አሰሪዋ የቤዛን ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን አስረድተው በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሞቷን እንዲያረጋግጡ አሳወቋቸው። ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ስለ አሟሟቷ ምንም ማስረጃ ሳያቀርብ ቤዛ ራሷን ሰቅላ መግደሏን ለቤዛ ቤተሰቦች አረዷቸው። እናትና የቀሩት ቤተሰቦች ከኀዘኑ በላይ ሞተች የተባለበት መንገድና ስለመሞቷ የፎቶም ሆነ የሰነድ መረጃ አለመቅረቡ ኀዘናቸውን መሪር አደረገው። የቤዛ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ የሚይዙ የሚጨብጡት አጥተው “አስከሬንዋ ይላክልን፣ አስመጡልን” ብለው ሲጠይቁ “የቤዛ አስከሬን ተቀብሯል“ የሚል መልስ ተሰጣቸው። ሞተች የሚለውን ማመን የገደዳቸው እናት ሎሜ ረጋስ መላው ቤተሰብ በቤዛ ዙሪያ የሆነውን በጥርጣሬ ማየት ጀመሩ። ወላጅ ቤተሰብ ሳይጠየቅና ሳይፈቅድ ምን ሲባል የቤዛ አስከሬን ሳውዲ ላይ ተቀበረ? ለምን? እንዴት? ይህን የቤተሰብ ውል ያለው ጥያቄ ነው፤ ቤተሰብም እኛም ወላጅ ቤተሰብ ሳይጠየቅና ሳይፈቅድ ምን ሲባል የቤዛ አስከሬን ሳውዲ ላይ ተቀበረ? ለምን? እንዴት? እንጠይቃለን!

የቤዛ ቤተሰቦች በተለይም እናት ሎሜ እርማቸውን ሊያወጡ በማይችሉበት መንገድ በኀዘን ላይ ኀዘን ተደራረበ፤ ተጫነባቸው። ቤዛ ራሷንና ድሃ አደግ ቤተሰቧን ለመደገፍ ሕጋዊ በተባለው ኤጀንሲ ቪዛ ይዛ ለሥራ ወደ ሳውዲ መላኳ እውነት ነው። በተላከችበት ሀገር በሥራ ላይ እንዳለች ስለመሞቷ ቤተሰብ ባይጠይቅ፤ የተገኘው መረጃም ላይገኝ ይችል እንደነበር ቤተሰቦችዋ ያስረዳሉ። ሞታለች የሚለው መርዶም ድፍንፍን ያለ መሆኑ ቤተሰቡን ግራ አጋብቶታል። የተነገራቸው መረጃ የተዛባ ነው እስከ ማለት ደረሰዋል። በዚህ የመከራ አጣብቂኝ ለወደቁ ቤተሰቦች ከቀናት በፊት የለቀቅኩት የአሚናት መረጃ ተስፋን አጭሮባቸው እኔኑ ማፈላለግ ጀመሩ። በእርግጥም ሞታለች ተብሎ ተነግሯቸው በኀዘን ተቀምጠው እርማቸውን ባወጡ በሁለት ዓመታት አሚናት መዲና በሚገኝ አንድ ሆስፒታል ተገኝታለች። በውል የማይታወቅ የመኪና ግጭት አካሏ ጉዳት ከደረሰባት ከሁለት ዓመት በኋላ አሚናት በአብሮ አደጓ በእህት ሀድያና በቀሩት ወገኖቿ ትብብር ሀገር ቤት ገብታለች፣ ለሀገሯ ምድር በቅታለች። ከእናቷና ቤተሰቦቿን ተቀላቅላለች። የአሚናት እውነት የቤዛን ቤተሰቦች ልጃቸው በተመሳሳይ መንገድ እንደ አሚናት ትመጣ ይሆናል የሚል ተስፋን አጭሮላቸዋል።

እናትና እህት የአሚናትን ታሪክ ከሰሙ በኋላ ቤዛ አለች ብለው ተሰፋ አድርገዋል። “ራሷን ሰቅላ ሞተች” ተብሎ የተነገራቸውን አላምን ብለው ትተውታል፤ በአንጻሩ ያችን የደስ ደስ ያላት የሚያውቋት ቤዛ “ትመጣለች” ብለው ዓይናቸው በተስፋ ይዋትት ይዟል። … የቤዛ ነገር ግን የውሃ ሽታ ሆኖ ቀርቷል። የቤዛ ቤተሰቦች እንደ አሚናት ሁሉ ቤዛ የፈለገውን ጉዳት ደርሶባትም ይሁን በሕይወት ትቀላቀላቸው ዘንድ ጓጉተዋል … የልጃቸውን ጉዳይ አጣርቼ እንዳሳውቃቸው ደግሞ እኔኑ ፍለጋ ይዘዋል …

ስለእህት ቤዛ ዝርዝር መረጃ

ከተባበሩት ኢምሬት አድራሻየን አግኝታ ልብ ሰባሪውን የቤዛ ታሪክ ያጫወተችኝ እህት የቤዛን እናት እና የመላ ቤተሰቡን ኀዘን ጫፍ ጫፉን ነበር። ስለሆነው ሁሉ ሙሉ መረጃን እንደሚያስፈልገኝ ገልጨላት ብዙም ሳይቆይ ከቤዛ እህት ከመዓዛ አሸናፊ ጋር አገናኘችኝ። ከመዓዛ በዋትሳፕ ተገናኝተን ስለቤዛ ብዙ አጫወተችኝ፤ መዓዛና ቤዛ መስከረም ሲጠባ በፌስ ቡክ ይገናኙና ያወሩ እንደነበር፣ ቤዛ ወደ ሀገር ለመምጣት ዝግጅት ላይ እንደነበረች እህት መዓዛ ገላልጣ አወጋችኝ። የእናቷን መከራና ቤተሰቡ የገባበትን የኀዘን ማጥ ስትናገረው ደግሞ ልብ ይሰብራል። የቤዛ እናት ወ/ሮ ሎሜ የልጃቸውን መሞት በመረጃ አስረግጦ የነገረችው ስለሌለ እንደ አሚናት እናት ወ/ሮ ወርቅነሽ ልጃቸው አደጋ ደርሶባት ተደብቀው እንጅ “ሞተች” ብለው ለማመን ገዷቸዋል። እናም ሌት ተቀን “እህህ” እያሉ እንባቸውን በማዝራት በር በሩን በማየት ቤዛን ይጠብቃሉ … የእናት አንጀት! ምስኪኗ እናት የወ/ሮ ሎሜ ረጋስ ከዓመታት በፊት ወደ ሳውዲ የመጣች አንድ ፍሬ ልጃቸውን በመላከ ሞት የመነጠቃቸው መርዶ እንደ ቀላል፣ እንደአልባሌ ነገር “ልጅሽ ቤዛ ራሷን ሰቅላ ሞታለች” ተብለው ጎረቤት፡ ዘመድ አዝማድ፤ እድርተኛ ተሰብስቦ፣ ደረት ተመትቶ፣ ሙሾ ተደርድሮ ኀዘን ቢቀመጡም “ቤዛ ሞታለች” ብለው አላመኑም። በኀዘን ላይ መሪር ኀዘን ተደራርቦባቸዋል፣ ቅስማቸው ተሰብሯል።

የቤዛ ቤተሰቦች፤ ቤዛ ሞተች በተባለበት የጅዳ ከተማ የምገኘው ለእኔ አፋልገን ብለውኝ ፈቃደኛ መሆኔን አሳውቄያቸዋለሁና በእኔ ላይ ተስፋ ጥለዋል፤ እንዲህ አሉኝ “ነቢዩ ቤዛ ጤነኛ ነች፣ ራሷን ስታ አትታነቅም፣ ግን ሞታም እንደኹ ስለአሟሟቷ መረጃ ሰባስበህ ሞተች በለን! ካለችም አለች ብለህ የደስታ ብስራት አሰማን፤ እኛ የምንፈልገው በልጃችን ላይ የሆነውን ማወቅ ብቻ ነው፤ እባክህ ተባበረን፡ እባክህ እርዳን” የሚለው መልዕክት ደጋግመው አድርሰውኝ ነበርና ተጨናንቄያለሁ። ወላጅ ቤተሰብ በውጭ ጉዳይ በኩል የመቅበሪያ ውክልና ካልላኩ ማስቀበር እንደማይቻል አሳምሬ ባውቅም፤ የቤዛ ከቤተሰብ እውቅና ውጭ መቀበር በእርግጥም አሳሳቢ ነው። የቤዛ ቤተሰቦች ቤዛ የሆነችውን አፈላልገህ፤ አጣርተህ አሳውቀን ቢሉኝም፤ ”ሞተች“ ተብሎ ፎቶም ሆነ ተዛማጅ መረጃ አልቀረበላቸውምና ”ቤዛም ትመጣልናለች“ ብለው በተስፋ እየተጠባበቁ መሆኑ ደግሞ ከብዶኛል። የከበደኝ ያለ ነገር አይደለም፣ ወላጅ ዘመድ ሳይሰማ፣ ማንነታቸው ሳይረጋገጥ እንደወጡ የቀሩ ብዙ የስደት ታሪኮችን መስማት ሳይሆን አይቻለሁና የወላጅ ሕመሙ ዘልቆ ያማል።

የቤዛ ቤተሰቦች ”እባክህ ቤዛን አፋልገን!” እናት ተማጽኖ ካቀረቡልኝ ሣምንት አለፈው፤ ሰምቸው እንዳልሰማሁ ተረጋግቼ ጉዳዩን ውስጥ ውስጡን ማጣራት ይዣለሁ፤ የቤዛን እህት በተደጋጋሚ ፎቶ እንድትልክልኝ አድርጌ እያቀረብኩና እያራቅኩ በመጠለያው በር ላይ በተደጋጋሚ ወድቀው ካነሳኋቸው እህቶቸ ፎቶዎች ጋር ባመሳስለውም ቤዛን አላገኘኋትም። ቤዛ አዕምሮዋ ታውኮ ራሷን መሰቀሏን በሰበር መረጃ አቅርቤው ነበርና እሱንም ተመለከትኩት፤ ራሷን ሰቀለች የተባለችው እህት ደግሞ የልጆች እናት መሆኗን ከመጠለያው በወቅቱ ያገኘሁት ያስረዳል። ይህም ከቤዛ ጋር አልገናኝ አለኝ … ሌላ መረጃ አስታወስኩ፤ ራሷን ሰቀለች የተባለችው እህት ከመሞቷ ከቀናት በፊት በጅዳ ቆንስል የቅርብ ርቀት ግቢ አትግቢ በሚል የነበረውን ግርግር የሚያሳይ በሚስጥር የተነሳ ተንቀሳቃሽ ምስል በእጄ ይገኛልና እሱኑ እያቀረብኩና እያራቅኩ ማየቴን ቀጠልኩ … ጩኸት ግርግሩ ይታያል! የዚያች እህት ምስል ግን ብዙም ግልጽ አይደለም፤ ከቪዲዮው ፎቶ አንስቼ ለቤዛ ቤተሰቦች ላኩላቸው። ለመለየት ተቸገሩ … እንዲህ እንዲህ እያልኩ ሣምንት ገፋሁት … ተደጋግሞ የሚደርሰኝ የቤዛ ቤተሰቦች ጭንቀትና ተማጽኖ አላስቀምጥ አለኝ! ሰምቼው ጉዳዩን እስካጣራ ብዬ ለጊዜው የዘለልኩት፣ ግን ሠላም የነሳኝን የቤዛን እናት ጭንቀት የቤዛ ቤተሰቦች የሚያስረዳውን ከእህቷ ከቤዛ የደረሰኝ አንዱን የድምጽ መልዕክት ከፍቼ መስማቴን ቀጠልኩ … እንዲህ ይላልለ፡-

“እባክህን ነብዩ ከጎናችን ሁን፣ ይህን የመጣብንን ነገር ተባብረኸን የሆነ ነገር ላይ እንድንደርስ እፈልጋለሁ፣ እባክህን! በቃ ከምነግርህ በላይ ነው። በተለይም እናቴ በጣም እየተጎዳች ነው። ምን ማድረግ እንዴት ማድረግ እንዳለብኝ እንኳን ግራ እስኪገባኝ ድረስ በጣም ተጎድታለች። እሷ ነች ያሳደገችን፣ አባታችን ልጅ ሆነን ነው የሞተው። በመጨረሻም የእሷ ክፍያ ይሄ ሆነ። እና የሚሰጡን መረጃ እንዳልኩህ በጣም የተለያየ ነው፣ እ … ጓደኛዋን ሳናግራት ነበር፤ እዛው ዘመድ ቤት የምትሠራ ልጅ ነችና ሰውየየ የነገረኝ ከመዲና፣ የሚኖሩበት መዲና ነው፣ ወደ ጅዳ ስትጠፋ ነው፣ እ … ዱርየዎች አግኝተዋት ተጫውተውባት ከዚያ ውጭ ላይ የጣሏት፣ ዓይነት ነገር ነው የነገረኝ የእኔ ሰውየ፣ ሰውየየ አይዋሽም ብላ ነው የነገረችኝ። ከኤምባሲ (ከጅዳ ቆንስል ለማለት ነው) በኩል ደግሞ የምትሰማው ያው እንደነገርንህ ራሷን እንዳጠፋች ነው የሚናገሩት። በጣም እኔ እንጃ ዝብርቅርቅ ነው ያለብኝ፣ በምትችለው ነገር ተባብረህ የሆነ ነገር ላይ እንድትደርስልን እለምንሃለሁ! በቃ በምትችለው ነገር!! የሆነ ብቻ ትክክለኛውን ነገር ቢያንስ ቢያውቅ ሰው አዕምሮው ያርፋል። ሁለተኛ ነገር የአስከሬኑ ጉዳይ ራሱ እንዴት? ማን? መጠየቅ እንዳለብኝ አላውቅም ነብዩ። ከሥራህ በተጨማሪ እንደወንድም ነው የምጠይቅህ፣ እንዴት ማድረግ እንዳለብን አላውቅምና ካንተ ራሱ ምክር እፈልጋለሁ በቃ። ማንም የለም ከጎናችን፣ እንዳልኩህ እናታችን ነው ያሳደገችን፤ ሌላ ከጎናችን ሆኖ የሚረዳን የሚያግዘን እንደዚህ እንደዚያ አድርጉ ብሎ የሚነግረን የለም! እዚህ ካሳንችስ ሄደን ነበረ፣ ምንም ዓይነት መረጃ የለም፣ እንዲጠየቅላችሁ የምትፈልጉት ካለ ፎርም ሙሉ ብሎ ነግሮኛል፤ ሰኞ ኺጄ እሞላለሁ፣ እስኪ የሚያመጡትን ነገር ከዚያ ካለ አያለሁ! እኛጋ ወረቀት ተቀብሎ ቁጭ ማድረግ ነው፣ እኔ “እህቴ ድምጿ ጠፍቶ ወር ከ15 ቀን ሳይሞላ ነበር ለሄደችበት ኤጀንሲ ያሳወቅኩት፣ ጠፍታብኛለችና እናንተ መጠየቅ በሚገባችሁ በኩል ጠይቁልኝ ”ብየ ሰጠሁት፣ ግን ምንም ዓይነት መልስ አልሰጠኝም። በእኛም ጥረት ላይ ነው እዚህ ላይ ያለው። ግን እየተሰጠን ያለው ኢንፎርሜሽን ደግሞ የተለያየ የተዘበራረቀ ነው፣ እባክህን እ – ባ – ክ – ህ – ን አንተ አንድ እንድታደርግ እፈልጋለሁ፣ በቃ! እግዚአብሔር ይርዳህ አንተንም። ምንድነው ማድረግ ያለብን ነገር? ከዚህ ውጭ ደግሞ የራስህ የሆነ ስለሠራህበት ስለምታውቅ ስለሠራህበት የተወሰነ ምክር እንድትሰጠኝ!” ይላል ሙሉ መልዕክቱ …

እናም የቤዛን ቤተሰብ አቤቱታና የጭንቀት የድረሱልን ጥሪያቸውን ይድረሳችሁ፤ ስለእህት ቤዛ አሸናፊ እንግዳ መኖርና መዳረሻ ዙሪያ የተጨበጠ መረጃ ያላችሁ ወገኖች ታሳውቁን ዘንድ አደራዬ የጠበቀ ነው! “እህት ቤዛን አፋልገን” በማለት አደራ የሰጡኝ የሚማጸኑኝ የእናትና የቤተሰቡን ጭንቅ ተረድታችሁ ያላችሁን መረጃ ታቀብሉን ዘንድ በትህትና እንማጸናልን!

ቸር ያሰማን!

ነቢዩ ሲራክ

መጋቢት 21 ቀን 2008 ዓ.ም.

ኢህአዴግ ኅብረ ብሔር ፓርቲ ሲሆን ኤፈርትና ሚድሮክ ይዋሃዳሉ?

$
0
0

ኢህአዴግን ወደ ኅብረ ብሔር ፓርቲ የማሸጋገር ሥራ እየተሰራ መሆኑንን ሃይለማርያም ደሳለኝ የአገሪቱን “ምሁራን” ባናገሩበት ወቅት ፍንጭ ሠጥተዋል። የዛሬ ሰባት ዓመት ከመስከረም 5 እስከ 7 ቀን 2001 ዓ.ም ሃዋሳ ተካሂዶ በነበረ የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ አቶ መለስ ድርጅታቸው ወደ ብሄራዊ ፓርቲ ወይም አሃዳዊ ፓርቲ ስለመሸጋገሩ እየተጠና መሆኑንን ተናገረው በቀጣዩ ጉባኤ ሪፖርቱ እንደሚቀርብ ቃል ገብተው ነበር። ጥያቄው ዝም ብሎ የቀረበ ሳይሆን ታስቦበትና ከዚህ ቀደም የተሰጠውን መልስ በማስታወስ ነበር። ይህ የሚያሳየው አሃዳዊ ፓርቲ የመሆን ጉዳይ የዛሬ አለመሆኑን ነው።

ከብአዴን እንደሆነ የጠቀሰ አንድ ጉባኤተኛ ጥያቄውን ሲያነሳ ቀደም ሲል ይህ ጉዳይ ተነሥቶ እንደነበር ጠቆመ። በማስከተልም በወቅቱ ጥያቄው ሲነሳ አጥኚ ግብረ ሃይል መሰየሙን አወሳ። አያይዞም “ጉዳዩ የት ደረሰ?” በሚል ማሳሰቢያ መሰል ንግግር ምላሽ ጠየቀ። እንደውም አጥኚው ክፍል ምላሽ ቢሰጥበት ሲል መንገድ አመላከተ። በወቅቱ አቶ ተፈራ ዋልዋም ወ/ሮ አዜብ መስፍን ጎን ተቀምጠው ለጥያቄው ድጋፍ ሰጥተው እንደነበርም በጉባኤው የተሳተፉ ያስታውሳሉ። ሌሎች ድጋፍ የሰጡም ነበሩ።

አቶ መለስ ድርጅታቸው ኅብረ ብሔር እንዲሆን ለቀረበው ጥያቄ “ይህንኑ ጉዳይ እንዲያጠና የተቋቋመው ሃይል እያጠናው ነው” ሲሉ ነበር የመለሱት። በመልሳቸው ትግበራው የጥያቄውን ያህል ቀላል ጉዳይ እንደማይሆን አልሸሸጉም ነበር። ይህንኑ የአቶ መለስ መልስ ተከትሎ ወዲያውኑ የተለያዩ አስተያየቶች ተሰነዘሩ። የአሁኑ ብአዴን “ኢህዴን” ተብለህ መጠራት አትችልም ተብሎ ወደ ብአዴን የተከለሰው የእነ አዲሱና በረከት ድርጅት በነሱም ባይሆን በሌሎች አባላቱ በኩል ቅሬታውን አሰምቷል። ከሁሉም በላይ ግን ሚዛን የደፋው የኢህአዴግ አባልና አጋር ድርጅቶች ኤፈርት ላይ የሚያሰሙት ሹክሹክታ ነበር። ኤፈርትን “ቦዬ” በማለት አጥብቀው የሚጠሉት የኦህዴድ ሰዎች ናቸው። “ቦዬ” ማለት ያገኘውን ሁሉ የሚያግበሰብስ አሳማ እንደ ማለት ነው።

በሌላ በኩል ኢህአዴግን ኅብረ ብሔር ፓርቲ እንዳይሆን በግንባር ቀደምትነት ቅሬታ የሚያሰማው ህወሃት ነው። በጉዳዩ ዙሪያ በቂ መረጃ ያላቸው እንደሚሉት ህወሃት በሃሳቡ የማይስማማው ኤፈርት የተሰኘው የድርጅቱ የንግድ ኢምፓየር ባካበተው ሃብትና ነጻ አውጪው ግንባር ካለው የቆየ ህልሙ በመነሳት እንደሆነ ይነገራል። ኢህአዴግ ኅብረ ብሔር ፓርቲ ከሆነ በቅድሚያ በግንባሩ ውስጥ ያሉት ድርጅቶች ይከስማሉ። ድርጅቶቹ ከከሰሙ ያላቸው ሃብት ይቀላቀላል። የሁሉም ድርጅቶች የንግድ ተቋማት ተዋህደው ከሁሉም ወገኖች የተውጣጡ የቦርድ አባልት እንዲመሩት ይደረጋል። ራሱን የትግራይ ነጻ አውጪ ግምባር ብሎ ለሚጠራው ህወሃት ይህ አካሄድ ትክክለኛ የውኅደት አሠራር ቢሆንም እስካሁን ሊዋጥለት ያልቻለ እውነታ ነው፡፡

ከራሱ ከህወሃት አባላት በየጊዜው የሚያፈተልከው የኤፈርት ጉዳይ እስካሁን መልስ ቀርቦበት አያውቅም። ከህወሃት አባላትና ደጋፊዎች ዘንድም ልዩ ጥያቄ የሚነሳው በጀቱ የት ደርሷል? ካፒታሉ በጥሬ ገንዘብና በቁስ ሲተመን በጥቅሉ ምን ያህል ሃብት አለው? ለምን ኦዲት አይደረግም? የኦዲት ሪፖርትስ ለምን አይቀርብበትም? የሚሉና በርካታ የግልጽነት ችግሮች ናቸው። መልስ ግን የለም። የሚገርመው ግን ኤፈርትን በተለያየ የአመራር ደረጃ ይመሩ የነበሩ ከኃላፊነት ሲነሱ ወይም ሲባረሩ፣ ከአገር ሲለቁ ወይም ሥራ ሲለቁ ስለ ድርጅቱ የሚሉት ነገር አለመኖሩ ነው።

ህወሃት በዘመነ ህንፍሽፍሽ ለሁለት ተሰንጠቆ ስለ መበስበስ አደጋ በአደባባይ ሲነገር፣ ሙስና ስልታዊ መምቻ መሳሪያ ሆኖ ሲታወጅና የመለስን ህልውና የተፈታተኑ ናቸው የተባሉትን ሲከረቸሙ፣ አንዱ አባራሪ ሆኖ ሌላው ሲባረር የኤፈርት ጉዳይ ግን ለሁሉም ወገኖች በእኩል ደረጃ ሚስጥርነቱ የተጠበቀ መሆኑ ነው።አባራሪውም ሆነ ተባራሪው ኤፈርት ላይ ዝግ ናቸው። ኦዲት ተደርጎ እንደማያውቅ በገደምዳሜ ከመናገራቸው በቀር እነሱም ሲፈጩና ሲከኩ በነበረበት ወቅት ስለሚያውቁት ሃቅ አያወሩም፤ አያብራሩም፤ አይጽፉም። ከሁለት ዓመት በፊት በድንገት ከኤፈርት ዋና ኃላፊነታቸው ሳይሰናበቱ ካገር ወጥተው ስደትን የተቀላቀሉት የህወሃት ሰው ምንም አለመተንፈሳቸው አግራሞቱን እጅግ የሚያሰፋ እንደሆነ ብዙዎች ያምናሉ። እናም ይህ እውነት ባለበት ሁኔታ ኢህአዴግን ኅብረ ብሔር ፓርቲ ለማድረግ ታስቧል የሚባለው ቧልት ከመሆን አይዘልም የሚል ስምምነት አለ።

ቀደም ሲል ሲብላሉና በተባራሪ ሲነሱ የነበሩ ጉዳዮች አሁን አሁን አደባባይ መውጣት ጀምረዋል። “ታላቋ ትግራይ” ድንበሯ ኤርትራን ዘልቆ እንደሚገባ አፍቃሪ ህወሃት ድረገጾች ይፋ እያደረጉ ነው። ከኤርትራ በኩል ምላሽ ባይሰጥም “ትግራዋይ” ኤርትራን ጠቅልላ “የታፈረችና የተከበረች ታላቅ አገር” ለመሆን የሌሎችን የመብትና የማንነት ጥያቄ እየጨፈለቀች በመገስገስ ላይ መሆንዋ አሁንም የሃይለማርያምን ቃል ትርጉም አልባ የሚያደርግ ስለመሆኑ ተቺዎች ይናገራሉ።

አሁን ከፖለቲካው ጡዘት ጋር ተዳምሮ ቦዬ የደረሰበት ደረጃ የድርጅቶችን ውህደት የማይታሰብ ያደርገዋል የሚሉ ወገኖች ሃሳቡን “ጊዜ ወለድ ማደናገሪያ” ይሉታል። ላለፉት 25ዓመታት አገር እየመራ በሽፍትነት ዘመኑ “የትግራይ ነጻ አውጪ” የሚለውን ስሙን ለመቀየር የሚያንቀው ህወሃት፣ ስሙን ፍቆ፣ ሃብቱን አዋህዶ፣ ለአብላጫ ድምጽና ለአብዛኞች ውክልና ለመገዛት ምሎ አሃዳዊ ፓርቲ ሊሆን ይችላል ብሎ ማሰብ “አሳማን ከተፈጥሮው ህግ ውጪ ዶሮ የማድረግ ያህል ነው” በማለት በሃሳቡ የሚሳለቁ ጥቂት አይደሉም። ምናልባት በእኩይ ሳይንሳዊ “ጥበብ” ተግባራዊ ማድረግ የሚቻልበት ዘመን እስኪመጣ ላሁኑ የማይታሰብ ነው ይላሉ፡፡

ለአገራዊ ጉዳይና ለአገሪቱ ታሪካዊ ዳራዎች ደንታ የሌለው ህወሃት፣ አገሪቱን ባህር አልባ ያደረገው ህወሃት፣ ዜጎቹን የሚጨፈጭፈው ህወሃት፣ የኢትዮጵያን ትልቅነትን አጥብቆ የሚጠላው ህወሃት፣ የሚምልባቸውን አርሶ አደሮች የሚበላው ህወሃት፣ ክልሉን እያሰፋ ሌሎችን የሚያቀጭጨው ህወሃት፣ ባህሪውና ፍጥረቱ ሁሉ ብሔራዊ የሚባሉ የአንድነት ማሳያ ታሪኮችን የሚበላው ህወሃት፣ አገሪቱን በጎሳና በብሔር ቆራርጦ ወደ ረመጥነት የቀየረው ህወሃት፣ ህጻናት አረጋዊ ሳይል በአልሞ ተኳሾች የሚገድለው ህወሃት፣ እመራቸዋለሁ ከሚላቸው ዜጎች ይልቅ ለሌሎች ክብር የሚሰጠው ህወሃት፣ በሙስናና በዝርፊያ “እስከ እንጥሉ የገማው” ህወሃት፤ ዓላማው፣ ሃሳቡና ፍጥረቱ ውኅደት አድርጎ ብሔር ተኮር ውጥኑን ሊያስቀይረው አያስችለውም ሲሉ ዜናውን ከጅምሩ ያጣጥሉታል።

እነዚህ ወገኖችን ጨምሮ በርካታ የኦህዴድ አባላት ሚድሮክና ኤፈርት ግንኙነት እንዳላቸው ያምናሉ። የሼኽ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ ድንገት ሃብታም መሆንና ግብር እንኳን ሳይከፍሉ ኦሮሚያ ላይ እንዲፈነጩ የተፈቀደላቸው ከህወሃት ጋር ባላቸው የንግድ ትሥሥር እንደሆነ የኦህዴድ ከፍተኛ አመራሮች ሳይቀሩ ያምናሉ። እነዚህ ወገኖች ህወሃት አሃዳዊ ፓርቲ የሚሆነው ኤፈርትን በኦፊሴል ከሚድሮክ ጋር ሲያዋህድ እንደሆነ ይጠቅሳሉ። አሁን አሁን ኤፈርት ወርቅ ባለበት ሚድሮክን እየተከተለ መሬት መመራቱ የዚሁ የግንኙነቱ ማደግ ውጤት እንደሆነ እነዚሁ ክፍሎች ይናገራሉ።

ከሁሉም በላይ በ2001 ሃዋሳ በተደረገው የኢህአዴግ ጉባኤ በተባለው መሰረት ጉዳዩን እንዲያጠና የተሰየመው ኮሚቴ ጥናቱ ስንት ዓመት የሚፈጅ ሆኖ ነው የጥናቱ ውጤት የማይገለጸው? ከ2001 በፊት የተቋቋመው ኮሚቴ ለመሆኑ አለ? እነማን ናቸው? ጥናቱስ ተካሂዷል? ወይስ ጨበጣ ነው? አቶ መለስ አጥኚው ኮሚቴ የጥናቱን ውጤት በ2003 ኦህዴድ በሚያዘጋጀው የአዳማው ጉባኤ ያቀርባል ብለው ነበር። ዛሬ ድረስ የተሰማ ነገር የለም። ስለ ጉዳዩ የምታውቁ አስተያየታችሁን ላኩልን።

ትግራይን መልሶ ለማቋቋም የተመሠረተው ኤፈርት በስድስት ዘርፎች ማለትም በፋብሪካ ምርት (ማኑፋክቸሪንግ)፣ በአገልግሎት ሰጪ፣ በሸቀጥ ንግድ፣ በግንባታ (ኮንስትራክሽን)፣ በማዕድን ፍለጋ እና በግብርና ሥራ የተሰማሩ የ14 ኩባንያዎች ባለቤት እንደሆነ በድረገጹ ላይ ተመልክቷል፡፡ ከእነዚህ መካከል መስፍን ኢንጂነሪንግ፣ መሰቦ የሲሚንቶ ፋብሪካ፣ አዲግራት የሚገኘው የመድኃኒት ፋብሪካ፣ አልመዳ ጨርቃጨርቅ፣ ጉና፣ ሱር ኮንስትራክሽን፣ ኢዛና የመዓድን ፍለጋ፣ በወልቃይት ጠገዴና በሁመራ ዘመናዊ የግብርና ተግባር የሚያከናውነው ሂወት ዘመናዊ እርሻ “ሜካናይዜሽን”፣ እና ሌሎች ኩባንያዎች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ሸቀጣቸውን “ለማከፋፈል” በአዲስ አበባ በጥቂት ሠራተኞች የሚንቀሳቀስ የማሰራጫ ቢሮ ሲኖራቸው ፋብሪካዎቹ በትግራይ ውስጥ በሺዎች ለሚቆጠሩ የክልሉ ነዋሪዎች የሥራ ዕድል እንደከፈቱ ድረገጹ ጨምሮ ይናገራል፡፡ የኤፈርትን ተልዕኮ ምን እንደሆነ ድረገጹ ሲያስረዳም በተለይ በትግራይ ድህነትን በመቀነስ ወይም በማስወገድና ልማትን በማስፋፋት ቀዳሚና ወሳኝ ሚና መጫወት እንደሆነ በግልጽ ይናገራል፡፡


ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (http://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡

<!–

–>


ወያኔ መሞቻውን፤ እኛ መሰንበቻውን

$
0
0

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

በ“የለውጥ ሐዋርያ” የተወጠረ ሲቪል ሰርቪስ

$
0
0

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

ዲያቆን ሙት!

$
0
0

የአንባብያን ድምፅ: 0 / 5

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

Colonel Mengistu last year in power,1990 English Documentary

ተስፋሁን አለምነህን በተመለከተ – ግርማ ካሳ

$
0
0
Tsefahun-Alemenehew-G7-768x576
ተስፋሁን አለምነህ

ወንድም ተስፋሁን አለምነህ በተመለከተ ብዙ አስተያየቶች ደርዉኛል። አንድ አንድ ወገኖች ለምን እንደሚንጨረጨሩ ግን አይገባኝም። ዜጎችን እኮ አስተያየት መስጠት፣ ጥያቄ መጠየቅ ይችላሉ። መብቱ አላቸው። አትናገሩ፣ አትጻፉ፣ አትተንፍሱ የማለት አባዜ ካለብን አንደኛውኑ የጌታቸው አሰፋን የወያኔ ደህንነት ሄደን እንቀላቀል።

እኛ ጥያቄ ነው ያቀረብነው። ተስፋሁን በሕይወት ካለ እሰየው ነው። ያድርገው። “የት ነው ያለው?” ብለን ስንጠይቅ “ተገድሉዋል ተብሎ የተወራው ውሽት ነው። ይኸው መረጃ” ብሉ የሚነግረን ካገኘን ፈረንጆች እንደሚለት case closed ነው። ይሄ አንዱ ነጥብ ነው። (በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ የደረሰኝ መልእክት ወደ ኋላ አካፍላቹሃለሁ)

ሌላው ኢሳት ቅራቅንቦ አያቀርብም ያሉም አሉ። ስለ ኢሳት ያነሳነው ኢሳት ተስፋሁን ኤርትራ ሲገባ ቃለ መጠይቅ ስላደረጉለት ነው። ያኔ ቅራቅንቦ ነው ብለው ዝም አላሉም። ታደያ። “በሻቢያ ተገደለ” የሚል ወሬ ሲወራ፣ ምን አልባት በሌላ ሃይል ተፅኖ ውስጥ ካልሆኑ በስተቀር፣ እንደ ጋዜጠኞች ማጣራት የለባቸውምን ? እኔ አለባቸው ባይ ነኝ። ያደርጉታልም ብዬ አምናለሁ። ለምን በግለሰብ ደረጃ ብዙዋች የኢሳት ጋዜጠኞች አንቴግሪቲ ያላቸው ፕሮፌሽናል ጋዜጠኞች ናቸው ብዬ ስለማምን። በተለለይም ደግማ ተስፋሁን በሕይወት ካለ በቅርቡ ያቀርቡታል ብዬ እጠብቃለሁ። ይሄ ሁለተኛ ነጥብ ነው።

ሶስተኛ “ተስፋሁን ቢሞትስ ? ሊሞት አይደለም ወይ ኤርትራ የሄደው። ስንቱስ በወያኔ እጅ እየረገፈ አይደለም ወይ ?” የሚሉ heartless እና ለስብእና ክብር የሌለው አስተያየት የሰጡ አሉ። እነዚህ ግለሰቦች ለስሙ ከተቃዋሚ ጎራ ነን ይላሉ እንጂ በሁሉ ነገራቸው እዚያ ማ እከላዊ ካኡ ቶርቸር አድራጊዎች በምንም የማይለዩ ናቸው።

ተስፋሁን በጦርነት ላይ ቢሞት ለምን ሞተ አንልም። አንድ ሰው ጦርነትን ከመረጠ ሞት እንደሚጠብቀው ያውቃል። ነገር ግን አንድ ሰው ዝም ብሎ ቢሰወርና የሄደበትን አላማ ሳይጨርስ፣ ውጊያ ሳያደርግ ተገደለ ቢባል ያ በጣም የተለየ ነገር ነው። በተለይም ለመታገል ብለው ኤርትራ ሄደው የተገደሉ ፣ እንደ ኮሌኔል ታደሰ ያሉትን ስናስብ ፣ ጥያቄው ከአንድ ግለሰብ ያለፈ፣ መሰረታዊ የስትራቴጂና የደህንነትን ጥያቄ የሚያስነሳ ነው የሚሆነው።

ተስፋሁንን ብዙ ሰው ስለሚያውቀው ነው። በዚህ ሁኔታ ለትግል ብለው የሄዱ እጅግ በጣም ብዙዎች እርምጃ ተወስዶባቸው የተሰወሩ ይኖራሉ ማለት ነው። እና እየተያያዙ የሚነሱ ብዙ ጥያቄዎች ይኖራሉ።

እና።ወገኖች ይህ ጉዳይ በተስፋሁን ምክንያት አነሳነው እንጅ፣ በኤርትራ ያሉትን ሁሉ ወንድሞችና እህቶች ደህንነት የሚመለከት ነው። በዚያ ያለ የአንድ ውጣት ሕይወት እዚያ መሪ ነን ከሚሉ ያነሰም ወይም የከበረም አይደለም።የሁሉም ሕይወት ክብር ነው።

ይሄን ብዬ በዉስጥ መስመር የደረሰኝ አንድ “አስደሳች”፡ ዜና ላካፍላችሁ። በቅንፍ ያደረኩት ለማረጋገጥ ስላልቻልኩ ነው። ከታመነ ምንጭ የደረሰን ነው በሚል ፣ ተስፋሁን በወታደራዊ ስልጠና እየወሰደ እንደሆነ፣ በዚያም ኔትዎርክ እንደሌለና ስልጠናዉን እንደጨረሰ ቃለ መጠይቆች እንደሚያደረግ የሚገልጽ መልእክት በዉስጥ መስመር ደረሰኝ። እንግዲህ “እዉነት ያድርገው” ብዬ እዘጋለሁ።

The post ተስፋሁን አለምነህን በተመለከተ – ግርማ ካሳ appeared first on ሳተናው .

ሰማያዊ ይድን ይሆን? – ይገረም አለሙ

$
0
0

የፖለቲከ ስህተትና የሳንባ ነቀርሳ ጠንቆች የተመሳሳይነት ባህርይ አላቸው፡፡ ሁለቱም ችግሮች በለጋነታቸው ወቅት ከተነቃባቸው ችግሮቹን የማስወገድ ዕድል ከፍተኛ ነው፡፡ችግሮቹ ሥር ከሰደዱ በኋላ የሚደረገው መሯሯጥ ግን ፈውስ የማስገኘቱ ሁኔታ አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን የማይቻልም ሊሆን ይችላል፡፡(ማርጋሪት ታቸር የእንግሊዝ ጠ/ም  የነበሩ)

blue-party-1ፓርቲ የምርጫ ቦርድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት መያዝ አይደለም፤ አርማና ማህተም ቀርጾ ቢሮ መክፈትም አይደለም፤አልፎ አልፎ ብቅ እያሉ መግለጫ መስጠትም አይደለም፡ ወዘተ፡፡ በዚህ ለሚስማማ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ፓርቲ የለም፡፡  ስለሆነም በሌለ ነገር ላይ ምንም  አይባልም ተብሎ ዝም ሲባል የዝምታን ግድብ የሚያፈርሱ ጉዳዮች ያጋጥማሉ፡፡

ሰሞኑን የሰማያዊ ሰዎች (ልብ በሉ ፓርቲ አላልኩም) ጉዳይ ከሀገር ቤት ጋዜጦችና ማንም አንደፈለገው ከሚፈነጭበት ማህበራዊ ድረ ገጽ አልፎ  ብዙ አድማጭ ያላቸው የአሜሪካና የጀርመን ድምጽ ራዲዮኖች  ዜና ለመሆን መብቃቱ ነው የእኔን ዝምታ አስጥሶ  ይህችን  አንድጽፍ ግድ ያለኝ፡፡

ከሰማያዊ ሰፈር የምንሰማው ባለፉት ሀያ አመታት ስንሰማ ከኖርነው በቃላትም በድርጊትም አንዳችም ልዩነት የሌለው ነው፡፡ፖለቲከኞቹ በሽታቸውን አያውቁም ቢያውቁም አምነው ትክክለኛውን መድሀኒት ለመውሰድ አይደፍሩም፡፡በመሆኑም ስራቸው ሁሉ መካሰስ መወነጃጀል መፈራረጅ ማገድ ማባረር ወዘተ ብቻ ይሆናል፡፡ ይህ ደግሞ በሽታውን ይበልጥ ያብሰውና ስብስቡ ፓርቲ የሚል ስም ይዞ ግን ፓርቲ ደረጃ ሳይደርስ ይሞታል አልያም የአልጋ ቁራኛ ይሆናል፡፡

ሰሞነኛው የሰማያዊ ሰፈር ዜናም  ታገዱ ተባረሩ፤ ውሳኔውን ተቃወሙ፤ ኦዲት ኮሚሽን ውሳኔውን አገደ፤ወዘተ የሚል ነው፡፡ ይህ በምንም መልኩ ስብስቡን ከበሽታው ሊያድነውና ከሞት ሊታደገው አይችልም፡፡አበው ውኃን ከጥሩ ነገርን ከስሩ አንደሚሉት ዘለቅ ብሎ ወደ ውስጥ ጠልቆ የበሽታውን ምንነትና አንዴትነት መመርመር ደፈር ብሎም መድሀኒቱን ለመውሰድ መዘጋጀት ከሌለ ዋይታውን አቁሞ ለቀብሩ መዘጋጀት ነው፡፤

የዚህ ጽሁፍ አላማ አውቀውት ግን ድፍረት በማጣት አለያም ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ሆኖባቸው ያላወቁትን በሽታቸውን ከነምክንያቱና ምልክቱ በማሳየት በርግጥ ችግሩ የየግል ጉዳይ ሳይሆን ስብስቡን መታደግና በሂደትም ወደ ፓርቲ ደረጃ ማሸጋገር ከሆነ ደፍረው በበሽታቸው ላይ አንዲነጋገሩ መድሀኒቱንም ሁሉም አንደ ህመማቸው መጠን አንዲወስዱ ለማበረታታት ነው፡፡ ነገር ግን ለዚህ ፈቃደኝነቱም ዝግጁነቱም ድፍረቱም ያላቸው  ምን ያህል ሰዎች ይኖሩ ይሆን የሚለው ስጋቴ ነው፡፡ ቢሆንም  ቀብሩ ላይ ከማልቀስ ከበሽታው እንዲፈወስ የሚቻለውን ማድረጉ ይሻላልና  የአኔን ልወጣ፡፡ ይህች ጽሁፍ በበቂ ማስረጃ ላይ የተመሰረተች እንድትሆን ስለ ሰማያዊ ካለኝ እውቀት በተጨማሪ  ወደ ኋላ ተመልሼ ጽሁፎችን ለማየትና ከአባላቱና ከአመራሮችም ጥቂቶችን ለማነጋገር ሞክሬአለሁ፡

ሰማያዊ የታመመው ወፌ ቆመች ሳይባል ነው፡፡ ለዚህ ያበቁት ምክንያቶች ደግሞ ፤

1–የግንቦት 2004 ሰላማዊ ሰልፍ፤

ሰማያዊ የፓርቲነት ምስክር ወረቀት አግኝቶ ሁለት ዓመት ሳይሞላው የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ውጤታማ ሆነ፡፡ ይህ ሰልፍ ከምርጫ 97 በኋላ የመጀመሪያ በመሆኑም ለሰባት አመታት የተዘጋውን የሰላማዊ ሰልፍ በር ያስከፈተ የሚል ቅጽል ተሰጥቶት የመገናኛ ብዙኃን አብይ ትኩረት ሆነ፡፡ የስብስቡ አባላት በተለይም በመሪነት ቦታ የነበሩት ሰልፉን ውጤታማ ያደረገው  ከእነርሱ ስራ በላይ የወቅቱ የፖለቲካ ትኩሳት  (የሙስሊሞች ተቃውሞ)  መሆኑን  እያወቁ ቢያውቁም የእነርሱ ስራ የፓርቲያቸው ጥንካሬ የመሪዎቹ ብቃት አንደሆነ አድርገው ተኮፈሱ ተኩራሩ፡፡ በዚህም ገና ወፌ ቆመች ሳይባሉ ፓርቲ ለመሆን የሚያበቃቸውን ድርጅታዊ ስራ ሳይከውኑ በሽታው ጀመራቸው፡፡

2-የሊቀመንበሩ የአሜረካ ጉዞ

ሊቀመንበሩ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ከአሜሪካ የተመለሱት ለ “ፓርቲያቸው” ገንዘብና ቁሳቁስ ለራሳቸው ደግሞ ማን አህሎኝነት ይዘው ነው፡፡ ከዲያስፖራው የተለገሳቸው አክብሮት አድናቆት ሙገሳና ጭብጨባ ከሚችሉት በላይ ሆነና ራሳቸውን የሰማዊ ብቸኛ ሰው አድርገው አንዲያዩ አበቃቸው፡፡

3- ሊቀመንበሩ በተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች መጋበዝ፡፡

አስቀድሞ የግብዣው ዓላማ ምንድን ነው፤ ከእኛ የሚፈልጉት ምን ይሆን  እኛስ ከዚህ የምናተርፈው ነገር አለ ወይ ብሎ ከግንኙነቱም  በኋላ ከዴፕሎማቶቹ ምን ተረዳን፤ ከእኛ ምን አገኙ እኛስ ምን አገኘን ወደ ፊት ከእኛ ስለሚፈልጉት ነገርስ ምን ተረዳን ወዘተ ብሎ  ሂደቱን ገምግሞ ለበለጠ ስራ ከመዘጋጀት  ይልቅ  ሰማያዊ ተለይቶ የተጋበዘው ጠንካራና አማራጭ ሊሆን አንደሚችል በመገንዘባቸው ነው የሚል አብጠት ተፈጠረና ስራ ቀርቶ  ወሬው ሁሉ ይሄ ሆነ፡፡

4-የሥራ አስፈጻሚ አባላቱ የግልም የጋራም ኃላፊነታቸውን አለመወጣት፤

ስራ አስፈጻሚው በመተዳደሪያ ደንብ ላይ የሚገለጹ ኃላፊነቶቹን አንዲወጣ የእያንዳንዱ የስራ አስፈጻሚ አባላቱ ብቃት ትጋትና ራስን ለትግሉ መስጠት ወሳኝ ነው፡፡ በአንጻሩ እያንዳንዱ የሥራ አስፈጻሚ አባል የተመደደበበትን የየግል ኃላፊነት አንዲወጣ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴውና  የሊቀመንበሩ  ድርሻ ወሳኝ ነው፡፡ ነገር ግን በአመራር ላይ የነበሩ ሳይቀሩ ይህ እንዳልነበረ ነው የሚናገሩት ፡፡  በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የሚታዩትና የሚሰሙት ሊቀመንበሩ ብቻ መሆናቸውም የሥራ አሰፈጻሚ አባላቱ ሀላፊነታቸውን በአግባቡ እየተወጡ እንዳልነበረ የሚያረጋገጡ  ናቸው፡፡ ይህም  ስብስቡ መተዳደሪያ ደንቡን አክብሮ በመመሪያ  እየተመራ የሚሰራ  ሳይሆን   በፍላጎትና ስሜት ብቻ የሚጓዝ እንደነበረ ያሳያል ፡፡ ዛሬ ሰበብ ሆኖ የሚነገረው የገንዘብ ጉዳይ ከመነሻው የገንዘብ አጠቃቀም መመሪያ ቢኖር እዚህ ደረጃ ባልተደረሰ ነበር፡፡

ሌሎች ብዙ ምክንያቶች መጥቀስ ቢቻልም በዚህ ይብቃኝና የበሽታውን ምልክቶች በመጠኑ ላሳይ፡

1 -ከሰማዊ በቀር ሌላ ፓርቲ የለም፤

ፓርቲ ለመባል የሚያበቃ ደረጃ ላይ ያልደረሰው ሰማያዊ ሌሎቹን በሙሉ ፓርቲ አይደላችሁም በማለት ገና ወፌ ቆመች ሳይባል ግጭት ውስጥ መግባቱ፡፡

2-ፍረጃና ውንጀላ-

የሚነሱ ሀሳቦችንና ጥያቄዎችን በውይይት መፍታት የሚባል ነገር ጠፍቶ ወገን ለይቶ ቡድን መፍጠር መወነጃጀልና መፈራረጅ ከዚህም አልፎ ለአንድ ዓላማ በአንድ ፓርቲ የተሰባሰቡ ሰዎች አንደ ደመኛ ጠላት መተያየት፡

3-በጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ መለያየት፡

የአንድ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ መቼ አንዴት በማንና ለምን አንደሚጠራ መተዳደሪየ ደንቡ ስለሚወስን ልዩነት ሊፈጥር አይችልም፡፡ የሰማያዊ አባላት በ2006/07  ጠቅላላ ጉባኤ ይጠራ አይጠራም በማለት የከረረ ቅራኔ ውስጥ መግባታቸው የበሽታቸው አንዱ ምልክት ነበር፡፡ በወቅቱ አንደሰማነው የአይጠራም ባዮቹ   መከራከሪያ   የሰማያዊ እድሜ የሚቆጠረው መስራች ጉባኤው ከተካሄደበት ሳይሆን ምርጫ ቦርድ ሰርተፍኬት ከሰጠበት ግዜ ነው  የሚል መሆኑ በሽታቸው ስር እየሰደደ ለመሄዱ የሚያሳይ ነበር፡፡

4-ውይይትን አሻፈረኝ ማለት፤

2006 ላይ በወቅተቱ ለነበረው የቁጥጥር ኮሚሽን ክሶች ቀረቡ፡፡ ኮሚሽኑ ክሱን ካጣራ በኋላ የርሱ ውሳኔ ዘላቂ መፍትሄ እንዳማያመጣ  በመረዳት የፖለቲካ ችግር መፍትሄ የሚያገኘው በውይይት ነውና የውይይት መድረክ ይዘጋጅ  የሚል ሀሳብ ሲያቀርብ አንወያይም ውኔህን አሳውቀን የሚል ምላሽ ነው ያገኘው፡፡ በዚህም ኮሚሽኑ የገንዘብ ቅጣትን ጨምሮ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎችና የተቀጡትን ሰዎች ገለጸ፡፡ ነገሩን ይበልጥ አከረረው፤ መጠላላቱን  አከፋው  እንጂ መፍትሄ  አልሆነም፡፡

5-ምርጫ 2007-

ሰማያዊ ለምርጫ 207 ዝግጅት እንዳልነበረው ያቀረባቸው እጩዎች አብዛኛዎች ከአንድነት የገቡ መሆናቸው ብቻውን በቂ ማረጋገጫ ነው፡፡ለምን አልተዘጋጀም ሳይዘጋጅስ ለምን ምርጫ ገባ፤ በደል ደረሰበኝ እያለ እስከ መጨረሻው  በምርጫው ለምን ቀጠለ ከምርጫው ምን አተረፈ ወዘተ ለሚሉ ጥያቄዎች አመራሮቹ ሳይቀሩ በቂ ምላሽ ሊሰጡ  አልቻሉም፡፡ ይህ ለህዝብ ግልጽ መሆን ያለበት ጉዳይ ለአባላቱና ለአመራሩ ጭምር ግልጽ ካልሆነ  የበሽታ እንጂ የሌላ ምልክት ሊሆን አይችልም፡

6-ጠቅላላ ጉባኤ-

እነዚህና ሌሎች  የበሽታ ምልክቶች በግልጽ እየታዩ ባለበት ወቅት የተጠራው ጠቅላላ ጉባኤ  ተሰብስቦ ተበተነ ከማለት ያለፈ ተግባር ሊያከናውን አለመቻሉ የሰማያዊ   በሽታ ከፍተኛ ደረጃ የደረሰ ቢሆንም  በተለይ አመራሩ በሽታውን ለማግኘትና መድሀኒት ለመፈለግ ፍላጎትም ዝግጅትም  አንደሌለው ያሳየ ነበር፡፡

የሥነ ሥርዓት ኮሚቴም ሆነ የቁጥጥር ኮሜቴ  ውሳኔ የበሽታውን ምንነትን የደረሰበትን ደረጃ ለማወቅ አይስችልም፡፡ በዚህ ሁኔታ ጠቅላላ ጉባኤ ቢጠራም መድሀኒት አይሆንም፡፡ እኔ ግን እላቸዋለሁ  ደፈር በሉና ቀናነቱም ይኑራችሁና እኔ ያነሳሁዋቸውንና ከዚህም የሚልቁትንና እናንተ የምታውቁዋቸውን ለበሽታ የዳረጉዋችሁን ምክንያቶች በቅጡ መርምሩ ተነጋገሩ፣ ከዛም መድሀኒት ፈልጉ፡፡ ደረጃው ይለያይ አንደሆነ አንጂ በበሽታው ያልተለከፈ አይኖርምና  ሁላችሁም እንክብሉን ለመውሰድ ተዘጋጁ፡፡  በውስጥም  በውጪም ያላችሁ አባላትም ሆናችሁ ደጋፊዎች  ጎራ ለይታቹሁ በሽተኞቹን ወደ መቃብር የሚገፋ ሆይ ሆይታችሁን አቁሙና  በሽታቸውን እንዲያውቁ መድሀኒቱንም እየመረራቸውም ቢሆን አንዲውጡ ለማበረታታትም ከቻላችሁ ለማስገደድም ትጉ፡፡ ይህ ካልሆነ  የቻላችሁ በአካል ያልቻላችሁ በማህበራዊ ድረ-ገጽ ለቀብሩ ትገናኛላችሁ፡፡ እኔ ግን  ፈጣሪ  መልካሙን ለመስማት ያበቃን ዘንድ እመኛለሁ፡፡

The post ሰማያዊ ይድን ይሆን? – ይገረም አለሙ appeared first on ሳተናው .

Ethiopia opposition say land-protest arrests aimed at deterring future demonstrations

$
0
0

ADDIS ABABA |

Reuters

Oposition  party
An Ethiopian opposition group said on Friday that police had arrested more than 2,600 people in the last three weeks for taking part in land protests and that the government was thereby aiming to deter future protests.

Plans to requisition farmland in the Oromiya region surrounding the capital for development sparked the country’s worst unrest in over a decade, with rights groups and U.S.-based dissidents saying as many as 200 people may have been killed.

An opposition coalition said the arrests over protests in the four months up to February came despite government assurances of clemency.

Representatives of the government were not immediately available for comment.

Authorities scrapped the land scheme in January and pledged not to prosecute the demonstrators, while Prime Minister Hailemariam Desalegn issued an apology in parliament last month saying his administration would work to address grievances over governance.

Despite the pledges, the Ethiopian Federal Democratic Unity Forum (MEDREK) said 2,627 people have since been “illegally rounded up” and remain under custody.

“It is an act of reprisal,” MEDREK’s chairman Beyene Petros told Reuters.

“The whole purpose why they are increasing their witchhunt is to simply stop the public from planning or initiating any future public protest,” he added.

The coalition said in a statement that the arrests took place in 12 different areas of Oromiya, Ethiopia’s largest region by size and population.

The second-most populous nation in Africa with 90 million people, Ethiopia has long been one of the poorest countries in the world per capita, but has made strides toward industrialization, recording some of the continent’s strongest economic growth rates for a decade.

But reallocating land for new developments is a thorny issue in a country where the vast majority of the population still survives on small farms. The opposition says farmers have often been forced off land and poorly compensated.

(Reporting by Aaron Maasho; Editing by Hugh Lawson)

The post Ethiopia opposition say land-protest arrests aimed at deterring future demonstrations appeared first on Satenaw.


ሰማያዊ ይድን ይሆን?

$
0
0

ይገረም አለሙ

Blue party. ሰማያዊ ፓርቲ

የፖለቲከ ስህተትና የሳንባ ነቀርሳ ጠንቆች የተመሳሳይነት ባህርይ አላቸው። ሁለቱም ችግሮች በለጋነታቸው ወቅት ከተነቃባቸው ችግሮቹን የማስወገድ ዕድል ከፍተኛ ነው። ችግሮቹ ሥር ከሰደዱ በኋላ የሚደረገው መሯሯጥ ግን ፈውስ የማስገኘቱ ሁኔታ አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን የማይቻልም ሊሆን ይችላል። (ማርጋሪት ታቸር የእንግሊዝ ጠ/ሚ የነበሩ)


ፓርቲ የምርጫ ቦርድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት መያዝ አይደለም፤ ዓርማና ማሕተም ቀርጾ ቢሮ መክፈትም አይደለም፤ አልፎ አልፎ ብቅ እያሉ መግለጫ መስጠትም አይደለም፤ ወዘተ። በዚህ ለሚስማማ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ፓርቲ የለም። ስለሆነም በሌለ ነገር ላይ ምንም አይባልም ተብሎ ዝም ሲባል የዝምታን ግድብ የሚያፈርሱ ጉዳዮች ያጋጥማሉ።

ሰሞኑን የሰማያዊ ሰዎች (ልብ በሉ ፓርቲ አላልኩም) ጉዳይ ከሀገር ቤት ጋዜጦችና ማንም እንደፈለገው ከሚፈነጭበት ማኅበራዊ ድረ ገጽ አልፎ፤ ብዙ አድማጭ ያላቸው የአሜሪካና የጀርመን ድምጽ ራዲዮኖች ዜና ለመሆን መብቃቱ ነው የእኔን ዝምታ አስጥሶ ይህችን እንድጽፍ ግድ ያለኝ።

ከሰማያዊ ሰፈር የምንሰማው ባለፉት ሃያ ዓመታት ስንሰማ ከኖርነው በቃላትም በድርጊትም አንዳችም ልዩነት የሌለው ነው። ፖለቲከኞቹ በሽታቸውን አያውቁም፤ ቢያውቁም አምነው ትክክለኛውን መድኃኒት ለመውሰድ አይደፍሩም። በመሆኑም ሥራቸው ሁሉ መካሰስ፣ መወነጃጀል፣ መፈራረጅ፣ ማገድ፣ ማባረር፣ … ወዘተ ብቻ ይሆናል። ይህ ደግሞ በሽታውን ይበልጥ ያብሰውና ስብስቡ ፓርቲ የሚል ስም ይዞ ግን ፓርቲ ደረጃ ሳይደርስ ይሞታል፤ አልያም የአልጋ ቁራኛ ይሆናል።

ሰሞነኛው የሰማያዊ ሰፈር ዜናም ታገዱ፣ ተባረሩ፣ ውሳኔውን ተቃወሙ፣ ኦዲት ኮሚሽን ውሳኔውን አገደ፣ … ወዘተ የሚል ነው። ይህ በምንም መልኩ ስብስቡን ከበሽታው ሊያድነውና ከሞት ሊታደገው አይችልም። አበው “ውኃን ከጥሩ ነገርን ከስሩ” እንደሚሉት፤ ዘለቅ ብሎ ወደ ውስጥ ጠልቆ የበሽታውን ምንነትና እንዴትነት መመርመር ደፈር ብሎም መድኃኒቱን ለመውሰድ መዘጋጀት ከሌለ፤ ዋይታውን አቁሞ ለቀብሩ መዘጋጀት ነው።

የዚህ ጽሁፍ ዓላማ አውቀውት፤ ግን ድፍረት በማጣት አልያም ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ሆኖባቸው ያላወቁትን በሽታቸውን ከነምክንያቱና ምልክቱ በማሳየት፤ በርግጥ ችግሩ የየግል ጉዳይ ሳይሆን ስብስቡን መታደግና በሂደትም ወደ ፓርቲ ደረጃ ማሸጋገር ከሆነ፤ ደፍረው በበሽታቸው ላይ እንዲነጋገሩ መድኃኒቱንም ሁሉም እንደ ሕመማቸው መጠን እንዲወስዱ ለማበረታታት ነው። ነገር ግን ለዚህ ፈቃደኝነቱም ዝግጁነቱም ድፍረቱም ያላቸው ምን ያህል ሰዎች ይኖሩ ይሆን የሚለው ስጋቴ ነው። ቢሆንም ቀብሩ ላይ ከማልቀስ ከበሽታው እንዲፈወስ የሚቻለውን ማድረጉ ይሻላልና የእኔን ልወጣ። ይህች ጽሁፍ በበቂ ማስረጃ ላይ የተመሰረተች እንድትሆን ስለ ሰማያዊ ካለኝ እውቀት በተጨማሪ ወደ ኋላ ተመልሼ ጽሁፎችን ለማየትና ከአባላቱና ከአመራሮችም ጥቂቶችን ለማነጋገር ሞክሬአለሁ፤

ሰማያዊ የታመመው ወፌ ቆመች ሳይባል ነው። ለዚህ ያበቁት ምክንያቶች ደግሞ፤

1. የግንቦት 2004 ሰላማዊ ሰልፍ፤

ሰማያዊ የፓርቲነት ምስክር ወረቀት አግኝቶ ሁለት ዓመት ሳይሞላው የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ውጤታማ ሆነ። ይህ ሰልፍ ከምርጫ 97 በኋላ የመጀመሪያ በመሆኑም ለሰባት ዓመታት የተዘጋውን የሰላማዊ ሰልፍ በር ያስከፈተ የሚል ቅጽል ተሰጥቶት የመገናኛ ብዙኀን አብይ ትኩረት ሆነ። የስብስቡ አባላት በተለይም በመሪነት ቦታ የነበሩት ሰልፉን ውጤታማ ያደረገው ከእነርሱ ሥራ በላይ የወቅቱ የፖለቲካ ትኩሳት (የሙስሊሞች ተቃውሞ) መሆኑን እያወቁ፤ ቢያውቁም የእነርሱ ሥራ፣ የፓርቲያቸው ጥንካሬ፣ የመሪዎቹ ብቃት እንደሆነ አድርገው ተኮፈሱ ተኩራሩ። በዚህም ገና ወፌ ቆመች ሳይባሉ ፓርቲ ለመሆን የሚያበቃቸውን ድርጅታዊ ሥራ ሳይከውኑ በሽታው ጀመራቸው።

2. የሊቀመንበሩ የአሜረካ ጉዞ፤

ሊቀመንበሩ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ከአሜሪካ የተመለሱት ለ“ፓርቲያቸው” ገንዘብና ቁሳቁስ ለራሳቸው ደግሞ ማን አህሎኝነት ይዘው ነው። ከዲያስፖራው የተለገሳቸው አክብሮት አድናቆት ሙገሳና ጭብጨባ ከሚችሉት በላይ ሆነና ራሳቸውን የሰማያዊ ብቸኛ ሰው አድርገው እንዲያዩ አበቃቸው።

3. ሊቀመንበሩ በተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች መጋበዝ፤

አስቀድሞ የግብዣው ዓላማ ምንድን ነው፤ ከእኛ የሚፈልጉት ምን ይሆን፤ እኛስ ከዚህ የምናተርፈው ነገር አለ ወይ ብሎ፤ ከግንኙነቱም በኋላ ከዴፕሎማቶቹ ምን ተረዳን፤ ከእኛ ምን አገኙ፤ እኛስ ምን አገኘን፤ ወደ ፊት ከእኛ ስለሚፈልጉት ነገርስ ምን ተረዳን፤ … ወዘተ ብሎ ሂደቱን ገምግሞ ለበለጠ ሥራ ከመዘጋጀት ይልቅ ሰማያዊ ተለይቶ የተጋበዘው ጠንካራና አማራጭ ሊሆን እንደሚችል በመገንዘባቸው ነው የሚል እብጠት ተፈጠረና ሥራ ቀርቶ ወሬው ሁሉ ይሄ ሆነ።

4. የሥራ አስፈጻሚ አባላቱ የግልም የጋራም ኃላፊነታቸውን አለመወጣት፤

ሥራ አስፈጻሚው በመተዳደሪያ ደንብ ላይ የሚገለጹ ኃላፊነቶቹን እንዲወጣ የእያንዳንዱ የሥራ አስፈጻሚ አባላቱ ብቃት፣ ትጋትና ራስን ለትግሉ መስጠት ወሳኝ ነው። በአንጻሩ እያንዳንዱ የሥራ አስፈጻሚ አባል የተመደበበትን የየግል ኃላፊነት እንዲወጣ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴውና የሊቀመንበሩ ድርሻ ወሳኝ ነው። ነገር ግን በአመራር ላይ የነበሩ ሳይቀሩ ይህ እንዳልነበረ ነው የሚናገሩት። በተለያዩ መገናኛ ብዙኀን የሚታዩትና የሚሰሙት ሊቀመንበሩ ብቻ መሆናቸውም የሥራ አስፈጻሚ አባላቱ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እየተወጡ እንዳልነበረ የሚያረጋግጡ ናቸው። ይህም ስብስቡ መተዳደሪያ ደንቡን አክብሮ በመመሪያ እየተመራ የሚሠራ ሳይሆን በፍላጎትና ስሜት ብቻ የሚጓዝ እንደነበረ ያሳያል። ዛሬ ሰበብ ሆኖ የሚነገረው የገንዘብ ጉዳይ ከመነሻው የገንዘብ አጠቃቀም መመሪያ ቢኖር እዚህ ደረጃ ባልተደረሰ ነበር።

ሌሎች ብዙ ምክንያቶች መጥቀስ ቢቻልም፤ በዚህ ይብቃኝና የበሽታውን ምልክቶች በመጠኑ ላሳይ፤

1. ከሰማያዊ በቀር ሌላ ፓርቲ የለም፤

ፓርቲ ለመባል የሚያበቃ ደረጃ ላይ ያልደረሰው ሰማያዊ፤ ሌሎቹን በሙሉ ፓርቲ አይደላችሁም በማለት ገና ወፌ ቆመች ሳይባል ግጭት ውስጥ መግባቱ።

2. ፍረጃና ውንጀላ፤

የሚነሱ ሃሳቦችንና ጥያቄዎችን በውይይት መፍታት የሚባል ነገር ጠፍቶ፤ ወገን ለይቶ ቡድን መፍጠር መወነጃጀልና መፈራረጅ፤ ከዚህም አልፎ ለአንድ ዓላማ በአንድ ፓርቲ የተሰባሰቡ ሰዎች እንደ ደመኛ ጠላት መተያየት።

3. በጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ መለያየት፤

የአንድ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ መቼ፣ እንዴት፣ በማንና ለምን እንደሚጠራ መተዳደያ ደንቡ ስለሚወስን ልዩነት ሊፈጥር አይችልም። የሰማያዊ አባላት በ2006/07 ጠቅላላ ጉባዔ ይጠራ፤ አይጠራም በማለት የከረረ ቅራኔ ውስጥ መግባታቸው የበሽታቸው አንዱ ምልክት ነበር። በወቅቱ እንደሰማነው የአይጠራም ባዮቹ መከራከሪያ የሰማያዊ ዕድሜ የሚቆጠረው መስራች ጉባዔው ከተካሄደበት ሳይሆን ምርጫ ቦርድ ሰርተፍኬት ከሰጠበት ግዜ ነው የሚል መሆኑ በሽታቸው ስር እየሰደደ ለመሄዱ የሚያሳይ ነበር።

4. ውይይትን አሻፈረኝ ማለት፤

2006 ላይ በወቅቱ ለነበረው የቁጥጥር ኮሚሽን ክሶች ቀረቡ። ኮሚሽኑ ክሱን ካጣራ በኋላ የርሱ ውሳኔ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያመጣ በመረዳት፤ የፖለቲካ ችግር መፍትሔ የሚያገኘው በውይይት ነውና የውይይት መድረክ ይዘጋጅ የሚል ሃሳብ ሲያቀርብ፤ አንወያይም ውኔህን አሳውቀን የሚል ምላሽ ነው ያገኘው። በዚህም ኮሚሽኑ የገንዘብ ቅጣትን ጨምሮ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎችና የተቀጡትን ሰዎች ገለጸ። ነገሩን ይበልጥ አከረረው፤ መጠላላቱን አከፋው እንጂ መፍትሔ አልሆነም።

5. ምርጫ 2007፤

ሰማያዊ ለምርጫ 2007 ዝግጅት እንዳልነበረው ያቀረባቸው እጩዎች አብዛኛዎቹ ከአንድነት የገቡ መሆናቸው ብቻውን በቂ ማረጋገጫ ነው። ለምን አልተዘጋጀም፣ ሳይዘጋጅስ ለምን ምርጫ ገባ፤ በደል ደረሰበኝ እያለ እስከ መጨረሻው በምርጫው ለምን ቀጠለ፤ ከምርጫው ምን አተረፈ፤ … ወዘተ ለሚሉ ጥያቄዎች አመራሮቹ ሳይቀሩ በቂ ምላሽ ሊሰጡ አልቻሉም። ይህ ለህዝብ ግልጽ መሆን ያለበት ጉዳይ ለአባላቱና ለአመራሩ ጭምር ግልጽ ካልሆነ የበሽታ እንጂ የሌላ ምልክት ሊሆን አይችልም።

6. ጠቅላላ ጉባዔ፤

እነዚህና ሌሎች የበሽታ ምልክቶች በግልጽ እየታዩ ባለበት ወቅት የተጠራው ጠቅላላ ጉባዔ ተሰብስቦ ተበተነ ከማለት ያለፈ ተግባር ሊያከናውን አለመቻሉ፤ የሰማያዊ በሽታ ከፍተኛ ደረጃ የደረሰ ቢሆንም፤ በተለይ አመራሩ በሽታውን ለማግኘትና መድኃኒት ለመፈለግ ፍላጎትም ዝግጅትም እንደሌለው ያሳየ ነበር።

የሥነ ሥርዓት ኮሚቴም ሆነ የቁጥጥር ኮሜቴ ውሳኔ የበሽታውን ምንነትን የደረሰበትን ደረጃ ለማወቅ አያስችልም። በዚህ ሁኔታ ጠቅላላ ጉባዔ ቢጠራም መድኃኒት አይሆንም። እኔ ግን እላቸዋለሁ ደፈር በሉና ቀናነቱም ይኑራችሁና ከላይ ያነሳሁዋቸውንና ከዚህም የሚልቁትንና እናንተ የምታውቁዋቸውን ለበሽታ የዳረጉዋችሁን ምክንያቶች በቅጡ መርምሩ፤ ተነጋገሩ። ከዛም መድኃኒት ፈልጉ። ደረጃው ይለያይ እንደሆነ እንጂ በበሽታው ያልተለከፈ አይኖርምና፤ ሁላችሁም እንክብሉን ለመውሰድ ተዘጋጁ። በውስጥም በውጪም ያላችሁ አባላትም ሆናችሁ ደጋፊዎች፤ ጎራ ለይታቹሁ በሽተኞቹን ወደ መቃብር የሚገፋ ሆይ ሆይታችሁን አቁሙና በሽታቸውን እንዲያውቁ መድኃኒቱንም እየመረራቸውም ቢሆን እንዲውጡ ለማበረታታትም፤ ከቻላችሁ ለማስገደድም ትጉ። ይህ ካልሆነ የቻላችሁ በአካል፤ ያልቻላችሁ በማኅበራዊ ድረ-ገጽ ለቀብሩ ትገናኛላችሁ። እኔ ግን ፈጣሪ መልካሙን ለመስማት ያበቃን ዘንድ እመኛለሁ።

የተገኘውን ሰላምና ዕድገት የሚንድ የአመራር ዘይቤ በአስቸኳይ ይታረም!!! – አበበ ተክለሃይማኖት

$
0
0

በአበበ ተክለሃይማኖት (ሜጄር ጄኔራል)

political corrታላቁ የሰላምና ደኅንነት ምሁሩ ጆሃን ጋልቱንግ ስለ ሰላም የሚከተለውን ይላል፡፡ ‹‹Peace is a revolutionary idea; peace by peaceful means defines that revolution as nonviolent. That revolution is taking place all the time; our job is to expand it in scope and domain. The tasks are endless; the question is whether we are up to them.›› (Galtung et al, 2002: xi) ትርጉም፡- ሰላም አብዮተኛ ሐሳብ ነው፡፡ ሰላም በሰላማዊ መንገድ መሆኑ አብዮቱን ከሁከት የራቀ ያደርገዋል፡፡ አብዮቱ ሁሌም የሚካሄድ ነገር ነው፡፡፤ የእኛ ሥራ መሆን ያለበት ይህንን ማስፋት ነው፡፡ ሥራው መጨረሻ የለውም፡፡ ጥያቄው ግን እኛ ለዚያ ሥራ የምንመጥን መሆናችን ላይ ነው፡፡

ኢትዮጵያ መንታ መንገድ ላይ ትገኛለች፡፡ በአንድ በኩል በከፍተኛ ፍጥነት ከሚያድጉት አገሮች አንድ ሆናለች፡፡ እሰይ አገሬ እደጊ ተመንደጊ የሚያሰኝ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አገራችንና ሕዝቦቿ የጀመሩትን የዴሞክራታይዜሽን ሒደት ከፍተኛ አደጋ ተጋርጦበታል፡፡ በዴሞክራታይዜሽንና በኢዴሞክራታይዜሽን ኃይሎች መካከል የሞት ሽረት ትግል እየተካሄደ ነው፡፡ ቻርለስ ቲሊ የተባለ የዘርፉ ተመራማሪ ዴሞክራታይዜሽንና ኢዴሞክራታይዜሽን በሚመለከት እንዲህ ይላል፡፡

‹‹Democratization means net movement towards more equal, more protected and more binding constitution. De democratization, obviously then means net movement towards narrower, more un equal, less protected and less binding constitution›› (Charles Till: 2007) ትርጉም፡- ዴሞክራታይዜሽን ማለት ወደ በለጠ እኩልነት፣ ወደ በለጠ ከለላ፣ ወደ በለጠ ሁሉንም ሊገዛ ወደሚችል ሕገ መንግሥት የሚደረግ ድምር እንቅስቃሴ ነው፡፡ ኢዴሞክራታይዜሽን ደግሞ ወደ ጠባብ፣ የበለጠ እኩል ያልሆነ፣ ዝቅተኛ ከለላ ሊሆን ወደሚችልና ተፈጻሚነቱም አነስተኛ ወደሆነ ሕገ መንግሥት የሚደረግ ድምር እንቅስቃሴ ነው ይላል፡፡

ዴሞክራቲክ ምኅዳሩ እየቀጨጨ ‹‹ዴሞክራሲ›› የህልውና ጥያቄ መሆኑን ጎልቶ የሚታይበት ጊዜ ነው ያለነው፡፡ ኢዴሞክራቲክ ኃይሎች በመንግሥትም ሆነ በፓርቲውም ካሸነፉ እስካሁን የተገኘውን ሰላምና ዕድገት መና ሆኖ ይቀራል፡፡ ብዙኃነትን በአግባቡ ማስተናገድ ባለባት ኢትዮጵያ ኢዴሞክራቲክ ኃይሎች የበላይ መሆን ማለት መዘዙ ከዚህ እስከዚህ ተብሎ በቀላሉ ተነግሮ የሚታለፍ አይደለም፡፡ ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ የምርጫ ጉዳይ አይደለም፡፡

የአገራችን ሕዝቦች የደርግን ሥርዓት አሽቀንጥረው የጣሉት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመከጀል ነው፡፡ ለእነዚህ ሕዝቦች ‹‹ዴሞክራሲ ይቆይልህ፣ አሁን ልማት ላይ ብቻ አተኩር›› ማለት ሞኝነት ነው፡፡ ዴሞክራሲያዊ ምኅዳሩ በጠበበ ቁጥር ልማት ይቀጭጫል፣ ሰላም ይደፈርሳል፣ በድምሩ የአገራችን ህልውና አደጋ ላይ ይወድቃል፡፡ አሁን የአደጋ ደውሎች እያቃጨሉ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የተገኙትን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እያጣጣምን፣ ሕዝቦቻችንና መንግሥታችን በቁርጠኝነት የዴሞክራሲ ሒደቱን ማስቀጠል ይኖርብናል ሲባል፣ የልማትና የዴሞክራሲ እንከኖች መሠረታዊ መፍትሔ ማግኘት አለባቸው ማለት ነው፡፡ ለዚህም ሲባል መንግሥት በታክቲክና በታችኛው አመራር ላይ ማተኮር ትቶ ከላይ ባሉት ተቋማትና አመራር፣ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣ እንዲሁም አደረጃጀትና አሠራር በማስተካከል አመራርነቱን ማረጋገጥ የግድ ይለዋል፡፡ ተቋማት እውነተኛ የዴሞክራሲ ተቋማት እንዲሆኑ በማድረግ ዴሞክራቲክ ብሔርተኝነት ያስፋፋል፡፡ ቁርጠኝነትና ጥበብ በተሞላበት መንገድ ከተሠራ አሁንም የማይቻል ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም ኢሕአዴግ ከሞት አፋፍ ተነስቶ፣ አንሰራርቶ ለድል የመብቃት ባህል አለውና፡፡
የኢትዮጵያ የዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ሁኔታዎችና የመፍትሔ አቅጣጫዎች

በመስከረም 2008 ዓ.ም. በተሠራጨው ‹‹ብልሹ አስተዳደር የዴሞክራሲ ምኅዳርን በማስፋትና ቀጣይነት ባለው የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ በወሳኝነት ይፈታል›› በሚለው መጣጥፌ ‹‹መቶ በመቶ አሸናፊነት አስቂኝና አደገኛ ነው›› ብዬ መጠቆሜ ይታወሳል፡፡ የጠቅላላ ምርጫው ውጤት ከታወጀበት ስድስት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ መቶ በመቶ ያሸነፈው ኦሕዴድ/ኢሕአዴግ ትጥቅ የተቀላቀለበት ሕዝባዊ አመፅ ተቀሰቀሰበት፡፡ ሕዝቡ በዴሞክራሲያዊ/መልካም አስተዳደር እጦት እየተለበለበ እያለ ነበር የመቶ በመቶ አሸናፊነት ጥሩንባ የተነፋው፡፡ መቶ በመቶ አሸነፍኩ ሲል አስቂኝ ሆኖ እንዳገኘነው ሁሉ የቅርብ ጊዜ ክስተቶች ደግሞ አደገኛነቱን አሳይተውናል፡፡ አማራጭ ድምፅ (Alternative Voice) የማጣት ጉዳይ እንዴት ወደተደራጀ ተቃውሞ ሊሸጋገር እንደሚችል፣ ፀረ ሰላምና ፀረ ኢትዮጵያ ኃይሎች የኦሮሞና ሌሎች ሕዝቦች ለዴሞክራሲያዊ መብታቸው የሚያደርጉትን ትግል እንዴት መጥለፍ እንደሚችሉና ለአውዳሚ ዓላማቸው ሊጠቀሙበት እንደሚችሉም ፍንጭና ትምህርት የሰጠ ክስተት ነው፡፡ የኮንሶና የቅማንትም እንዲሁ፡፡ በጊዜውና በወቅቱ መልስና ሰሚ ያላገኙ ጥያቄዎች ተከማችተው ምን ዓይነት ማዕበል ፈጥረው አገራዊ ደኅንነትን ሊፈታተን የሚችል ክስተት እንደሚፈጥርም ጭምር ትምህርት መውሰድ ለሚችል ሰው የሚያስተምር ነገር ነው፡፡

የዴሞክራሲያዊ/የመልካም አስተዳደር ድክመቶች በሁሉም የአገሪቱ ክልሎችና በፌዴራል መንግሥት በስፋትና በጥልቀት እየተከሰቱ ያሉ ችግሮች ናቸው፡፡ መሠረታዊ ችግሮቹ በሁሉም ተመሳሳይ ቢሆኑም በመልክ (Form) እና በጥልቀታቸው (Depth) ግን ሊለያዩ ይችላሉ፡፡ ከተለያዩ ሕዝቦች የሚገኘው ግብረ መልስም በተለያዩ “Objective and Subjective” ምክንያቶች በመልክም በጊዜም ሊለያዩ ይችላሉ፡፡ ሁሉም ሕዝቦች በዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ዕጦት እየተለበለቡ ናቸው፡፡ የኦሮሞ ተቃውሞ የቀዘቀዘ ቢመስልምና በሌሎች ሕዝቦች በዚያ ደረጃ ተቃውሞ ባይታይም፣ የዴሞክራቲክ አስተዳደር ጉድለቶች ደረጃ በደረጃ መሠረታዊ መፍትሔ ካልተበጀላቸው ‹‹የተዳፈነ እሳት›› መሆናቸው አይቀርም፡፡ መቶ በመቶ አሸናፊነት የፖለቲካዊ ሥርዓቱ ችግሮች ምልክት መሆኑ ታውቆ ማስተካከል ይገባል፡፡ የሕዝቦችንና ብሎም የአገራችንን ህልውና የሚፈታተኑት መሠረታዊ ችግሮቻች በሚገባ ተጠንተው ሕዝባችንን በተሟላ መንገድ ባሳተፈ ግልጽነትና ተጠያቂነት በሰፈነበት፣ የሕግ የበላይነት በመከተልና ዴሞክራሲያዊ ሕገ መንግሥታዊ ተቋማትን በመገምገም አጠቃላይ ሥርዓቱን መፈተሽ ይገባል፡፡ በብዝኃነት አገር አንድ ፖለቲካዊ ኃይል ሁሉንም ነገር ጠቅልሎ ከያዘ አንድ አደገኛ በሽታ እየያዘው መሆኑን መገንዘብ መቻል አለበት፡፡

የኢትዮጵያ የውጭና የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ የአገራችንን ደኅንነት የሚፈታተኑ ዋናዎቹ የሥጋት ምንጮች ውስጣዊ (Internal) እንደሆኑና እነሱም ድህነት፣ ኋላቀርነትና፣ በዴሞክራሲ ዙርያ የሚታዩ ችግሮች መሆናቸውን በማያወላውል አቋም እንደሚከተለው ያስቀምጠዋል፡፡ ‹‹የዴሞክራሲና የኢኮኖሚ ዕድገት አለማምጣት ማለት ደኅንነት አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ጥገኞችና ድሆች መሆናችንን ራሳችንን ቀና አድርገን እንዳንሄድ ያደርገናል ማለት ነው፡፡ የመበታተን አደጋ ሊጋረጥ ይችላል፡፡›› (ኢወብድፓ፡ 18) ከዚህ መረዳት የምንችለው ነገር እንደኛ ዓይነት ፍላጎቶች በሥርዓቱ ባልተሟሉበት ማኅበረሰብ የከፋ ድህነትና ብልሹ ኢዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ማለት ተራ የፖለቲካ ጉዳይ ሳይሆን የደኅንነት አደጋ የሚደቅን ነገር መሆኑ ነው፡፡ ተመሳሳይ ችግር በገጠማቸው አገሮች እንደምናየው ደግሞ አገር ተበተነ ማለት መዘዙ የከፋ ብቻ ሳይሆን፣ መልሶ የማገገም ዕድልም ላይኖረው ይችላል፡፡ በአሁኑ ጊዜ መንግሥት ‹‹መልካም አስተዳደር የህልውና ጉዳይ ነው›› በማለት ችግሮችን ለመፍታት እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ በ1994 ዓ.ም. በየያኔው ማስታወቂያ ሚኒስቴር ‹‹የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ጉዳዮች›› በሚል ርዕስ ባሳተመው ጽሑፍ፣ ‹‹ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር የህልውና ጥያቄ ነው›› ይላል፡፡ አያይዞም ‹‹ምክር ቤቶች የሕዝብ ሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዴሞክራሲያዊ አስተዳደር እምብርት፣ የዴሞክራሲያዊ አገዛዝ አውራ አቋሞች›› ናቸው ይላል፡፡ የፌዴራል፣ የክልልና የወረዳ ምክር ቤቶች በዚህ መመዘኛ ምን ይመስላሉ? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡

ችግር አለብን የሚለው ዕውቅና የመፍትሔው አንድ ዕርምጃ ነው፡፡ መልካም አስተዳደር የሚለው ጽንሰ ሐሳብ (Concept) በዴሞክራቲክ አስተዳደር አገላለጽ እንደ አማራጭ (Alternative concept of democratic governance) አድርጎ ካስቀመጠው ከብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ጋር ብዙም የሚጋጭ አይሆንም፡፡ መልካም አስተዳደር ከዴሞክራቲክ አስተዳደር በተለየ እንደ ቢሮክራቲክ አስተዳደር ብቻ ከቀረበ ግን፣ ከሕገ መንግሥት በመለስ ትልቅ የአገሪቷ ሰነድ ከሚባለው የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ጋር እንዲጋጭ ያደርገዋል፡፡ የተምታቱ መግለጫዎች ባሉበት አንዴ ችግሩ የፖለቲካ አይደለም፣ ከዴሞክራሲ ጋር ተያያዥነት የለውም ሲባል፣ መንግሥት መልካም አስተዳደርና ዴሞክራቲክ አስተዳደር አንድና አንድ ናቸው እያለ እንዳልሆነ መገመት ይቻላል፡፡ እየተደረገ ባለው ግምገማ በመካከለኛና በታችኛው አመራርና ሲቪል ሰርቫንቱ ላይ እየተወሰደ ያለውን ዕርምጃ ሲታይ፣ መንግሥት ሕገ መንግሥትና የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ መሠረት አድርጎ ሰፊ ጥናት አካሂዶ እየመራ ነው ወይ? የሚል መሠረታዊ ጥያቄ እንድናነሳ ያደርገናል፡፡

መልካም አስተዳደር ማለት ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ማለት ነው ከተባለና የህልውና ጥያቄ ነው ከተባለ፣ መሠረታዊ ፖለቲካዊ ጉዳይ እየተነሳ (የደኅንነት (Poverty) አደጋ እንዳለ ሆኖ) የፀረ ዴሞክራቲክ እንቅስቃሴ እየጎለበተ መጥቷል ማለት ነው፡፡ የዴሞክራቲክ አስተዳደር እጥረት ነው ከተባለ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች (የግልና የቡድን መብቶች) ያለማረጋገጥ ችግር መሆኑን ያመላክታል፡፡ ኅብረተሰቡ በብልሹ አስተዳደር ሲለበለብ ሕገ መንግሥታችን ባወቀለት መብት ማለትም በጽሑፍ፣ በስብሰባ፣ በሰላማዊ ሠልፍ፣ የመረጠውን ወኪል በማስጠራት (Recall) አደጋውን ለምን በእንጭጩ አላስቀረውም? የሚል ጥያቄ ያስነሳል፡፡ መልሱ ኅብረተሰቡ በኋላ ቀር አስተሳሰብ (ደካማ የዴሞክራሲ ልምድ ስላለው) ስለተተበተበ፣ ወይም ደግሞ ዴሞክራሲያዊ ምኅዳር በመጥበቡ ሊሆን ይችላል፡፡ ሁለቱም የተሳሰሩ ናቸው፡፡ በእኔ አመለካከት የዴሞክራሲ ምኅዳሩ (Democratic Space) መጥበብ ማለት ኢዴሞክራታይዜሽን ድባብ (Environment) መግነን ነው፡፡ ዋና ችግሮችም እነኚህ ናቸው፡፡

ሕዝቦች በተደራጀ መንገድ የሚታገሉ ሲሆኑ ነው ውጤታማ የሚሆኑት፡፡ ዴሞክራሲያዊ ምኅዳሩ በቀጣይነት እየሰፋ እንዲሄድ ሕዝቡን የሚመሩት ሕገ መንግሥታዊና ዴሞክራቲክ ተቋማት ተጠናክረው ሕገ መንግሥቱ ያስቀመጠውን ሥልጣንና ግዴታ በአግባቡ ሲወጡ ነው፡፡ ‹‹የህልውና ጉዳይ›› የሚለው ጠንከር ያለ ሐሳብ መሠረታዊ ፖለቲካዊ ትርጉሙ እነዚህ ተቋማተ በሚገባ አልሠሩም፣ ወይም ከሕዝቦች አደራና ከሕገ መንግሥቱ አኳያ ሽባ ሆነዋል ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም ሕገ መንግሥቱ ለሁኔታችን በቂ በመሆኑ በቀጣይነት ተግባራዊ እየሆነ ከሄደ ብልሹ አስተዳደር እየቀጨጨ፣ የሕዝቦቻችን ተስፋ እየለመለመ፣ የዴሞክራሲ ምኅዳሩ እየሰፋ መሄዱ አይቀሬ ይሆናል፡፡ ‹‹የህልውና ጥያቄ›› ነው ካልነው የቀበሌ/ወረዳ ወይም የዞን አመራር አካባቢ ያሉ የቀን ተቀን ሥራ አንቀሳቃሾች (Operators) እና የታክቲክ ስህተቶች ሊሆን አይችልም፡፡ በፌዴራል/ክልል ደረጃ ያለው የአስተዳደር መዋቅር እነዚህን ነገሮች በጊዜው ሊያስተካክላቸው ይችላል፡፡ ሥርዓቱ (System) ጤናማ ከሆነ ራሱን እያከመ የሚሄድና ለዚህም ሁሌም የሚሻሻል አሠራር ስለሚኖረው፣ ሥርዓቱ መላውን ሕዝብ በማሳተፍ ‹‹የህልውና ጉዳይ›› ከመሆን በመለስ ችግሮቹን ይፈታል፡፡ የፌደራል መንግሥት በቢሊዮን የሚገመት ሀብት የሚያንቀሳቅስ መንግሥት እንደመሆኑ በፌዴራል ደረጃ የሚፈጸም ሙስና፣ እንዝህላልነትና አቅም ማነስ የሚያስከትለው አደጋ ከፍተኛ ነው፡፡ ሆኖም የፌዴራል መንግሥት ይህን ከግንዛቤ ያስገባ አይመስልም? ወይስ አገሪቷ ከወረራት በሽታ ነፃ ነኝ እያለ ነው?
‹‹የህልውና ጉዳይ›› ከሆነ ሕገ መንግሥት የመተግበር ጉዳይ የፖሊሲና ስትራቴጂ፣ የመሠረታዊ መዋቅራዊ ጉድለቶች ችግር ነው ማለት ነው የሚሆነው፡፡

በሌላ አነጋገር በበላይ አመራር ያለ ችግር ነው ማለት ነው፡፡ የበላይ አመራሩን ሳይነካ የመካከለኛና የበታች አመራር ላይ ዕርምጃ መውሰድ ሥርዓታዊ ችግሩን የማይፈታ ‹‹ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ›› ከመሆኑም በላይ ኢሞራላዊም ነው፡፡ በፌዴራልና በክልል ሕግ አውጪ፣ ሕግ ተርጓሚ፣ ሕግ አስፈጻሚ እንዲሁም አራተኛው መንግሥት የሚባለው ሚዲያ ሽባ ሲሆኑ ነው ሥርዓታዊ የህልውና ችግር የሚባለው፡፡ የህልውና ጉዳይ ነው የሚለው የመንግሥት አነጋገርም ትርጉም የሚኖረው የሚወሰደው ዕርምጃ ጉዳዩን የሚመጥን እስከሆነ ድረስ ነው፡፡ ካልሆነ ግን በችግሩ ብያኔና (Definition of the Problem) በሚወሰደው ዕርምጃ መሀል ትልቅ ገደል አለ ማለት ነው፡፡

ሥርዓታዊ ችግር ማለት የሚወጡት ሕጎች ትግበራና አተረጓጎም የሕዝቦችን ተሳትፎ በማመቻቸት መሠረታዊ ችግር አለባቸው ማለት ነው፡፡ ይህ ሲባል ሕዝቦች የሚተዳደሩባቸው አማራጮች የመቀመርን፣ መረጃዎች የማግኘትን፣ የምርጫው ሥርዓት ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ ሲገባ፣ ቢሮክራሲያዊ አስተዳደሩ የሚፈጽማቸውን በደሎች በሰላማዊና በተደራጀ አግባብ ሊታገሉበት የሚያስችል ሁኔታ የሌለ መሆኑን የማያመላክት ነው፡፡ የአገራችንን ሁኔታ በዝርዝር ለማየት እንዲያስችለን የሲቪል አስተዳደርና የደኅንነት አስተዳደር በሚል ከፋፍለን እንየው፡፡

የሲቪል ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር

የሲቪል ዴሞክራሲ አስተዳደር ስንል ሁሉን አቀፍ አስተዳደር ማለታችን ነው፡፡ የሲቪል አስተዳደሩ ደኅንነትን ጭምር የሚመራ መሆኑ በቅድሚያ መታወቅ አለበት፡፡ ዕውቁ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ተመራማሪ ሮበርት ዳል ለዴሞክራሲ አስፈላጊ ያላቸውን ሦስት ነገሮች ይዘረዝራል፡፡ እነዚህም የወታደራዊና የፖሊስ ኃይልን በሕዝብ በተመረጡ ሰዎች ቁጥጥር ሥር ማድረግ፣ የዴሞክራሲያዊ እምነቶችና የፖለቲካዊ ባህል መዳበር፣ ለዴሞክራሲ ተፀባኢ የሆነ የውጭ ኃይል ቁጥጥር ሥር አለመውደቅ ናቸው፡፡ ለዚህም ነው ሲቪል አስተዳደር ሁሉን አቀፍ ነው የምለው፡፡ በፌዴራልና ክልል ደረጃ ከላይ የተገለጹት ተቋማት ከመልካም አስተዳደር አንፃር በሁለት ቁልፍ መመዘኛዎች መገምገም ተገቢ ይመስለኛል፡፡ ከተጠያቂነትና ከሕግ የበላይነት አንፃር፡፡

“OSCE” የተባለ ድርጅት ዴሞክራሲያዊ አስተዳደርን እንደሚከለተው ይገልጸዋል፡፡ ‹‹democratic governance is a system of government where institutions function according to democratic process and norms, both internally and in their interaction with other institutionss›› ትርጉም፡- ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ማለት ተቋማት በውስጣዊ ሥራቸውንም ይሁን ከሌሎች ተቋማት ጋር የሚያደርጉትን ግንኙነት በዴሞክራሲያዊ አሠራርና ወጎች መሠረት አድርጎ የሚንቀሳቀስ መንግሥታዊ ሥርዓት ነው፡፡ እንደ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የእስያና የፓስፊክ ማኅበራዊ ኮሚሽን አረዳድ፣ መልካም አስተዳደር ስምንት ዋና ባህርያት አሉት፡፡ መግባባት ላይ ያተኮረ (Consensus Oriented) ተጠያቂነት፣ ግልጽነት፣ መልስ ሰጪነት፣ ውጤታማነትና ቅልጥፍና፣ ፍትሐዊነትና የሕግ የበላይነት ናቸው፡፡
ተጠያቂነት   

መንግሥት በአጠቃላይ ኃላፊነት በመውሰዱም ተቋማቶቻችን እንደ ተቋምና ባለሥልጣኖቻችን በየግል በተሟላና የችግሩ ክብደት በሚመጥን ደረጃ ኃላፊነት አልተወጡም፡፡ ኃላፊነታቸውን አልተቀበሉም፡፡ እንደ ተቋም ስንል ሕገ መንግሥት/ታት ያስቀመጠላቸውን ሥልጣንና ግዴታ ለመወጣት ያስቀመጡዋቸውን ፖሊሲዎችና መመርያዎች ተቀባይነትና አቅም (Legitimacy and Capacity) ለመገንባት ያደረጉት ጥረትና አባሎቻቸው (ከፍተኛ አመራሩን ጨምሮ) ለዴሞክራቲክ አስተዳደር ያላቸውን ብቃትና ቁርጠኝነት ማለታችን ነው፡፡ ለምሳሌ ሕግ አስፈጻሚው (ከሁሉም ተቋማት በተጨባጭ የበረታው ስለሆነ ነው ያስቀደምኩት) ቢያንስ ቢያንስ ለአሥራ ሁለት ዓመታት ‹‹የመልካም አስተዳደር ቁልፍ ችግር ነው›› እየተባለና እየተዘመረ ሳለ ለምን ችግሩ እየገነነ መጣ? ለምን አልተፈታም? ብሎ አጠቃላይ ሥርዓቱን ማለት ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችንና አሠራሮችን መፈተሽ ይኖርበታል፡፡ ያለ ተጨባጭ ድርጊት የ‹‹ችግር አለብን›› መዝሙር መዘመር ተስፋ አስቆራጭና አሰልቺ ነው፡፡ ዋናው ቁም ነገሩ ምን ተሠራ ነው፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚውን የሚኒስትሮችና የዳኞች ፕሮፖዛል ያልተቀበለበት ሁኔታ አለን? ወይስ የመጣለትን ፕሮፖዛል መሠረታዊ ለውጥ እንዲደረግለት ወደመጣበት እንዲመለስ ያደረገበት ሁኔታ ነበር? በእኔ ግንዛቤ መልሱ አሉታዊ ነው፡፡ ከነበረም ግልጽነት አልነበረውም ማለት ነው፡፡ እንዲህ ከሆነ የተወካዮች ምክር ቤት ለምን ያስፈልጋል?

የሚኒስትሮችና የኮሚሽነሮች ብቃትና ቁርጠኝነት መዳሰስ እንዲሁም ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና አስፈላጊ ሕጋዊ ዕርምጃ መውሰድ ይኖርበታል፡፡ ከሁሉም በላይ ግን ሕግ አውጪው ሕግ ተርጓሚውን ሽባ በማድረግ የነበረውን ሚና በግልጽ ማስቀመጥና ኃላፊነት መውሰድ ይጠይቃል፡፡ ገዥው ፓርቲ ከፍተኛ ሥልጣን በመቆናጠጡ በማዕከላዊነት (ጠርናፊ፣ Centralism) ሕገ መንግሥቱን በመናድ ሕግ አውጪው የሕግ አስፈጻሚው ተከታይ ብሎም ሕግ ተርጓሚው ተቀጥያና ማኅተም መቺ (Rubber Stamp) ያደረገበትን፣ በተለይ በመንግሥትና በገዥው ፓርቲ መካከል መኖር የነበረበትን ተነፃፃሪ ነፃነትን (Relative Independence) መጥፋቱና ከብቃት ይልቅ ለፓርቲ ተዓማኒነት ቅድሚያ በመስጠት ሲቪል ሰርቫንቱ እንዲሽመደመድ ማድረጉ፤ ፖሊሲዎችን፣ አሠራሮችን፣ የምልመላ ሹመትና ምደባ ሥርዓቱ መሠረታዊ ማስተካከያ ለማድረግ ኃላፊነትና ቁርጠኝነት ማሳየት ይኖርበታል፡፡ ሁሉም ተቋማትና የሚመሩዋቸው አመራሮች ኃላፊነት በመውሰድ የረጅምና የአጭር ጊዜ መፍትሔ ማስቀመጥ፣ ሁሉንም ተቋማት በዳሰሰ መልኩ መከናወን አለበት፡፡ ለምሳሌ የፍትሕ መጓደል አለ ብለን ምን መደረግ አለበት ስንል፣

ሀ) ከረጅም ጊዜ አንፃር 

በአራቱ የመንግሥት አካላት ሕገ መንግሥቱን መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያን ሁኔታ ባዛመደ መልኩ ሰፊ ጥናት ማካሄድ፡፡ አጠቃላይ ሕጎች (Substantive Laws) በተለይም የሥነ ሥርዓት ሕጎች (Procedural Laws) ተመልሶ ማየትና ማሻሻያ ማድረግ፣ የፍትሕ አካላትን፣ ትምህርት ቤቶችን (እንደ ሕግ ትምህርት ቤቶች፣ ፖሊስና ዓቃቤ ሕጎች ማሠልጠኛ) ወዘተ. ዓላማ፣ አደረጃጀትና ብቃት ማጥናትና አስፈላጊ ማስተካከያ ማድረግ፡፡

ለ) ከአጭር ጊዜ አንፃር

–    የዳኝነት፣ የዓቃቤ ሕግ፣ የፖሊስ መኮንኖች ወዘተ ምልመላ፣ ምደባ፣ ዕድገትና ሹመት ማጥናት እና አደረጃጀቱን ማስተካከል፡፡
–    የፍትሕ መጓደል ላይ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ሚና፣ ከሕግ አውጪው፣ ከሕግ ፈጻሚውና ተርጓሚው አንፃር መገምገምና አስፈላጊ ዕርምጃ መውሰድ፡፡
–    የዳኝነት፣ የዓቃቤ ሕግ፣ የፖሊስ መኮንኖች ወዘተ. ሞራላዊና ቁሳዊ ፍላጎቶችን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ ማስተካከል፡፡
–    የሕግ ተርጓሚው ነፃነት በግላጭና በሥውር የሚጥሱት ላይ የማስተካከያ ዕርምጃ መውሰድ፡፡
–    ለሃምሳ ዓመታት ሕዝብን አገልግለናል እያለ በትዕቢት የሚፎክረው የመንግሥት ሚዲያ ሃምሳ ዓመታት ሙሉ የፍትሕ መጓደል መሣርያ እየሆነ ስለሆነ እርምት ይደረግበት ለአፄ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓት መለኮታዊ መዝሙር ሲያስተጋባ የኖረ፣ የደርግን አምባገነናዊ ሥርዓት መሣርያ በመሆን ‹‹የፍየል ወጠጤን›› እየዘመረ ለደም መፋሰስና ለአገራዊ ውድቀት ሲጮህ ከርሞ፣ አሁንም የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ ሃያ ዘጠኝ በመጣስ ‹‹ያለ ኢሕአዴግ መንገድ ሁሉም የጥፋት መንገድ ነው›› የሚለውን ኢዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ በተለያዩ መንገዶች ሲያሠራጭ ፍትሕ በከፍተኛ ደረጃ እየተጓደለ ‹‹ሁሉም ነገር አበረታች ነው፣ ተስፋ ሰጪ ነው፣ አመርቂ ነው፣ ሰውም ደስተኛ ነው›› ብሎ ቱልቱላውን የሚነፋ ተቋም ነው፡፡ መሠረታዊ ባህሪውና አሠራሩ ለተመለከተው የኢትዮጵያ/የክልል መንግሥታት ሚዲያ ነው? ወይስ የኢሕአዴግ ልሳን? ወይም የአባል ድርጅቶቹ ነው? ብሎ ለመለየት አስቸጋሪ የሆነ ነገር ነው፡፡ የፍትሕ ሥርዓቱን በማኮላሸት እየተጫወተው ያለውን ሚና በድፍረት መገምገምና ማስተካከል ይገባል፡፡

በአጠቃላይ ሕገ መንግሥታዊና የዴሞክራሲ ተቋማቱ በዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ዙርያ ለሚታየው ችግር ኃላፊነት እንዲወስዱ፣ ከፍተኛ አመራሮቹም በግልና በቡድን ተጠያቂ የሚሆኑበትና ለሕዝቦች በግልጽ የሚታወቅበት ሁኔታ መፍጠር፣ በዚህም ሥርዓቱን እንዲያስተካክሉ ማድረግ ለነገ የማይባል ሥራ ነው፡፡
የሕግ የበላይነት ፍራንሲስ ፉኩያማ “Political Order and Political Decay” በሚለው መጽሐፉ ‹‹Rule of law should be distinguished from what is sometimes referred to as ‘rule by law’. In the latter case, law represents commands issued by the rulers but is not binding on the ruler himself.›› በአጭሩ ሲተረጎም የሕግ የበላይነትና በሕግ መግዛት የተለያዩ ናቸው ይላል፡፡ እንደሚታወቀው የሕግ የበላይነት ማለት ሕግ የበላይ ሆኖ ሁሉንም ሰው በእኩል ሲያይ ነው፡፡ በሕግ መግዛት ግን ሕግ ከመሪዎቹ የሚወርዱ ትዕዛዛት ሆነው መሪዎቹ ላይ ተፈጻሚ መሆን የማይችሉ ሲሆኑ ነው፡፡ የፌዴራልና የክልል ተቋማትና አመራሮች እንደ ተቋምና እንደ ግል ኃላፊነት ሳይወስዱና መደረግ ያለበትን ማስተካከያ ሳያደርጉ፣ በአንዳንድ የበላይ አመራር ላይ ዕርምጃ ሳይወስዱ፣ ‹‹በአዲስ አበባ አስተዳደርና በክልሎች በሺዎች የሚቆጠሩ የመካከለኛና የበታች አመራሮችና ተራ ሲቪል ሰርቫንት ላይ ዕርምጃ ወሰዱ›› ያውም በግምገማ የሚል ዜና ስሰማ በጣም ደነገጥኩኝ፡፡ ምን ዓይነት ኃላፊነት የጎደለው ዕርምጃ ነው? አልኩኝ፡፡ የውሳኔያቸውና የድርጊታቸው ምክንያት ሊገባኝ አልቻለም፡፡ የህልውና ጉዳይ ነው ለተባለው ብልሹ አስተዳደር ዋነኛ ተጠያቂዎቹ ዕርምጃ የተወሰደባቸው ናቸው ማለታቸው ይሆን? በየጊዜው በተለይ በሲቪል ሰርቪሱ የሚወሰደው ዕርምጃ መንግሥት በ25 ዓመታት ውስጥ መጠነኛ ተዓማኒነት ያለው ሲቪል ሰርቫንት ላለመገንባት የሚኖረው ሚና ምን ይሆን? የሚለው ጥያቄም ጫረብኝ፡፡

ፖሊሲ፣ መመርያ፣ ሕግ፣ አደረጃጀት፣ ወዘተ. የሚያወጡት አመራሮቹን የመለመለ፣ የመደበ፣ የሾመ ሥርዓት ሲኮፈሱበት የነበሩ የላይኛው አመራር እንዴት ቢሆን ነው ግምገማውና ዕርምጃው እነሱን የማይነካውና ዕርምጃ የማይወሰድባቸው? ኦሮሚያ በሁለት ከፍተኛ አመራሮች የማሸጋሸግ ሥራ የሠራ ይመስለኛል፡፡ ይህ ግን ከአጠቃላይ ሥርዓቱ አንፃር ሲታይ ከቁብ የማይገባ ቀላል ጥገናዊ ባህሪ ያለው ዕርምጃ ነው፡፡ ከአምስት እስከ አሥር ዓመት የክልል ፕሬዚዳንት/ከንቲባ፣ ካቢኔ ሆነው ሲያገለግሉ የብልሹ አስተዳደር መሪዎች እንዳልነበሩ፣ የተገኘው ኢኮኖሚያዊ ዕድገት በእነሱ መሪነት እንደመጣ እንዳልፎከሩ፣ የብልሹ አስተዳደር ችግር ሲነሳ ኃላፊነት ሳይወስዱና ሳያስተካክሉ እርስ በርሳቸው የእከክልኝ ልከክልህ ግንኙነት ፈጥረው 360 ዲግሪ ተገልብጠው የመልካም አስተዳደር አርበኞች ሲሆኑ ማየት፣ ከማስገረም አልፎ ያስቃል ያናድዳል፡፡ መቶ በመቶ አሸንፈው የለ!

ዕርምጃ ከተወሰደባቸው ሰዎች የእውነት ጥፋተኞች ይኖራሉ፣ በርከት ያሉ ንፁኃንም ይገኛሉ፡፡ አካሄዱ ግን አጠቃላይ ዓውዱን (Context) በሙሉ ሳይዳስስ፣ በሕግ የተረጋገጠ መረጃ ሳይኖር እንዴት ፍትሐዊ ሊሆን ይችላል? የሕግ የበላይነት እንጦረጦስ ገባ፣ ሕግ ደካማው በጉልበተኛው የሚመታበት መሣርያ ሆነ፣ ሕግ ዝሆኖችን የማትነካ የሥልጣን መከታ የሌላቸው የታችኛው አመራርና ሲቪል ሰርቫንቱ መምቻ ሆና እንደማየት ምን የሚያሳቅቅ ነገር አለ? በሕግ መግዛት እየነገሠ፣ የመልካም አስተዳደር እንቅስቃሴ ከጅምሩ እየተኮላሸ ነው፡፡ ካልተስተካከለ የውድቀት መንገድ ነው፡፡ የሕወሓት/ኢሕወዴግ የትግል ጊዜን አስታወሰኝ፡-

ሕወሓት/ኢሕወዴግ መሠረታዊ ችግሮችን በግለሰቦችና በተለይ በታችኛው አመራሮች ሲያላክክ የመውደቅ አዝማሚያ፣ የተስፋ መቁረጥና የመበታተን አደጋ ያጋጥመው ነበር፡፡ መሠረታዊ የችግሮቹ ምንጭ የሚሊተሪ ዶክትሪን፣ የፖለቲካ ፖሊሲ፣ አደረጃጀትና አሠራር ናቸው ብሎ ከፍተኛ አመራሩ ኃላፊነት ሲወስድ፣ በሚገርም ሁኔታ በአጭር ጊዜ ከሌሎች አጋሮቹና ሕዝቦች ጋር ሆኖ ተዓምር ሊባል የሚችል ሥራ ሠርቶ ደርግን ደመሰሰ፡፡ አሁን ከሚታየው አካሄድ ግን ሌላው ቢቀር በችግሮቹ ምንጭ ላይ እንኳን ጠለቅ ያለ ሐሳብ ሳይዳብር ነው ተገቢ ወዳልሆነው ኃላፊነት የጎደለው የማባረር ዕርምጃ የተገባው፡፡ ለዚያውም ከፍተኛ አመራሩ ራሱን ንፁህ አድርጎ የበታቹን አካል እየቀጠቀጠና እያንቀጠቀጠ፡፡

የደኅንነት አስተዳደር (Security Governance)

የዴሞክራቲክ/መልካም አስተዳደር ችግር በአንድ ፖለቲካዊ ሥርዓት እንደ ወረርሽኝ መታየት አለበት፡፡ ሁሉም የሥርዓቱ ተቋማት በአንድም በሌላ መንገድ ይነካካሉ፡፡ ደረጃቸው ይለያያል እንጂ በፖለቲካ ያለው ችግር ሁሉንም ያዳርሳል፡፡ የደኅንነት ተቋማት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በሲቪል ክፍሉ ስለሚመሩ ጠንካራ ዴሞክራቲክ አስተዳደር በሚኖርበት ጊዜ የደኅንነት ኃይሎች የተሻለ ባለሙያ፣ ለሕገ መንግሥቱ ታዛዥ፣ እንደሌላው የተጠያቂነትና የግልጽነት፣ የሕግ የበላይነት ያለበት አካል ይሆናል፡፡ በዴሞክራቲክ አስተዳደሩ ችግር በሚኖርበት ጊዜ የደኅንነት ተቋማት የሚስጥራዊነት ባህሪና በተለይ የመከላከያ ሠራዊት አጠቃላይ ዝግጅቱ ጦርነት እንዳይኖር፣ ጦርነት ሲታወጅም በአጭር ጊዜ በተነፃፃሪ በአነስተኛ ኪሳራ ለማሸነፍ የዕዝና የቁጥጥር ሥርዓቱ ጠበቅ ያለ በመሆኑ ለብልሹ አስተዳደር የበለጠ ተጋላጭ ያደርገዋል፡፡ በዕዝ ሰንሰለት የሚንቀሳቀስ በመሆኑ ለመባለግ (Abuse of Power) የተጋለጠ ይሆናል፡፡ ይህ የሚሆነው ቀደም ብሎ እንደተጠቀሰው በሲቪል አስተዳደሩ የዴሞክራቲክ አስተዳደር ችግር ሲኖር ነው፡፡

ችግሮቹ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየከፉ ከሄዱም ወታደራዊ ክፍሉ የራሱን ፖለቲካዊ ፍላጎት አዳብሮ በጡንቻው ለመንገሥ ሊፈልግ እንደሚችል ከተለያዩ አገሮች ተሞክሮ መማር ይቻላል፡፡ ይህ እንኳን ማድረግ ባይችል አንጋሽና አፍራሽ (King Maker and Breaker) የመሆን ልዩ ፍላጎት ሊያዳብር ይችላል፡፡ ወታደራዊ ክፍሉ በሲቪሎች ቁጥጥር ሥር ካልዋለ መንግሥት ባለበት አገር ሌላ ራሱን የቻለ መንግሥት (State Within a State) ሊሆን ይችላል፡፡ ልክ እንደ ግብፅ መከላከያ ሆነ ማለት ነው፡፡ ጠብመንጃ ዴሞክራቲክ አስተዳደርን የሚያዝበት ሁኔታ መኖር የለበትም፡፡ በተለይ ታዳጊና በሽግግር ላይ ያሉ የሦስተኛ ዓለም የደኅንነት ተቋማት ብዙውን ጊዜ የበለጠ የተደራጀ፣ የታጠቀ በመሆናቸው ከሌሎች መንግሥታዊ ተቋማት የበለጠ ተሰሚነት እንዲኖራቸው የሚጥሩ፣ በምርጫና መንግሥት በመመሥረት ሒደት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ተፅዕኖ የሚያደርጉ መዋቅሮች ናቸው፡፡ አንድ የፖለቲካ ኃይል የፀጥታ/የደኅንነት ኃይሎች በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ካልደገፉት በምርጫ የማሸነፍ ዕድሉ ይጠባል፡፡ አሸናፊው ፓርቲ መንግሥት ለመመሥረት እንኳን ሊቸገር ይችላል፡፡ በዚህ መሠረት ዴሞክራቲክ ተቋማት ባልዳበሩባቸው እንደኛ ያሉ አገሮች ሙያተኛነት በጣም ያደገ ባለመሆኑ የጦር ኃይሉ ገለልተኛ ሊሆን አይችሉም፡፡ በዚህ ምክንያት በዴሞክራቲክ ሥርዓት ዘብ የመሆን ወይም የኢዴሞክራቲክ ኃይሎች መሣሪያ የመሆን ዕድል ከፍተኛ ነው፡፡ መከላከያ ሚኒስቴር ወይን መጽሔትን ስፖንሰር ማድረጉን ከሕገ መንግሥቱ አኳያ ስህተት መሆኑንና መታረም እንዳለበት ጽፌ ነበር፡፡ ይህን ተከትሎ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ወይም የመከላከያ ሚኒስትሩ ምን እንዳደረጉ ባላውቅም፣ ከዚህ ጋር በተያያዘ የተለያዩ ጥያቄዎችና ሐሳቦች ተነስተው ነበር፡፡ ሐሳቦቹ የብዙ ሰዎች አስተያየቶች መሆናቸውን ተረድቼያለሁ፡፡
በመጀመሪያ ተቃውሞ ያዘለው ጥያቄ ‹‹እንዴት መከላከያን ትነካለህ?›› የሚል ነበር፡፡ ምን ማለት ነው? ብዬ ጠየቅኩት፡፡ ‹‹አለኝታችን ነው በሌላ አገላለጽ የመከላከያ ሠራዊታችን ችግሮች በአደባባይ መግለጽ ለጠላት አሳልፎ እንደመስጠት ይቆጠራል፤›› አለኝ፡፡ አዎ ሚስጥር የሚባሉ ነገሮች በጥብቅ መጠበቅ አለባቸው፡፡ ሁላችንም ጠላቶች ሚስጥሮቻችንን እንዳያውቁ በከፍተኛ ደረጃ የመከላከል ግዴታ አለብን አልኩት፡፡ ነገር ግን ሠራዊታችን ሕገ መንግሥቱን በመፃረር በፖለቲካዊ ጉዳዮችን እጁን ቢያስገባ ወይም አንዱን ፓርቲ ደግፎ ሌላውን ለማዳከም ሲሞክር ዝም እንላለን ወይ አልኩት፡፡ የኢትዮጵያ የውጭና ብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ የደኅንነት ጉዳዮች፣ ሚስጥራዊ ከሚባሉ በስተቀር ኅብረተሰቡ በዝርዝር እንዲያውቃቸው ከሩቅ መከላከያን የመፍራት ጉዳይ እንዳስቀረ ገለጽኩለት፡፡ አቅማማ ነገር ግን፣ ‹‹መከላከያ ሠራዊታችን የአብዮታዊ ዴሞክራሱ ሠራዊት አይደለም ወይ?›› አለኝ፡፡ ሠራዊታችን የሊበራል ዴሞክራሲ፣ የሶሻል ዴሞክራሲ ወይም የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ፓርቲዎች ሊሆን አይችልም፡፡ የሕገ መንግሥታችን አንቀጽ 87/5/ እንዲህ ይላል አልኩት፣ ‹‹የመከላከያ ሠራዊቱ ተግባሩን ከፖለቲካዊ ድርጅቶች ወገናዊነት ነፃ በሆነ አኳኋን ያከናውናል፡፡››
ሌሎች ሁለት ሆነው፣ ‹‹በአሁኑ ጊዜ ጠባብነትና ትምክህተኝነት በትግራይ ተወላጆች ላይ በሚያነጣጥሩበት ጊዜ እንዴት መከላከያን ትተቻለህ?›› አሉኝ፡፡ እንዴት ብዬ ጠየቅኩ፡፡ ‹‹ዋስትናችን ነው›› አለኝ፡፡ ከ27 እስከ 28 ዓመት በፊት የሆነውን በመተረት ሥርዓቱ ዴሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እስከሆነ ድረስ ዋና አዛዥ ከየትኛውም ብሔር ይምጣ፡፡ ሠራዊቱ የሕገ መንግሥት ታዛዥ እስከሆነ ድረስ የሁሉም ሕዝቦች ዋስትና እንደሚሆን፣ ነገር ግን ሥርዓቱ ፀረ ሕዝብ ከሆነ ለሁሉም ፀረ ሕዝብ እንደሚሆን አንድ ታሪክ አውስቼ አጫወትኩት፡፡ ታሪኩ እንዲህ ነው፡፡
የሕወሓት ሠራዊት መንዝ ሸዋ በገባበት ጊዜ የተከሰተ ነው፡፡ ወደ ሠራዊቱ የተቀላቀሉት አዲስ ታጋዮች መንዝ ሲገቡ የሕዝቡ የኑሮ ሁኔታ ሊገባቸው አልቻለም፡፡ የሕዝቡ ኑሮ ከትግራይ ሕዝብ በምንም ሁኔታ የማይሻል ሆኖ ሲያገኙት አንዳንዳቹ ተዋከቡ፡፡ የአማራ ገዥ መደብንና የአማራን ሕዝብ መለየት አልቻሉም፡፡ ‹‹እንዴት ነው አማራ ጠላታችን ነው ያላችሁት ተታልለን ነው የታገልነው›› አሉ፡፡ በነባሮቹና በአዲሶቹ መካከል የጦፈ ክርክር ተካሂዶ በመጨረሻ ተማመኑ፡፡ ሕወሓት ሲያስተምራቸው የነበረው ግልጽ መሆኑ እሱም፣ ‹‹የአማራ ገዥ መደቦች በአማራ ስም ሲነግዱም ለራሳቸው ካልሆነ ለአማራው ምንም እንዳልሠሩለትና አማራም እንደሌላው ሕዝብም እንደሚጨቆን›› ተማመኑ፡፡
በመቀጠልም የአማራ ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት በሚል በ1985 ዓ.ም. በተጻፈው መሠረት የነፍጠኛው ሥርዓት በአማራው ሕዝብ ላይ ያስከተላቸው መዘዝ እንዲህ እንደሚል ገለጽኩላቸው፡፡
1.    ሰፊው የአማራ ሕዝብ ለኋላቀርነት ለብዝበዛ ተጋልጧል፣
2.    የአማራ ሕዝብ የዴሞክራሲያዊ መብቶቹ ታፍነዋል፣
3.    የአማራ ሰፊ ሕዝብ የጦርነት ሰለባ ሆኗል፣
4.    ሌሎቹ ሕዝቦች በአማራ ሕዝብ ላይ ጥርጣሬ እንዲያሳድሩ አድርጓል፣ የሚለውን ገለጽኩለት፡፡
የደኅንነት አስተዳደሩ ጤናማ ሊሆን የሚችለው የሲቪሎች ቁጥጥር ተገቢና ከፍተኛ ሲሆን፣ ይህም በዋናነት ሊረጋገጥ የሚችለው በተሟላ የብሔራዊ ደኅንነት ካውንስልና በጣም በተጠናከረ የደኅንነት አስተዳደር ሴክሬታሪያት ነው፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ስለደኅንነት ማኔጅመንት የሚለው ነገር የለም፡፡ ትልቁ ድክመቱ እዚህ ነው ያለው፡፡ ያለ ግልጽ የማኔጅመንት አደረዳጀት ፖሊሲው የትኛውንም ያህል ብቁና ግልጽ ቢሆንም ጠንካራ የማኔጅመንት ሥርዓት እስከሌለው ድረስ የሲቪሎች ቁጥጥር ሊታሰብ የሚችል ጉዳይ አይደለም፡፡ ከዴሞክራሲያዊ አስተዳደር አኳያ መጀመሪያ መገምገም ያለበት የፖሊሲው ማኔጅመንት ነው፡፡ ሌላው አሠራሩ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው መሆኑ ነው፡፡ ጀግኖችና ብቃት ያላቸው ወደ አመራር የሚመጡበት ሥርዓት አለ ወይ? ካለስ ሥርዓቱስ በትክክል ተግባራዊ ይሆናል? ወይስ ትውውቅና ግላዊ ፍላጎት መሠረት ተደርጎ ነው እየተሠራ ያለው? ብሔራዊ አስተዋጽኦ ለማስተካከል እየተሠራ ያለው ሥራ ምን ይመስላል? ወዘተ መፈተሽ አለበት፡፡
የሲቪል አስተዳደሩ ቀጥጥር ሊረጋገጥ የሚችለው በሰፊ ትንተና የታጀቡ በርከት ያሉ አማራጭ ሐሳቦች (Scenarios) ማቅረብ የሚችል ብሔራዊ (አገራዊ) የደኅንነት ምክር ቤትና ይህንን ሥራ የየሚያስተባብር ጽሕፈት ቤት ያስፈልጋል፡፡ ይህ ሳይሆን ሲቀር ግን ወታደራዊ ክፍሉ በሲቪል አስተዳደር ቁጥጥር ሥር ለማድረግ አዳጋች ይሆናል ብቻ ሳይሆን፣ የታጠቀው ኃይል ክፍተቱን እንዲጠቀምበት ያስችለዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር የኢትዮጵያ ሕዝብ ሉዓላዊ የሥልጣን ባለቤትነት ማረጋገጫ ተቋም እንደመሆኑ መጠን የጦር ኃይላችን ፖሊሲ፣ በጀት፣ ግዥ፣ ዕድገት የመከታተል ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣኑን በመጠቀም ጭምር ነው ወታደራዊ ክፍሉ በሲቪል አስተዳደር ቁጥጥር ሥር እንዲውል ማድረግ የሚችለው፡፡ የደኅንነት አስተዳደር የሕዝቦች ሕይወት፣ እሴትና ደኅንነት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ የሚያሳድር ነገር ስለሆነ ለሥራ አስፈጻሚው ወይም ለወታደራዊ ክፍሉ ብቻ ሊተው አይገባውም፡፡ የሲቪል አስተዳደር ቁጥጥሩ ጥብቅ ካልሆነ የወታደራዊ ክፍሉ የፌዴራል ሥርዓቱን (በተለይ በታዳጊ ክልሎች የባላባታዊ ምስለኔ ዓይነት) ጣልቃ ገብነት ሊያስከትል ስለሚችል ከወዲሁ ጥንቃቄ ሊደረግበት ይገባል፡፡
የዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት መጠናከር ለዴሞክራቲክ አስተዳደር መጎልበት መሠረት ነው
ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት ብዙ ብሔር ብሔረሰቦች ባሉበት አገር የአንድ ብሔር/ብሔረሰብ ብሔራዊ ጥቅም ከብሔሩ ሰፊ ሕዝብ ጥቅም ማስከበር ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ በሕዝቦች መካከል መሠረታዊ የጥቅም መቃረንና መጋጨት ስለማይኖር ደግሞ፣ የሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ብሔራዊ ጥቅም በተሟላ መንገድ መሟላት አለበት ብሎ ማመን ነው፡፡ የሌላ ብሔር ብሔረሰብ ጥቅም ወይም ጉዳት የራሱን ጥቅም ወይም ጉዳት አድርጎ የማየት አስተሳሰብ ነው፡፡ ብዙኃነትን የሚያስተናግድ ዴሞክራቲክ አስተሳሰብ ማለት ነው፡፡ የሕዝቦች ዴሞክራቲክ አንድነትና የሁሉንም ሕዝቦች ጥቅሞች የሚያረጋግጥ በመሆኑ ለአንድነት ይቆማል፡፡ በዚህ ረገድ የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት በመግቢያው ላይ የሥነ ሐሳብ ግልጽነት ባለውና በተሟላ መልኩ በብዝኃነት ውስጥ ስላለው አንድነት እንደሚከተለው ይላል፡፡ ‹‹እኛ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የራሳችን ዕድል በራሳችን የመወሰን መብትንና በራሳችን ፈቃድ ላይ የተመሠረተ አንድ የፖለቲካ ማኅበረሰብ በጋራ ለመገንባት ቆርጠን በመነሳት…›› በዚህ መሠረት ይህንን የሕገ መንግሥቱን ዓላማ በተሟላ መንገድ መቀበል፣ ማሳደግና መተግበር ነው፡፡
አንድ የፖለቲካ ማኅበረሰብ በሚለው ሥነ ሐሳብ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መሠረታዊ የዴሞክራሲ፣ የልማትና የደኅንነት ዋስትና መሆኑን በግልጽ ያስቀምጣል፡፡ የጋራ ታሪክ (በበጎም በመጥፎም) ያላቸው ሕዝቦች እንደሆኑ እንደ አንድ ዋና መነሻ አስቀምጦ፣ ነገር ግን ዋናው ወደፊት አንድ የፖለቲካ ማኅበረሰብ በጋራ የመገንባት ነው፡፡ ሕገ መንግሥቱ የነበረውን አሃዳዊ አስተዳደር እንደ አዲስ በማደራጀት (Reengineering) ፌዴራላዊ ሥርዓት መመሥረቱ የሕዝቦችን መፃኢ ዕድል በጋራ የመገንባት መሠረት ጥሏል፡፡ ይህንን እንደ አዲስ በማደራጀት የተገኘ አዲስ የኢትዮጵያዊነት ማንነት የሽግግርና የማጠናከር ሥራን ይጠይቃል፡፡ አዲሱ የሥልጣን ግንኙነት በፌዴራልና በክልሎች ሲተገበር እንደ ማንኛውም አዲስ ሙከራ እንደመሆኑ፣ ወደ ትክክለኛ የሚዛን ምጣኔ እስከሚመጣ ድረስ ወደ ግራ ወደ ቀኝ መወናጨፍ የማይቀር ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ትዕግሥትና መቻቻልን ሕዝቦች ከተሞክሯቸው እንዲማሩ ዕድል መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡ ሕዝቦች የራሳቸውን ዕድል በራሳቸው የመወሰን መብታቸው በሚያደርጉት እንቅስቃሴ በተለይ ግትር ያልሆነ፣ ጥቅሞችን በማጣጣምና በጋራ ስምምነት የሚመራ አመራር ይጠይቃል፡፡
እንደ አለመታደል ሆኖ የእኛ አመራር (በገዥው ፓርቲም ሆነ በተቃዋሚነት ያለ ምናልባት ከኢዴፓ ውጪ) ድርቅና የሚያጠቃው፣ መቻቻል ሽንፈት የሚመስላቸውና አጥፊ ተጋፋጭነት (Destructive Confrontation) ነው ያለው፡፡ ዴሞክራቲክ ብሔርተኝነት ይኼን አመራር ይዞ ሉጎለብት የሚችልበት ዕድል ጠባብ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም የትውልድ አመራር ለውጥ አስፈላጊነት በግልጽ ይታያል፡፡ ካለፈው የተማሩ መሪዎች፣ ብቃት ያለው አዲስ ትውልድ፣ ከ25 ዓመታት በፊት ያልነበሩ ተግዳሮቶችንና ጥያቄዎችን መመለስ የሚችል የልማት አመራር ያስፈልጋል፡፡ እያንዳንዱ ትውልድ የራሱን ፍላጎት በሚረዱ የራሱ ዘመን ሰዎች መመራት አለበት፡፡ በኢሕአዴግ አመራር የተፈጠረ አዲስ ትውልድ አለ፡፡ ይህ ትውልድ ዓለም አቀፍ ትስስር ያለው፣ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዕውቀትና ክህሎት ያለው፣ የተሻለ የትምህርት ዕድል ያገኘ፣ በሙሉ ቁመናው ካለፈው ትውልድ በብዙ መመዘኛ የሚሻል ወጣት ምሁር ትውልድ ተፈጥሯል፡፡ ይህ በኢሕአዴግ የአመራር ጊዜ የተፈጠረው ወጣት የመምራት ዕድል ሊሰጠው ይገባል፡፡ ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት ኢትዮጵያዊነትንና የብሔር ብሔረሰብና ሕዝቦችን ማንነት አጣምሮ፣ አጣጥሞ ማስኬድ የሚችል አስተሳሰብ ነው፡፡ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ኢትዮጵያዊነትን ወይም አንዱን እንዲመርጡ መገደድ የለባቸውም፡፡ ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት ኢትዮጵያዊነት የሚፃረር ተደርጎ መታየት የለበትም፡፡ የኢትዮጵያ ጥንካሬ የሚመሠረተው በብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ብርታት ነው፡፡
በኦሮሚያ የተቀሰቀሰው ተቃውሞና በአማራ ክልል አካባቢ የታየው ብጥብጥ የጠባብ ብሔርተኝነትና የትምክህት እንደገና መጎልበትና በዚህ አገር ላይ አደጋ እንደሆነ መወያያ ሆኖ ሰንብቷል፡፡ ተገቢ ሥጋት ነው፡፡ አንዳንዶቹ ፌዴራል ሥርዓቱ ያመጣው ጣጣ ነው ሲሉ በአንዳንዶቹ ዘንድ እጅግ መደናገጥ ይታያል፡፡ በእኔ አመለካከት ጠባብነት ይሁን ትምክህት በኅብረተሰቡ ውስጥ የሚኖሩ የተወሰኑ ልሂቃን በቀጣይነት ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ የሚጠቀሙባቸው አመለካከቶች ናቸው፡፡ ፌዴራላዊ ሥርዓቱ በተሟላ መንገድ እስኪጠናከር ድረስ አንዴ ብልጭ አንዴ ድርግም እያሉ፣ አንዴ ተጠናክረው አንዴ ተዳክመው የሚታዩ ክስተቶች ናቸው፡፡ በኅብረተሰቡ ውስጥ ያሉ ኋላቀር አስተሳሰቦች ቢሆኑም አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል የሚጎዱ እንጂ አይጠቅሙም፡፡ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሥጋትና ፍርኃት በኅብረተሰቡ ውስጥ በሚያይልበት ጊዜ የሚያጎለብቱ ክስተቶች ናቸው፡፡
ትምክህት አንድ ገዥ መደብ ሕዝቦችን ለመጨቆንና ለመበዝበዝ ከሚጠቀምላቸው መሣርያዎች አንዱ ነው፡፡ ጠባብነትም ጭቆናን የመቃወም ግብረ መልስ (Reaction) ልሂቃን ወደ አንድ ጫፍ የሚወስዱበት አስተሳሰብ ነው፡፡ ሁሉም የሚጎለብቱት የፍትሕና የእኩልነት መጓደልና አጠቃላይ ጭቆና ሲነግስ ወይም ጭቆና አለ ብለው ሲያስቡ ነው፡፡ ስለእነዚህ ኋላቀር አስተሳሰቦች አደገኛነት ኅብረተሰቡን ማስተማር ተገቢ ነው፡፡ ዋናው መፍትሔ ግን ለሥጋትና ለፍርኃት የሚዳርጓቸው ተጨባጭ ወይም ታሳቢ የሚደረጉ ቅሬታዎች በሥርዓት ቀጣይነት ማስተካከል ነው፡፡ ለብቻቸው የቆሙ አስተሳሰቦች አይደሉም፡፡ ትልቁ አደጋ ግን በሕዝቦች የመብትና የዴሞክራሲያዊ እንቅስቃሴዎች ልክ እንደ ደርግ ገንጣይ አስገንጣይ ብሎ በመፈረጅ የሕዝቡን ትግል ለመጨፍለቅ የሚደረግ ሙከራ ነው፡፡
ሰሞኑን በኦሮሚያ የነበረውን ተቃውሞ ፀረ ሰላም ኃይሎች ወደ ሌላ ለመቀየር ቢሞክሩም፣ በሕዝቦች መካከል ጥርጣሬ እንዲኖር የቻሉትን ቢያደርጉም፣ የሕዝቡ እንቅስቃሴ ግን ሕጋዊና ዴሞክራሲያዊ መሆኑን፣ የሕዝቡን ጥያቄዎች ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድና ሕገ መንግሥታዊ ተቋማት በመገንባት መፈታት አለባቸው፡፡ የሕዝቡ ጥያቄ የዴሞክራቲክ አስተዳደር ጉዳይ ነው፡፡ ራሱ በራሱን የማስተዳድር መብቶችን የማጠናከር እንቅስቃሴ ነው፡፡ በአስተዳደሩ ያለውን ልፍስፍስነት የመቃወም ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ስለሆነ በመሠረቱ የኦሮሞ ጥያቄ የዴሞክራሲ ጥያቄ ነው፡፡ ለዚህም ዴሞክራሲያዊ ምላሽ ያስፈልገዋል፡፡ ከወጣት ኦሮሞ ምሁራን ጋር በዚሁ ጉዳይ ላይ የመወያየት ዕድል አግኝቼ ነበር፡፡ ከውይይታችን የተረዳሁት በመሠረቱ በኦሮሚያ ክልል ላይ ያለው ችግር በተመሳሳይ በሌሎች ክልሎች ያለ የዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ችግር ነው፡፡ ነገር ግን እስካሁን እነዚህ ጉዳዮች በኦሮሞ ልሂቃን መካከል በስፋት ውይይትና መፍትሔ የተደረገላቸው አይደሉም፡፡ ይህን ለማድረግ አገር ውስጥ ያለው ጠባብ የፖለቲካ ምኅዳር ዕድል አልሰጣቸውም፡፡
ሁለቱም እንዲህ ሲሉም ነገሩኝ፣ ‹‹የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት የኦሮሞን ሕዝብ ፍላጎት የሚያሟላ ነው፡፡ ነገር ግን አተገባበር ላይ እየሾቀ ነው፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ የተዋጋለት ሕገ መንግሥት ነው፡፡ ይሁን እንጂ እኛ በአገሪቱ በቁጥራችን ብዙ ብንሆንም የሥልጣን ማዕከል ግን መሆን አልቻልንም፡፡ ባለፉት 25 ዓመታት ኦሮሞዎች ስማዊ ብቻ የሆነውን የፕሬዚዳንትነት ሥልጣን ብቻ ነው የተሰጣቸው፡፡ እንዲሁም ወሳኝ በሚባሉ የፖለቲካ ወይም የደኅንነት አመራር ቦታ ላይ አልተደለደሉም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ የፌዴራል መንግሥት ቋንቋ እንዲሆን ፍላጎት አለ፡፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 49/5/ የተቀመጠው የኦሮሚያ ክልል ልዩ ፍላጎትና ጥቅም በ25 ዓመታት ውስጥ ሕግ ሳይወጣለት ቀርቶ አሁን እየተጠና ነው ይሉናል፡፡ በአዲስ አበባና አጎራባች ከተሞች ማስተር ፕላን የኦሮሚያ ልዩ ፍላጎትና ጥቅም የሚያረጋግጠው ሳይወጣ የተሠራ መሆኑ ራሱ ሕገወጥ ነው፤›› አሉኝ፡፡
በመቀጠል የመገንጠል አዝማሚያ እንደ ፍላጎት በኦሮሞ ልሂቃን አለ ወይ ብዬ ጠየቅኳቸው፡፡ ጥያቄዬን በጥያቄ መለሱት፣ ‹‹ማን ከማን ነው የሚገነጠለው?›› አለኝ፡፡ ‹‹ያው የኦነግ ፕሮግራም የሚያራምዱ ማለቴ ነው፤›› አልኩኝ፡፡ አንዱ ተናደደና፣ ‹‹ኦነግን በኦሮሞ ልሂቃን ጀግና የምታደርጉት እናንተ ሐበሾች ናችሁ፡፡ ሐበሾች አይደለንም ብንል እንኳን የኦነግ አስተሳሰብ ነው ትላላችሁ፡፡ የኦሮሞን ሕዝብ ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚደረግ ማናቸውም እንቅስቃሴ ይከፋችኋል፡፡ የኦነግ አስተሳሰብ ነው ብላችሁ ኦነግን ትሸልማላችሁ፡፡ ይህ ኢዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ በእኛ ላይ ጥርጣሬ እንድታሳድሩ እያደረገ ነው፡፡ ጥርጣሬ ደግሞ የባሰ ጥርጣሬ ይወልዳል፡፡ ዙርያ ጥምጥሙ ችግር ይኼ ነው፡፡ በእኛ አመለካከት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን በመገንባት የእኛ የኦሮሞዎች ጥቅም ያስጠብቃል ብለን እናምናለን፡፡ እንኳን የኢትዮጵያ እንብርት ሆነን፣ ትልቅ ብሔር ሆነን በአንድ የኢትዮጵያ ጫፍ የሚኖር ብሔር እንኳን በዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ይጠቀማል፡፡ ስለዚህ እናንተ ሐበሾች አንድነት ጠባቂዎች እኛ ብቻ ነን የምትሉትን አባዜ እርግፍ አድርጋችሁ ተው፡፡ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ እስካለች ድረስ ሁሉም ለዚህ አንድነት ይታገላል፤›› አለኝ፡፡ በመጨረሻም ኢትዮጵያ ከ25 ዓመታት በፊት እንደ ነበረችው ባትሆንም አሁንም የአቢሲንያ ማዕከላዊነት የሚጫናት አገር እየሆነች በመሆኑ፣ የተጀመረው የዴሞክራሲ ሒደት አደጋ ውስጥ እየወደቀ ያለባት አገር እንዳትሆን እንደሚያሰጋ ገለጸልኝ፡፡
ሕገ መንግሥቱ የኦሮሞን ሕዝብ ፍላጎት የሚያስከብር መሆኑ እሙን ነው፡፡ የእኛ ትውልድ ቢያንስ ቢያንስ ያን የመሰለ ሕገ መንግሥት አስረክቧል፡፡ ከእንግዲህ እናንተ ወጣት ምሁራን በአተገባበር ላይ ያለ ችግርን እያማረራችሁ መኖር መቆም አለበት፡፡ መሪነቱን ለመንጠቅ መንቀሳቀስ አለባችሁ፡፡ ለምሳሌ የጠቅላይ ሚኒስትር ያነሳችሁት ጉዳይ እንኳን በብዛት ከማንኛውም ብሔረሰብ ትልቁ ሕዝብ ከአናሳም የሚመረጥበት ሁኔታ አመቻችቷል፡፡ እንደምታውቁት በኢሕአዴግ ውስጥ ካሉ አራት ፓርቲዎች የውስጥ ውይይትና ማቻቻል በማድረግ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩን የሚመርጡት፡፡ እንግዲህ ይህን ሒደት ነው መመርመር ያለባችሁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌላ ብሔረሰብ በመሆኑ ኦሮሞ ወይም ሌላ ብሔር ይጎዳሉ ወይም ኦሮሞ በመሆኑ ሌሎችን ብሔሮች በመጉዳት ኦሮሞን ይጠቅማል የሚለው አስተሳሰብ የተሳሳተ ነው፡፡ ነገር ግን ጥያቄው ተቀባይነት (Legitimate) ያለው በመሆኑ፣ በመጀመሪያ በኢሕአዴግ ውስጥ መሪነታችሁን ማረጋገጥ አለባችሁ፡፡ ኦሕዴድ የማያሠራ ድርጅት ነው ካላችሁ በራሳችሁ ድርጅት መሥርታችሁ መታገል ነው አልኩዋቸው፡፡ ከሌሎች ወጣት ምሁራን ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ብታደርጉ መልካም ነው አልኩዋቸው፡፡
ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት እየተመነደገ ካልሄደ የዚህች አገር ዕጣ ፈንታ ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው፡፡ ሆኖም የዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት አስተሳሰብ የበላይነት እስኪይዝ ጊዜ ይጠይቃል፡፡ ትዕግሥት ያለው ዴሞክራቲክ አመራር ያስፈልጋል፡፡ እስከዚያ ድረስ ደግሞ እየተንገራገጩ መሄድ የማይቀር ነው፡፡ በእስካሁኑ ሒደታችን ተጠቃሽ ሰላምና የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ ችለናል፡፡ ሆኖም በዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ዙርያ ስኬቶቻችንን ሊንድ በሚችል መልኩ ወደኋላ እየተጎተተ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝቦች መብቶቻቸውን ማስከበር አልቻሉም፡፡ የሚመለከታቸው ተቋማትም ለሕዝቡ ፍላጎት ተገቢ መልስ መስጠት አልቻሉም፡፡ ፖለቲካዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ነው፡፡ መሪዎቻችን የአመራር ዘይቤያቸውና አመራራቸውን መገምገምና ችግሩ ሥርዓታዊ (Systemic) መሆኑ መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ የሕግ የበላይነትና ተጠያቂነትም ከላይ እንጂ ከታች እንደማይጀምር መገንዘብ የግድ ይላል፡፡ በተጨማሪም ያለው ችግር ሁሉንም ተቋማት በተለያየ ደረጃ የበከለ መሆኑን መረዳት አለብን፡፡ መፍትሔውም ዴሞክራሲያዊ ተቋማት ሕይወት እንዲዘሩና ምልዓተ ሕዝቡ እንዲሳተፍ ማድረግ ነው፡፡ ሰላምና ልማት ዕውን ያደረገው አመራር ቁርጠኝነትና ብልኃት ከታጠቀ አሁን የገጠመንን ችግር መፍታት ይችላል፡፡
ከአዘጋጁ፡- ሜጄር ጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት (LLB, LLM) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደኅንነት ዕጩ ዶክተር ሲሆኑ፣ ከ1986 እስከ 1993 ዓ.ም. የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ የነበሩና ከ1990 እስከ 1992 ዓ.ም. ከኤርትራ ጋር የተደረገውን ጦርነት በበላይነት የመራው የላዕላይ ወታደራዊ ምክር ቤት አባልም ነበሩ፡፡ ከተራ ታጋይነት ጀምረው ከ1983 እስከ 1986 ዓ.ም. የሰሜን ማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ነበሩ፡፡ ደርግን ለመጣል በነበረው የትግል ጊዜና በሽግግሩ ወቅት ከተራ ታጋይነት እስከ የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ በመሆን አገልግለዋል፡፡ ጽሑፉ የእሳቸውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

The post የተገኘውን ሰላምና ዕድገት የሚንድ የአመራር ዘይቤ በአስቸኳይ ይታረም!!! – አበበ ተክለሃይማኖት appeared first on ሳተናው .

US & Ethiopia Hold 6th Bilateral Democracy – Geeska Afrika

$
0
0

ADDIS ABABA (HAN) April 4. 2016. Public Diplomacy & Regional Security News. Addis Ababa, Ethiopia, March 30, 2016:- On March 29, the U.S. Ambassador to Ethiopia, Patricia Haslach, and the U.S. Assistant Secretary of State for Democracy, Human Rights, and Labor, Tom Malinowski, joined State Minister of the Ministry of Foreign Affairs Ambassador Taye Atskeselassie to co-chair the 6th Bilateral Democracy, Governance and Human Rights Working Group. The Working Group provides an opportunity for representatives of the U.S. government and the government of Ethiopia to discuss frankly the full range of governance and human rights issues.

The discussion at this Working Group addressed a broad range of issues, including election related issues, the situation in the regions of Oromia and Amhara, the annual U.S. Human Rights Report, the important role of civil society in strengthening good governance, Ginbot 7, opportunities for media engagement and training, and the Extractive Industries Transparency Initiative (EITI), among others.

The government of Ethiopia reaffirmed its commitment to strengthen governance and political pluralism in keeping with the principles enshrined in its constitution. The government of the United States welcomed the frank discussion and committed to support the efforts of Ethiopia’s government and society in meeting these challenges.

At the conclusion of the meeting the two governments agreed to increase the frequency with which this forum and the in depth discussion it enables is held.



 

Interview with Dr Merera Gudina – SBS Radio

The Bantustanization (Kililistanization) of Ethiopia – By Al Mariam

$
0
0

Alemayehu G. Mariam

Author’s Note: This is the second installment in a series of ongoing commentaries that I expect to post regularly under the rubric, “Ethnic Apartheid in Ethiopia”.

The twin aims of the series are: 1) to demonstrate beyond a shadow of doubt that the political system created and maintained by the Thugtatorship of the Tigrean People’s Liberation Front (T-TPLF)  is a slightly kinder and gentler form  of the racial apartheid system practiced by the white minority regime in South Africa before the establishment of black majority rule, and 2) to engage Ethiopia’s Cheetah (younger) Generation in broad and wide ranging conversation, debate and discussion necessary for the creation of the New Ethiopia cleansed of ethnic apartheid.

Apartheid-2In the “Ethnic Apartheid in Ethiopia ” series, I aim to go beyond mere critical political and legal analysis and intellectual and academic examination of the objective political, social and economic conditions in Ethiopia under T-TPLF rule. Indeed, I aim to make a clarion call to Ethiopia’s Cheetah Generation: Ethiopia is in the palms of your hands.  You have the choice of holding Ethiopia in the palms of your hands with your fingers together firm, tight and strong and handle her like a precious jewel.  You have the choice of letting loose your fingers and dropping her and watch her shatter like glass. You have the choice of holding each other hand in hand, clasping palm to palm and walking alongside her. You have the choice of clenching your fingers and palms into a fist of fury and defend her honor and glory. My clarion call is, Ethiopia is in your hands; but “Ethiopia shall soon stretch out her hands unto God.”

My question to Ethiopia’s Cheetah Generation

In my first commentary,  I challenged Ethiopia’s youth to begin systematically and critically questioning  the meaning of “ethnic federalism” imposed upon Ethiopia by the T-TPLF, currently classified as a terrorist group by the Global Terrorism Database.  I sketched out the outlines of my preliminary arguments against “ethnic federalism” and exhorted Ethiopia’s Cheetah Generation to reject it wholly and consign it to the dustbin of history.

In this commentary, I continue my challenge to Ethiopia’s youth by providing them legal evidence to aid in their ongoing scrutiny of the bantustanization or kililistanization of Ethiopia by the T-TPLF into nine ethnically-based “kilils” or regional “states”.

I believe the problem of the first two decades of 21st Century Ethiopia is the problem of the ethnic line. It is an ethnic line conceived and gestated in the womb of the T-TPLF and birthed to inflict destruction and ruin in the Ethiopian body politics.

The problems of ethnic division and tribalism are not new to Ethiopia or Africa. Walter Rodney  argued that even though ethnic differences exist on the African continent, they were not necessarily political differences. They were politicized by certain African elites who have created ethnic lines to aggrandize power and amass wealth for themselves and their cronies.

The T-TPLF has created ethnic lines and kilils to aggrandize power and amass wealth for itself and its cronies. What is curiously strange is the T-TPLF’s use of ethnic lines in the same way the minority white apartheid regime used race and ethnicity to divide South African society and dominate the political system and subjugate the majority black African population by controlling and manipulating ownership, access and use of land.

Like the minority white apartheid regime in South Africa, the T-TPLF has built its political and economic power by literally owning all of the land in the country (Art. 40 of the T-TPLF constitution) and by totally controlling political power (the T-TPLF “won” the May 2015 election by 100 percent and reinforces its dictatorial rule by the barrel of the gun), monopolizing the private sector (T-TPLF controlled interlocking syndicates maintain complete monopoly over the economy) and parceling out employment, educational and other opportunities in exchange for political support and allegiance.

In 2016, the problem of Ethiopia is the problem of T-TPLF domination, subjugation and exploitation of the majority population by using ethnicity both as a political line that cannot be crossed and as a political fulcrum on which all things political, social, economic and cultural pivot.

The land and “legal” basis of South Africa’s racial apartheid system

At the foundation of South Africa’s racial/ethnic apartheid system was land. Ownership of land. Use of land. Occupation of land. Control of land. Unequal distribution of land. Monopoly of nearly 90 percent of the land by white minority farmers. Land grabs by whites and evictions and displacement of the black majority population. Under-compensation for  illegally expropriated land. Dispossession of ancestral lands of Black South Africans. Thus, the keystone and pillar of minority white apartheid rule in South Africa was the unequal distribution of land and the consequent dispossession and economic disempowerment of the black majority by a variety of “legal” means.

The foundation for apartheid was laid down in the Natives’ Land Act, 1913  (Act No. 27 of 1913), decades before its official introduction in 1948.  The Land Act became the principal legal tool for the systematic land dispossession of the Black majority by the white minority controlled State. The Act reinforced by subsequent legislation severely restricted the black African majority’s right to own land only in the “native reserves”, which constituted only 14 per cent of the total area of South Africa while the Whites owned 87 per cent.

The Group Areas Act Group Areas Act 1950  later consolidated by Group Areas Act 36 of 1966 formalized residential segregation by race in South Africa.  This Act empowered the minority white regime to designate rural and urban land for exclusive ownership by  whites, colored, and Indians, but made no legal provisions for land to be owned or occupied exclusively by the majority black population. But black South Africans who were specifically prohibited from occupying or owning land in areas designated for other groups.

The Population Registration Act of 1950 (PRA) of South Africa required that each inhabitant of South Africa be classified and recorded in the population register  according to their race and ethnic group. That PRA became the foundation of the apartheid system which served to segregate and facilitate political and economic discrimination against the majority black population and other non-whites. (The Afrikaans word “apartheid” literally means “separateness”, from Dutch apart “separate” plus –heid, equivalent of -hood. Under the PRA, individuals were classified as “native”, “coloured”, “Asian” or “white”. Identity documents were the main tool used to implement the strict racial segregation and subjugation.

The Bantu Authorities Act of 1951 (BAA) (Act No. 68 of 1951; subsequently renamed the Black Authorities Act, 1951) was enacted to grant authority to traditional tribal leaders in their homelands. The BAA defined “Black areas”, “chiefs”, “tribal authorities” and established their powers, functions, duties and jurisdictions. The BAA created the legal basis for self-determination of the various ethnic and linguistic tribes into traditional homeland reserve areas and established tribal, regional and territorial authorities. The Bantu Authorities Act, 1951(“Black Authorities Act, 1951”)  created the legal basis for the deportation of blacks into designated homeland reserve areas and established tribal, regional and territorial authorities.

The Group Areas Act of 1950 (as re-enacted in the Group Areas Act of 1966), divided South Africa into separate areas for whites and blacks and gave the government the power to forcibly remove people from areas not designated for their particular tribal and racial group. Under this Act, anyone living in the “wrong” area was deported to his/her tribal group homeland. The law also denied Africans the right to own land anywhere in South Africa and stripped them of all political rights. The lives of over 3.5 million people were destroyed by this law as black South Africans were forcibly deported and corralled like cattle in their tribal group bantustans.

The Promotion of Bantu Self-Government Act of 1959 (PBSA) (Act No 46) set up 8 (later expanded to 10)  distinct “Bantu Homelands” out of the existing reserves, each with a degree of self-government based on a hierarchical system of headmen, chiefs, paramount chiefs, and territorial authorities in the black areas. The governments of the homelands were given limited powers of taxation,  control public works,and issue licenses and adjudicate disputes. The central aim of the PBSA was to eventually grant independence to the homelands, expatriate them from South African citizenship and provide the white minority population virtual majority power.  The Bantu Homelands Constitution Act, 1971 authorized the white minority regime to grant independence to any “Homeland” as determined by the South African apartheid government. The aim of the Act was clear: “It is the firm and irrevocable intention of the government to lead each nation to self-government and independence.”  In other words, the “Homelands” act was designed to ultimately convert traditional tribal lands into “fully fledged independent states Bantustans” with the power of self-determination. In accordance with this Act, “independence” was eventually granted to Transkei, Bophuthatswana, Venda and Ciskei between 1976 and 1981.

The virulent white supremacist South African prime minister Hendrik Verwoerd in the early 1960s used the PRA to institutionalize a policy known as “separate development.” Apartheid was intended to be the policy road map by which the “Bantu Homelands” were to become a nation with their own homeland, or bantustan. The minority white regime had other political objectives in implementing its strategy of bantustanizing the majority black population. First, they calculated that by dividing the majority black Africans into smaller discrete populations they could divide and rule them. Second, they believed they could eliminate any practical possibility of black South African unity if they could succeed in creating a bantustanized ethnic identity in which black South Africans feel estranged against each other.

As a result of bantustanization, the minority white regime “reserved” some 14 percent of the land as homelands (bantustans) for black South Africans while keeping all of the fertile, mineral and urban areas for the whites. Nearly 90 percent of South Africa’s commercial farmland was in the hands of 50,000 white farmers or state. Politically, bantustanization would allow black South Africans homeland rights and freedoms, but outside their designated areas they were to be treated as outsiders. Black South Africans could be denied equality within South Africa proper if they were citizens of their own ethnically defined states rather than the Republic of South Africa.

South Africa’s racial/ethnic apartheid system was based on the white minority regime’s determination to control the land and through control of the land control the identity, citizenship, residence, political, social and economic rights of the majority black population. The identity of South Africans was determined principally by their relationship to the land. The minority whites owned all of the productive land and black South Africans virtually none.

The land and  “legal” basis of T-TPLF’s ethnic apartheid system

The extraordinary act of genius by the T-TPLF is the creation of an ethnic apartheid system in its  1995 constitution by incorporating the essence of all of the apartheid laws and policies the white minority South African regime enacted over decades.

In the 1995  T-TPLF constitution, the drafters melded together land and ethnicity to create kililistans which replicate the essential political, social, economic and cultural dynamics of South Africa’s bantustans. In its Preamble, the T-TPLF constitution declares, “We, the Nations, Nationalities and Peoples of Ethiopia: Strongly committed, in full and free exercise of our right to self-determination…”  In Article 8 (1), the T-TPLF constitution provides, “All sovereign power resides in the Nations, Nationalities and Peoples of  Ethiopia.”  In Article 39, the T-TPLF constitution guarantees, “Every Nation, Nationality and People in Ethiopia has an unconditional right to self-determination, including the right to secession.”  Art. 47(2) “Nations, Nationalities and Peoples within the States enumerated in sub-Article 1 of this article have the right to establish, at any time, their own States.” Interestingly, the Republic of South Africa Constitution Act 110 of 1983 makes a similar declaration that it aims “To respect, to further and to protect the self-determination of population groups and peoples.”

Like South Africa’s Promotion of Bantu Self-Government Act of 1959 which created 8 (later expanded to 10) bantustans (black homelands), the T-TPLF’s constitution in Article 46 (2) creates kililistans (“kilils”) “delimited on the basis of the settlement patterns, language, identity, and consent of the peoples concerned.”  Art. 47 created 9 “states” (kililistans) defined by “settlement patterns, language, identity”.

Like South Africa’s apartheid constitution and laws which gave to the apartheid state and minority white population total control over the land, the T-TPLF constitution in Article 40 (3) ensures that ownership of all land is in the T-TPLF state and T-TPLF cronies, supporters and compradors in the kililistans: “The right to ownership of rural and urban land, as well as of all natural resources, is exclusively vested in the State and in the peoples of Ethiopia. Land is a common property of the Nations, Nationalities and Peoples of Ethiopia and shall not be subject to sale or to other means of exchange.” Yet, the T-TPLF has been handing over hundreds of thousands of hectares of the most fertile land in the kililistans to shady fly-by-night “investors”.  The Indian investor Karuturi a couple of months ago dared the T-TPLF to touch his “land-grabbed” territory the size of Wales in Gambella in Western Ethiopia and threatened to bring down the power of India on the TPLF thugs. Talk about chutzpah!

The kililistanization of Ethiopia has enabled the T-TPLF regime and its cronies to become the political and economic masters of the majority Ethiopian population. The T-TPLF has been able to do in 25 years what the white minority apartheid regime took decades to accomplish. The T-TPLF has corralled the population of Ethiopia in to an open air prison with the T-TPLF jail keepers ruling and micromanaging the politics and economy of the country right down to the hamlets in the kililistans.

As I have often argued, the late Meles Zenawi, the chief architect of  ethnic kililistans” like the virulent  South African white supremacist Hendrik Verwoerd in the early 1960s, was driven by a “vision” of ethnic division in Ethiopia. For nearly two decades, Meles toiled ceaselessly to shred the very fabric of Ethiopian society, and sculpt a landscape balkanized into tribal, ethnic, linguistic and regional enclaves.” Meles crafted a constitution based entirely on ethnicity and tribal affiliation as the basis for political organization.

In much the same way the white minority apartheid regime physically moved black South Africans from one native area to another, the T-TPLF has taken from the same playbook and forcefully evicted  members of the “Amhara” ethnic group  from Benishangul-Gumuz (one of the nine kililistans) in a criminal act of de facto ethnic cleansing.  The late Meles Zenawi justified the forced expulsion of tens of thousands of Amharas from Southern Ethiopia stating, “… By coincidence of history, over the past ten years numerous people — some 30,000 sefaris (squatters) from North Gojam – have settled in Benji Maji (BM) zone [in Southern Ethiopia]. In Gura Ferda, there are some 24,000 sefaris.” Through “villagization” programs, indigenous populations have been forced of their  ancestral lands  in Gambella, Benishangul and the Oromo River Valley and their land auctioned off to voracious  multinational agribusinesses.

The perils and untenability of T-TPLF’s kililistans have been documented in a landmark study by  International Crises Group (ICG). In “Ethiopia: Ethnic Federalism and Its Discontents”, the ICG  warned of the problems engendered by “ethnic federalism” (kililistans) in  “redefine[ing]  citizenship, politics and identity on ethnic grounds.” The study argues that “ethnic federalism” has resulted in “an asymmetrical federation that combines populous regional states like Oromiya and Amhara in the central highlands with sparsely populated and underdeveloped ones like Gambella and Somali.” Moreover, “ethnic federalism” has created “weak regional states”, “empowered some groups” and failed to resolve the “national question”. Aggravating the underlying situation has been the Meles dictatorship’s failure to promote “dialogue and reconciliation” among groups in Ethiopian society, further fueling “growing discontent with the EPRDF’s ethnically defined state and rigid grip on power and fears of continued inter-ethnic conflict.”

The ICG report makes it clear that in the long term “ethnic federalism” could trigger an implosion and disintegration of the Ethiopian nation. The late T-TPLF messiah Meles Zenawi once boasted that when he took power Ethiopia “was teetering on the edges, the country was on the brink of total disintegration.” He argued that “Every analyst worth his salt was suggesting that Ethiopia will go the way of Yugoslavia or the Soviet Union. Since then, Ethiopia has not gone the way of Yugoslavia, Somalia, Congo or even the way of Eritrea.”

Meles, the little messiah, always overrated himself. He liked to trot out all sorts of boogeymen to scare the population into submission. The truth of the matter is that ethnic balkanization, fragmentation, segregation and polarization are the tools of trade used by the Meles regime to cling to power while lining their pockets. In a genuine federalism, the national government is the creature of the subnational governments. In Ethiopia, the “kilil” (regional) “governments” are creatures and handmaidens of the T-TPLF.  In a genuine federalism, the national government is entrusted with limited and enumerated powers for the purpose of effectuating the common purposes of the  subnational “governments”. In Ethiopia, the powers of the T-TPLF are vast and unlimited;  and there are no barriers to its usurpatory powers in the kililistans which it exercises at will. In the T-TPLF kililistan system, there are no safeguards against encroachment on the rights and liberties of the people by the T-TPLF or T-TPLF comprador kililistan “governments”. Simply stated, the T-TPLF’s policy of kililistanization has become a recipe for T-TPLF tyranny (T-TPLF-T). Kililism has become the creed for secessionists in the name of self-determination.

The similarities between the minority white apartheid regime and the T-TPLF ethnic apartheid regime are too numerous to list. The T-TPLF exercises complete monopoly over political power, representation and decision-making in much the same way as the white minority apartheid National Party. The T-TPLF has sought to portray any critic of its kililistan policy as “Amhara” nationalists (so-called neftegna, soldier-settlers) from a bygone era whose aim is to reestablish Amhara hegemony over other ethnic groups in Ethiopia. The T-TPLF has sought to characterize other opponents as  extremists and terrorists bent on creating civil war Rwanda-style interahamwe. The minority white apartheid regime called its opponents “communist terrorists”.

The T-TPLF functions in the same way as the apartheid minority white South African regime.  The T-TPLF state within the state makes all of the critical decisions. When Meles was alive the state within the state included Meles’ trusted buddies from the bush and yes-men who fed at at the cash trough he built since taking power. Like the  apartheid minority white South African regime, the T-TPLF allows independent decision-making in the kililsitans but in reality all decisions are centralized and predetermined in the T-TPLF state within the state. T-TPLF security and intelligence officers operate like a state within a state in the kililistans just like in South Africa’s bantustans.

Like the bantustans under the apartheid minority white South African regime, the T-TPLF uses patronage and public resources to control the kililistans who are so dependent on the T-TPLF for land and resources that they are incapable of challenging the T-TPLF.  The T-TPLF security apparatus completely overwhelms local authorities in the kililistans.  In fact, in areas considered politically  unstable T-TPLF security and military operatives function independent of kililistan authorities just as was the case in the bantustans in apartheid South Africa.  TPLF officers operate the security and military operations in the kililistans. Any official who does not tow the T-TPLF line in the kililistans is kicked out of power and often charged with corruption.

Like the the apartheid minority white South African regime in the bantustans, the T-TPLF in the kililistans uses a variety of strategies to maintain control. It uses the party structure in the make believe “EPRDF” party to manipulate, rubberstamp and implement its policies. Because the kililistans are dependent on the T-TPLF  for budgetary and other support, the T-TPLF uses its “power of the purse” to keep them in line and tow the T-TPLF line.

Like their apartheid counterparts, the T-TPLF assumes the ethno-linguistic groups it created are monolithic and homogeneous. They were neither homogenous nor clearly “delimited on the basis of simplistic settlement patterns, language, identity.” The people of Ethiopia are of mixed parenthood, culture and identity. The whole fiction of “nations, nationalities and peoples” may be appealing to Stalinist T-TPLFers but it simply did not reflect the reality of historic ethnic heterogeneity and diversity. The T-TPLF’s conception of ethnicity is simply inconsistent with the historical reality.

A few weeks ago, Prince Mengesha Seyoum,  Governor of Tigray  until the monarchy was abolished in 1974,  debunked the T-TPLF’s kililistan arrangement in the north of Ethiopia. Prince Mengesha rejected the T-TPLF’s kililistanization of Wolkait Tsegede in Tigray. In other words, in the Wolkait Tsegede kililistization the T-TPLF calculatedly created a bogus homeland which failed to meet its own constitutionally declared criteria of “settlement patterns, language, identity, and consent of the peoples concerned”.

The kililistanization of Ethiopia is a diabolical plan by the T-TPLF to divide Ethiopians along ethnic lines for the sole purpose of facilitating T-TPLF rule in Ethiopia and prolonging T-TPLF’s tenure in power. Prof. Ted Vestal, the distinguished Ethiopianist, in his article, “Human Rights Abuses in ‘Democratic’ Ethiopia: Government Sponsored Ethnic Hatred”, perfectly summarized T-TPLF’s kililistan strategy:

Another aspect of the EPRDF’s [the bogus organizational shell used by the TPLF to project an image of pluralism] strategy is to establish a governing system of ethnic federalism emphasizing rights of ‘nations, nationalities, and peoples.’ This high-sounding principle, cribbed from Lenin, is more Machiavellian than Wilsonian however. If the outnumbered Tigrayans who direct the EPRDF/FDRE can keep other ethnic groups divided and roiled against each other in ethno-xenophobias or content to manage affairs in their own limited bailiwicks, then larger matters can be subsumed by the one governing party. Thus, what the EPRDF views as the false ideology of nationalism for a ‘Greater Ethiopia’ can be kept in check and its proponents divided and conquered.

Ethiopia’s Cheetah Generation: “Ethiopia is in your hands.”

Gerry Spence, one of America’s great trial lawyers once delivered a closing statement in a criminal case which captures my innermost feelings about what Ethiopia’s youth can and must do for themselves and their country. Spence argued:

Ladies and gentlemen I am about to leave you, but before I leave you I’d like to tell you a story about a wise old man and a smart-alec boy. The smart-alec boy had a plan, he wanted to show up the wise old man, to make a fool of him. The smartalec boy had caught a bird in the forest. He had him in his hands. The little bird’s tail was sticking out. The bird is alive in his hands. The plan was this: He would go up to the old man and he would say, “Old man, what do I have in my hands?” The old man would say, “You have a bird, my son.” Then the boy would say, “Old man, is the bird alive or is it dead?” If the old man said that the bird was dead, he would open up his hands and the bird would fly off free, off into the trees, alive, happy. But if the old man said the bird was alive, he would crush it and crush it in his hands and say, “See, old man, the bird is dead.” So, he walked up to the old man and said, “Old man, what do I have in my hands?” The old man said, “You have a bird, my son.” He said, “Old man, is the bird alive or is it dead?” And the old man said, “The bird is in your hands, my son.”

I say to Ethiopia’s youth, Ethiopia is in your hands. Only you know if she is alive or dead or if she will be alive or dead. Only you can ensure she lives forever!

TO BE CONTINUED…

The post The Bantustanization (Kililistanization) of Ethiopia – By Al Mariam appeared first on Satenaw.

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live