Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

ሰበር መረጃ …. ከህወሃት ወታደራዊ መከላከያ የሰሜን እዝ የመረጃ ክንፍ የተለያዩ ፍንጮች እየተወረወሩ ይገኛሉ

$
0
0

 

ልዑል አለሜ

አርበኞች ግንቦት 7 እና በጎበዝ አለቆች የሚመሩ የአማራ ህዝብ ቀንደሊሎች ከተዉበታል የተባሉ ቦታዎችን ለማጥቃት በብዛት ተሰማርቶ ጥቃት ለማድረስ የሞከረዉ የህወሃት ኮማንድ ፖስትና የልዩ ሐይል እንዲሁም የተዉጣጭ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ብሎም የህወሃት ወያኔ አየር ሐይል የተሳተፉበት ዘመቻ በሚገባ እየተመከተና እየተደመሰሰ መሆኑን ከመከላከያ የሰሜኑ እዝ የመረጃ ስርጭት በሐገር መከላከያ ሰራዊት ለወታደራዊ ደህንነቱ ወደ መሐል መላኩን ምንጮች ገለጹ።

በሰሞኑ በተከታታይ የህወሃት ቅጥረኛ ሐይል ለማድረስ የሚሞክረዉን ጥቃት በመመከቱ ዘርፍ ጥምር የሆነ የሚናበብ የመልስ ምት ባልተገመተ አቅጣጫ መከታተሉ በህወሃት ወያኔ አመራሮች ላይ ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሯል።

በአየር ሐይል የቃኘዉ ራዳር ጭምር እየታገዘ የሚገኘዉ የህወሃት ወያኔ ሰራዊት ለማድረስ የሞከረዉን ጥቃት በሰራዊቱ ዉስጥ የሚገኙ የህዝብ ልጆች ጭምር እየመከቱት ካጠገባቸዉ የሚንቀሳቀሱ ወታደሮችን እየረሸኑ መሆኑን የገለጸዉ ምንጭ በተለይም ጥብቅ የወታደራዊ ምህንድስና የዉጊያ መስመሮችን ለመቆጣጠር በማይቻልበት ሁኔታ ላይ ሚስጥሮች እያፈተለኩ ቀድመዉ እንደሚገኙ ለመረዳት ተችሏል።

በአንድ ስልጡን ኮማንድ ፖስት ባለ 10 ጓድ አመራር ውስጥ የነበረ ወ/ር ብርሐኑ የተባለ ነጠላ ሐይል በአንቃሽ አካባቢ በተደረገ ድንገተኛና መጠነኛ የተኩስ ልዉዉጥ በህወሃት ቅጥረኞች ላይ ባደረሰዉ ጥቃት 4 የኮማንድ ፖስት ጓዶችን ገድሎ እራሱን ማጥፋቱ እየተነገረ ይገኛል።

 

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !

The post ሰበር መረጃ …. ከህወሃት ወታደራዊ መከላከያ የሰሜን እዝ የመረጃ ክንፍ የተለያዩ ፍንጮች እየተወረወሩ ይገኛሉ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.


የጣና ሐይቅን አደጋ ላይ የጣላው አገዛዙ ነው፤ – ሙሉቀን ተስፋው

$
0
0

አገዛዙ በዐማራ ሕዝብ ላይ የከፈተው ጥቃት ሁሉን አቀፍና ውስብስብ እንደሆነ የታወቀ ነው፡፡ በቀጥታ ሕዝብን ከመጨፍጨፍ ጀምሮ እስከ ተፈጥሮ ሀብት ጥፋት የማያደርሰው በደል የለም፡፡ በደርግ ዘመን መልሦ ለምቶ የነበረው የተፈጥሮ ሀብትና የደን ሽፋን ወያኔ በገባ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ብቻ ተጨፍጭፎ ነው ያለቀው፤ በአንጻሩ የትግራይ ተራሮች አፈር ከሌላ ቦታ እየተወሰደ እንዲለሙ ብዙ ጥረት ተደርጓል፡፡

ክፋትን በማድረግ አቻ የሌለው ይህ አገዛዝ የጣና ሐይቅን ብዛሃ ሕይወትና ውኃ ጥፋት ማድረግ የጀመረው ሰርቀው እንደማይወስዱት በተረዱ ማግስት ነበር ማለት ይቻላል፡፡ በ1993 ዓ.ም የትግራይን ከተሞችና ፋብሪካዎች የኤሌክትሪክ እጥረት ለመፍታት ጢስ ዓባይ ሁለት የኤሌክትሪክ ማመንጫ ኃይልን ሲገነቡ በጣና ላይ የተደገሰውን ጥፋት አንድ ብለው የጀመሩበት ጊዜ ይመስለኛል፡፡ የጢስ ዓባይ ፏፏቴን ውኃ ከ50 በመቶ በላይ ቀንሰው በመውሰድ 73 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ሲያመርቱ የትግራይ የኃይል ፍላጎት በአንድ በኩል ሲፈታ በሌላ በኩል ግን የጢስ ዓባይን የቱሪስት ፍሰት መቀነስ እቅድ ውስጥ ገብቶ ነው፡፡ ይህ ፓወር ፕላንት የውኃ እጥረት ገጥሞት የትግራይ ፋብሪካዎች እንዳይቆሙ ጨረጨራ ላይ ጣናን ገደቡት፡፡ በዚህም የዓባይ የውኃ የፍሰት መጠን ያልተስተካከለ ከመሆኑም ባሻገር ደስ ባላቸው ጊዜ ያለምንም ማስጠንቀቂያ ውኃውን በመልቀቅ በርካታ ንጹሐን ሰዎች በውኃ እንዲወሰዱ ምክንያት ሆኗል፡፡
በ2002 ዓ.ም የጣና በለስ ፓወር ፕላንት የተገነባ ጊዜ በጣና ሐይቅ ላይ የተጋረጠው ሌላኛው አደጋ ሆነ፡፡ የጣና በለስ የኃይል ማመንጫ ከጣና ሐይቅ ከ29000 ሜትር ኩብ በላይ ውኃ በየሰከንዱ ይወስዳል፤ በአንጻሩ ደግሞ ወደ ጣና ሐይቅ የሚገባው የውኃ መጠን ይህን ያክል አይሆንም፡፡ እንዲያውም እንደ ግልገል ዓባይ፣ ጉማራ፣ ርብና እንፍራዝ ያሉ ወንዞች በተፈጥሮ ሀብት መመናመን ምክንያት ዓመታዊ የውኃ ፈሰታቸው በመቀነሱ ምክንያት ቀድሞ ይዘውት የሚመጣው ውኃ ጋር ሲነጻጸር በእጅጉ ያነሰ ወይም የለም ማለት ይቻላል፡፡ የርብና የጉማራ ወንዞች በበጋ ወቅት ወደ ጣና የሚያስገቡት አንድም ሊትር ውኃ ቢባል የተጋነነ አይደለም፡፡
አገዛዙ የጣና በለስ ኃይል ማመንጫን በሚጀምርበት ጊዜ ከጣና የሚወጣው ውኃ የኃይል ማመንጫ ተርባይኑን ከመታ በኋላ ተመልሦ ወደ ሐይቁ እንደሚገባ ቢገልጽም በኋላ የተረዳነው ነገር ቢኖር ከጣና የሚወጣው አብዛኛው ውኃ ለትግራይና ለውጭ ባለሀብቶች ለሚቸበቸበው መሬት መስኖ እንዲውል የተረፈውም ከበለስ ወንዝ ጋር እንዲፈስ ነው የተደረገው፡፡ በዚህም የጣና ሐይቅ ተፈጥሯዊ መውጫ በር ከአንድ ወደ ሁለት ተቀየረ፤ ተፈጥሯው የዓባይ ወንዝ ቢሆንም በሌላ በኩል እንዲፈስ ሲደረግ ከሐይቁ መድረቅ በተጨማሪ በዓባይ ወንዝ የውኃ መጠን ላይም አሉታዊ ተጽእኖ አሳረፈ፡፡ የጣና በለስ አሁን ዳግማዊ ወልቃይት እየሆነች ነው (ይህን በተመለከተ የዐማራ ባለሙያዎችን ማኅበር ጥናት ያንብቡ http://www.ambapu.org/…/2016-12/Tana%20Beles%20Review__0.pdf)፡፡
ሥርዓቱ የጣና ሐይቅን አደጋ ላይ ለመጣል በዚህ ብቻም የተወሰነ አልሆነም፡፡ የጣና ሐይቅ የቅርብ ተፋሰስ አካባቢ ያሉ ለም መሬቶችን ለውጭ እና ለጥገኛ ባለሀብቶች በመስጠት የአበባ እርሻ ላይ እንዲሠማሩ አደረገ፤ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የተባሉትም ራሳቸው ወደ ንግዱ ሥራ ገቡበት፡፡ ከመራዊ እስከ ሐሙሲት፣ ከጢስ አባይ እስከ ዘጌ ተበትነው ያሉት አበባ አምራች ድርጅቶች በሚጠቀሟቸው ኬሚካሎች ላይ ከዚህ ግባ የሚባል ቁጥጥር አይደረግም፡፡ በዚህም በክረምት ወራት ከአበባ እርሻዎች የሚታጠበው መርዛማ ኬሚካል ወደ ሐይቁ ቀጥታ ይገባል፡፡ ይህም የባሕሩን የብዝሃ ሕይወት በምን መልኩ ሊጎዳው እንደሚችል ለመገመት የግድ ቦታኒስት መሆን አይጠይቅም፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ለአገዛዙ ቅርብ የሆኑ ታላላቀቅ ሆቴሎች ቆሻሻቸውን ወደ ሐይቁና ወደ ዓባይ ወንዝ ሲለቁት ምንም ዓይነት ሀፍረት አይታይባቸውም፤ ሕግም አይመለከታቸውም፡፡ ለዚህም እንደማሳያ ልንወስደው የምንችለው የባሕር ዳር የቆዳ ፋብሪካ ወደ ዓባይ ወንዝ የሚለቀውን ግልጽ ኬሚካል መመልከት ይቻላል፡፡ በነገራችን ላይ የባሕር ዳር ሆቴሎች ወደ ሐይቁ የሚለቁትን ቆሻሻ በተመለከተ አንድ የምዕራባውያን ታዋቂ የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘጋቢ ፊልም ከጥቂት ጊዜያት በፊት አስተላልፎ ነበር፤ ፊልሙን ከተሳካልን ተርጉመን ልናቀርበው እንችል ይሆናል፡፡
በመጨረሻ አገዛዙ የጣና ሐይቅን ለማድረቅ የዘመተውን ያክል የወባ መራቢያ የሆነውን የኡዶ ባሕር ለማድረቅ አልተጋም ብንል የተጋነነ አይደለም፡፡

The post የጣና ሐይቅን አደጋ ላይ የጣላው አገዛዙ ነው፤ – ሙሉቀን ተስፋው appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

ግራ የገባው ህወሓት ኦሮሚያ ውስጥ ለመደበቅ እየሞከረ ነው ተባለ

$
0
0

BBN news

በመላ ሀገሪቱ ከፍተኛ ተቃውሞ ያጋጠመው የህወሓት መንግስት ሰሞኑን ኦሮሚያ ኦሮሚያ ለመጫወት ደፋ ቀና እያለ መሆኑ ተገለጸ፡፡ አምባገነኑ የህወሓት መንግስት እየመጣበት ካለው ህዝባዊ መዓት ለማምለጥ ይረዳኛል ያለውን ዕቅድ ሁሉ ይዞ ብቅ እያለ ሲሆን፣ የተቃውሞ ወጀቡንም ኦሮሚያ ውስጥ ተደብቆ ለማምለጥ መፈለጉን ታዛቢዎች ይናገራሉ፡፡ የለውጥ ጥያቄ የተነሳው በመላ ሀገሪቱ ቢሆንም፣ ህወሓት ግን አንድን ብሔር ነጥሎ በመያዝ፣ ቅራኔ ለመፍጠር መከጀሉን አስተያየት ሰጪዎች በመግለጽ ላይ ናቸው፡፡

በኢትዮጵያ የተነሳው ተቃውሞ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አለመቀልበሱን የተረዳው ህወሓት፣ አሁን ደግሞ አንድን ብሔር ከሌላው ብሔር በዓይነ ቁራኛ እንዲተያይ ለማድረግ ጥርጣሬ የሚፈጥሩ እንቅስቃሴዎችን መጀመሩ በአደባባይ እየታየ ነው ተብሏል፡፡ ከሶስት ቀናት በፊት ይፋ የተደረገው የአዲስ አበባ ኦሮሚያ ዞን ልዩ ጥቅም አንደኛው የመጫወቻ ካርድ ሲሆን፣ ሌሎች የመጫወቻ ካርዶችም እየተሳቡ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ ህወሓት ሙሉ በሙሉ ፊቱን ወደ ኦሮሚያ ክልል በማዞር የጀመረው አዲስ እንቅስቃሴ፣ የክልሉን ህዝብ በጥቅማ ጥቅም ለመደለል ማሰቡን እንደሚያሳብቅበት ታዛቢዎች ያስረዳሉ፡፡

አዲሱ ሰነድ ይፋ በተደረገበት ሶስት ቀናት ውስጥ ብቻ ኦሮሚያን የተመለከቱ የተለያዩ ዜናዎች ሊደመጡ ችለዋል፡፡ አንደኛው ዜና አወዛጋቢው ሰነድ ሲሆን፣ ‹‹በአርሲ ዞን ዶዶታ ወረዳ በ400 ሚሊዬን ብር ለሚገነባው የመስኖ ልማት ፕሮጀክት የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡›› የሚለው ዜና ደግሞ ሌላኛው የሕወሓት እንቅስቃሴ ነው፡፡ እንቅስቃሴው ይቀጥልና ‹‹ከ2 ዓመት በፊት የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠለት የነቀምቴ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ፡፡›› ይላል፡፡

በዚህ ያልተገደበው የህወሓት አዲስ ኦሮሚያ ተኮር ዘመቻ፣ ‹‹የአዲስ አበባ አስተዳደር ለኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞች ንፁህ ውኃ ለማቅረብ ፕሮጀክት ነደፈ፡፡›› ይላል፡፡ እስከዛሬ ተኝቶ የከረመው ህወሓት መጪው የህዝብ ማዕበል ሲያባንነው፣ ድንገት ተነስቶ ኦሮሚያ ውስጥ ለመደበቅ መሞከሩ፣ ሊመጣ ካለው ማዕበል እንደማያድነው አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ፡፡ ሰሞነኛውን ዜማ ኦሮሚያ በማድረግ፣ በሌላው የህብረተሰብ ክፍል ላይ ጥርጣሬ በመፍጠር አንዱን ከሌላው ጋር በዓይነ ቁራኛ ለማስተያየት እየተደረገ ያለው ጥረት የትም እንደማያደርስ የሚገልጹት ታዛቢዎች፣ ህወሓት ለኦሮሞም ሆነ ለአማራ፣ ለጉራጌም ሆነ ለደቡብ ህዝበ እንዲሁም ለሌሎቹ የሀገሪቱ ህዝቦች የማይጠቅም መንግስት መሆኑን ታዛቢዎቹ ያሰምሩበታል፡፡

The post ግራ የገባው ህወሓት ኦሮሚያ ውስጥ ለመደበቅ እየሞከረ ነው ተባለ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የአዲስ አበባና አካባቢዋ ጥንታዊ ቋንቋ ምንድነው – ሰርጸ ደስታ    

$
0
0

ይህን ጥያቄ የምጠይቀው ዛሬ ኦሮምኛ የሥራ ቋንቋ ስለሆነ አይገባውም ይገባዋል የሚል ሙግት ለማንሳት አደለም፡፡ ይልቁንም አዲስ አበባ ሥያሜዋም ፊንፊኔ ይባል መባሉንና ኦሮምኛ እንደ ሥራ ቋንቋ ይጨመር መባሉን ተከትሎ የታሪክ እውነታን በመካድ አቅም ያገኙ ምሁራኖች ነን የሚሉ ግለሰቦች የሚነዟቸውን መዛባቶችን ቢያንስ ለመቀነስ እንጂ፡፡ እዚህ ላይ ምሁራ ነን የሚሉ ያለኩት ሌላው የሕብረተሰብ አካል የፈለገውንም ቢል ከመረጃ እጦትና የሚሰማውን ስለሚያንጸባርቅ እንደመሠረታዊ የእውነት መዛበት መነሻ ስለማላየው ነው፡፡ በተሻለም ምሁር ያልሆኑ ሰዎች ሁኔታዎችን በማዋዛትና በቀልድ ለማስተዋል በሚጠቀም ሁኔታ ሀሳባቸውን ሲያስተላፉ አያለሁ፡፡ አንዳንዴም አደንቃለሁ፡፡ ምሁር ነን ብለው ራሳቸውን በሚገልጡ ሰዎች ግን እጅግ የሚከብድ እውነትን የመካድ ድፍረት ይታያል፡፡ ሕሊና፣ ምሁራዊ ዋጋና ፍልስፍና እንዴት እንደሆነ ባይገባኝም አልተከበሩም፡፡ እርግጥ ነው ምሁር ነን ባዮቹ በአብዛኛው ሀይማኖታዊና ማህበረሰባዊ እሴቶችን አይቀበሉም፡፡ እንደእነሱ እነዚህ አሴቶች አመክንዮዋዊ አደሉም ባይ ናቸውና፡፡ እነዚህን እሴቶች በእነሱ የስነልቦና ውጤት ናቸው ብለው ስለሚገምቱ፡፡ በሌላው አለም ምን እንደሚመስል አላውቅም የኢትዮጵያ ምሁራ ግን አመክንዮ(ሎጂክ) ብዙም ቦታ የለውም፡፡ አብዛኞቹን ትልልቅና መሪ የተባሉት ምሁሮችን ጨምሮ ግን የህዝብን ስነልቦና በመከተል ድራማ ውስጥ ተደብቀው እናያቸዋለን፡፡  ውሸት እንደማንኛውም ማህበረሰብ በእኛ ዘንድም ለዘመናት አብሮ ኖሯል፡፡ ሆኖም ሀይማኖታዊና ማሕበረሰባዊ እሴቶቻችን ከዚያም በላይ ትክክለኛው ሰውኛ ባህሪያችን ውሸትን ጉልበት እንዲያገኝ እድል ሳይሰጠው አፍኖት እንደኖረ ይሰማኛል፡፡ በአንዳንድ ዘመናት ግን ውሸት ጉልበት እያገኘ ብዙ ጥፋቶችን ሲያጠፋ እናየዋለን፡፡ በኢትዮጵያ እንዲሁ ነበር፡፡ የ60ዎቹ ትውልድ የጀመረው የውሸት ችሎታ ግን እስከዛሬም ላንቀለብሰው እየተፈታተነን ይገኛል፡፡ ያ ትውልድ ሀይማኖትን፣ ማህበረሰባዊ እሴቶችን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ መሠረቶችን አጣጥሎና ጥሎ የራሱን ምናብ በሕዝብና አገር ላይ ሊጭን የተነሳ ትውልድ እንደሆነ ነው የማመነው፡፡ ብዙ ጎራ ለይተው ተቧድነው እርስ በእርስም የተጨራረሱበት ምክነያትና እውነት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተሻለ ፍትህና ኑሮ ለመፍጠር አልነበረም፡፡ ሁሉም የእኔ የሚለውን የራሱንም ምኞች ለማሳካት ሁሉንም አለኝ የሚላቸውን ፍጹም ከስብዕና ጭምር ያፈነገጡ ድርጊቶችን ሲያደርግ ኖሮ የቀናቸውም ሥልጣን ሲያገኙ ያንኑ ማንነታቸውን የሚያረጋግጥ ፍትህና፣ ሕግ አልባነት የተጠናወታቸውን ስግብግብነታቸውን ሲተገብሩ አየን እንጂ፡፡ ሁሉንም የ60ዎችን ቡድኖች አስተውሉ፡፡ ሕወሀት፣ ኢህአፓ፣ ሻቢያን ጨምሮ ሌሎችም አያሌ አንዱም ፍትህና ስብዕና በሚጠይቁት መስፈረት አካባቢ አላለፉም፡፡ የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጭ ያለው ሕወሀት በትግራይ ህዝብ ሥም በጫካ በነበረበት ዘመን ሁሉ ለምኞቱ መሳካት የትግራይን ሕዝብ ያለርሕራሄና ሲጨፈጭፍና በረሀብ ሳይቀር ሲያስፈጅ የኖረ እንደሆነ የታወቀ ነበር፡፡ ዛሬ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላት ቢሆን ምንም አይገርምም፡፡ ሕወሀት እንደ ምሳሌ ለመጥቀስ እንጂ ሁሉም የዛን ዘመን ቡድኖች ተመሳሳይ አላማ ነበራቸው፡፡ ያንንም አላማቸውን ለማሳካት ሲሉ ኢትዮጵያዊ መሠረት ሁሉ ሲንዱ ነው የኖሩት፡፡ የሕዝቡን ማህበረሰባዊና ሀይማኖታዊ እሴቶችን ዋና ኢላማ አድርገው ነበር የዘመቱባቸው፡፡

እንግዲህ ከዛን ዘመን ጀምሮ የመጣው ትውልድና ስልቱ አብዛኛው በውሸትና ስሜተኝነት ላይ የተመረኮዘ ነው፡፡ ልጅ ሆኜ ሬዲዮና ቴልቪዥን የሚዋሽ አይመስለኝም ነበር፡፡ አሁን ሳየው ግን ጭራሽ እውነት ይነገርበታል ወይ ማለቱ ይቀላል፡፡ ሰሞኑን የአዲስ አበባን ልዩ ጥቀም የሚል አዋጅ ያነበበው ጋዜጠኛ የመለስንና የሌንጮን ጥራዝ (ሕገ መንግስት) የኢትዮጵያ ሕዝቦች ያጸደቁት እያለ ሲያነብ ብዙ ነገር ወደ ሀሳቤ መጣ፡፡ ፍጹ  ውሸት መሆኑ ቀደሜም ንባቡን ሰለማውቀው አልደነቀኝም ግን የኢትዮጵያ ቴልቪዥን በሉት ሬድዮ በቃ እውነት መናገር ድንገት ተሳስቶ ከአልሆነ የሚያሰኝ እስኪመስል ድረስ ነው ውሸትን የሚያወራው፡፡ ውሸትንም በመደጋገም እውነት እንደማይሆን ቢቀበለውም ተደጋግሞ ሲነገረው ሕዝብ ስለሚሰለቸው ከዛ ይተወዋል የሚል እምነት ስላላቸው ይመስላል፡፡ ይህ በፖለቲካው ሂደት ነው፡፡ ብዙም አይገርምም፡፡

የጥፋት ጥፋት እየሆነ የመጣው የምሁራን ሀሰተኝነትና አመክንዮ የለሽ መረጃን የማዛባት አካሄድ ነው፡፡ ኢትዮጵያን ዛሬ ለገባችበት አጣብቂኝ ዋነኛ ምክነያት ብዬ የምለውም ይሄው ከምሁራን የሚነሳ ውሸት ነው፡፡ ምሁሮቹን ምሁረ ናቸው በሚል ብዙ ሰው እየተከተለም ገደል እየገባ ነው፡፡ በዚሁ ወደ ተነሳሁበት ልዝለቅ፡፡ ሰሞኑን የአዲስ አበባ ጉዳይ ትልቁ መወያያ እንደመሆኑ ብዙ አወዛጋቢ ነገሮችን እየታዘብን ነው፡፡ አዋጁ በእርግጥም ለኦሮሞ ሕዝብ ጥቅም ሳይሆን ጭራሽ ሌላ ማምከኛ እንደሆን እናውቃለን፡፡ ቀደም ብሎም የነበረና ሄድ መጣ እያለ የተዛባ ታሪክን በሕዝብ ዘንድ ለማስረጽ የሚሞክሩ ቡድኖች አጋጣሚውን አሁንም ለዚሁ ለታሪክ ማዛባት ዕቅዳቸው እየተጠቀሙበት ነው፡፡ አዲስ አበባም በሉት ሌላው ዛሬ ኦሮሞ የሰፈረበት አካባቢ ከኦሮሞ መምጣት በፊት ሰዎች እንደሚኖሩበት የሚያስታውሰውን ታሪክ ብዙዎች ሊቀብሩት ይሞክራሉ፡፡ አዲስ አበባ ከመመስረቷ በፊት በዛን አካባቢ “የኦሮሞ ሕዝብ” ታሪክ ቢባል 300 ዓመት  ገደማ ብቻ ነው፡፡ ከዛ በፊት ይኖሩ የነበሩ ቢያንስ ዛሬ ኦሮምኛ እያልን የምጠራውን ቋንቋ የማይናገሩ ናቸው፡፡ እነዚህ ሕዝቦች ለቦታዎቻቸው ሥያሜ ነበራቸው፡፡ የራሳቸውም ማንነት ነበር፡፡ እውነትን እንናገር ከተባለ እንዲህ ከመሠረቱ መጀመር ያስፈልጋል፡፡ አሁን ላይ ይህን የኖረ እውነት እያወጡ ያሉ ቡድኖችን ላስተዋለ ቆይቶ ሌላ ችግር ሊፈጠር እንደሚቻል መረዳት ይቻላል፡፡ በአለፈው ጽኁፌ የዜይን ሕዝብ ታሪክ እንደምሳሌ አንስቻለሁ፡፡ በኦሮሞ ሥም ኦሮሞነትን እያጦዙት ያሉት ቡድኖች ሁሉ  የሌላውን ሕዝብ ታሪክና ማንነት እያጠፉ እንደሆነ ሊነገራቸው ይገባል፡፡ በኦሮሞ ሕዝብ ሥም ብዙ ታሪኮች እየወደሙ እንዳሉ እናውቃለን፡፡ በቅርቡ የዝቋላ አቦንም የኦሮሞ ነበር ሲሉ በመገናኛ ብዙሀን ሳይቀር ሲያስነግሩ ነበር፡፡ ልብ በሉ ዝቋላ በገዳምነት ሲታወቅ ራሱ ወደ 1000 ዓመት ነው፡፡ ዝም እየተባሉና መለማመጥ እስከሚመስል ድረስ ማስታመሙ ስለበዛ የእነዚህ ታሪክ አውዳሚዎች ሴራ እየገዘፈ ነው የሄደው፡፡ የብዙ ነባር ሕዝቦች ታሪክ በእንዲህ ያለ እየወደመ ነው፡፡ ለአዲስ አበባና አካባቢዋ ነባር ሕዝብ ከተባለ ምን አልባት የጉራጌና የሰሜን ሸዋ  ዛሬ አማርኛ እየተናገረው ያለው ሕዝብ የታሪኩ ባለቤት እንደሆነ የበለጠ አሳማኝነት አለው፡፡ ይህ ማለት ዛሬ አሮምኛ የሚናገረው የአካባቢውን ሕዝብ አይመለከትም ማለት አደለም፡፡ ዛሬ እንደሚታሰበው በዚህ ቦታ ላይ የሚኖሩ ጥንታዊ የኦሮሞ ሕዝቦች የሉም፡፡ ይልቁንም ከማንነታቸው ወደ ኦሮምኛ ተናጋሪነት የተቀየሩ ብዙ ሌሎች ሕዝቦች እንዳሉ እናስባለን፡፡ እንዲህ ታሪክ መካካድና የሌለን ታሪክ እየፈጠሩ አገርን መገንባት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቆይቶ የሚያነሳው ጥያቄ ነው፡፡ በስሜት ፊንፊኔ የኦሮሚያ ነች ማለት አይቻልም፡፡ ከእነጭርሱም አዲስ አበባ አሁን በአላት የሰው ሕዝብ ብዛትም ሆነ ታሪካዊ የቦታው እውነታ ዛሬ ኦሮሞ ተብሎ ከሚታሰበው ህዝብ ይልቅ ሌሎች መብት አላቸው፡፡ አዲስ አበባን ደጋግመን የኦሮሞ ምድር ነው የሚል አቋም መያዝ ነው ያለብን ብለው የተነሱ የታሪክ አውዳሚዎችን እድል ሊሰጣቸው አይገባም ባይ ነኝ፡፡ ዛሬ ኦሮሞ እየተባለ የሚታሰበው ቋንቋ ለቦታው መጤ እንጂ መሠረት አልነበረም፡፡ ይህን በእርግጥኝነት መናገር ይቻላል፡፡ በቦታው መሠረታዊ ቋንቋ ምን ነበር ተብሎ ከተጠየቀ  የታሪክ ተመራማሪዎች ሊገልጡት የሚገባ ነው፡፡ አሁን በአለው ነባራዊ ሁኔታ አዲስ አበባ የብዙ ሕዝቦች መኖሪያ ነች፡፡ መስተዳድሯም በዚሁ እውነት ነው ሊመሠረት የሚገባው፡፡ ኦሮሞ በአካባቢዋና የከተማዋም አንድ አካል እነደመሆኑ በቦታው በሚኖር ማንኛውም ተሳትፎ እደማንኛውም ዜጋ ተጠቃሚ ሊሆን ይገባዋል እንጂ የታሪክ መሠረትነት አለው የሚለውን ሌላ ውዥንብር ማምጣት አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል እንደሚባለው አይነት ነው፡፡

ምሁር መሆን ነገሮችን ማቀድ፣ መወጠንና ለተግባር ምቹ ማድረግን የሚቀይስ ነው፡፡ አሁን ያለውን ችግር ሁሉ የፈጠረው ቢያንስ በተማሪነት ዩኒቨርሲቲ ደጃፍ እስከሚደርስ ቀለም የቆጠረ ነው፡፡ አሁን ኦሮሞን አማራን ሌላውም የራሱን እያከረሩ ታሪክንና የሕዝቦችን እሴቶች እያወደሙ በአሉ ምሁር ተብዬዎች ምክነያት ሕዝብ ከጊዜ ወደጊዜ የከፋ ችግር ውስጥ መግባቱን እያባሰው ነው፡፡ በተለይ ደግሞ ኦሮሞንና አማራን እነደ ትልቅም ሕዝብ ስለሆኑ በኦሮሞነትና አማራነት እየዘወሩት ከአገራዊ ተሳትፎ እያራቁት እንደሆነ በግልጽ እያየን ነው፡፡ በዋናነት የችግሩ ተጠቂ እየሆኑ የመጡት ደግሞ ራሳቸው ኦሮሞና አማራ የሚባሉት ናቸው፡፡ በእነዚህ ሁለት ስሞች የታጨቁት ሕዝቦች ግን በእርግጥም ብዙ የራሳቸው ማንነት ያላቸው ሕዝቦች ያሉባቸው ናቸው፡፡ ኦሮሞ ኦሮምኛ ተናጋሪ ሁሉ አንድ ነው ስለሚባል ሌላው በአሮሞ ሕዝቦች መካከል ያለውን ልዩነት ፍጹም ላለማስተናገድ አዳፍኖት ይገኛል፡፡ ባሌና ወለጋ፣ ቦረናና ሸዋ፣ ሐረርና ኢሊ አባቦራ፣ ሌሎችም በባህልም፣   በአኗኗርም እንደማይገናኙ ግልጽ ነው፡፡ በተቃራኒው ሕዝቦች በቋንቋ ከማይመሳሰሉት አዋሳኞቻቸው ጋር የበለጠ ትስስር ያለው ባህላዊ፣ ማህበራዊና ሀይማኖታዊ ትስስር አለ፡፡ ከዚህም አልፎ በደም ሳይቀር በጣም መተሳሰሩ አለ፡፡ ከዚህ በዘለለ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በግልጽ የሚታወቅ አሁን እንዲነገር የማይፈለግ የሌሎች ብዙ ሕዝቦች ማንነት አሁንም አለ፡፡ የዜይን ሕዝብ አንስቻለሁ፣ ዋናው አምቦን ጨምሮ የወንጪና አካባቢዋ፣ ጥቁር እንጪኒ ጉደር አካባቢ የሚኖሩ ሕዝቦች የተለየ ማንነት አላቸው፡፡ በታሪክም የጋፋት ሕዝብ ዛሬ አምቦ የተባለውን ጭምሮ ጨለያ ጌዶ፣ ባኮ ምናምን የሚባሉ አካባቢ ይኖር እንደነበር ይወራል(ከተሳሳትሁ የታሪክ ሰዎች ያርሙኝ)፡፡ ግንደ በረትና አካባቢው እኔ የማውቀው የተመዘገበ ታሪክ አለው፡፡ የዚህ አካባቢ ሕዝቦች የጥንታውያን የሸዋ ነገስታት ዘሮች እንደሆኑ ይታመናል፡፡ ይሄው ታሪክ እስከ ጥቁር እንጭኒ የሚዘልቀውን አካባቢ ያካትታል፡፡ የጥቁር እንጭኒና አካባቢው ሕዝብ ራሱን ከጉራጌ ሕዝብ ጋር የሚያይዝበት ታሪክ አለው፡፡ አሁን በኦሮሞነት የታፈነው እንዲህ ያሉ ማንነቶች እጅግ ስለታጨቁ መፈንዳታቸው አይቀርም፡፡ አሁንም ቢሆን ኦሮሞ በሙሉ አንደ ነን ብሎ አያምንም፡፡ የፖለቲካውን ዋነኛ ንትርክ ላስተዋለም እየተንጸባረቀ ያለው ይህ እውነታ ነው፡፡ ወለጋና ሀረር በኦሮሞነት በአንድ እንደሚጠሩት አደለም፡፡

ዛሬ አማራ በተባለው ሕዝብ ከዚህም ግልጽ ብሎ የሚታይ እውነት አለ፡፡ ቢያንስ የአገውን ሕዝብ አማራ በሚል መጠቅለል አይቻልም፡፡ ዝቅ ሲል ግን ሸዋና ጎጃም፣ ጎንደርና ወሎ ሁሉ አማራ በሚል የሚታሰር የራሱ ማንነት የሌለው ሕዝብ አደለም፡፡ ሕዝቡ ከጥንት ጅምሮ የራሱን ማንነት የሚገልጥበት አኗኗርና አወቃቀር አለው፡፡ ሸዋን እንኳን ብናይ፣ ተጉለቴ፣ መርሀቤቴ፣ መንዜ፣ ምናምን እየተባለ ራሱን ይለያል፡፡ ይህ ተፈጥሯዋዊ ነው፡፡ እነዚህ ማንነቶች በአብዛኛው ከአገሩ ጋር እንጂ ከዘር ማንነት ጋር እምብዛም አይገናኙም፡፡ እርስ በእርሳቸው በጋብቻ በሌሎች ማህበራዊ መተሳሰሮች ይገናኛሉ፡፡ መዋቅራቸው ለዘመናት አስማምቷቸው ኖሯል፡፡ በውስት ያለው ማህበራዊ እሴትና የማንነት መገለጫዎች ግን ትልቅ ዋጋ አላቸው፡፡ እነዚህ ሁሉ እያወደመ የመጣው የዚህኛው ትውልድ ብሄረሰብ እጅግ የታጨቀና በዛው ልክ የእሱን ቋንቋ ከማይናገሩ ጋር እያራራቀ የመጣ ነው፡፡

በመሆኑም ኢትሐዮጵያን የዜጎቿን መብት የምታከብር አገር ለማድረግ መጀመሪያ መፍረስ ያለባቸው ብሄረሰብ በሚል የታጨቁ መዋቅሮች ናቸው፡፡ ወለጋን በወለጋነቱ ጎጃምን በጎጃምነቱ፣ ባሌንም በባሌነቱ ወሎንም እንደዛው እንደድሮው መመለስ ካልተቻለ መቼም ቢሆን ኢትዮጵያ የፍትህ አገር አትሆንም፡፡ አሁን አንዱ ብሄር ሌላውን ለመጫን ነው እሽቀድምድሙ እንጂ ስለዜጎች መብት ማንም አያስብም፡፡

ታሪክ እንደታሪክነቱ ለመዝገብ ይሆናል፡፡ ሸዋ በሸዋነት ቢደራጅ እደተባለውም ልዩ ምሳሌ ሊሆን የሚችል ተሞክሮን ማየት ይቻል ነበር፡፡ ቋንቋ፣ ባኅል ምናምን በዚህ ዘመን ትልቅ ጉዳዮች አደሉም፡፡ እነሱን ማክበር አለምአቀፋዊ መብት እንጂ አገሮች ስለፈቀዱና ስላልፈቀዱም አደለም፡፡ ነገረሮችንም ለአስተዳደር ቀና ያደርጋል፡፡ ዛሬ ምሁር ነን የሚሉትን ጨምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን በሚኖሩበት የአሜርካው ዋና ከተማ ዋሽንግተን አማርኛን ጨምሮ ብዙ ሌሎች ቋንቋዎች በሥራ ቋንቋነት እያገለገሉ እንደሆነ እያያ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዛ ያለ አሰራር ለመፍጠር ሲባል ዋና ማሰናከያ ሆኖ እናየዋለን፡፡ አዲስ አበባ ኦሮምኛ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ቋንቋዎችንም ማስተናገድ የሚያስችል መዋቅር ቢኖራት በእርግጥም የአገሪቱ ዋና ከተማነቷን ከማሳየቱም በላይ የባህል ጥንካሬንም የፈጥራል፡፡ የብዝሀ ባህል ከተማ ትሆናለች፡፡ አዲስ አበባን ለኦሮሞ የሚለው አእምሮ ግን እውነትን ለመቀበል የማይወድ እንደሆነ ከወዲሁ በግልጽ ሊነገረውና ለ26 የለመደበትን የውሸት ጉዞ ማቋረጥ ያስፈልጋል፡፡ አዲስ አበባ የአዲስ አበባዎች ነች፡፡ ቦታዎቿም ሆኑ መንገዶቸቿ ታሪካቸው ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር ብቻ አልተያያዘም፡፡ አዲስ አበባ የኦሮሞ ምሁር ነን እንደሚሉት ባለጌ ሥያሜዎችን ያጠፋች የታሪክ አውዳሚነት የሚንጸባረቅባም ከተማ አደለችም፡፡ ብዙ የአካባቢ ሥያሜዎቿ በእርግጥም በኦሮምኛ ነው የሚታወቁት፡፡ ለምን ሆኑ ብሎ የተከራከረ ያጠፋም የለም፡፡ ለምንስ፡፡ ሥያሜዎቹ ድሮ ሲጠሩበት ነበር በዛው ቀጠሉ፡፡ አሁን ግን በሌላ ስም ያሉ ቦታዎችን የግድ ወደ ኦሮምኛ እንቀይራለን ሲባል ሌላ ታሪክ ማውደም ነው የሚሆነው፡፡ ልክ የዝዋይን ከተማ ባቱ እንደተባ ሁሉ፡፡ ዝዋይ ሥያሜዋን ከሀይቁ ሀይቁ ደግሞ ስያሜውን ከዜይ ሕዝቦች እንዳገኘ እውነታን ተክዶ ነውና የዝዋይን ሥም ባቱ የተደረገው፡፡ የዚህ አይነት አካሄድ አላማው የሕዝብን ታሪክ ከማውደምና ሕዝብም አንዱ በሌላው ላይ እንደይተማመን ከማድረግ በዘለለ ኢኮኖሚያዊ ተጽኖም ሊኖራ ይችላል፡፡ ሥምና ታሪክ ሲቀየር ብዙ ወጭ ይወጣል፡፡ ሊያውም ለጥፋት፡፡

ሰሞኑን አንደ ፕሮፌሰር ተድላ የተባሉ ሰው መጀመሪያ እስኪ ሰው ነን ከሚለው እንጀምር ሲሉ ሰምቻለሁ፡፡ መልካም ነው እንደዛ ማለት ቢቻል፡፡ ግን የሰው ተፈጥሮ እንደዛ አይሆንም፡፡ ኢትዮጵያ ግን ሕዝቡ የራሱ የሆነ የማንነት መገለጫዎች አሉት፡፡ አሁን ያለው ማንነት እየተባለ የሚውጠነጠነው ምሁር ተብዬዎች በሕዝቡ ላይ የጫኑበት እንጂ የትኛውም ሕዝብ በተፈጥሮ ሂደት ያጣው አደለም፡፡ ሕዝብ በአኗኗር ሂደት በሚተሳሰርበት ማህበራዊ፣ ባህላዊና ሀይማኖታዊ እሴቶች የራሱን ማንነት ይገልፃል ማንም ሳይጫነው፡፡ አሁን ምሁር ነን የሚሉት የፈጠሩለት ማንነት ግን የሕዝቡን የራስ ማንነት በግዙፍ ማንነትን በማይገልጹ መጠርንፎች የታሰረ ቆይቶ የሚፈነዳ አይነት ነው፡፡ የሕዝብ ትንንሽ ማነነቶች ለግለሰብ መብትም ቅርብ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ ለሰው፡፡ ሲገዝፉ ግን የማይመሳሰሉ ማንነቶች በግድ ሲለሚታጨቁ ሁሌም ነጻነት የለም፡፡ አገር በሚለው ሕዝብን አንድ ማድረግ ይቻላል ግን ትንንሽ ማንነትን በማፈን ፈጽሞ አይቻልም፡፡ እደግመዋለሁ እነዚህ ማንነቶች ለግለሰብ መብት በጣም የቀረቡና ሰው ከልቡ የእኔ የሚላቸው ናቸው፡፡ ከዛ እስኪ ምሁር ነን የሚሉት የሚያዋጣ ከሆነ ኦሮሞና አማራን ከእነዚህ በኋላ ያምጡዋቸው፡፡ ማንም ዞር ብሎ አያያቸውም፡፡ ያኔ ሁሉም አገሬ በሚላት ኢትዮጵያ አገሩን፣ ኢትዮጵያዊ እሴቶቹን በግዙፍነት የሚናፍቃቸውና የሚንከባከባቸው ይሆናል፡፡ እኛ እንደውም እንደመታደል ሆኖ የቀደሙ ማነነቶቻችን ከዘር ጋር ባለመገናኘታቸው ጥሩ አጋጣሚ ነበር፡፡ ኢጆሌ ባሌ ማለት የባሌ ልጆች አማራ ኦሮሞ፣ ምናምን አያውቁም ነበር፡፡ የባሌ ልጅነት እንጂ፡፡ ኢጆሌ ጂማ፣ ኢጆሌ ሻምቡ የሚለው ከዘር ጋር አልነበረም፡፡ ከሌሎች ጋርም ሲገናኙ እርስ በእርስ አንዱ የአንዱን ማንነት ለማወቅና በማድነቅ እንጂ አንደዛሬው በመጠላላት አልነበርም፡፡ ያኔ አንኳን ከአገር ተሰደው በሰው አገር ይቅርና ከየክፍለአገራቱ ተሰባስበው በሚገናኙበት የትምህርት ተቋማት በሚኖራቸው ግንኙነት በሚፈጠር ጓደኝነት እስከትልቅ መዛመድ የደርሱ ነበር፡፡ ይህን ሁሉ በብሄረሰብ ሥም አጥተናል፡፡ የብሄረሰቡ አከፋፈል አጋጣሚውን ለራሳቸው ሴራ ለሚጠቀሙ እየተመቸ ከጊዜ ወደጊዜ እኛን እያዘቀጠ ነው፡፡ ትውልድን ለማዳን እውነታን መጋፈጥ፡፡

አመሰግናለሁ!

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይጠብቅ!

አሜን!

ሰርጸ ደስታ

The post የአዲስ አበባና አካባቢዋ ጥንታዊ ቋንቋ ምንድነው – ሰርጸ ደስታ     appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Ethiopian Premier League Record Breaking Striker Speaks

$
0
0

Getaneh Kebede of Dedebit & Ethiopia

Getaneh Kebede was born in Dilla town in southern Ethiopia. He is an Ethiopian footballer who plays for Ethiopian Premier League (EPL) club Dedebit Football Club and the Ethiopian National Team. He began his footballing career with Debub Police before he moved to Dedebit and was crowned the top scorer of the EPL. In 2013, Getaneh succeeded in passing trials with Bidvest Wits and signed a three-year contract with the team. In September 2016, he rejoined his old club Dedebit. Getaneh made his debut with the Ethiopian National Team in a FIFA World Cup qualifier against Somalia in November 2011. Back in the EPL, he became top scorer of all time with 25 goals in 30 games, and in the process breaking the record held by Electric player Yordanos Abay for the last 16 years with 24 goals. Dawit Tolesa of The Reporter sat down with him to discuss his current performance and future plans. Excerpts:

The Reporter: The 2016/17 EPL ended last week. How do you evaluate the season?

Getaneh Kebede: Well, it was very tight compared with previous seasons. All clubs were trying to win every match, especially home games. Even then top clubs were struggling to get three points at every match. But, still we can’t say that it was very tough because some clubs like Sidama Coffee and Dedebit had a chance to win the championship. However, the clubs didn’t succeed and they failed to win games towards the end of the season. Until the very end of the fixtures, it was not easy to identify those clubs that were to be relegated.

You have been playing for South African side Bidvest Wits and Pretoria University. How was your stay out there?

After four years with Dedebit FC, on July 19, 2013 I moved to South Africa for trials with Bidvets Wits and I later signed a three-year contract with the team. I played two years for the club and one year for Pretoria University. I had a great time out there as my debut with a foreign club, and it was a great experience for me. But since the coach was sacked from my first club, it was not easy to get attention like previously. There were also other clubs which I was planning to join. Unfortunately, I couldn’t succeed and I decided to return home.

Source- Reporter

The post Ethiopian Premier League Record Breaking Striker Speaks appeared first on Satenaw: Ethiopian News|Breaking News: Your right to know!.

ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን ማለት ምን ማለት ነው? – ሸንቁጥ አየለ

$
0
0

ኦሪት ዘፍጥረት እንደሚያብራራዉ ጥንታዊዉ የኢትዮጵያ መልከአምድር አሁን ካለዉ የኢትዮጵያ መልከአምድር ጋር ተመሳሳይነት አለዉ:: ዘፍጥረት 2፥13 የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል። ይግረማችሁ ብሎ ደግሞ የኢትዮጵያዊዉን መልክ ትንቢተ ኤርምያስ 13፥23 እንዲህ ያብራራዋል ‘በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? በዚያን ጊዜ ክፋትን የለመዳችሁ እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ።’

መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 1፥38 ደግሞ “ካህኑም ሳዶቅና ነቢዩ ናታን የዮዳሄም ልጅ በናያስ ከሊታውያንና ፈሊታውያንም ወረዱ፥ ሰሎሞንንም በንጉሡ በዳዊት በቅሎ ላይ አስቀምጠው ወደ ግዮን አመጡት።” ይላል :: ለምሆኑ ሰሎሞን ወደዬትኛው ግዮን ነበር የመጣዉ? ኢትዮጵያን ወደሚከበዉ ግዮን? ይህ ግዮን የትኞቹ አካባቢዎች ድረስ የሚዘልቅ ነው?

ከሆነስ ሆነና መልኩ ሳይቀር ከነመልከአምድሩ በጥንታዊ መጽህፍ ዉስጥ የተካተተለት ኢትዮጵያዊ እስከምን ድረስ የቀደመ መሰረቱን ጠብቆ ቀጥሎአል? ነው ወይስ አንዳንዶች እንደሚነግሩን ይህ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? ተብሎ የተነገረለት ህዝብ ሌላ ህዝብ ነው? ይህ የመጽሀፍ ቅዱስ አባባል ለኢትዮጵያዉያን የጋራ ማንነት ፍለጋ የሚያበረክትላቸዉ አንዳች ፋይዳ ያለው ነገር ይሆን ? የኢትዮጵያ ሰዉ የጋራ ማንነት የሌለዉ ግፋ ቢል የመቶ አመት የወረራ ታሪክ ያገናኘዉ ህዝብ ነው በማለት የብሔር የልዩነት ፖለቲካዊ ፍልስፍናን ሙጭጭ ያሉት ወገኖቻችንንስ ማሳመን የሚችል ነገር ከዚህ ጥንታዊ ታሪክ ዉስጥ ተፈልቅቆ ይወጣ ይሆን?

ለምሆኑ ዛሬ ኢትዮጵያዉያን ወደተለያዬ የጎሳ መጥሪያ ስም ከመከፋፈላቸዉ በፊት ይጠሩ የነበረዉ ኢትዮጵያዊ በሚል አንድ ስም ነበር ማለት ነው? በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን ማለት ራሱ ምን ማለት ነው?

The post ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን ማለት ምን ማለት ነው? – ሸንቁጥ አየለ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የአየር ጠባይ የሚያመጣውን አደጋ አስጠንቃቂዎች! (ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ )

$
0
0
ፕ/ ር ጌታቸው ኃይሌ

ፕ/ ር ጌታቸው ኃይሌ

የአየር ጠባይ የሚያመጣውን አደጋ አስጠንቃቂዎች ለሰው ልጅ ባለ ከፍተኛ ውለታ ናቸው። “ዐውሎ ነፋስ ሊመጣ ነውና ተደበቁ”፤ “ወንዙ ጐርፍ ሆኖ ሕይወት የሚያጠፋ ሆኗልና ዳር ዳሩን መገደብ ጀምሩ”፤ “ራስ የሚፈነክት በረዶ ሊወርድ ነውና ቶሎ መጠጊያ ፈልጉ”፤ “ነጐድጓዱ መብረቅ የሚጥል ስለ ሆነ ከዛፍ ስር ራቁ” የሚሉ ማስጠንቀቂያዎች ብዙ ሰውና ንብረት ያድናሉ። በሀገራችን ብዙ እረኞች በጎርፍ ተወስደዋል። ከላይ መዝነቡን ሳያውቁ ከወንዝ ዳር ሲጫወቱ ድንገት እየደረሰ ወስዷቸዋል። ብዙ ሰዎች ዛፍ እየተጠጉ በመብረቅ ተመትተዋል። አውሎ ነፋስ እንኳን በሀገራችን ብዙ ኃይል የለውም። እዚህ አሜሪካ ግን ዋና የሕይወት ጠሮ ነው። ታዲያ አስጠንቃቂ ባለመኖሩ አልተጐዳንም?
“የአየር ጠባይ አስጠንቃቂዎች ሥራ አስፈላጊ አይደለም” የሚል ሰው ያለ አይመስለኝም። ማስጠንቀቂያቸውን የማይሰማውን “ሞኝ”፥ የሚሰማውን “ብልህ” ብል፥ ጸላኤ ሠናይ (ደግ ነገር የማይወድ) ከሚባለው ከዲያብሎስ በቀር ምንም ዓይነት ሰው አባባሌን አይነቅፍም። የሚነቅፍ ካለ፥ “ዐውሎ ነፋስ ይውሰዳችሁ፤ በረዶ ይፈንክታችሁ፥ ውሓ ይውሰዳችሁ” የሚል ተንኮለኛ ክፉ ሰው ብቻ ነው።

በዚሁ አስተሳሰብ፥ ሰይጣን (ወያኔ) አይስማውና፥ ለምሳሌ ጉራጌዎችን ለማጥፋት አንድ ኃይል እንደ ዐውሎ ነፋስ፥ እንደ ጐርፍ፥ እንደ ነጐድጓድ ተነሥቶ ማውደም ሲጀምር፥ ጉራጌዎች ከሞት ለመዳን ቢደራጁ ከጸላኤ ሠናይ በቀር ምንም ዓይነት ሰው አይነቅፋቸውም? “ዝም ብለው መውደማቸውን ትተው አንወድምም አሉ” ብሎ የሚታዘባቸው ይኖራል ወይ? እንደሚመስለኝ ከሆነ (መሆንም አለበት)፥ጉራጌዎች የሚሳቅባቸው በእንደዚህ ያለ አደጋ ላይ መሆናቸውን እያወቁ ራሳቸውን ከውድመት ለማዳን ባይደራጁ ነው። ከተደራጁና “ሞረሽ” ብለው ከጮኹ ጎረቤትም ይደርስላቸዋል። ከመውደም ይድናሉ። እርዳታ ሲጠይቁ ሰው የሚደርስላቸው፥ጉራጌነት የግል ቢሆንም፥ ሰውነት፥ ከዚያም ኢትዮጵያዊነት፥ የጋራ ስለሆነ ነው። ካልተረዳዳን፥ ያንድ እናት ሀገር ልጆች መሆናችን ዋጋ የለውም።

ጉራጌዎች መደራጀት የጀመሩት በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ነው። ከአዲስ አበባ ወደነሱ አገር የሚወስደውን መንገድ ያሠራው የነሱ ጅርጅት ነው። ተጠቅመውበታል፤ተመስግነውበታል። ሌሎችም ተጠቅመውበታል። የተደራጁት “የግል የምናደርው አገር ተከልሎ ይሰጠን” ብለው ቢሆን ኖሮ፥ ግብራቸውን ዲያብሎሳዊ አገር ከፋፋይ ሐሳብ ያነገቡ እንላቸው ነበር።

አማራው ቢደራጅስ? የአማራ መደራጀትማ፥ ለምን እንደተደራጀ እንኳን ሳይጠየቅ በብዙ መንገድ ይነቀፋል፤ “ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖቹ በሌሎች ኢትዮጵያውያን ላይ ሊነሡ ነው”፥ “አማሮች የቀድሞውን አስተዳደር ሊመልሱብን ነው”፥ “አማራውም በወያኔ ወጥመድ ገብቶ በዘር መደራጀት ጀመረ” ይባላል። ታዲያ የተዘመተበትን የጥፋት ዘመቻ እንዴት ይቋቋመው? “ክርስቲያን ስለሆንክ ቀኝ ፊትህን ሲመታህ ግራህን አዙርለት” ለማለት ይሆን? አሁን ሳስበው ምስጢሩ “ዝም ብለህ እለቅ፤ አንተ ካላለቅህ የኛ ማንነት ደብዝዞ ይቀራል፤ እለቅና ወይም ከፊታችን ዞር በልልንና መኖራችን ይታወቅልን። ጤነኛ እያለ ጎባጣ አይመለመልም” የሚሉ ራሳቸውን ከአማራው በታች ዝቅ አድርገው የሚያዩ ወገኖች ሴራ ነው።

“ትምክሕተኛ” ሲሉት ሰምታችሁ የለም? ምስጢሩ ምን መሰላችሁ? “ከኛ በልጠህ ትታያለህ” ነው። “አማራውን የሚያስከብረው ታሪክ የጋራ ታሪክ ነው፤ አብረን እንኵራ፤ አብረን እንመካ” ቢባሉም፥ ጥሪው ሽንገላ ይመስላቸዋል። የሚቀርብላቸውን ማስረጃ ሰው-ሠራሽ ተረት ያደርጉታል። በዚያ ላይ ወያኔዎች አማራ እየመሰሉ ሌሎችን የሚያናድድና በአማራው ላይ ጥላቻ የሚፈጥር ቃል ጣል ያደርጉላቸዋል። በቋፍ ያሉ ስለ ሆነ፥ በቀላሉ ከወጥመዳቸው ይገባሉ። ከወጥመዳቸው አልገባ ብለው ካስቸገሩ፥ የሌላውን (በተለይም የአማራውን) ጥቅምና መብት ወስደው ሲሰጧቸው ይሸነፋሉ። ዲሞክራሲ ለሰብአ ትካት እንግዳ ነገር ስለሆነ፥ ከዘራፍነት (ዘርፎ ከመብላት) ባህል መውጣት አልተቻለም። ሰብአ ትካት በግጦሽና በመስኖ ውሓ ይጣላሉ። አማራው ለዲሞክራሲ ሲታገል እነዘራፍ ዘመቱበት። አሁን ሲነቃ እንዳንቀላፋ ለማስቀረት አዲስ ዘዴ አመጡ።

አዲስ ያመጡት ዘዴ፥ የሞረሽን እያየለ መሄድ ሲያዩ፥ በወያኔ መንገድ ሊያዳክሙት ፈለጉ። ታስታውሱ እንደሆን፥ ወያኔዎች ተቃዋሚዎቹን ሲያጣጥል፥ “ብዙዎች ፓርቲዎች እንጂ አንድ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ የለባቸውም” ይላሉ። በዚያው ዘዴ፥ “አማራው ሊስማማ አልቻለም፤ ብዙ የአማራ ድርጅቶች አሉ እንጂ አንድ ጠንካራ የአማራ ድርጅት የለም” እያሉ የአማራውን አልሞት ባይ ተጋዳይነት ያጣጥላሉ። የትኛው የአማራ ድርጅት ነው ሞረሽን የሚወዳደር? የትኛው የአማራ ድርጅት ነው እንደ ሞረሽ ስለ አማራው እልቂት ጥናት ያቀረበ? የትኛው የአማራው ድርጅት ነው እንደ ሞረሽ ከትግሉ ሜዳ ጋር ግንኙነት ያለው? ከዓሥር የማይበልጡ ሰዎች ተጠራርተው “የአማራ ማኅበር ነን” ቢሉ እነሱን ፍሬ ካሳየው ሞረሽ ጋር ማስተካከል አለማወቅ ወይም ተንኮል ነው።

ሌላው ትችት፥ “የአማሮችን ትግል መደገፍ ሌሎችን ያገላል፥ ያስቀይማል” የሚል ነው። ለዚህ ምን ዓይነት አጸፋ ይሰጧል? አንድ ሰው ቤቱ ሲቃጠልበት ለማዳን በሚያደርገው ጥረት ጎረቤቱ ይረዳል እንጂ፥ ምን ሆንኩ ብሎ ነው ቅሬታ የሚሰማው?

ይሄ ትችት አላስኬድ ሲል፥ “ለመሆኑ አማራው ማን ነው?” ይላሉ። አማራው ማን እንደሆነ ለማወቅ ወያኔዎችና ደጋፊዎቻቸው አልተቸገሩም፤ እያሳደዱት ነው። አማራውም ማን እንደሆነ ለማወቅ አልተቸገረም፤ሻዕቢያና ኦነጎች ምጽዋ ላይ የተማረኩትን ወታደሮች ሰብስበው፥ “አማራ የሆንክ ተለይ” ሲሉት ተለይቷል። አማራ ገዳዮች፥ “ከአውቶቡስ ላይ አማራ የሆንክ ውረድ” ሲሉት ወርዷል፤ ተገድሏል። ግራኝ መሐመድ (አሕመድ) ወታደሮቹን “አማራ መስላችሁ ተሰለፉ” ሲል፥ መስለው ተሰለፉ እንጂ፥ “አማራ ማነው?” “አማራ ምን ይመስላል?” አላሉም።

የሞረሽን መልክትና ራእይ የማይቀበል ጠላትነቱ ለአማራው ብቻ ሳይሆን ለኢትዮጵያም ጭምር ነው። ሞረሽ የሚታገለው አማራንና ኢትዮጵያን (የኦርቶዶክስ ሃይማኖትንም) ሊያጠፉ የተነሡትን ለመመከት ነው። ለሰብአዊ መብት እቈረቈራለሁ የሚል አማራን ለማዳን የሚደረገውን ትግል ካልደገፈ፥ ውሸታም ነው። ለኢትዮጵያ አንድነት እታገላለሁ የሚል ሁሉ፥አማራው የሚያደርገውን ትግል ካልደገፈ፥ ውሸታም ነው። ምክንያቱም አማራው የሚታገለው ራሱን ለማዳን ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ከወያኔ ነፃ ለማውጣት ጭምር ነው። አማራው፥ “ከኢትዮጵያ መሬት ላይ በሰፊው ከፍለን እንሰጥሃለን፤አርፈህ ተቀመጥ” ቢሉት፥ አርፎ አይቀመጥም። መላዋ ኢትዮጵያ የመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ መብት ናት፤ ነፃነቷን ካልተጐናጸፈች አማራው ከወያኔ ጋር ተስማምቶ አይኖርም። ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲ እታገላለሁ የሚል ሁሉ፥ አማራው የሚያደርገውን ትግል ካልደገፈ፥ ውሸታም ነው። ምክንያቱም አማራው የሚታገለው

ራሱን ለማዳን ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ላይ ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር እንዲሰፍን ጭምር ነው። ማንኛውንም ለኢትዮጵያ አንድነትና ለዲሞክራሲ የሚታገልን ድርጅት መደገፍ ግዴታችን ነው። ሴቶች በሴቶች ላይ የተሰነዘረ በደልን ለመታገል ቢደራጁ እንደግፋቸዋለን። በሃይማኖት ላይ የተሰነዘረ በደልን ለመታገል የሚደራጅን ቡድን እንደግፋለን።

የአንድ ድርጅት ትግል የራሱን ክልል ለማስፋፋትና ነፃ ለማውጣት ብቻ ከሆነ ማንኛውንም ድርጅት፥ አማራም ቢሆን ሌላ፥ እንቃወማለን። መቃወም አባታዊ እናታዊ ግዴታችን ነው። ኢትዮጵያን ከወላጆቻችን የወረስናት ለልጆቻችን ልናወርሳት እንጂ፥ በጣጥሰን ልንጥላት አይደለም። ወያኔዎች ኢትዮጵያን ለማጥፋት የኦሮሞ ፖለቲከኞችን መጠቀሚያ እንዳደረጓቸው አማሮችን ሊጠቀሙባቸው አይችሉም። እንዲያውም ይኸ ወያኔን እምቢተኝነት ሳይሆን አይቀርም ብዙዎች አማሮች በአማራነት የተደራጀውን ሞረሽን ደፍረው በይፋ ከመደገፍ የሚያወላውሉት። አማሮች፥ የኢትዮጵያ አንድነት ጠላቶች ሲጨርሷችሁ ዝም ብላችሁ አትለቁላቸው። ከሞረሽ የተሻለ ድርጅት ልታቋቁሙ ስለማትችሉ ሁሉን እርግፍ አድርጋችሁ ሞረሽን ደግፉ፥ አጠናክሩ። ድጋፍ ብዙ መልክ አለው፥ የገንዘብ፥ የተሻለ ሐሳብ ማቅረብ፥ የማበረታታት፥ ደጋፊ የማብዛት፥ እነዚህ ሁሉ በእርዳታ አንዱ ከሌላው አያንስም።

ለሞረሽም አንድ ሁለት ቃላት አሉኝ፤ጠላታችሁ ወያኔና ደጋፊዎቻችሁ ብቻ ናቸው። ሌላ ጠላት የላችሁም። ወያኔን የሚያዳክም ድርጅትም ሆነ ግለሰብ በምንም ምክንያት ጠላታችሁ ሊሆን አይችልም። ቢሆንም ሊጐዳⶭሁ አይችልምና ከእንዲህ ያሉ ወገኖች ጋራ ግብ ግብ አትግጠሙ። ለምሳሌ፥ አስመራ ላይ የአማራ ድርጅት ተቋቁሟል ሲባል ሰምተናል። የሞረሽን ተቃውሞ ወይም ድጋፍ ሳይፈልግም ሽልም እንደሁ ይገፋል፥ እህልም እንደሁ ይጠፋል። እኛ አዳማጮቻችሁም ስለሚሆነው ነገር ሁሉ የናንተን አስተያየት ሳንሰማ የራሳችን አስተያየት ለመፍጠር እንችላለን። አፈሙዛችሁን ለአንዳች ቅጽበት ቢሆን ከወያኔ ላይ አንሥታችሁ ወደሌላ አታዙሩት፤ ጥይታችሁን አታባክኑ። ውጤቱ ደጋፊዎቻችሁን መቀነስ ይሆናል።

The post የአየር ጠባይ የሚያመጣውን አደጋ አስጠንቃቂዎች! (ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ) appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

The Agenda of Dismemberment of Ethiopia by the Oromo and the Tigrayan Thugs is now reactive! will You Compromise for it?

$
0
0

Getachew Reda

I hope you heard the news from ESAT that the Tigrayan Fascist gangs are said to be raping the Amhara ethnic nuns who are living inside Waldiba monastery (listen to the video above- though, the back ground music unnecessarily added is nuisance to hear the interview clearly). Sad!

Do we have any answer so far, to the question ‘where Ethiopia is heading under these Tigrayan fascist thugs?!!!!!!!!??

Hearing this, it is been hard to write anything now. It is shocking news for me. Let me take you slowly to my commentary, since it is shocking news ever heard in our history- even during Grang Ahmed or Italian colonialist era.

Forgive me for not using the Amharic language this time to address my commentary. I wrote this commentary in English to make sure the Oromo youths (who do not read Amharic) understand our arguments that their elites are leading them with fake nationalism to create another round of destruction and civil war in Ethiopia. It is been proven time after time as we speak, the elites will not be affected directly by the conflicts. Because they lived in Europe, USA and in the Arab countries with their families and millions of Oromo youth without sharing the Oromo sufferings in “practice”, but strangely, dampening the flames of ethnic conflict among our people from thousands of Miles away from home is what they are engaged.

So we advice the OLF and TPLF followers (educated or not- all walks of life) need to understand that their organizations are in the business of ethnic cleansing politics by destroying Ethiopia, which they referred it as the land of “Amhara” and “Orthodox Christianity”.

Since 1991, Both OLF and TPLF attacked our flag referring it as “CherQ!” (OLF created its flag—- and TPLF painted a blue color and communist Star in the middle of our flag) intentionally to degrade the flag highly feared by colonialist.

The next was Orthodox Christianity. Amhara labeled as its protectorate. Tefera Waluwa/Sebhat and others speak of it “Orthodox is the cave for the Amhara, so need to be destroyed”.

The next target was the Amhara and all Ethiopian farmers. Nationalizing lands from the hands of the Ethiopian farmers is a well studied plan by TPLF (OLF) to refuse the Amhara from taking over the lands back to their hands again (Meles told the CIA Cohen).

The next step is the final blow, that is “dismantling Ethiopia” (the land of Amahra and Christians) which is now reactive by proclamation.

The recent proclamation of giving away Addis Abeba to the so called Oromo/Oromia/ by the Tigrayans in power is part of what I called it “Agenda 91”. It was a plan agreed to be controlled by OLF, if not by its surrogate OPDO. The OLF elites told us “Slowly, but “surely” we will control Addis”. And Assefa Jaleta and his likes of OLF vowed “once we control Addis (Finfine), we will open an exit corridor for the Amhara”.

Mohammed Hassen hailed as the theoretician of Oromo secession tells us:-

“The Amhara attitude was nourished by the specter of the disintegration of their empire for, without the resources of Oromia, Ethiopia cannot exist as a viable state.”

(Sent to me with other historical documents and private chats referred it as “secret email to Getachew Reda: (from a very close friend of mine a hero and my teacher the late grandeur Aleme Eshete from Rome)

So as you see several evidences above; all these nihilist activities are linked targeting the Amhara.

The Tigray Fascits in power told Ethiopians ‘Addis Abab’belongs to the Oromo

When I heard the news from the Ethno-Fascist media three days ago that the capital city of Ethiopia Addis Abeba to be given to the so called ‘Oromo’ ethnic as their legitimate territory; I was in a state of shock, feeling annoyed, really angry even as I was writing this commentary.

Perhaps you have read my previous commentaries {The Emergence of the Oromo and Tigre hegemony by Getachew Reda (Editor Ethiopian Semay 1/12/16}
And {The Border Lords of Tigre and Oromo Fascist gangs by Getachew Reda (Editor Ethiopian Semay (August 17/2016}

As I heard the news, the next day, I visited the Tigrayan ethno-fascist propaganda websites to see their reaction to the proclamation that their masters promulgated. Boy, was I not right! As usual, all of them accepted with no objection or rational analysis at all. Even they glamorized as a democratic step. Chilling! Horrifying! Isn’t it?

Ethnic politics is a herd behavior. TPLF and OLF followers are bound together to accept anything that comes down to them from their herders. Large proportions of this ethnic herd are completely glued to their ethnic doctrine as their religion. They are not willing to examine the mind process injected into them. Therefore, this time particularly the Tigrayan Weyane puppets accepted the giving away of Addis Abeba and other large territories to the so called Oromia/Oromo/ as democratic and legitimate decision; exactly as they accepted the Eritrean independence with no compromised, or hesitation, even when Meles Zenawi’s told them Eritrean question is a ‘colonial question’.

They have no argument, but to accept with ululation. Now, some of their leaders (even ‘SEBHAT NEGA’) who fooled them are saying “it was mistakenly characterized as Colonial Question” and are demanding at least one sea ports should be given back to us as it is our legitimate land and right (Gebru, Tsadkan, T/Hailmanot and others..).

Now, these puppets are accepting the TPLF proclamation as a legitimate action. So we are dealing with human-herds that are completely ignorant and unaware to what is going on in the back ground of their organization.

So, my argument is now with you people that are not the herds of these ethno- groups. I am talking to you all Ethiopians beside these fools who compromise anything that comes to their table. So the question is do you believe there is an ethnic group called ‘Oromo’ who owns the ¾ of the Ethiopian territory, included the capital city of Ethiopia? If yes, let me hear your argument; if you say ‘no’ let me hear it also.

I am not here to please or displease any one. I am here to protect my beloved country, my people from being destroyed by the CIA and its surrogates (OLF/TPLF…) to alert my people to let them know what is coming towards them. I like to argue here with those who can argue with me rationally without any premature motion. So, let me present my argument regarding this issue of Oromo ownership of Addis or other territories if you are going to compromise for it or not.

Therefore, my argument is there is no such ethnic group or name called ‘Oromo’ who owns these vast lands inside Ethiopian territory. To begin with, who are these so called Oromo or Oromia?! I do not care if they want me to call them Oromo, I will call them, but, not taking lands claiming owned by Oromo and naming it Oromia. That is my point.

The territory they claimed and controlled already by the so called Oromo/Oromia belongs to all Ethiopians. Did you hear me? If they claimed they are owners of those territories, then I have a problem with it! Okay?

Let me ask you all my readers; have you ever read or heard such name before 1974 or during the king or kings/Queens, even before or after Axumite kingdom? No, never heard such/name/country/place(Oromo/Oromia). If so, where did it come from? Who created it? We have to ask rationally- Right?!

If these groups want us to believe such ethnic existed with a country/place/ called ‘Oromia’ we need to see it with historical evidence if such name exist in history? But, they can’t. There is none! Because, it is all made up, fabricated name and fabricated territory by the TPLF and OLF Mafiosi group who are all CIA supported elements.

We all know that, CIA and Italian fascists had been doing their dirty jobs behind the curtain- sometimes openly, sometimes covertly for a long time. We knew how CIA involved with Ethio/Eritrea issue and our Orthodox Christian institutions (we will comeback one day how Aba Paulos was called to Ethiopia after TPLF took over, and who was behind , and who is really Aba Paulos?) .

What is CIA? CIA is a secret spy agency in foreign lands to advance the interest of America. To carry its mission, it does secret-political-infiltration,kidnapping, psychological-warfare, through force and secret plots and even murder leaders of countries and dismembering stable countries.

Ethiopia is now a target of CIA and the Arabs. Both penetrated through the corridors of their puppets “TPLF/OLF”. This is not new target. It is a chronic. We have heard from Tesfamichael Gorgio how the CIA launched a secret operation by Copeland in 1969 as he was first hand eye witness in the activity recruiting Isayas Afewerk as CIA puppet. The operation named “Seed Planting Project” was a code name given to the CIA operation. That relation continued all the way to MaTsawa and Afabet operation against the Ethiopian Defense Army.

Remember, The Police spy chief during the king who is an Ethiopian by the name General Iyasu or Danile (correct me if wrong. interview on Tobia or Menlik magazine (2001), the General told us “Paul Henze was our advisor for 27 months (1969-1972) while Isayas who was recruited by us to spy for Ethiopia in the Jungle was plotting with Richard Copeland in Asmara to break Eritrea to dismember Ethiopia”. Said our General Daniel. Those who are not familiar with the name ‘Paul Henze’; he was the TPLF right hand advisor. He is dead; taken by God’s power few years back.

So we know from two credible individuals (The Eritrean ‘Michael Gorgeo’ who got murdered by EPLF&TPLF coordinated plot in Addis Ababa after TPLF got to power) and our own General testifying that CIA is been involved in Ethiopia for a long time as we speak also.

So, the present proclamation to give Addis Abeba to the Oromo as “legitimate owner” of the city is part of the process to dismember Ethiopia to create fragmented countries like Somalia and USSR. All this is happening under our moment of unawaken by the CIA surrogates namely “OLF and TPLF”.

When TPLF allowed OLF to control those vast lands, TPLF already got for itself vast land for its Tigra Tigringi agenda.

{ “Thus aggrandized in the west and south , TPLF’s Tigrai has been blown up from the traditional and official size of 65,000 sq. kms to 102,000 sq. kms “restoring” what the TPLF says was land taken away from Tigrai, on the basis of an entirely unfounded ,..”} Aleme Eshete (as above)

Simultaneously, to progress its agenda of disintegration Ethiopia, TPLF allowed the 350,000 sq. kms or (now even more) of Ethiopian territory practically covering all of southern Ethiopia, carved-out through the force of arms by the TPLF surrogates to constitute CIA’s future “Republic of Oromia”.

We can’t compromise or accept or look at it quietly to this national crime as minor step. This is an open-speedy colonial agenda to rape Ethiopia in a day light! At least we need to speak and leave a record inside the brain of the Ethiopian new generation that they need to confront such national crime and conspiracy by inside and outside enemies. There should be no any political compromise under any circumstances with such crime; not now, not tomorrow, not in the future! No compromise to the dismemberment of Ethiopia.

The proclamation asserted that Addis Abeba belongs to Oromo is historically fake. But when you see the steps that the Tigrayans taking one at time in the last 26 years in its power time, it is a well orchestrated agenda by (CIA behind the plan) leading the final blow by which Ethiopia is intended to be dissolved.

Will you Compromise?

Therefore, will you compromise to this conspiracy? Let us talk. To compromise is to decrease your value, your quality. In this sense, if you compromise Ethiopia under any pressure, you are weakening its dignity, its territory, and pride and history of our people. What it means is, if you give up the nation’s quality that is the end of the story! If you do compromise, it is not the Ethiopia that our ancestors left for us which was sealed and stamped with their blood and bone.

What I saw majority of the Ethiopian elites, particularly the opposition political leaders (most of them) have been lowering the value of the nation like a commodity for sale. In the last 26 years of Tigrayan and Oromo hegemony against Ethiopia sovereignty and dignity; compromising was their word of agenda in the mouth of the opposition. The more the opposition inside or the opposition outside Ethiopia compromise with these thugs; the thugs demanded more and more and more concession.

When we confronted the political leaders, and their followers and their media propagandists to stop compromising; they want to bow for it, because “for of that reason, or for this reason, or for unguaranteed compromise of ‘Give and Take’ negotiation”. By doing so, they discredit their pride; they discredit and dishonor the nation by risking a value in a way it reduces it. Many Ethiopian elites, be it they are in politics or by standards, they all bend or give-in to the pressure.

Ethiopia currently needs not some mediocre politicians who compromise with different sorts of enemies, but leaders and citizens who can resist “pressure”. I have been saying all along do not give in to it! Do not give in to the pressure, don’t compromise. Because, the more you compromise, the more you tolerate. That means you will always allow any harm that comes from enemy as accepted norm. You will start to say things that you never say before, so you can tolerate them. This is exactly what we are hearing in the opposition media like ESAT and other commentators and journalists all over using names of place/cities/towns/universities created by Ethiopia’s enemies. AdamaFinfineHaromayaBiher… on and on…

They claimed “it is okay, no big deal, we are families, we are all Ethiopian, and we can talk or deal about those names when Weyane is gone…”. This how the opposition give-in to the propaganda pressure from the thuggish group and misguided the youngsters to use them for the rest of their life. The reason they tolerate them, is not because of the reason mentioned above; hey tolerate them, because they are afraid to confront them. What you do not realize is every time we tolerate something, we are compromise our value system.

This is how the opposition leaders, journalists, commentators, Internet, TV and radio media tolerate the crime and conspiracy of OLF/TPLF/EPLF/ONLF design in the name of tolerance (MECHACHAL). When the media and such groups use or tolerate the terms/ vocabularies/ names/flags designed by enemies, it demonstrates they are in agreement with it.

Scholars in such field will tell you, that the more you tolerate something, the greater chance of doing it yourself. That is why we see the Ethiopians opposition conferences seen decorated by Ethiopian flag together with the OLF/EPLF/ONLF flags. Strangely also, the audiences do not seem to be bothered by it- because; they are tuned to tolerate such conspiracy by leaders who are willing to give-in to pressure. By doing so, the opposition brought discredit to our flag, to the nation and to the God of Ethiopia who designed our flag.

The God of Ethiopia is calling you all for integrity to the flag and to the nation whom he protected her from various enemies!!!!!!!!! The God of Ethiopia in our religion might teach us to love the sinners, but we do not have to tolerate the sin. No compromise!!

These elites of ours are defusing our concentration, our quality by diluting enemies’ agenda into our business“. My mother used to run a popular Tela Bet business (our traditional beer) that was famous for its “concentration” quality (WEFRAM/GUSH). Many people loved it. They do not need to eat any breakfast/even lunch once they had two or three Menlik/ Wancha/ of it. If she saw the servant adding too much water in to the barrel, she stands up and stops her from adding too much water into it. Her objection is , ‘even though we can make money by adding too much water to the process, we should not do it; even if the process required adding water, once it loses its concentration (strength), the quality that people respect will be gone”. That is what she my mother used to say.

Yes, she is right. When you add water, it does what? It looses its concentration. That is what happens when you compromise; you begin to loose your concentration. By losing your focus/ originality, you become a diluted Ethiopian!!!! You become weaken, you loosen your strength. It is hard to go through a storm when your strength is gone!!!!!! It is hard to fight against the enemy when you are weaken and diluted. It is hard to deal with national crisis when you loose your concentration. All this is because you compromised to the enemy!!!!!!

The weakest groups in the political struggle in our opposition organization regardless they preached you they have a fighting army are those who are willing to compromise “principle” or fight enemy with no policy or principle.. They are defeated groups. Because they give-in their Ethiopian principle due to the pressure from those enemies. Respecting enemies’ flags and their agenda is a defeat!!
We can see where OLF/ONLF and others were few years back and where they are now. Now days,, they are touring with those who claimed Ethiopia groups (unity force)and allowed to brainwash, insult and disrespect Amhara or Ethiopia in-front of Ethiopian audiences. The Ethiopia audiences have now accepted the defeat. They are not in a state of judging what is right or wrong.

This is because; our society is guided by defeated leaders. Our society is lead by chameleons! They adapt and blended to the enemy’s environment with no shame, thinking they are playing politics/tricks. Every time these political Chameleons are around with different groups of nihilists, you will see them transformed into one of them.

They speak the language of the enemy, they speak and exercise the conspiratorial terms framed by the enemies and they too use them. When you heard this with your own ears; to the extent, you will ask to yourself saying “Are these ours? Or theirs?” These are human chameleons. They acted like them, pleased every environment, they please enemies.

Worst of all, our people gather around them in every conference. When you sit too long with enemies eventually, no matter how much you resist, I guaranty you, you too will preach and talk the same thing the enemy talks and do. Dr.Getachew Begashaw (Doctor 0/zero/) is a typical example for this argument. Remember!? He was telling us OLF never demanded or fought for secession.

At the end I like to say this; – When an Ethiopia forms a binding relationship with none Ethiopian believer, it weakens his/her commitment, weakens character and lowers his/her standards. I do not know about you- as far as me, I can’t afford to loose concentration and allow myself to become a diluted Ethiopian. I have been going too much in my life to be weak right now at this point, so I decided, through hell or high water, I WILL NOT COMPROMISE!!!!!! If you call yourself Ethiopian, you are going to have to bring-up yourself where I am. I am not saying, I am better than anybody else, but, I refused to lower myself by compromising my country that my father served, fought and die.

The agenda and the conspiracy of dismemberment of Ethiopia by TPLF & OLF that we patiently observe for the last 26 years are national crime and sin. We don’t hate these sinners, but, we don’t have to tolerate their sin. No compromise, through hell or high water!

Thanks
Getachew Reda (Editor Ethiopian Semay) getachre@aol.com

The post The Agenda of Dismemberment of Ethiopia by the Oromo and the Tigrayan Thugs is now reactive! will You Compromise for it? appeared first on Satenaw: Ethiopian News|Breaking News: Your right to know!.


ወያኔ ትግሬዎች በዋልድባ ገዳም የሚኖሩ ሴት መነኮሳትን እየደረፈሩ ነው!!

$
0
0

የአማራን ህዝብ በጠላትነት በማንፌስቶ አስቀምጦና ታላቋን ትግራይ ለመስራት የትጥቅ ትግል የጀመረው የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጭ ቡድን በቤተክርስቲያናትንና በጋዳማት ሳይቀር የትግራይ ሰላዮችን አስርጎ እያስከባ በሃይማኖት ተቋማትና በምንመናን ላይ እግዚያብሔር ይቅር የማይለው ወንጀሎችን እየፈጸመ ይገኛል።

የኦርቶዶክስ ሃይማኖትን ከአማራ ህዝብ ጋር በጠላትነት የፈረጀውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ሃይማኖት የሌለውና ከትግራይ ምድር የበቀለው የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጭ ቡድን በየገዳሙና በየሃይማኖት ተቋማት የሚኖሩትን ምንመናን ማሳደዱ፣ ማንገላታቱ፣ ማሰሩና መግደሉ አልበቃው ብሎ አሁን አሁን ደግሞ በዋልድባ ገዳም አለም በቃኝ ብለው ለፈጣሪያችን ለእግዚአብሄር ሁሉንም ነገር ጥለው በጸሎትና በጾም እየኖሩበት ባሉት የዋልዳባ ገዳማት ውስጥ መሳሪያ ታጥቆ በመግባት በሴት መኮሳት ላይ የመድፈር ወንጀል እየፈጸመባቸው ይገኛል።

ከዚህ ቀጥሎ ከትግራይ ምድር በበቀሉና የትግራይ ወንበዴዎች እየተሳደዱና እየተደፈሩ ከሚገኙት የዋልድባ ሴት መነኮሳት ጋር የተደረገውን ቃለ መጠየቅና ሰቆቃ አዳምጡ። እውን ከነዚህ የትግራይ ወሮ በላዎች ጋር አብረን መኖር ይቻልን ይሆን? ፍርዱን ለእናንተ እተወዋለሁ።

The post ወያኔ ትግሬዎች በዋልድባ ገዳም የሚኖሩ ሴት መነኮሳትን እየደረፈሩ ነው!! appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

TPLF Tigrians are Rapping Women Monks in Waldeba Monastry

Taste of Ethiopia spices up Green Bay’s food truck scene

$
0
0

Green Bay Press Gazette

(Photo: Adam Wesley/USA TODAY NETWORK-Wi)

When the Taste of Ethiopia food truck first fired up its griddle last summer, Pat Joyce and his son, Tesfaye, saw the same scenario play out time and again.

A potential customer walks up, looks at the menu for a minute or two and then politely keeps on walking.

“That’s the most common one,” Tesfaye said. “You can kind of tell they don’t want to offend you, so they don’t tell you everything they’re thinking.”

At one point, Pat thought they might have to repaint the brightly colored trailer that features Ethiopian folk art by artist Spencer Young of Black Creek.

“They see Ethiopia and they see that folk art and, boom, they were either at the egg roll guy or the barbecue guy (food trucks),” Pat said. “But they’re getting it now.”

With nearly 900 followers on Facebook and a weekly presence at the farmers markets in the Broadway District, De Pere and Howard, Taste of Ethiopia is winning over curious diners — one taco at a time.

That’s the recommended $3 starter kit for people who want an introduction to the exotic Ethiopian spices that give distinctive flavor to the dishes — from loaded cheese fries with slow-cooked and seasoned steak, pork or chicken to deep-fried dessert pastries called sambusas to even an Ethiopian spin on the American grilled cheese.

“I joke around that we kind of slip these spices past them,” Pat said. “Once they try it, they’re just hooked.”

Profits go to Ethiopia

Getting local taste buds acclimated to Ethiopian-American fusion food is only part of the Joyces’ mission. The bigger one is back in Ethiopia, where Pat adopted Tesfaye and two of his siblings from an orphanage 10 years ago.

It was a life-changing trip for Pat, who worked for 30 years as a truck driver at KI and graduated from the University of Wisconsin-Green Bay last year with a degree in social work.

He created Pay It Forward/Ethiopia Inc. as a nonprofit organization to help fund ministry work in the African country, where thousands of homeless children live in tunnels and sewers beneath the streets and in landfills in the capital city of Addis Ababa. All profits from the Taste of Ethiopia food truck go toward the ministry, with the ultimate goal of purchasing a second truck to send to Addis Ababa.

That truck would help to feed the street orphans and work with local service agencies, churches and other ministries to get them in safer situations and ultimately teach children how to grow their own grains or raise their own fish.

“You have a city that looks about the size of Milwaukee with the population of Hong Kong and just no resources,” Pat said. “So we want to get one of these to move from schoolyard to schoolyard and try to entice those little ones out there that are begging or stealing or foraging for food, and then work with the locals. There are some really good local ministries on the ground there.”

That Pat finds himself as chef of a food truck, inviting you to “take a deep whiff” of the seasoned clarified butter he makes himself, is something the De Pere father of six never imagined for himself. The learning curve has been substantial.

“I”m a truck driver. I’m not a bookkeeper. I’m not a business man. I’m not a restaurant owner. So we’re kind of stumbling around … but it’s working,” he said. “We finally are building it up.”

When Pat adopted Tesfaye, now 25, and his siblings, the family would make almost weekly trips to Milwaukee to eat at the city’s two Ethiopian restaurants. It was the closest place to get a fix for a taste of back home. One day, in passing, Tesfaye told his dad they should open an Ethiopian restaurant in Green Bay someday.

“I don’t where that came from, but it turned into this,” said Pat, laughing as he stood in the mobile kitchen preparing for the lunch-hour crowd on a recent Friday in downtown Green Bay.

“This” is a licensed, fully functional kitchen on wheels with the same permit as if Pat had opened a brick-and-mortar restaurant. It’s equipped with two 40-pound fryers, a 4-foot griddle, a double-deep oven, gas burners, a refrigerator, freezer, three dish-washing sinks, a hand-washing sink and a fire suppression system that’s required for anything that involves oil or butter.

It’s the spices that hook people

The truck is on the move five or six days every week, from its regular farmers market stints to church events to a couple of food truck weddings at Badger State Brewing Co. Mondays are usually reserved for restocking and food preparation for the week. It’s a busy day for Pat, who taught himself how to cook Ethiopian dishes by watching YouTube videos.

Early on, he was importing things like berbere awaze, a spicy simmer sauce, and niter kibbeh, the spiced clarified butter. Both were expensive. He now makes them himself, purchasing spices from a distributor in Kentucky who imports directly from Ethiopia.

On a day off, you’re likely to find Pat cooking down 10 pounds of carefully seasoned unsalted butter for eight hours and straining it through a cheesecloth. Or making wot, a stew of peppers, onions, garlic and other spices used as a marinade for the pork, chicken and steak that is slow-cooked for entrees like street tacos, deep-fried wraps and the Not-So-Ethiopian Shredded Pork Sammy.

Trial and error has helped him refine his recipes and focus the menu offerings, but there’s one thing he still hasn’t mastered: how to describe Ethiopian food to someone who has never tasted it.

“Indian food is the closest, but really it doesn’t taste anything like it. It’s spicy, but it’s not burn your mouth hot,” he said, noting that it pairs well with a cold craft beer. (He’s been known to swap tacos for a growler with the craft breweries he frequently partners with.)

There’s not a review on the Taste of Ethiopia Facebook page that doesn’t rave. Ninety percent of them from total strangers, Pat says.

“We’ve heard things like, ‘This sandwich has changed my life.’ Ridiculous reviews,” he said. “But even friends that are real conservative and don’t like spicy food or this or that, I coax them into trying it and it’s like, ‘Oh my God, oh my God.’ … I’m not boasting; it’s really the spices that do it.

“I think we’re getting closer to doing real authentic high-dollar plates. The foodies are starting to find us and they want the real deal,” said Pat, who hasn’t yet learned how to make injera, the spongy sourdough flatbread served in Ethiopia.

Menus change by month and by event. Sometimes more labor-intensive dishes are taken off to allow Pat, Tesfaye and Mulugeta Breecher, a 21-year-old Ethiopian-American who is also key to manning the truck, to serve more people faster. Whatever goes out the window has way of grabbing people’s attention.

“If the nachos go out the door and people start eating them, then we have a run of nachos. If our grilled cheese goes out, people look for that,” Pat said.

A big heart for little kids

When Tesfaye suggested opening an Ethiopian restaurant, he never had a food truck in mind, much less a nonprofit food truck. His dream was to make it as a soccer star and open his own orphanage. When he realized at the college level that soccer wasn’t his calling, his backup plan was to get an education, a good job and start that orphanage. He graduated with a degree in business last year from Wisconsin Lutheran College.

“And then this came along, and I figure this is the best way to do it, out here with the people, spending time outside, not trapped in the office and …. doing something good for people you want to help,” he said.

Tesfaye has been back to Ethiopia just once (two and a half years ago) since coming to Green Bay. He, Pat and Breecher hope to go back for a month or two this winter to get the second food truck set up. Pat is just starting the extensive paperwork to gain non-governmental organization status to make that a reality. It’s a process that will go to the Office of the Secretary of State of Wisconsin to Washington, D.C. to the Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia.

It feels daunting at times.

“You have to remind yourself you’re doing it for a reason,” Pat said. “Anybody who has been to Ethiopia, pretty much all the parents I know who have been there, it’s just life-changing.”

“When you see something on TV and when you see it in person, that’s totally different,” Tesfaye said. “When he (Pat) came to get us, he saw everything he saw on TV in person and that changed him a lot. … He’s got a huge heart for little kids, like we all do. That’s the main driver, is the heart for the little ones.”

kmeinert@pressgazettemedia.com and follow her on Twitter @KendraMeinert

 

Where to get a Taste of Ethiopia

» 4-7 p.m. Tuesdays at Village of Howard Farmers Market, Cardinal Lane behind the Howard YMCA (no market on Fourth of July)

» 3-8 p.m. Wednesdays at Farmers Market on Broadway, Broadway District in downtown Green Bay

» 3-7 p.m. Thursdays at De Pere Farmers Market, George Street Landing

The post Taste of Ethiopia spices up Green Bay’s food truck scene appeared first on Satenaw: Ethiopian News|Breaking News: Your right to know!.

ባህር ዳርና ደብረ ታቦርን ጨምሮ በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች አመፅ አደራጅተዋል የተባሉ ተከሰሱ – ታምሩ ጽጌ

$
0
0

መንግሥትን በኃይል የመለወጥ የፖለቲካ ዓላማ በመያዝ ታኅሳስ 25 ቀን 2009 ዓ.ም. በአማራ ክልል በሚገኙ የባህር ዳርና የደብረ ታቦር ከተሞችን ጨምሮ፣ በተለያዩ የክልሉ ከተሞች አመፆችና ረብሻዎች እንዲፈጠሩ የማደራጀትና የማንቀሳቀስ ተግባር ሲፈጽሙ ነበር የተባሉ 17 ሰዎች በሽብር ተግባር ወንጀል ክስ ተመሠረተባቸው፡፡

የወንጀል ሕግ አንቀጽ 35፣ 38፣ 32(1ሀ) እና የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001  አንቀጽ (4) ሥር የተደነገገውን በመተላለፍ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሽብርተኛ የተባለው አርበኞች ግንቦት ሰባት ክንፍ (ሴል) የሆነውን ‹‹የአማራ ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ›› (አሕነን) በሟቋቋም፣ አባላትን ሲመለምሉና ሲያደራጁ ቆይተው ዓላማቸውን ለመፈጸምና ለማስፈጸም ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመሠረተው ክስ ያስረዳል፡፡

በአማራ ክልል እየተፈጠረ ያለውን ግጭት ያመጡት የመንግሥት ባለሥልጣናት መሆናቸውን በመነጋገር፣ ሥልጣን ያለውን መንግሥት በማስወገድ ሌላ መንግሥት ማቋቋም እንዳለባቸው ወስነው ቡድኑን ማቋቋማቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡

‹‹መንግሥትን በኃይል በማስወገድ ከሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር አብሮ መታገል ነው፤›› በማለት ውይይት አድርገው በርካታ አባሎችን በመመልመል፣ በማሠልጠንና በማስታጠቅ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉት ተከሳሾች ታደሰ መሸሻ፣ አዱኛው ካሳዬ፣ ዮናስ ጋሻው፣ ይስማው ወንድሙ፣ ጌታ አስረዳ፣ ክንዱዓለም አስፋው፣ አቻምየለህ ደሴ፣ ደባሱ ቦጋለ፣ ዓለማየሁ ደሴ፣ አበባው መኮንን፣ ቀለምወርቅ ዘለለ፣ ሙላት ጥላሁን፣ ታፈረ መኮንን፣ መልካለም ጌጡ፣ ደረጀ አብርሃም፣ ቄስ ደመቀ ዓለሜና ነብዩ ሉሌ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

ተከሳሾቹ ታኅሳስ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በደብረ ታቦር ከተማ የሽብር ድርጅት ክንፍ አመራር የሆኑት ጌታ አስረዴ፣ ይስማው ወንድሙና አዱኛው ካሳ ተሰባስበው ታኅሳስ 25 ቀን 2009 ዓ.ም. በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች ጦርነት ለመጀመር መስማማታቸውን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያብራራል፡፡

በመሆኑም በክልሉ የሚገኙ ዋና ዋና መንገዶችን መዝጋት፣ ጥይት ለቡድኑ ታጣቂዎች ማሠራጨትና ማከፋፈል ተቀዳሚ ሥራቸው ቢሆንም በዋነኛነት የክልሉን መንግሥት ፖሊስ ልዩ ኃይል አዛዥ ላይ ዕርምጃ መውሰድ፣ በፖሊስ ጣቢያ፣ በመከላከያ ካምፕና በማረሚያ ቤቶች ላይ ጥቃት ማድረስ ተቀዳሚ ዕቅዳቸው እንደነበር ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበው ክስ ያብራራል፡፡

ተከሳሾቹ እንዲዘጉ ትዕዛዝ ያስተላለፉባቸው መንገዶች ፍኖተ ሰላም፣ ባህር ዳር፣ ጣራ ገዳም፣ ጎንደር፣ ጋይንትና ጭስ ዓባይ መሆናቸውንና ሌሎች ቦታዎችንም እንደሚያካትት ክሱ ይዘረዝራል፡፡

በስማ ወረዳ ፖሊስ ጣቢያና ማረሚያ ቤቶች ላይ ታጣቂዎችን በማሰማራት ጥቃት እንዲፈጽሙ የግንቦት ሰባት ሴል የሆነው የአሕነን ቡድን እስከ 3,000 ጥይቶችንና የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን አስታጥቆ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ ገልጿል፡፡ በደቡብ ጎንደር ውስጥ ያሉ የሴሉ አባላትን በማደራጀትና በደብረ ታቦር ከተማ ውስጥ በትጥቅ የታገዘ አመፅ በማቀድና በማነሳሳት፣ 40 ሰዎችን ማዘጋጀታቸውንና በደቡብ ጎንደር ዞን ከተሞች ውስጥ አመፅ ለሚያደርጉ 1,000 ጥይቶች መላካቸውን ዓቃቤ ሕግ አክሏል፡፡

በአጠቃላይ ተከሳሾቹ የሴሉ መሪና አደራጅ በመሆንና ተልዕኮ በመስጠት፣ ታኅሳስ 25 ቀን 2009 ዓ.ም. አመፁ እንዲካሄድ ማድረጋቸውን ጠቁሟል፡፡ አመፁ በጎንደርና በወረታ በመጀመሩ በምድር ድንጋይ፣ በመካነ ኢየሱስና በንፋስ መውጫ ከተሞች ወጣቶች የአመፁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ማድረጋቸውን አስረድተዋል፡፡ በባህር ዳር፣ በፍኖተ ሰላምና በሌሎችም አካባቢዎች ላይ ረብሻውና አመፁ በመነሳቱ የሰው ሕይወት እንዲጠፋና ከፍተኛ የንብረት ውድመት እንዲከሰት ማድረጋቸውን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ በተመሠረተባቸው ክስ ላይ መቃወሚያ እንዳላቸው የተጠየቁት ተከሳሾቹ እንዳላቸው በመግልጻቸው፣ በጠበቃ ተወክለውና መቃወሚያቸውን ይዘው ሰኔ 28 ቀን 2009 ዓ.ም. እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

The post ባህር ዳርና ደብረ ታቦርን ጨምሮ በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች አመፅ አደራጅተዋል የተባሉ ተከሰሱ – ታምሩ ጽጌ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የኦሕዴድ የፓርላማ አባላት የኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ አስገዳጅ እንዲሆን ጠየቁ – ዮሐንስ አንበርብር

$
0
0
  • በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ኦሮሚፋ እንደ አንድ ትምህርት እንዲሰጥ ጠይቀዋል

የኦሕዴድ የፓርላማ አባላት ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ያላትን ልዩ ጥቅም ለመወሰን የቀረበው ረቂቅ አዋጅ አስገዳጅ እንዲሆን ጠየቁ፡፡

የረቂቅ አዋጅ የተለየዩ አንቀጾች የኦሮሚያን ጥቅም የሚያስከብሩ ሳይሆን፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍላጎት ላይ የተመሠረተ የሚመስሉ አንቀጾችን የያዘ በመሆኑ አስገዳጅ እንዲሆኑ ጠይቀዋል፡፡

‹‹የኦሮሞ ሕዝብ ማንነት የሚያንፀባርቅ አሻራ በከተማው ውስጥ በቋሚነት እንዲኖር ከክልሉ ሕዝብ ጋር በተያያዙ ታሪካዊ ክስተቶች ስም መታሰቢያዎች እንዲኖሩ አመቺ የሆኑ እንደ አደባባዮች፣ ጎዳናዎች፣ ሠፈሮችና የመሳሰሉት ቦታዎች እንደ አስፈላጊነቱ በቀድሞ የኦሮሞ ስማቸው እንዲጠሩ ይደረጋል፤›› የሚለውን የረቂቅ አዋጁ አንቀጽ 6(2) አስገዳጅ መሆን አለበት ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

በረቂቁ የተቀመጡትን የኦሮሞ ልዩ ጥቅሞች ለኦሮሞ ብሔር ተወላጆች ለማቅረብ እንዲቻል አፋን ኦሮሞ በከተማ አስተዳደሩ የሥራ ቋንቋ ሆኗል መባሉን የኦሕዴድ የፓርላማ አባላት ያደነቁ ቢሆንም፣ የሥራ ቋንቋ እስከሆነ ድረስ እንደ አማርኛ በሁሉም የአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት እንዲሰጥ ጠይቀዋል፡፡

በሌላ በኩል በከተማዋ በመንግሥት የሚሠራጩ የመገናኛ ብዙኃን በአፋን ኦሮሞ ጭምር የሚጠቀሙበት ሁኔታ ይኖራል የሚለውን የረቂቁን አንቀጽ 6(5) አስገዳጅ አይደለም ብለዋል፡፡

ከአካባቢ ብክለት የሚጠብቅ መብትን አስመልክቶ በተቀመጠው የረቂቁ አንቀጽ ላይ ጉዳት የደረሰባቸው ካሳ እንዲያገኙ ቢደነገግም፣ ጉዳቱን ባደረሰው ላይ ቅጣት እንዲጥል ጠይቀዋል፡፡

ረቂቁ በሰጠው ትርጓሜ የአዲስ አበባ ከተማ ወሰን ማለት የከተማው አስተዳደር ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሚያደርገው ስምምነት ተወስኖ ምልክት የተደረገበት ወሰን እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ ማለት ፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን መሆኑ ተመልክቷል፡፡

የምክር ቤቱ አባል አድሃኖ ኃይሌ (ዶ/ር) ይህ ዞን የት ድረስ እንደሆነ በአዋጁ እንዲካተት ጠይቀዋል፡፡ ፓርላማው የዘንድሮው የሥራ ዘመኑን በዚህ ሳምንት የሚያጠናቅቅ በመሆኑ፣ ረቂቁ በጥድፊያ እንዳይፀድቅ ሥጋት የገባቸው የኦሕዴድ አባላት ጥያቄ ያነሱ ቢሆንም፣ አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ በዚህ ዓመት እንደማይፀድቅ አረጋግጠዋል፡፡

 

The post የኦሕዴድ የፓርላማ አባላት የኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ አስገዳጅ እንዲሆን ጠየቁ – ዮሐንስ አንበርብር appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

ፓርላማው በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) አመራሮች ላይ የብቃት ጥያቄ አነሳ – ዮሐንስ አንበርብር

$
0
0
  • የፓርላማ አባላት ማንኛውም ባለሥልጣን የሕግ ተጠያቂነት አለበት ብለዋል
  • የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ‹‹የሚፀፅተኝ ነገር የለም›› አሉ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዝቅተኛ የሥራ አፈጻጸምና ከሌሎች ተቋማት ጋር ባለው ጤናማ ያልሆነ ተቋማዊ ግንኙነት ጋር በተያያዘ በኮርፖሬሽኑ አመራሮች ላይ የብቃት ጥያቄ አነሳ፡፡

ቋሚ ኮሚቴው የኮርፖሬሽኑን የ2009 ዓ.ም. አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ረቡዕ ሰኔ 21 ቀን 2009 ዓ.ም. ካደመጠ በኋላ ነው፣ በአመራሮቹ ላይ ጥያቄ ያነሳው፡፡

ቋሚ ኮሚቴው ባነሳው ጥያቄ ኮርፖሬሽኑ የያዛቸው ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆናቸውንና ከማጠናቀቂያ ጊዜያቸው በላይ ለዓመታት መጓተት፣ የኮንትራት አስተዳደር ችግሮች፣ የዕቅድ መጣረስ፣ የኮርፖሬት ፋይናንስ ሥርዓት ተግባራዊ አለመሆንና ሌሎች በርካታ ችግሮች መኖራቸው በአብዛኛው የአመራር ብቃት ጥያቄ የሚያስነሱ ናቸው ብሏል፡፡ ችግሮቹ እንዲቀረፉ ቋሚ ኮሚቴው በተደጋጋሚ ቢያነሳም፣ በተቋሙ በኩል ተጨባጭ መልስ እየተሰጠ አይደለም ብሏል፡፡ መንግሥት አጠቃላይ የአሠራር ሥርዓቱን ለማዘመን በመንግሥት ተቋማት የሚገብራቸውን ሳይንሳዊ የለውጥ መሣሪያዎች፣ ኮርፖሬሽኑ ሊተገብር ይቅርና ከአመለካከት ጀምሮ እንደማይቀበለው የጠቀሰው ቋሚ ኮሚቴው ተቋሙ አሠራሮቹን ተግባራዊ ማድረግ ጀምሮ እንደሆነ ጠይቋል፡፡

ኮርፖሬሽኑ የያዛቸው ፕሮጀክቶች ከመጓተታቸው ባለፈ የፕሮጀክቶቹ ባለቤቶች ከሆኑ የመንግሥት ተቋማት ጋር ተግባብቶ በቅንጅት እንደማይሠራ፣ በተደጋጋሚ እንዲያስተካክል ቢመከርም ለውጥ አለመምጣቱን ጠቁሟል፡፡

ለዚህ ማሳያም በኮርፖሬሽኑና የፕሮጀክቶቹ ባለቤቶች በሆኑ የመንግሥት ተቋማት የፕሮጀክቶቹን አፈጻጸም አስመልክቶ የሚወጡ ሪፖርቶች፣ የሚጣረሱ መሆናቸውን በማስረጃ አስረድቷል፡፡

ኮርፖሬሽኑ ከያዛቸው ግዙፍ ፕሮጀክቶች መካከል የስኳር ፋብሪካዎችና አንድ የማዳበሪያ ፋብሪካ ይገኝበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ባቀረበው ሪፖርት መሠረት ጣና በለስ ቁጥር አንድ የስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክት አፈጻጸም 91 በመቶ ሲሆን፣ የፕሮጀክቱ ባለቤት የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረበው ሪፖርት ግን 77 በመቶ መሆኑን ጠቅሷል፡፡ የጣና በለስ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክት አፈጻጸም በኮርፖሬሽኑ ሪፖርት መሠረት 57.2 በመቶ መሆኑ ቢገለጽም፣ የፕሮጀክቱ ባለቤት ሪፖርት ግን 25 በመቶ ብቻ መሆኑን እንደሚጠቁም ቋሚ ኮሚቴው አብራርቷል፡፡ ኦሞ ኩራዝ አንድ ስኳር ፋብሪካን ኮርፖሬሽኑ እንዳጠናቀቀ ሲገልጽ፣ ባለቤቱ ግን 93.5 በመቶ ነው ይላል፡፡

በተመሳሳይ የያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ ፕሮጀክት አፈጻጸም 46.5 በመቶ መድረሱን ኮርፖሬሽኑ ቢልም፣ የፕሮጀክቱ ባለቤት ግን 42.3 በመቶ መሆኑን ለቋሚ ኮሚቴው እንደገለጸ በመጥቀስ የችግሩ መንስዔ እንዲብራራለት ቋሚ ኮሚቴው ጠይቋል፡፡

በያዩ የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ፕሮጀክት ግንባታ ከመጓተቱ በዘለለ፣ በፋብሪካው ግንባታ ላይ ችግሮች መከሰታቸውን የቋሚ ኮሚቴው አባላት በአካል ተገኝተው መታዘባቸውን ቋሚ ኮሚቴው ገልጿል፡፡

በማስረጃነትም ሪቴይኒንግ ዎል (የድጋፍ ግንብ) ስድስት መቶ ሜትር ያህል መሰንጠቁን፣ የኩሊንግ ታወሩ እየሰመጠ መሆኑን፣ ግንባታው የተመረጠበት አካባቢ ረዥም የመሬት መሰንጠቅ መኖሩን በማውሳት መንስዔውንና ዘላቂ መፍትሔውን ጠይቋል፡፡ በማከልም ‹‹ለማዳበሪያ ፋብሪካው ኮርፖሬሽኑ 60 በመቶ ክፍያ ተከፍሎት የፈጸመው 42.3 በመቶ ሆኖ ሳለ ተጨማሪ ክፍያ መጠየቁ ተገቢ ነው ወይ?›› ሲል ቋሚ ኮሚቴው ጥያቄ አቅርቧል፡፡

የስኳርና የማዳበሪያ ፋብሪካዎቹ በተገባው ውልም ሆነ ተሻሽለው በቀረቡ መረሐ ግብሮች መፈጸም አለመቻላቸውና ይህም በፕሮጀክቶቹ ባለቤት ተቋማት ላይ፣ እንዲሁም በመንግሥትና በሕዝብ ሀብት ላይ ለደረሰው መባከን ተጠያቂው ማን እንደሆነ ቋሚ ኮሚቴው የኮርፖሬሽኑን አመራሮች ጠይቋል፡፡

ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው፣ ኮርፖሬሽኑ ላይ ለሚመጣ ተጠያቂነት እርሳቸው ብቻ ተጠያቂ መሆን እንደሚፈልጉ ተናግረዋል፡፡

‹‹በግሌ የማምነው ለዚህ አገር ልማት እየወደቅንና እየተሰዋን እንደምንሠራ ነው፡፡ መጠየቅ ካለብኝ እኔ ልጠየቅ፡፡ ከእኔ ውጪ ማንም እንዲጠየቅ አልፈልግም፡፡ እኔ የሚፀፅተኝ ነገር የለም፡፡ መታወቅ የተፈለገው ይህ ከሆነ ለዚህ ዝግጁ ነኝ፤›› ብለዋል፡፡

በ2009 ዓ.ም. ደካማ የሥራ አፈጻጸም እንደነበር ያመኑት ዋና ዳይሬክተሩ የውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ የኃይል መቆራረጥ፣ የራሱ የውስጥ ችግር፣ እንዲሁም በሌሎች ውጫዊ ምክንያቶች ችግሩ የመጣ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

በሌላ በኩል ኮርፖሬሽኑ በ2009 ዓ.ም. በአመዛኙ በፀጥታ ሥራ ላይ ሲሳተፍ በመቆየቱ የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ዝቅ ማለቱን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ውጪ የፕሮጀክት አፈጻጸሞችን አስመልክቶ የቀረቡ ሪፖርቶች መጣረስ ስለተባለው መሬት ላይ የሚታይ በመሆኑ ማረጋገጥ ይቻላል ብለዋል፡፡ ኦሞ ኩራዝ አንድ ስኳር ፋብሪካ የሙከራ አገዳ መፍጨት ጀምሯል ብለዋል፡፡

ኮርፖሬሽኑ የመንግሥትን የአሠራር ሥርዓት የመቀበል ችግር አለበት ተብሎ የቀረበው ጥያቄ በራሱ ስህተት ያለበት ነው በማለት መልስ አልሰጡበትም፡፡ በያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ ፕሮጀክት ተሰንጥቋል የተባለውም ስህተት እንደሆነ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ፣ የተፈረጠው ችግር የአፈር መንሸራተት ነው ብለዋል፡፡

ዋና ዳይሬክተሩ ይህንን ይበሉ እንጂ በሥፍራው ጉብኝት ያደረጉ የፓርላማ አባላት ፕሮጀክቱ ለመሰንጠቁ የፎቶ ማስረጃ አቅርበዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ በሪቴይኒንግ ዎል ላይ መሰንጠቅ የሚታይ ቢሆንም፣ ከዋናው ፋብሪካ ጋር ግንኙነት እንደሌለው ተናግረዋል፡፡ አክለውም ምንም ዓይነት ተጨማሪ ክፍያ አለመጠየቁን፣ የተጠየቀ ቢኖርም የዋጋ ልዩነት ክፍያ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ቋሚ ኮሚቴው በሰጠው አስተያየት አሁንም ቢሆን ፕሮጀክቶች መጓተታቸውንና ከዚህ በላይ የሚታየውን ችግር ኮርፖሬሽኑ እንዲፈታ አዟል፡፡ ኮርፖሬሽኑም ያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካን በ2010 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ እንደሚያጠናቅቅ ገልጿል፡፡

The post ፓርላማው በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) አመራሮች ላይ የብቃት ጥያቄ አነሳ – ዮሐንስ አንበርብር appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

A first July 1 to remember – Winnipeg Free Press

$
0
0

RYAN THORPE / WINNIPEG FREE PRESS</p><p>Beti Mohmaed was born in Ethiopia and arrived in Canada nearly 11 months ago.</p>

RYAN THORPE / WINNIPEG FREE PRESS

Beti Mohmaed was born in Ethiopia and arrived in Canada nearly 11 months ago.

Canada 150 is going to be a day Beti Mohmaed never forgets.

Not only is the celebration bigger than ever this year in honour of the 150th anniversary of confederation, it’s also her first Canada Day ever.

Mohamaed, who is of Somalian and Ethiopian descent, was granted refugee status by the Canadian government on Aug. 8, 2016, arriving here a month after last year’s festivities.

“I learnt about Canada Day, and that this was Canada 150, in orientation at school,” said Mohmaed. “I’m really excited for the fireworks. I’ve never seen any like this before. This is my first time, so it will be a good memory for me.”

Mohmaed was born in Ethiopia, which has been experiencing political turmoil the past two years, with alleged human rights abuses being carried out by the government and a long-term state of emergency.

From Ethiopia, Mohmaed moved to Lebanon, where she lived while waiting for her refugee claimant status to be approved. The process took two years.

“I cam to Canada to make a better life,” said Mohmaed. “I’m a student at Red River College. I’m taking English classes. After I’m finished, I’d like to go to university. I don’t know which one yet. I think I’d like to learn nursing.”

Mohmaed has been settling in nicely during her nearly 11 months in the country. When she arrived, she was alone and didn’t know anyone, as her family is back in Ethiopia. She said she’s managed to make a few friends through her local mosque.

Aside from the cold winters, Mohmaed has few complaints.

“Winnipeg wasn’t my choice, it was the government’s,” she said. “The winter is very, very hard… but the summer is quite nice. Lebanon was a bit different. In summer, it’s too hot. I really appreciate the government bringing me over.”

Mohmaed spent her first Canada Day roaming around The Forks with two of her friends, checking out the vendors and the music while also enjoying the green space and river walk.

In particular, she was drawn to the Canadian Museum for Human Rights, which she hopes to visit soon.

“I really want to go see the human rights museum,” she said. “I’d like to go to the museum because I know they have a lot of pictures of Ethiopia and different countries.”

After nearly a full year spent living in Canada, Mohmaed has high hopes for her future, although she still feels she struggles with English.

When asked one of the things she loves about Canada, Mohmaed flashes a smile and says “Justin Trudeau,” adding he seems to respect other cultures.

“I just love Canada,” she added. “I like the culture, the democracy, the people. Everyone is always smiling. Canadians like it when you smile. I love Canada.”

ryan.thorpe@freepress.mb.ca

 


የአዲስ አበባ ከተማን ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት የሚጥስ አዋጅ አጥብቀን እንቃወማለን!!! (ሰማያዊ ፓርቲ)

$
0
0

የአዲስ አበባ ከተማን ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት የሚጥስ አዋጅ አጥብቀን እንቃወማለን!!!
ከሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ሸንጎ የተሰጠ መግለጫ

ህወሀት/ኢህአዴግ በ100 ፐርሰንት አሸንፊያለሁ ብሎ ባወጀ ማግስት በመላ ሀገራችን በሁሉም አቅጣጫ እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ የነፃነት፣ የእኩልነትና የዴሞክራሲ ጥያቄን በማንገብ የኢትዮጵያ ህዝብ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ነው፡፡አገዛዙ ይህንን መሰረታዊ የለውጥ ጥያቄ ለማዳፈን ሲል ለማመን በሚከብድ ሁኔታ አስተዳድረዋለሁ በሚለው ህዝብ ላይ ግድያ፣ የጅምላ እስር እና ማፈናቀል ዋነኛ ተግባሩ አድርጎታል፡፡ በዚህ የአገዛዙ ኢ-ሰብዓዊ እርምጃም ቢሆን የኢትዮጵያን ህዝብ የለውጥ ጥያቄ ማስቆም ባለመቻሉ በድንጋጤና ባልታሰበበት ሁኔታ የኢትዮጵያን ህዝብ ለመከፋፈል እና በጥርጣሬ እንዲተያይ ለማድረግ አዲስ ረቂቅ አዋጅ ይዞ ብቅ ብሏል፡፡

ይህ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተረቀቀ የተባለው አዋጅ በጥድፊያ የወጣ፣ግልፅነት የጎደለው፣ህገ መንግስቱን የጣሰ፣በመረጃና በጥናት ላይ ያልተመረኮዘ፣አጠቃላይ የዴሞክሰራሲ መርሆና ከህገ መንግስቱ አንቀፅ 49 አላማ ጋር በእጅጉ የተቃረነና ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት አገዛዙ የተነሳበትን የፖለቲካ ትኩሳት ለማብረድ በማሰብ የተቀነባበረ ግልብ ሴራ ነው፡፡
አገዛዙ በተቆጣጠራቸው መገናኛ ብዙሃን እንደተገለፀው በዚህ አዋጅ የማርቀቅ ሂደት ላይ የተሳተፉት አካለት የኦሮሚያ ክልል መንግስት፣ኦህዴድ፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች እንደሆኑ ተገልፅዋል፡፡ይህ ከሆነ ደግሞ አዲስ አበባን ከሚያስተዳድሩትም ሆነ በፌደራል ፓርላማ 100 ፐርሰንት አሸንፊያለሁ ያለው ኢህአዴግና አጋሮቹ ውስጥ እንደ ድርጅት ኦህዴድ ብቻ መሳተፉና ሌሎች ማለትም ብአዴን፣ደህዴንና ህወሃት እንዳይሳተፉ መደረጋቸው በድርጅቱም ውስጥ ታስቦበትና ሙሉ ስምምነት ተደርሶበት የተዘጋጀ ረቂቅ አለመሆኑን እና ተራ የፖለቲካ ሸቀጥ መሆኑን ግልፅ ማሳያ ነው፡፡በዚሁ መግለጫ ላይ አንደተገለፀው በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን መስፋፋት ለተፈናቀሉና ወደፊትም ለሚፈናቀሉ ሰዎች ካሳ የሚከፈለው ለኦሮሞ ብሄር ተወላጅ አርሶ አደሮች እንደሆነ ተገልጧል፡፡ይህም ማለት በዚህ አዋጅ መሰረት በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን መስፋፋት ምክንያት ለሚፈናቀሉ ኦሮሞ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያን አርሶ አደሮች ካሳ የማግኘት መብት የላቸውም ማለት ነው፡፡ ይህ አገላለፅ የዜጎችን ተዘዋውሮ የመስራትና ሀብት የማፍራት ህገ መንግስታዊ መብት የሚነጥቅ በመሆኑ ረቂቅ አዋጁ ተቀባይነት የለውም፡፡
የህገ መንግስቱ አንቀፅ 49/5 ዓላማ የአገልግሎት አቅርቦትን፣የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀምናን እና የጋራ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን አፈፃፀም የተመለከተ ሲሆን ይህ ተረቀቀ የተባለው አዋጅ ግን ከዚህ አንቀፅ በተቃራኒው ተለጥጦ የአዲስ አበባን ህዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር ህገ መንግስታዊ መብት በመንጠቅ ኦሮሞነትን በላዩ ላይ በመጫንና ተገዶ እንዲቀበል በማድረግ ኦሮሞ ያልሆነው የአዲስ አበባ ህዝብ በገዛ ሀገሩ ባይታወርነት እና እንግድነት እንዲሰማው የሚያደርግ ጨቋኝ አዋጅ ነው፡፡

በዚህ ተረቀቀ በተባለው አዋጅ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሰራተኞች ተመዝግበው ቤት የማግኘት መብት እንዲከበርላቸው ይደነግጋል፡፡ በመሰረቱ የኦሮሚያ ከልላዊ መንግስት ዋና ከተማ አዳማ መሆኗን በ1994 ዓ.ም የተሸሻለው የክልሉ ህገ መንግስት አንቀፅ 6 ይደነግጋል፡፡ይህ ሆኖ እያለ ህወሃት/ ኢህአዴግ በ1997 ዓ.ም በተካሄደው ምርጫ አዲስ አበባ ከተማ ላይ በደረሰበት አስደንጋጭ ሽንፈት ምክንያት የወቅቱ የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ መለስ ዜናዊ በምርጫው ማግስት የኦሮሚያ ክልልን ህገ መንግስት በመጣስ በፖለቲካ ውሳኔ የአዳማ ከተማ የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማነት መብትን በመንጠቅና ወደ ህዝብ የመቅረብ መሰረታዊ የፌደራሊዝም ፅንሰ ሃሳብ በመጣስ ወደ አዲስ አበባ እንዲዛወር አድርገዋል፡፡ይህ ውሳኔ የክልሉን ህገ መንግስት ያላከበረ ስለሆነ ሊፀድቅም ሊፈፀምም አይገባም፡፡

በፌደራሉ ህገ መንግስት መሰረት 9 ክልሎችና ሁለት የከተማ አስተዳደሮች እንዳሉ ሲታወቅ አዲስ አበባ በዚህ ህገ መንግስት በአንቀፅ 49/2 መሰረት ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብትና የራሱን የስራ ቋንቋ የመወሰን መብቱ የአዲስ አበባ ህዝብ እና የሚወክላቸው አካላት ብቻ መሆኑ በግልፅ ተደንግጓል፡፡ይህንን ህገ መንግስታዊ መብት በመጣስ የአዲስ አበባ አስተዳድርን የስራ ቋንቋ የሚወስን አዋጅ በፌደራል መንግስት ማውጣት በራሱ በህገ መንግሰቱ አንቀፅ 9 መሰረት ተቀባይነት የለውም፡፡ከዚህም በተጨማሪ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኦሮሞኛን የስራ ቋንቋ ማድረግ አዲስ አበባ ተወልደው ያደጉ ኦሮሞ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያንን ከስራ እድል በማግለል ኦሮሞ ለሆኑ ኢትዮጵያውያን ቅድሚያ ለመስጠት በማስመሰል በዜጎች መካከል አላስፈላጊ የጥቅም ግጭት እንዲፈጠር የሚያደርግና በህዝብ መካከል ያለውን መስተጋብር የሚንድ መርዘኛ አዋጅ በመሆኑ በፍፁም ተቀባይነት የለውም፡፡

ከላይ በገለፅናቸው ማሳያ ነጥቦች መሰረት ይህ ተረቀቀ የተባለው አዋጅ የህግም ሆነ የሞራል መሰረት የሌለው ስለሆነ በአስቸኳይ አንዲቆምና የኦሮሚያ ክልል መንግስትም የአዳማን የክልል ርዕሰ ከተማነት ህገ መንግስታዊ መብትን በማክበር አሰተዳደሩን ወደ አዳማ እንዲያዛውርና የአዳማ ከተማ በክልሉ ህገ መንግስት የተሰጠውን የክልል ከተማነት መብት ተከብሮ ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚገኙ የኢኮኖሚ፣የፖለቲካ እና የማህበራዊ እድገት ተፈፃሚ እንዲሆን በአፅንዖት እንጠይቃለን፡፡በመጨረሻም ረቂቅ አዋጁ ህወሀት/ኢህአዴግ የኢትዮጵያን መሰረታዊ የህዝብ ጥያዌ ለመመለስ አቅምም ሆነ ፍላጎት እንደሌለው በግልፅ የሚያሳይ ከመሆኑም ባሻገር ለስልጣኔ ይጠቅመኛል ያለውን ሁሉ በህዝብ ላይ ከመፈም ወደኋል እንደማይል ከድርጊቱ ተገንዝበናል፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም የአዲስ አበባ ህዝብ ይህንን ተረቀቀ የተባለውን ከፋፋይና መርዘኛ ረቂቅ አዋጅ ውድቅ እንዲሆን ጥቃቅን ልዩነቶችን በማሶገድ መሰረታዊ ለሆነው ለኢትዮጵያ ህዝብ ነፃነት፣እኩልነትና ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር አውን መሆን ላይ በማተኮር በአንድነት ትግሉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!
ሰኔ 25 ቀን 2009 ዓ.ም

The post የአዲስ አበባ ከተማን ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት የሚጥስ አዋጅ አጥብቀን እንቃወማለን!!! (ሰማያዊ ፓርቲ) appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

ሕወሃት እንደ ኳስ የሚጫወትባቸው የኦሮሞ ልሂቃን – አበበ ቤርሳሞ

$
0
0

ሁሉም ባይባሉ አብዛኞቹ አዲስ አበባ ያልተወለዱና ያላደጉ ሰዎች ያሉበት፣ የሚኒስተሮች ምክር ቤት፣ በአዲስ አበባና ኦሮሚያ ዙሪያ ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ ለፓርላማው አስተላልፏል። አዋጁ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ክልል መካከል ሊኖረው ስለሚገባ የኢኮኖሚ፣ የግብር፣ የልማት ግንኙነቶችን ባለፈ በከተማዋ አስተዳደር ጣልቃ ገብቶ ከተማዋ በምን መልኩ መተዳደር እንዳለባት ለመወሰን የሞከረበት ሁኔታ ነው ያለው። የከተማዋን የሥራ ቋንቋ፣  ስም፣ በከተማዋ ያሉ ቦታዎች መጠሪያዎችን እና የከተማዋ አስተዳደር ትምህርት ፖሊሲን በተመለከተ ለአዲስ አበባ ህዝብ ሌሎች በአዋጅ ሕግ ሊያወጡለት ማለት ነው።

በሕወሃት/ኢሕአዴግ የአዲስ አበባ ህዝብ መብትና ፍላጎት ተጠይቆ አያውቁም። አዲስ አበባ ከታሪካዊዋ የሸዋ ክፍለ ሃገር ወጥታ ኦሮሚያ ዉስጥ እንዳለች ተደርጎ ሲወሰድ፣ በሕዝቡ ፍላጎት ሳይሆን በሕዝቡ ላይ ተጭኖ ነው። አሁንም አዋጅ ብለው፣ ወለጋና አርሲ ካሉ  የኦሮሞ አክራሪዎች ጋር ያላቸውን ልዩነቶች ማጥበብ የፖለቲካ ትርፍ ስለሚያስገኝላቸው፣ የአዲስ አበባን ሕዝብን የመጫወቻ ጆከር አድርገው ሊቆምሩበት  ነው። አሁንም ሕዝብ ሳይፈለግ ሕግ እየደነገጉለት ነው።

ይህን በማድረጋቸውም በይፋ ሕወሃት/ኢሕአዴግ አዲስ አበባ ራሷን በራሷ ማስተዳደር ትችላለች የሚለውን የሕግ መንግስት አንቀጽ ሰርዞታል። በዚህ መልኩም፣ ለጊዜው የዘመኑ ሰዎች በመሆናቸዉና ሃይል ስላላቸው የፈለጉትን ለማድረግ ቢችሉም በቋሚነት ግን  በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ የሚወሰኑ ማናቸውም አይነት ዉሳኔዎች ተቀባይነት አይኖራቸው። መሰረዛቸው አይቀሬ ነው።

በአዲስ አበባ ጉዳይ የሚወስነው የአዲስ አበባ ህዝብ ነው።  አዲስ አበባ ሕዝቡ በዘር ሳይለያይ በሰላም በፍቅር የሚኖርባት ከተማ ናት። በአዲስ አበባ የፈረንሳይ (ሊሴ)፣ የጣሊያን፣ የጀርመን ..ትምህርት ቤቶች አሉ። የአረብኛም እንደዚሁ። በአፋን ኦሮሞ፣ በጉራጌኛ፣ በትግሪኛ ግለሰቦች ትምህርት ቤቶች ቢከፈቱ ምንም ችግር የለውም። በመንግስት ደረጃም ይከፈት ከተባለም፣ የከተማ አስተዳደር አምኖበት ፣ በቂ ባጀት ካለው ማድረግ ይችላል።ትክክለኛና ሕጋዊ አሰራሩም ይሄ ነው። እንጂ ከአዲስ አበባ ጋር ምን ግንኙነት የሌላቸው ከነጆ ወይም አዲግራት የመጡ በአዲስ አበባ ላይ ሊወስኑ አይችሉም። ይሄ አንዱና ትልቅ ነጥብ ነው።

አፋን ኦሮሞን የሥራ ቋንቋ በማድረጉ አንጻር የሚኒስተሮች ምክር ቤት ያወጣው አዋጅ ምን ያህል ኢፍትሃዊነት የጎደለውና የዘር መድሎ የሚያደርግ እንደሆነ በግልጽ ያሳያበት ሁኔታ መኖሩ ደግሞ ሌላ የዚህን አዋጅ ትልቅ ግድፈት የሚያሳይ ነው። አዋጁ አፋን ኦሮሞ የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ሲጠይቅ በከተማዋ አፋን ኦሮሞ ተናጋሪዎች  የመንግስት አገልግሎት እንዲያገኙ ከመፈለግ እንደሆነ ያስቀምጣል። ከላይ እንደገለጽኩት አንደኛ ይሄንን መወሰን ያለበት የአዲስ አበባ ሕዝብ ነው።

ሁለተኛ በከተማዋ ያለው አብዛኛው አፋን ኦሮሞ ተናጋሪ አማርኛም እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የሚናገር እንደመሆኑ፣ በከተማዋ አፋን ኦሮሞ የሥራ ቋንቋ መሆኑ አላስፈላጊ ነው። አማርኛ የማይናገር ኦሮሞ በከተማዋ ዉስጥ 1 ወይም 2 % ብቻ ቢሆን ነው።

ሶስተኛ የአዲስ አበባ 10% ነዋሪ ለሆነው አፋን ኦሮሞ ተናጋሪ አፋን ኦሮሞ የሥራ ይደረግ ሲባል ተመሳሳይ ቁጥጥር ያላቸው ሌሎች ማህበረሰቦችም እንዳሉ መረሳት የለበትም። ለምሳሌ የጉራጌኛ ተናጋሪ ማህበረሰብ  ወደ 8.4% ነው። ጉራጌኛም ለምን የሥራ ቋንቋ ይደረግ አልተባለም ? ለኦሮሞዉና ለጉራጌው ለምን የተለያዩ መለኪያዎች ?

ኦህዴዶች፣ የኦሮሞ ብሄረተኞች መቱ፣ ነቀምቴ የመሳሰሉትን በልማት ከማሳደግ አዲስ አበባ ላይ ይሄን ያህል ሙግት ሲፈጥሩ፣ ሌሎች ላይ ጣቶቻቸውን ሲቀስሩ፣ በአይኖቻቸው ላይ ያለው ትልቅ ምሰሶ ለምን ማየት እንደተሳናቸው አልገባኝም። አፋን ኦሮሞ ተናጋሪው በአዲስ አበባ 10% ነው። ከአሥራ ዘጠኙ የኦሮሚያ ዞኖች በስምንቱ አማርኛ አንደኛ ቋንቋቸው የሆኑ ከ10% በላይ ናቸው። በአራቱ ከ20 % በላይ። በአዳማ አማርኛ ተናጋሪዎች 60% ናቸው። ታዲያ ለ10% አፋን ኦሮሞ ተናጋሪ በአዲስ አበባ አፋን ኦሮሞ የሥራ ቋንቋ ይደረግ እያሉ በኦሮሚያስ ለምን አማርኛ የሥራ ቋንቋ ማድረግ አልፈለጉም ? ለኦሮምኛ ተናጋሪዎችና ለአማርኛ ተናጋሪው ለምን የተለያዩ መለኪያዎች ይኖራሉ ?

እንግዲህ የሕወሃት/ኦህዴድ እና የኦሮሞ ብሄረተኞች ፖለቲካ ይሄ ነው።  ዘር ? ለአንዱ ሰጥቶ ለሌላ መንፈግ፣  አንዱን አንስቶ ሌላው ማውረድ፣ ሁሉንም እኩል በማየት አገርን በእክኩልነት ለማስደግ ከመሞከር፣ የዘር ልዩነት በመፍጠር በዜጎች መካከል መከፋፈል እንዲፈጠር ማድረግ።

ይህ አይነቱ አካሄድ አያዋጣም። በተለይይም የኦሮሞዉን ማህበረሰብ የሚጎዳ ነው የሚሆነው። ኦሮምኛ ተናጋሪው በአዲስ አበባ 10% ብቻ በሆነባት አዲስ አበባን የኦሮሞ ብቻ ማድረግ አይቻልም። እንኳን አዲስ አበባን፣ ላለፉት 25 አመታት በኦሮሚያ ትልቅ ጸረ-አማርኛ ዘመቻ ተደርጎም፣ በሃይል አፋን ኦሮሞ ብቻ  የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ታውጆም፣ እነ ናዝሬት፣ እነ ደብረ ዘይት፣ እነ ዝዋይ፣ እነ ሻሸመኔ  እንደዉም የበለጠ አማርኛ ተናጋሪ ከተማዎች ነው የሆኑት። ምክንያቱም ትልቁ የአገሪቷ ቀጣሪ የፌዴራል መንግስቱ ነው። የግል ቢዝነሶችና ሱቆች የሚሰሩት በአብዛኛው በአማርኛ ነው። የክልሉ አስተዳደር ብቻ አፋን ኦሮሞ ብቻ ፖሊሲ ቢዘረጋም የኢኮኖሚክ አቅም ስለሌለው ምን ማድረግ አልቻለም። አሁን ለምሳሌ በደብረ ዘይት ትልቁ መስሪያ ቤት አየር ሃይል ነው። በዚያ የተሰሩ ሆቴል ቤቶችና መዝናኛ ቤቶችም የሚሰሩት በአማርኛ ነው። ለምን ደንበኞቻቸው ከነጆና ከደደር የሚመጡ አይደለም፤ እንደ አዲስ አበባ ካሉ ቦታዎች እንጅ።

አፋን ኦሮሞ እንዲስፋፋና የኦሮሞ ጥቅም እንዲጠበቅ ከተፈለገ በኦሮሞ ብሄረተኞች ዘንድ የአስተሳሰብ ለዉጥ ያስፈለጋል። በግርግር ከሌላው ማህበረሰብ ጋር እየተጋጩ ከሕወሃት ፍርፋሪ ለመለቃቀም ከሚሯሯጡ የኦሮሞው ጥያቄ ከሌላው ማህበረሰብ ጥያቄ ጋር በማጣጣም ፣ ከሌላው ጋር በመሆኑ ለሁሉም የሚበጅ ስርዓት መዘርጋቱ ላይ ቢሰሩ ነው የሚሻላቸው።

  1. አፋን ኦሮሞ የኦሮሞዎች ሳይሆን የኢትዮጵያ ቋንቋ መሆኑን መረዳት እንዲኖር መስራት አለባቸው።
  2. የቁቤ ፊደልን ሌላው ማህበረሰብ አይቀበለውም። አፋን ኦሮሞ ፊደሉ በሳባ ፊደል እንዲሆን ማድረግ የሚቻልበትን ሁኔታ ማመቻቸት ይኖርባቸዋል።
  3. የተወሰኑ የአፋር ኦሮሞ ትምህርት ቤቶችን ማቋቋም ሳይሆን በሁሉም ተምህርት ቤቶች በአዲስ አበባና በሸዋ አፋን ኦሮሞ፣ ከአማርኛና ከእንግሊዘኛ ጋር ትምህርት እንዲሰጥ መገፋፋት አለባቸው።
  4. አማርኛን መጥላት የላባቸው። በኦሮሚያ አማርኛም የሥራ ቋንቋ የመደረጉ ጥቅም በኦሮሚያ ያሉ አፋን ኦሮሞ የማይናገሩ ወገኖችን መብት ከማክበር አንጻር ብቻ ሳይሆን በኦሮሚያም ንግድ፣ ኢንቨስትመንትና ቱሪዝም እንዲስፋፋ ከማድረግ አንጻር ጥቅም እንዳለው መረዳት አለባቸው።
  5. በኦሮሚያ ያሉ ሌሎች ማህበረሰቦችን መብት ከኦሮሞው እኩል ማክበር አለባቸው።

ይሄን ማድረግ ካልቻሉ፣ የኦሮሞ ብሄረተኞች ተሸናፊ መሆናቸውን ማወቅ አለባቸው። አንደኛ አሁን የሚመጻደቁባት ኦሮሚያን እነርሱ ታግለው አይደለም ያመጡት። ሕወሃት አማራ ከሚባለው ጋር ሊከፋፍላቸው ስለፈለገ የቸራቸው እንጂ። አሁንም በሚኒስተሮች ምክር ቤት የረቀቀው አዋጅ በትግል ያመጡት አይደለም። የኦሮሞ ተቃዉሞን ሙሉ ለሙሉ ማለት ይቻላል ሕወሃት በሃይል ጨፍልቆታል። ከዚህ በኋላ አንድም ቦታ ተቃዉሞ ማሰማት የሚቻልበት ሁኔታ አለ ብዬ አላስብም። ሆኖም ግን ሕወሃት በአማራው ክልል ተቃዉሞ ስለበረታበት፣ ማይኖሪቲ ሆኖ መግዛት ስለማይችል፣ አሁንም ክ25 አመታት በፎት የተጫወተዉን ጨዋታ ለመጫወት ስለፈለገ  ነው። የሚያሳዝነው ግን፣ ከዚህ በፊትም ሕወሃት እንደ ኳስ የጠለዛቸውን ረስተው አሁንም ለመጠለዝ የኦሮሞ ብሄረተኞች መዘጋጀታቸው ነው።

The post ሕወሃት እንደ ኳስ የሚጫወትባቸው የኦሮሞ ልሂቃን – አበበ ቤርሳሞ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የግዮን ድምጽ ከዶ/ር አፈወርቅ ተሾመና ከምስጋናው አንዱ አለም ጋር “ዐማራ ትላንትና እና ዛሬ እንዲሁም ነገ!” – የግዮን ድምፅ

$
0
0

የግዮን ድምፅ

በሚል ርዕስ ስር የአማራ ህዝብ እያደረገ ስላለው ትግል ጥልቅ ውይይት አድርጓላ። ከዚህ በታች ውይይቱን እንድታዳምጡ እንጋብዛችኋለን።

The post የግዮን ድምጽ ከዶ/ር አፈወርቅ ተሾመና ከምስጋናው አንዱ አለም ጋር “ዐማራ ትላንትና እና ዛሬ እንዲሁም ነገ!” – የግዮን ድምፅ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

‘Democracy has granted critics field day’– Zambia Daily Mail

$
0
0




STEVEN MVULA, Lusaka
PRESIDENT Lungu says there is no dictatorship in Zambia because he could not have been consulting or seeking opinions of others

on national issues if he was an authoritarian.
The President says a dictator does not consult or take insults like he does.
“I have taken so much, I have been punched so much, but I have not hit back. But, obviously, I can hit back because I am a human being,” he said.
He was speaking to journalists at Kenneth Kaunda International Airport yesterday shortly before leaving for Addis Ababa, Ethiopia, to attend the 28th Summit of the African Union (AU).
President Lungu said he believes people should be given enough latitude to talk and criticise because that is what democracy is all about.
The head of State has vowed not to be distracted from doing his job because he is not a dictator.
“The opposition are enjoying the coverage that you are giving them as they insult me because I am President. When you insult the President, you get coverage. Freedom of the press allows that.
“But I think they should find more substantive issues to deal with and not deal with me because I am very busy. I have told the Church that I will meet them and I will hear their voice. The bishops spoke publicly but I will speak to them in privacy, and that’s not what a dictator does,” he said.
President Lungu said the opposition are abusing the freedom of the press but he will not take them on because if he does, he will be elevating them to his level, which is dignified.
“For me it’s not about getting mileage and prominence by insulting me, humiliating me and saying things,” he said.
Meanwhile, President Lungu says Zambia needs to bring up children, especially the girl child, in a manner that will make them to be useful citizens so that the country does not lose the future.
President Lungu says if the youth, particularly the girl child, are protected, Zambia will be building its future.
This year’s AU Summit theme is ‘Harnessing the demographic dividend through investments in youths’.
The President said his government is interested in harvesting democratic dividends from people.
“For the girl child, life starts in the womb and grows under the tutorage of the mother in a home. Without a good mother – a mother who knows when to take the child to school – to under-five and all those little things, then there is no future for the nation. A dedicated mother will know how and when to feed the children,” he said.
The head of State said the issue of raising the girl child is a very intricate matter.
“We need to begin analysing why some mothers neglect the girl child. The mother is the starting point for life. So we are doing this for the future of this country,” he said.





ራስ እምሩን በተመለከተ፤

$
0
0

የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን ሚያዚያ 27፤2009 የተከበረበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በዕለቱ (May 5, 2017) “የኢትዮጵያ አርበኞች ውለታና የባንዳዎች ዕዳ!” በሚል ርዕስ አንድ ጽሁፍ ለኅትመት አቅርቦ ነበር፡፡

የጽሁፉ ዓላማ በዚህ መልኩ ቀርቦ ነበር፤

“በየዓመቱ ሚያዝያ 27 የሚከበረው የድል ቀን በኢትዮጵያ የቀን መቁጣሪያ (ካሌንደር) ላይ ሥራ ተዘግቶ እንዲከበር ቢደረግም ትውልዱ የቀደሙ እናትና አባቶቹን የተጋድሎ ታሪክ እንዲያወቅ የሚያስችል የበዓል አከባበር አይታይም፡፡ ዕለቱም እንደአንድ ተራ የረፍት ቀን ያልፋል፡፡ በአንጻሩ አንዳች አገራዊ ፋይዳ የሌላቸው የህወሃት፣ የብአዴን፣ የኦህዴድ፣ … የምሥረታ ቀን እየተባለ በብዙ ሚሊዮን ገንዘብ የሚወጣባቸው ለወራት በዕቅድ ተይዘው የሚደገሱ በዓላት በድምቀት እንዲከበሩ ይደረጋል፡፡

“አዲስ አበባ አራት ኪሎ አደባባይ ላይ በሚገኘው የድል ኃውልት ላይ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥና በዕለታዊ የዜና ሽፋን የሚታለፈው ይሄው የድል በዓል፤ ትውልዱ የበዓሉን ፋይዳ በቅጡ እንዳይረዳው አድርጎታል፡፡ የፋሽስት ጣሊያን የአምስት ዓመቱ የወረራ ዘመን በተነሳ ቁጥር የዛሬ ቁንጮ ገዥዎች (የሕወሓት አመራሮች) እንደዘዉጌ ብሄርተኝነታቸው የሚያፍሩበት እንጂ የሚኮሩበት ታሪክ እምብዛም ነው፡፡ ታሪክን በዜግነት ማዕቀፍ ሳይሆን በዘውጋዊ ማንነት ሽንሽኖ ማየት የሚቀላቸው የሕወሓት ሰዎች የኢትዮጵያውያን የድል ቀን የሆነውን ሚያዝያ 27 በየዓመቱ በደበዘዘ መልኩ እንዲከበር ማድረግ መርጠዋል”፡፡

በዕለቱ ያተምነው ጽሁፍ ዋንኛ ዓላማ ይህንኑ የህወሓትን ጠባብና ትውልድ አፍራሽ ጸረ-ኢትዮጵያዊ አሠራር በመቃወም የአርበኞችን ውለታ ለማስታወስ ነበር፡፡ ዘገባውን በጽሞና ላነበበ ሁሉ ግልጽ ሆኖ የሚያገኘው ሃሳብ ይህንኑ ነው፡፡

አገሪቱ የጀግኖች አብቃይ የመሆኗን ያህል በባንዳነት የጎዷት እንዳሉ በጽሁፉ ተመልክቷል፡፡ ጽሁፉ ከጅምላ ፍረጃ በራቀ መልኩ የቀረበ ሲሆን አብዛኛዎቹ የትግራይ ባላባቶች ለጣሊያን የማደራቸውን ያህል እንደ ራስ መስፍን ረዳ ዓይነት ስመጥር ጠንካራ አርበኛ እንደነበሩ በአስረጅነት ቀርቧል፡፡ ከዚህ አንጻር የባንዳነቱ ተግባር በትግራይ ተወላጆች ብቻ ያልተወሰነ መሆኑን ለመግለጽ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም “አዳፍኔ” በሚል ርዕስ ያሳተሙትን መጽሐፍ በመጥቀስ ለባዕድ አገዛዝ አድረው ከጣሊያን መንግሥት ደመወዝ ተቀባዮች የነበሩትን መሳፍንቶችና መኳንንቶችን ዝርዝር አቅርበን ነበር፡፡

በቀረበው ሠንጠረዥ ላይ የ13 መሳፍንቶችና መኳንንቶች ስም የተዘረዘረ ሲሆን በስም ከተጠቀሱት ውስጥ የራስ እምሩም ይገኝበታል፡፡ ይህንን የጎልጉል ጽሁፍ ያነበቡና የራስ እምሩ የልጅ ልጅ መሆናቸውን የጠቀሱት አቶ ሳህሉ ሚካኤል እምሩ በራሳቸው፣ በልዑል ራስ እምሩ ቤተሰብና በወዳጆቻቸው ስም ለጎልጉል በላኳቸው መልዕክቶች በታተመው ጽሁፉ ማዘናቸውንና የራስ እምሩ ስም ከሌሎች ባንዳዎች ጋር አብሮ መጠቀሱን በመቃወም እርማት እንዲወሰድ ጠይቀዋል፡፡

የጎልጉል ስህተት፤

በጽሁፉ ላይ በግልጽ እንደሰፈረው የጣሊያን ደመወዝ ተከፋይ የሆኑት ሰዎች ዝርዝር የተገኘው ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም ከጻፉት “አዳፍኔ” መጽሐፍ ላይ ነው፡፡

መረጃውን ስንጠቅስ ሁለት ስህተቶችን ፈጽመናል፤

  1. መረጃው የተገኘው በጽሁፉ ላይ እንደሰፈረው ከአዳፍኔ መጽሐፍ ገጽ 152 ሳይሆን 151 ላይ ነው፡፡ ሌላው ፕ/ር መስፍን አልቤርቶ ስባኪ (ስባቺ) ብለው የጠቀሱትን መጽሐፍ ሙሉ ዝርዝር መጥቀስ ሲገባን “57” የሚለውን የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር ብቻ መጥቀሳችን ስህተት ነው፡፡ (በመጽሐፉ ገጽ 276 ላይ በዋቢነት እንደተጠቀሰው ፕ/ር መስፍን ዋቢ ያደረጉት መጽሐፍ የሚከተለው ነው፤ አልቤርቶ ስባኪ፤ ትርጉም በእምሻው ዓለማየሁ፣ ኢትዮጵያ፡ በኢጣሊያ ፋሺስት የወረራ ዓመታት፡ 1928-1933፣ አዲስ አበባ፣ 2002)
  2. ፕ/ር መስፍን በአዳፍኔ ገጽ 151 ላይ “ሰንጠረዥ 4 ከኢጣሊያ መንግሥት ደመወዝ ተቀባዮች መሳፍንትና መኳንንት” በማለት የ13 ሰዎችን ስም ያሰፈሩትን እንደወረደ በጥቅስ ምልክት ውስጥ አስገብተን ከማቅረብ ይልቅ “በአምስት ዓመቱ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ወቅት ለባዕድ አገዛዝ አድረው (ባንዳ ሆነው) ከጣሊያን መንግስት ደመወዝ ተቀባዮች የነበሩ መሳፍንቶችና መኳንንቶች ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-” በማለት በቅንፍ “ባንዳ ሆነው” የሚሉ ቃላት መጨመራችን እንደ ዘገባ አቅራቢ ሚዲያ ስህተት ሆኖ አግኝተነዋል፡፡

ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ ለእነዚህ ከላይ ለተዘረዘሩት ሁለት ስህተቶች አቶ ሳህሉ ሚካኤልን፣ የልዑል ራስ እምሩ ኃይለሥላሴ ቤተሰቦችና ወዳጆች ይቅርታ ይጠይቃል፡፡

ለወደፊት መደረግ የሚገባው፤

ከላይ ለመግለጽ እንደተሞከረው ጎልጉል የአርበኞችን ውለታ በማሰብ በዕለቱ ያተመው ጽሁፍ ከራሱ ያወጣው ወይም የአንድን ሰው ስም ለማጉደፍ ሆን ብሎ ያተመው ወይም በክፉ መንፈስ በመነሳሳት ያሰራጨው ጽሁፍ አይደለም፡፡

በጽሁፉ ላይ የሰፈረውን የራስ እምሩን ታሪክ በተመለከተ የልጅ ልጃቸው ሳህሉ ሚካኤል እምሩ የጎልጉል ጽሁፍ ከታተመ በኋላ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ መረጃዎችን በማጣቀስ ይህንን የመቃወሚያ ጽሁፍ አሰራጭተዋል (ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)፡፡ ለጎልጉል የሰጡትን ምላሽ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ፡፡ ከዚህም ሌላ ለፕ/ር መስፍን መጽሐፍ ምላሽ የሚሆን የሚከተሉትን ጽሁፎች በአማርኛበእንግሊዝኛ አውጥተዋል፡፡

እነዚህ የመቃወሚያ ጽሁፎች የፕ/ር መስፍን መጽሐፍ ከታተመ (2007ዓም) በኋላ ወዲያውኑ ሊወጡ የሚገባቸው ነበሩ ብለን እናምናለን፡፡ አሁንም ቢሆን ግን አልረፈደም፡፡ ከዚህ በተሻለ መልኩ ማስረጃዎች በዋቢነት የተጠቀሱበት መጽሐፍ ቢታተም በማለት ለራስ እምሩ ቤተሰቦች፣ ወዳጆችና ለታሪክ አዋቂዎች ሃሳብ እናቀርባለን፤ ይህንን የመሟገትና የመከላከል ኃላፊነት የእነርሱ ነው ብለን እናምናለን፡፡ በዚህ መልኩ ማስረጃዎች ከቀረቡ ወደፊት የሚወጡ ጽሁፎች እነዚህን መጽሓፍትን ያጣቀሱና የተመጣጠኑ እንዲሆኑ ያስችላል፡፡ ይህም አንድን የመረጃ ምንጭ ብቻ ዋቢ ያደረገ ጽሁፍ ከማውጣት ይታደጋል፤ ለመጪው ትውልድም ትምህርት ሊሆን በሚችል መልኩ በዋቢነት ሊቀመጥ ይችላል ብለን እናምናለን፡፡

ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ ኤዲቶሪያል ቦርድ


ሳህሉ ሚካኤል እምሩ ለጎልጉል በላኩት ኢሜይል ተቃውሟቸውን የገለጹት በሚከተሉት ሰዎች ስም መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

Woizerit Mamiye Imru, daughter of Ras Imru;
The grandchild of Woizero Yemiserach Imru;
The children of Woizero Martha Imru;
The children of Woizero Hirut and Woizero Yodit Imru;
The children of Lij Mikael Imru; and
The children of Woizero Elleni Imru. The friends of the family who contacted me, or contacted other family members, are too numerous to list here.

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live