Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

ሰማያዊ ፓርቲ መሰንጠቅ አልገጠመኝም አለ

$
0
0

Yilkal Getnet, ousted Blue Party leader

ዋዜማ ራዲዮ- በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያገኘው አዲሱ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር በፓርቲ ውስጥ መስንጠቅ አለመከሰቱን ይልቁንም ፓርቲው በዲስፕሊንና በምዝበራ ጥፋተኛ ያላቸው የአመራር አባላት ላይ እርምጃ የወሰደበት እንደነበረ አስታወቀ።
ለፓርቲውና ለቀድሞ አመራሮች ክብር ሲባል ጉዳዩን በዝምታ ይዞት መቆየቱን የገለፀው አዲሲ የፓርቲው አመራር ችግሩን በፓርቲው ውስጥ ለመፍታት የተደረገው ጥረት ባለመሳካቱ ጉዳዩ ወደ አደባባይ መውጣቱንና በአሁኑ ወቅት ፓርቲው በአብላጫው የቀድሞ አመራር አባላትን ይዞ ስራ መቀጠሉን ገልጿል። ዝርዝር ዘገባው የሚከተለው ነው።

የካቲት 8/2009 በምርጫ ቦርድ ዕውቅና የተቸረው የሰማያዊ ፓርቲ አዲሱ ሥራ አስፈፃሚ በዛሬው ዕለት (የካቲት 19/2009) በጽ/ቤቱ በሰጠው የፓርቲው ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ፣ የፓርቲው የቀድሞ የፓርቲ መሥራችና የሥራ አስፈፃሚ አባላት የነበሩ፣ እንዲሁም አሁን የብሔራዊ ምክር ቤቱ አባል የሆኑት አቶ ጌታነህ ባልቻ “ተከስቶ የነበረው ችግር መከፋፈል ሊባል አይችልም” በማለት አስተባብለዋል። “ጥቂት ሰዎች በዲሲፕሊን እና በንብረት ምዝበራ ቢሰናበቱም፣ አሁንም 37 ቋሚ እና 13 ጊዜያዊ አባላት ያሉት ብሔራዊ ምክር ቤት አለ። ሥራ አስፈፃሚውም የጠቅላላውን ጉባዔ እና የምርጫ ቦርድን ዕውቅና አግኝቷል” ብለዋል።

በአዲሱ የፓርቲው ሊቀ መንበር አጭር የመክፈቻ ንግግር የተጀመረው የማብራሪያ መድረክ፣ የተለያዩ ሰነዶችን በማቅረብ በቀድሞው ሊቀ መንበር አቶ ይልቃል እና ደጋፊዎቻቸው፣ እንዲሁም በአቶ የሺዋስ አሰፋ የሚመራው አዲሱ ሥራ አስፈፃሚ መካከል የነበረው ችግር በቀድሞው ሥራ አስፈፃሚ ድክመት የተፈጠረ እና አሁን ግን እልባት ያገኘ መሆኑን ለማስረዳት ሞክሯል።

 

አቶ የሺዋስ በመክፈቻ ንግግራቸው “እስካሁን ዝም ያልነው፣ አንደኛ የሰውን ክብር ላለመንካት እና ሁለተኛ የመታረቅ ትንሽ ዕድል ካለ ብለን ነበር።” ብለዋል። አቶ ጌታነህም የቀድሞው ሊቀመንበር እና ሌሎች የተባረሩ አባላቱ ለሠላማዊ ትግሉ ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ግምት ውስጥ በማስገባት ፓርቲው ጉዳዩን ይፋ ከማድረግ መቆጠቡን ገልጸዋል።

 

Yeshiwas Assafa, new leader of Blue Party

አቶ ጌታነህ ባልቻ “የችግሩ መነሻ የፓርቲው የቀድሞ ሊቀ መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት እና ሌሎቹም የድርጅቱን ንብረት መመዝበራቸው ነው” ብለዋል። “የንብረት መመዝበሩ ጥያቄ እንደተፈጠረ የሥነ ስርዓት አጣሪ ኮሚቴ ተዋቅሮ ጉዳዩን በመመርመር ያረጋገጠ ሲሆን፣ በዚሁ መሠረት ጠቅላላ ጉባዔ ተጠርቶ ነባሩን ሊቀመንበር በማውረድ አዲስ ምርጫ በማካሔድ አቶ የሺዋስ የሊቀ መንበርነቱን ቦታ በውስጠ ደንቡ መሠረት ወስደዋል” ብለዋል። አቶ የሺዋስም በመግቢያ ንግግራቸው ከሊቀ መንበር በስተቀር ቀሪው የሥራ አስፈፃሚው ኃላፊዎች ባሉበት መቀጠላቸውን አስረድተዋል።

 

ከፓርቲው አስራ አምስት መስራች አባላት መካከል አንዱ ብቻ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀድሞውን ሊቀመንበር ጨምሮ ሁለት ተጨማሪ መሥራች አባላት በሥነ ስርዓት ጉድለት በመታገዳቸው መሥራች ዐሥራ አንድ አባላት የፓርቲውን ሥራዎች ለማከናወን በሚጥሩበት ሰዓት ፓርቲው እንደተሰነጠቀ መነገሩ ትክክል አይደለም ሲሉ አስተባብለዋል።

የድርጅቱን ንብረት መዝብረዋል የተባሉት 5 ሰዎች በድርጅቱ ደንብ መሠረት ክስ የቀረበባቸው እና በደንቡ መሠረት የተከራከሩ ቢሆንም በመጨረሻ ግን ጥፋተኛ መሆናቸው ሲበየን፣ አቶ ይልቃልን ጨምሮ በይቅርታና በቅጣት ለመታለፍ ያልፈቀዱት አራቱ ከአባልነት ሲሰናበቱ አቶ ጌታነህ ባልቻ ግን በቅጣት ታልፈው የአዲሱ የሥራ አስፈፃሚ አባል ሆነው ቀጥለዋል።

የአጣሪው ኮሚቴ ገለልተኝነት፣ የተመዘበረው ንብረት ግምት፣ የጠቅላላ ጉባዔው ምልዓትን በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄ የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ አባላት ሲመልሱ የሥነ ስርዓት አጣሪ ኮሚቴው ሦስት አባላት በምክር ቤቱ የፀደቁ በመሆናቸው ገለልተኛ ናቸው ብለዋል። ተመዘበረ የተባለውን ገንዘብ ትክክለኛ መጠን ለመግለጽ በተደጋጋሚ ያመነቱት አቶ ጌታነህ፣ በመጨረሻ “ከመጀመሪያ ጀምሮ ከተደረጉት 3 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪዎች ውስጥ ግማሽ ያህሉ በሰነድ ሳይወራረድ የቀረ ነው” ብለዋል። በኢትዮጵያ የፖለቲካ ምኅዳር አስቸጋሪ ገጽታ ምክንያት ለቅስቀሳ የሚታተሙ በራሪዎች እና ተመሳሳይ ወጪዎች የሦስተኛ ወገንን ደኅንነት ከመጠበቅ አንፃር ያለ ደረሰኝ ሊሠሩ እንደሚችሉ እና ችግሩ በዚህ ሳቢያ ተፈጥሮ እንደሆነ እና የአሠራር ክፍተት ካለ የተጠየቁት አቶ ጌታነህ፣ “እንደዚህ ዓይነት ወጪዎች በልዩ ቃለ ጉባኤ የሚፈፀምበት አሠራር አለን” በማለት የአሠራር ክፍተት ለምዝበራ እንዳላጋለጣቸው አስረድተዋል።

የጠቅላላ ጉባዔውን ምልዓት በተመለከተ በመተዳደሪያ ደንቡ የተወሰነ ቁጥር ባይኖርም ሰማያዊ ፓርቲ መዋቅሮቹን በዘጋባቸው ወረዳዎች ቁጥር ልክ የጠቅላላ ጉባዔ አባላት እንደሚኖረውና በ2007 አቶ ይልቃል ሊቀመንበር ሆነው ሲመረጡ በፀደቀው እና ከዚያ ጀምሮ ለ3 ዓመታት በሚያገለግለው 226 አባላት ያሉት ጠቅላላ ጉባዔ ዳግም ጥሪ ተደርጎ፣ 129 አባላት ተገኝተው ኮረም በመሙላቱ በተደረገው ምርጫ አቶ ይልቃል ወርደው አቶ የሺዋስ በምትካቸው ተመርጠዋል።

 

በአቶ ይልቃል እና ደጋፊዎቻቸው ከተነሱ ቅሬታዎች መካከል፣ የፓርቲው አባላት ያልሆኑ ሰዎች መገኘታቸው አግባብ እንደሆነ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ አቶ የሺዋስ “ታዛቢ እንዲኖር በማለት ከቀድሞው አንድነት ፓርቲ፣ ከመኢአድ እንዲሁም ከምርጫ ቦርድ ታዛቢ ጋብዘናል። እነዚህ ግን በደምፅ ቆጠራው አልተሳተፉም። የአቶ ይልቃል ደጋፊ የነበሩ 13 ሰዎች ከ129ኙ በተጨማሪ ቢገኙም ጉባዔውን ለማስተጓጎል እንጂ ለመሳተፍ ፊርማቸውን ለማኖር ስላልፈቀዱ በጠቅላላው ጉባዔ ውሳኔ እንዲወጡ ተደርገዋል” በማለት ተሳታፊዎቹ የፈረሙበትን ሰነድ አሳይተዋል።

 

ጠቅላላ ጉባዔው የተካሔደው ምንጩ ባልታወቀ ገንዘብ ነው በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ የተራገበውን ዜና ሲያስተባብሉም፣ አቶ ጌታነህ ሁለት ደብዳቤዎችን አቅርበዋል። የመጀመሪያው ከፓርቲው ለሰሜን አሜሪካ የሰማያዊ ፓርቲ ድጋፍ ሰጪ ጉባዔውን ለማካሔድ የተጠየቀበት ደብዳቤ ሲሆን፣ ሁለተኛው የሰሜን አሜሪካው ድጋፍ ሰጪ ድጋፍ ማድረጉን የገለጸበት እና ለአቶ ይልቃል ጌትነትም ግልባጭ የተወበት የኢሜይል መልዕክት ነው።

 

ከቀድሞው ሊቀ መንበር እና ደጋፊዎቻቸው ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት፣ በወቅቱ ከሁለት ዓመት እስር በኋላ በነጻ የተፈቱት አቶ የሺዋስ አሰፋ በግንቦት ወር 2008 ልዩነቱን በእርቅ ለመፍታት ንግግር ላይ የነበሩ መሆናቸውን አስታውሰው፣ በዚህ ውይይት መሐል ሊቀ መንበሩ አቶ ይልቃል ወደካናዳ መሔዳቸውን የውይይቱ አካላት እንደማንኛውም ሰው ከሚዲያ መስማታቸውን ተናግረዋል። የቀድሞውም፣ የአሁኑም ሥራ አስፈፃሚ ውስጥ በውጭ ጉዳይ ኃላፊነት የሚያገለግሉት አቶ አበበ አካሉም “እኔ እንኳን አቶ ይልቃል በፓርቲው ሥም ሊሔዱ ስለመሆናቸው ምንም መረጃ አልነበረኝም። ፓርቲው የግለሰብ ንብረት የሆነ ያክል ነበር። እኔ የማገለግለው የኢትዮጵያ ሕዝብን እንጂ የፓርቲውን ሊቀመንበር አይደለም” በማለት በምሬት ተናግረዋል።

የገንዘብ ምዝበራው አሁንም እንደቀጠለ የተናገሩት አቶ ጌታነህ፣ “በቅርቡ ከሰሜን አሜሪካ ደጋፊዎቻችን የተላከልን 7,600 ዶላር ድጋፍ አቶ ይልቃል እጅ ከገባ በኋላ ወደ ፓርቲው ገቢ አልተደረገም። ደጋፊዎቹም እውነቱን ሲያውቁ ለማስመለስ ያደረጉት ሙከራ አልተሳካላቸውም” ብለዋል። “ከዚህም ውጪ ሌሎች ምዝበራዎች አሉ” ያሉት አቶ ጌታነህ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ሊወስዱት እንደሚችሉም ጠቁመዋል።

የቀድሞ የፓርቲ መሪ ይልቃል ጌትነት ግን የአዲሲ አመራር እርምጃ ፓርቲውን ለማፍረስ የተቀነባበረና ባልታወቁ ሀይሎች የተቀነባበረ ሴራ ነው ሲሉ በተደጋጋሚ ተናግረዋል።

ይህ በእንዲህ እያለ፣ የሰማያዊ ፓርቲ የፌስቡክ ገጽ ላይ 12 የቀድሞ የፓርቲ አባላትን የያዘ ሁለት ኮሚቴ መመሥረቱ ተነግሯል። የአቶ ይልቃል ደጋፊዎች የምርጫ ቦርዱን ውሳኔ በፍርድ ቤት ሊሞግቱት ይችላሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የኮሚቴው አባል እና ከሦስት ወራት የማዕከላዊ እስር  በኋላ በቅርቡ የተፈቱት፣ የሕግ ባለሙያው አቶ አዲሱ ጌታነህ በትላንትናው ዕለት አመሻሹ ላይ ባልታወቁ ሰዎች በጩቤ ተወግተው ሆስፒታል መግባታቸው ተነግሯል።

 


የደከመን መርገጥ ሳይሆን የደከመን ማገዝ ነው ትክክል – (ምላሽ ለአቶ ይገረም አለሙ)- ግርማ ካሳ

$
0
0

 

ይገረም አለሙ የተባሉ ጸሃፊ “ድርድሩ” በሚል ያቀረቡትን ጽሁፍ  ዘሃበሻ ላይ አነበብኩ። እኝህ ሰው ከሚጦምሩትና ከሚጽፉት ዉጭ ማን እንደሆኑ፣ አገር ቤት ይኑሩ፣ ዉጭ አገር፣ በእዉነተኛ ስማቸው ይጻፉ፣ በብእር ስም ብዙ የማውቀው ነገር የለም። ሆኖም ባቀረቡት ሐሳብ ዙሪያ እኔም የተሰማኝን አንዳንድ ምላሾሽ፣ በአክብሮት መስጠት ፈለኩ።

“ድርድር በእነማን መካከል፣ ድርድር እንዴትና በምን ሁኔታ? ወዘተ የሚሉት ጥያቄዎች መመለስ የሚችል አስተያየት መጻፉ፣ ልምድ ማካፈሉ ነበር የሚበጀው፡፡ እኔ ይህን ለማድረግ የሚበቃ እውቀትም ልምድም የለኝም፡፡ ፍረጃና ውንጀላ ላይ በመሮጥም ሆነ ጭፍን ድጋፍ በመስጠት  ደግሞ አላምንም፣ በዚህ መካከል ሆኜ ስለ ድርድሩ የተሰማኝን  ልበል፡” ሲሉ ነው የጀመሩት ጽሁፋቸው። ሆኖም ግን እንዳለ ጽሁፋቸው፣ እንኳን ለድርዱሩ የሚጠቅሙ ሐሳቦችን ሊያቀርቡ ቀርቶ፣ ጭራሽ ፍረጃና ወገዛ የሞላበት፣  “ድርድሩ መደረግ የለበትም” የሚል አቋም ያንጸባረቀ ጽሁፍ ነው።

አቶ ይገረም “ወያኔ የድርድር ጥሪ ያቀረበው በመላ ሀገሪቱ በተለይ ደግሞ በኦሮምያና በአማራ ክልሎች በተቀጣጠለው የህዝብ ቁጣና እንቢተኝነት በደረሰበት ድንጋጤ መሆኑን ወያኔዎችም ቢሆን የሚክዱት አይመስለኝም፡” ሲሉ የጻፉት ትክክለኛ አባባል ነው። በኦሮሚያና በአማራው ክልል የተከሰተው ተቃዉሞ ድንጋጤ ዉስጥ ከመክተትም ባለፈ፣ በዉስጣቸው ከፍተኛ የሆነ መከፋፈልን ነው የፈጠረው። በተለይም በብአዴን እና በሕወሃት መካከል ብዙዎች ያልተረዱት ከፍተኛ የሆነ ልዩነት ነው ያለው። የብአዴን መካከለኛና ታችኛው አመራሮች ሙሉ ለሙሉ ማለት ይቻላል የሕወሃት የበላይነት መቆም አለበት ብለው የቆረጡና የተነሱ ናቸው።

አቶ ይገረም ድርድሩ የሕዝብ ትግል ዉጤት መሆኑን ከገለጹበት አባባል በስተቀር ግን፣ ሌሎች ያሰፈሯቸው ነጥቦች በድርዱሩ ላይ ከወዲሁ ዜጎች ጨለምተኛ አመለካካት እንዲኖራቸው የሚገፋፉ፣  ተስፋ አስቆራጭ የሆኑ ፣ በመፍትሄ ላይ ሳይሆን ብሶት በማሰማት ላይ ያተኮሩ ደካም ነጥቦች እንደሆኑ ነው ለማየት የቻልኩት።

እኝህ ሰው በተለይም ተቃዋሚዎችን የገለጹበት አገላለጽ ከማስገረም አልፎ አስቆኛል። “ይቅርታ ይደረግልኝና የድርድሩ ተካፋይ የተባሉትን ፓርቲ ብሎ ለመጥራት አንደበቴ፣ ለመጻፍ ጣቶቼ እሽ አይሉኝም፡፡ ምክንያቴ ደግሞ ለድርጅቶቹ ወይንም ለመሪዎቹ ጥላቻ ኖሮኝ ሳይሆን ፓርቲ ለመባል የማይበቁ በመሆናቸው ነው” ይሉናል አቶ ይገረም። እርግጥ ነው ተቃዋሚዎች ጠንካራ ናቸው ብሎ ለመናገር አስቸጋሪ ነው። እርግጥ ነው በተቃዋሚዎች ዉስጥ በየትኛውም ድርጅት ችግሮች እንዳሉ ችግሮች አሉ።  ሆኖም ግን ድርጅቶቹ የሚጠናከሩበትን መንገድ ከመፈለግና በዚያም ረገድ ሐሳቦችን ከመስጠት በዚህ መልኩ ፣ በትንሹም ቢሆን ዋጋ እየከፈሉ ያሉ ወገኖችን እንቅስቃሴ ማሳነስና ዜሮ ማስገባት፣ በግሌ ሃላፊነት የጎደለው አድርጌ ነው የምወስደው።

በነገራችን ላይ አቶ አቶ ይገረም ተቃዋሚዎች ሲሉ ሁሉንም ጨፍልቀው ማየትቸው ራሱ አንዱ ትልቁ ድክመታቸው ነው። ሰማያዊ ፓርቲ፣ መኢአድ፣ መድረክና ኢዴፓ አሉ። እነዚህ አራት ድርጅቶች ሕዝብን እንወክላለን ያሉበት ሁኔታ የለም። ሊሉም አይችሉም። ሆኖም ግን የሕዝብን ጥያቄ ግን እንደ ድርጅት ማቅረብ ይችላሉ። ያንንም ነው እያደረጉ ያሉት። የእስረኞች መፈታት፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መቆም፣ የዴሞክራሲ ተቋማት ገለልተኛ እንዲሆኑ፣ የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ ….የመሳስለኡት የሕዝብ ጥያቄ አይደሉም እንዴ ?

በአገር ቤት ያሉ ተቃዋሚዎች በከባድ ሁኔታ ውስጥም ሆነው ከፍተኛ አስተዋጾ ያደረጉ መሆናቸውን አቶ ይገረም፣ አዉቀው ላለማመን ካልፈለጉ በስተቀር፣  ያጡታል ብዬ አላስብም። ለምሳሌ ሁለት ምሳሌዎች ልጥቀስ፡

በአማራው ክልል ከፍተኛ እንቅስቃሴ ከመደረጉ፣ ከአንድም ሁለት አመታት በፊት በባህር ዳር፣ በጎንደር፣ በደብረ ማርቆስ፣ በደሴ በመሳሰሉ ቦታዎች ሕዝቡን ለማደራጀትና  ለማንቀሳቀስ የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ ሥራ ሲሰራ እንደነበረ አገር ሁሉ የሚያወቀው ነው። የአንድነት ፓርቲ በምርጫ 2007 ወቅት ከ547  የፓርላም ወረዳዎች በ508 ተወዳዳሪዎች አሰልፎ ፣ በሰላሳ አራት ዞኖች ጽ/ቤት ከፍቶ በምርጫው ጠንካራ ፓርቲ ሆኖ ለመውጣት ዝግጁ የነበረ ፓርቲ ነበር። (ከአንድነት ቀጥሎ የብዙ ድርጅቶች ስብሰብ የሆነው መድረክ 270 ብቻ ነበር ያሰለፈው)   በድርጅቱ ዉስጥ ችግር የነበረ ቢሆንም፣ ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ችግሩን ፈቶ፣ አዲስ አመራር መርጦ የተንቀሳቀሰ ፣ ከፓርቲው ምስረታ ጀመሮ አራት ሊቀመናብርትን ያስተናገደ የአንድ ሰው መፈንጫ ያልሆነ ዘመናዊ ፓርቲ ነበር። ብርሃንን ሰላምን ጨመሮ የግል ማተሚያ ቤቶች የአንድነት ልሳኖችን፣ ጋዜጦችን ፣ በደህንነቶች ትእዛዝ አናወጣም ቢሉም ፣ ፓርቲው የራሱ ማተሚያ ማሽን እና የራሱ ጀኔሬተር በመግዛት በሳምንት ሁለት ጋዜጦችን (ፍኖተ ነጻነት እና የሚሊዮኒች ድምጽ ) እያተመ ለሕዝብ ያቀርብ ነበር። በተለያዩ የአገሪቱ ጉዳዮች ዙሪያ አማራጭ ሐሳቦችን ያዘለ ዳንዲ የሚባል መጽሔት፣  በኦሮሚያ ላለው ማህበረሰብ በአፋን ኦርሞ ቶኩማ በቢሊሱማ በሚል ጋዜጣ መረጃዎች እንዲደርሰው ለማድረግ ዝግጁትን ጨርሶ ነበር።

አንድነት ጠንካራ ሆኖ በመውጣቱ ነው ሕወሃት የፖለቲካ ዉሳኔ፣ ጉልበቱና ጠመንጃው ስላላለው የወሰነው።  በድርጅቱ መድረክ ለሊቀመንበርነት ተወዳድሮ አንድ ድምጽ ብቻ (የራሱን ድምጽ) ያገኘውንና ለኑሮ ደሞዝ የሚፈልዉን ደካማ ግለሰብ በመጠቀም፣ ምርጫ ቦርድ አንድነት ሕጋዊ ሰርተፊኬቱን እንዲያጣ አደረገ። እዉነታው ይሄ ሆኖ እያለ፣  አቶ ይገረም ግን በጭራሽ የማይገናኝ ነጥቦች በማገናኘት፣ የተሳሳተና በእዉነት ላይ ያልተመሰረተ፣ ግን እርሳቸው ትክክል ነው ያሉትን ለመሸጥ ሲሉ ፓርቲዎችን ሲያሳንሱ ነው የሚታዩት። “ፓርቲዎች የሚፈርሱት በራሳቸው አባላት ነው” ብለው በጻፉት ጽሁፍ ላይ ከጥቂት ሳምንታት በፊት፡

ንድነት ህመሙ የጀመረው ሊቀመንበሩ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ስትታሰር ነው፡፡ መድሀኒት የሚፈልግለት አይደለም በሽታውን የሚያውቅለት ጠፍቶ ለአምስት አመታት ከተሰቃየ በኋላ በሀገር ቤትም በውጪም የሚኖሩ  ከአመራር እስከ አባል የነበሩ  የግዛቸው ነኝ፣ የበላይ ነኝ በማለት በፈጠሩት የሥልጣን ሽኩቻ በሽታው ተባብሶ ግብአተ መሬቱ ተፈጸመ፡፡ በመቃብሩ ላይ የቆመው ትእግስቱ አዎሉም በየግዜው በሹመት ላይ ሹመት ሲሰጡት የነበረ ሰው ነው፡፡ ታዲያ ለአንድነት ሞት ቀዳሚው ተጠያቂ ወያኔ ወይንስ የሥልጣን ጥም ያናወዛቸው የአንድነት አመራሮችና የዲያስፖራ ብር ያናወዛቸው አጃቢዎቻቸው” ሲሉ እኝህ ሰው፣ የአንድነት ፓርቲ ከምርጫ 2007 የነበረዉን ጉልህ ተሳትፎ በመናቅ፣ በሚሊዮሞች ድምጽ የተሰሩ ህዝባዊ እንቅስቃሴዎችን ወደ ጎን በማድረግ ፣ አንድነት ከጨዋታ ዉጭ እንዲሆን 90% ድርሻው የወያኔ እንደሆነ እያወቁ በዚህ መልኩ ለተቃዋሚዎች መዳከም ወያኔ የለበትም ማለታቸው በራሱ አጠያያቂ ነው። በነገራችን ላይ የአንድነት ፓርቲ ሕጋዊ ሰርተፊኬቱን ቢነጠቅ፣ አባላቱና ደጋፊዎቹ ግን አሁን በትግል ዉስጥ ናቸው። የተወሰኑይ እንደ መኢአድ እና ሰማያዊ ተቀላልቀለውም እየታገሉ ናቸው። ወያኔ ሰርተፊኬቱን ቢነጥቅም፣ አባላቱን ደጋፊዎች፣ የአንድነት የለዉጥ ሃይል አሁንም አለ።

አቶ ይገረም፣ ትንሽ የነበረዉን ሁኔታ ይረዱ ዘንድ ከጥቂት አመታት በፊት፣ ከብዙ ሕዝባዊ ንቅናቄዎች መካከል፣  በአማራው ክልል በባህር ዳር የተደረገን አንድ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲመለከቱ ልጋብዛቸው እፈልጋለሁ። የእምቢተኝነት መንፈስ፣ ለመብት የመቆም ስሜት፣ ድፍረት፣አገራዊ ወኔ እንዲኖር የአንድነት ፓርቲና የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቀ የነበረዉን አስተዋጾ ለማየት ይረዳቸዋል።

ሌላው የሰማያዊ ፓርቲን በተመለከተ ነው።ሰማያዊ ፓርት ከተመሰረተ ጀምሮ ለትግሉ ብዙ አስተዋጾ ያደረገ ፓርቲ ነው። በፓርቲው ውስጥ እንደ ማንም ድርጅት ልዩነቶች ይኖራሉ። ሆኖም ፓርቲው ከግለሰቦች ይልቅ በድርጅቱ ያሉ ተቋማት ጠንካራ እንደሆኑ ያስመሰከረ ድርጅት ሆኗል። አገዛዙ ልክ እንደ አንድነት ፓርቲ፣  ጠንካራ የሰማያዊ አመራሮች በሽብርተኝነት ክስ አስሮ አሰቃይቷል። እያሰቃየም ነው። የድርጅቱ የአሁኑ ሊቀመነበር ወደ 2 አመት ገደማ በወህኒ የተሰቃዩ ናቸው። እንደ ዮናታን ተስፋዬ ያሉ አንጋፋ ታጋዮችም በአሁኑ ወቅት በወህኒ ነው የሚገኙት። ሰማያዊ በከባድ ሁኔታ ዉስጥ ሆኖም ግን በከፍተኛ ተነሳሽነት ለትግል የተዘጋጀ ድርጅት ነው።

ይሀን ስል በፓርቲዎች ዉስጥ “ችግር አልነበረም፣ ድካም አልነበረም” ማለቴ አይደለም። ሆኖም ግን አቶ ይገረም ለማቅረብ እንደሞከሩት፣ አገር ቤት ያሉ ድርጅቶች ምንም እንዳልሰሩ፣ “ስማቸውን መጥቀስ እስከማፈር ድረስ” የማይረቡ እንደሆኑ አድርጎ ማቅረብ ግን ፣ ያውም የሚረባ የሚሉትን ሳያሳዩን እና ሳያመላከቱን የደከመ፣ የሽንፈት፣ ጨለምተኛ ፖለቲካ ነው።

 

አቶ ይገረም በድርድሩ ዙሪያ ሲጽፉ  አሁንም በተስፋ መቆረጥ ውስጥ ተሞልተው ነው። ወያኔዎች የሚደራደሩት ጊዜ ለመግዛትና የአለም አቀፍ ድጋፍ እንዳይቀርባቸው ነው ከሚል ነው በሚል፣ ከድርድሩ ምንም ነገር እንደማይገኝ ነው የገለጹልን። ተቃዋሚዎችም ፓርላማ ለመግባትና ጥቅም ለማግኘት ብለው እንደሚደራደሩም አይናቸውን በጨው አጥበው ነው የጻፉት። አንደኛ የተቃዋሚ መሪዎች ጥቅም ቢፈልጉ ኖሮ አገዛዙን ተቀላቅለው ፣ ወያኔ ሆነው፣ ይሄን ጊዜ ሃብት በሃብት ይሆኑ ነበር። ሁለተኛ የምእራባዊያን መንግስታት ሁኔታም የመረዳት ችግር ያለባቸው መሰለኝ። ያን ቢረዱ ኖሮ ምእራባዉያን  ለሰብአዊ መብትና ለዲሞክራሲ ሳይሆን ለጥቅማቸው ብቻ የቆሙ እንደሆኑ ያወቁ ነበር።  ወያኔ ድርድር አደረገ አላደረገ ፣ ጥቅማቸውን እስካስጠበቀላቸው ድረስ የውጭ ድጋፍ እንደማይለየው  ይረዱ ነበር። “የዲፕሎማሲ ድጋፍ ቆመ” ያሉትን አቶ ይገረም፣ ስህተት ነው። አልቆመም። “ቆመ” ካሉ መረጃዎች ያቅረቡና ይከራከሩ።

ወያኔ ለድርድሩ የቀረበው እርሳቸው እንዳሉት በሕዝብ ተገዶ ነው። በሕዝብ ብቻ ሳይሆን በድርጅቱ ውስጥ ባሉ መካከለኛና አነስተኛ አመራሮች ግፊት ነው። አሁን ያለው አገዛዙ ከ5 ወይም 10 አመታት በፊት የነበረው አይደለም።በመሆኑም ይህ ድርድር በአንጻራዊነት የፖለቲክ ምህዳሩን እንዲሰፋ ሊረዳ ይችላል። ያም ባይሆን እንኳን  ያ እንዲሆን ሙከራ ማድረጉና መታገሉ አስፈላጊ ነው። አቶ ይገረም፣ አሁንም እላለሁ፣  ሌላ አማራጭ ሳያሳዩን ፣ ትንሽ ቢሆን የተሻለ ነገር እንዲመጣ ወደ ድርድር የመገባቱን ሂደት ማሳነሳቸው፣ ማጣጣላቸው ተገቢ አይደለም።

በግሌ የዞን ዘጠኝ ጦማሪ አቤል ዋቤላ እንዳለው “አገር የሚገነባው በድርድር ነው” የሚል እምነት አለኝ። ከአሁን ለአሁን ትላንት አልተሳካምና ዛሬ መሞከር የለበትም የሚለው አነጋገር ፣  የትም አያስኬድም። ይልቅ ይሄ ድርድር ትንሽም ቢሆን ፍሬ እንዲያፈራ የድርሻችንን መወጣት ነው የሚጠበቅብን።

አሁንም ደግሜ የምለው አገር  ቤት ያሉ ተቃዋሚዎች እንደ ማንም ድርጅት በውስጣቸው ችግሮች ይኖራሉ። ሆኖም ግን በዋናነት በገዢው ፓርቲ በኩል የደረሰባቸዉን የሚደርስባቸው ግፍና መከራ በጣም የከፋው። እዉነቱ ያ ሆኖ እያለ፣ እነርሱ ከማገዝና ከመደገፍ፣ እነርሱ ከድካማቸው እንዲወጡ የድርሻችንን ከማድረግ ፣ ወያኔ በነርሱ ላይ የሚያደርሰው ጫና ሳያንሳ እኛ ደግሞ “ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው” እንደሚባለው፣ እነዚህ ዋጋ እየከፈሉ ያሉ ላይ ጠጠር መወርወር ዘመናዊ ፖለቲካ አይደለም። ተቃዋሚዎች መተቸት ፣ መወቀስ አለባቸው። መሪዎቻቸው ተጠያቂ መሆን አለባቸው። ሆኖም ትችታችንን ወቀሳችን ፈረንጆች constructive  criticism ( ገንቢ ትችት) መሆን አለበት እንጂ  destructive criticism  (አፍራሽ ትችት) መሆን የለበትም። የአቶ ይገረም ጽሁፍ በኔ እይታ destructive የሆነ ትችት ነው።

“እኔም ጥያቄ አለኝ እነርሱ የሚሉትንና የሚያደርጉትን ነው መከተል ያለብን ወይንስ ትክክል የምንለውን? “ ነው ሲሉ በመጠየቅ ጽሁፋቸው ያጠቃላሉ አቶ ይገረም። ትክክል የሆነውን ነው መከተል ያለብን የሚል መልስ ነው ያለኝ። ሆኖም እርሳቸው የሚቃወሙት፣ ችግርን በዉይይት መፍታት ትክክል ብቻ ሳይሆን የሰለጠነ ፖለቲካ ነው። ከላይ ጠቅሼዋለሁ የዞን ዘጠኝ ጦማሪ እንዳለው አገር የሚገነባው በድርድር ነው። ትክክል ሳይሆን ትክክል የተበላን ትክክል እንዲሆን መስራትና መድከም ያ ትክክል ነው። አቶ ይገረም እንደሚያደረጉት፣ ዜጎች ተስፋ ማስቆረጥ፣ የደከመዉን ደካማ ነው ብሎ መረጋገጥ ትክክል አይደለም። የደከመውን ማንሳትን ማበረታታት፣ የተሳሳተዉን እንዲታረም መምከርና መዉቀስ  ያ   ትክክል ነው።  የአቶ ይገረም ችግር ትክክል ያልሆነውን ያለመከተል ሳይሆን ትክክል የሆነውን ነገር አለመከተላቸው ነው።

(ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ምሉ በሙሉ አቶ ይገረም ባቀረቧቸው ሐሳቦች ዙሪያ ነው። በርሳቸው ላይ ምን እንደሆኑ ባላወቅም ችግር የለኝም። እርሳቸው ወደ ግለሰብ እንካ ሰላምቲያ ሳይገቡ በቀርቡ ሐሳቦች ዙሪያ ምላሽ የሚሰጡ ከሆነ እጠብቃለሁ)

 

 

Ethiopia: Gebru Mersha and Richard Pankhurst: legacy on politics and on history – nazret.com

$
0
0

There is no website configured at this address.

You are seeing this page because there is nothing configured for the site you have requested.
If you think you are seeing this page in error, please contact the site administrator or datacenter
responsible for this site.

Ethiopia: Oppositions Say Dialogue ‘Better Late Than Never’– AllAfrica.com

$
0
0
Photo: Addis Fortune

Putting their differences aside, the ruling and opposition parties have recently come to a round table to find ways of nurturing the political environment for the good of the people.

Using this as a ground, The Ethiopian Herald had approached opposition parties to seek their reflections on the political dialogue.

Unity for Justice and Democracy Party (UJDP) Chairman Tigistu Awolu had this to say: The ruling party seems to have decided to hold the dialogue on various accounts.

For him, the public’s rising concern about the political, economic and social issues has brought the incumbent to a round table with opposition parties.

Tigistu further said formerly, the ruling party did not have a right outlook towards oppositions. “There was a tendency to undermine the role of opposition parties considering them inefficient to hold political power.”

Despite late, the dialogue is crucial for political parties and the government. The track record of other countries tells everyone that parties would come to negotiation table after a series of bloodshed he said, adding that this one is happening without such events in the country.

“I can’t deny the death, imprisonment or migration of our people. But, unlike other countries, we have come to dialogue on our own, without third party involvement as well as further bloodshed.”

Ethiopia Democratic Party (EDP) Central Committee member Gizachew Anemaw for his part said the recent experience in the country has necessitated the dialogue.

EDP understands the importance of discussion, debate and dialogue. These are core principles for peaceful political transformation.

Such political dialogue is not happening in Ethiopian for the first time, Gizachew noted, recalling a ‘similar’ dialogue in 2009. “That dialogue did not bring the desired outcome.”

Gizachew said, change cannot be achieved through violence. In this regard, all facilities have to be in place to carry out peaceful discussions. Enabling environment has to be created. “This is part and parcel of the effort in ensuring human and democratic rights of citizens.”

According to him, the political dialogue is vital to peaceful political transformation and to ease all process towards future democratic elections.

Ethiopian RAEY Party President Teshale Sebro for his part said: “I can’t say the dialogue is timely. It is too late. But, there is still a room for creating better Ethiopia. Had this dialogue taken place some 10 or 15 years ago, we couldn’t have experienced the current bad political situation.”

እውን አማርኛ፤ ከኦሮምኛ የመጣ ቋንቋ ነውን?  (ለበፍቃዱ ዘ. ኃይሉ በኩል)

$
0
0

ከሁለት ሳምንት በፊት እንደ አውሮፓ አቆጣጠር የካቲት 1፥ 2017፤ የፌስቡክ ጓደኛዬ በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ በፌስቡክ ገጹ ላይ “ይህንን በድጋሜ ማጋራት አስፈላጊ ይመስለኛል” ከሚል ማሳሰቢያ ሥር የሚከተለውን አስፍሮ ነበር፡፡

«…ዶናልድ ሌቨን (ዶ/ር) በሠራው አንድ ጥናቱ ‹አማርኛ የተፈጠረው የኦሮሞ ተወላጆች ግዕዝ ለመናገር ሲሞክሩ ነው› በማለት ያትታል፡፡ የመርጌታ ግሩም ተፈራን ትርክት ማመን ከቻልን ይህ እውነት ሊሆን ይችላል፡፡ ዶናልድ ሌቪን የአማርኛ ቋንቋ ቅርፅ (Syntax) የኩሽ ቋንቋዎች ባሕሪ ያለው መሆኑን ጠቅሶ ነው እንዲያ ያለው፡፡ ባሕሩ ዘውዴም ‹‹[አማርኛ] ተገንጥሎ ወጥቷል ተብሎ በጥቅሉ ከሚታመንበት ሴማዊው ግዕዝ ይልቅ ከኩሻዊው ኦሮምኛ ጋር ብዙ የሚጋራው ጠባይ አለው›› ብሎ ጽፏል፡፡…»

ገና ጽሑፉን እንዳየሁት ድካም ተሰማኝ፡፡ ለምን ማለት ጥሩ ነው፤ ገና ሳየው የሆነ ነገር ማለት እንዳለብኝ ስለገባኝ እና ማለት ያለብኝንም ዝም ብዬ በግምት እና በመሰለኝ መወርወር ሳይሆን እውነትን ብቻ ይዤ ማቅረብ ስለሚገባኝ፤ እውነትን የያዘ ነገር መጻፍ ደሞ ቀላል ባለመሆኑ ገና ከመጀመሪያው አድካሚ ሥራ  እንደሚጠብቀኝ በመረዳቴ ነበር መድከም ግድ የሆነብኝ፡፡ በመጨረሻ ግን የጻፍኩት ጽሑፍ አማርኛን በተመለከተ መታወቅ ካለባቸው ጉዳዮች ዋና ዋናዎቹን በጥቂቱም ቢሆን የሚዳስስ በመሆኑ ድካሜ ወደ ብርታት ተቀይሮ ደስ ብሎኛል፡፡

በነገራችን ላይ እኔ አይደለም የኢትዮጵያ፤ የዓለም ቋንቋዎች ግንኙነት እና ዝምድና የሚስበኝ እና የሚያስደንቀኝ ሰው ነኝ፡፡ ሌላው ይቅርና “ምስጢር” የሚለው የግእዝ ቃል፤ በአማርኛ “ሚስጥር”፣ በግሪክ “ሚስቲሪዮ”፣ በላቲን “ሚስትሪዮ/ሚስተሪዩም”፣ በሮማንያ “ሚስጤር”፣ በጣሊያንኛ “ሚስተሮ”፣ በእንግሊዝኛ “ሚስትሪ” ከመሆኑም ሌላ በብዙ የአውሮፓ ቋንቋዎች ተቀራራቢ ቃል መያዙ ራሱ ባሰብኩት ቁጥር ያስደንቀኛል፣ ያስደስተኛል፡፡ ክርስትና ሲጀመር መለኮታዊውን ሚስጥር ወይም ሚስጥረ ስላሴ የምንለውን  ጉዳይ ለመግለጽ ስለተጠቀሙበትና ያኔ ክርስትናን የተቀበሉ ሁሉ ቃሉን ስለተጋሩት ይሆንን የሚል ሃሳብም ይመጣብኛል፡፡

ወዳገራችን ቋንቋዎች ስንመጣም፤ አማርኛና ኦሮምኛ ይቅርና ግእዝ እና ኦሮምኛ ብዙ የጋራ ቃሎች እንዳሏቸው አምናለሁ፡፡ ለምሳሌም ቁር (ብርድ)፣ ፈውስ፣ እምነት፣ባቄላ/ቡቃያ እና ሌሎችም አያሌ ቃሎች በግእዝና በኦሮምኛ አስገራሚ ተመሳሳይነት/አንድነት እንዳላቸው ተገንዝቤአለሁ ይሁንና ሰዎች የዘመኑን የታሪክ እና የፖለቲካ እብደት ተከትለው ስለቋንቋዎቻችን የሚጽፉትን ውሸት መቀበል አይሆንልኝም፤ ከመኮነንም ወደኋላ አልልም፡፡ ይህ ጽሑፍም የዚህ አስተሳሰቤ ነጸብራቅ እንደሆነ ይያዝልኝ፡፡

በመጀመሪያ በፍቃዱ የቋንቋ ቅርፅ (‘ሲንታክስ-syntax’) ሲል በአንድ ቋንቋ ዐረፍተ ነገር ውስጥ ያሉ ቃሎችን የአደራደር ቅደም ተከተል ሊል ፈልጎ መሆኑን ማረጋገጥ ነበረብኝ፡፡ በፍቃዱ የቋንቋ ቅርፅ (‘ሲንታክስ-syntax’) ሲል የጠራው ቃል በቋንቋው ዓለም ያለውን ትርጉም ለማየት ሞከርኩ፡፡ የአንድን ቋንቋ የዐረፍተ-ነገር አወቃቀር ሥርዐት በተለይም ቃሎች በዐረፍተ-ነገሩ ውስጥ ያላቸውን አደራደር (ቅደም ተከተል) እንደሚያመለክት ተረዳሁ፡፡ ታዲያ እንደዚህ ከሆነ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ በአፍ መፍቻነት ከሚያገለግሉ ሴማዊ ቋንቋዎች ውስጥ የዐረፍተ ነገር አወቃቀር ሥርዐቱ ከኦሮምኛ የተለዬ ቋንቋ አለን? አማርኛን ብቻ ለይቶ መጥቀስ ለምን አስፈለገ? ጉዳዩ የዐረፍተ ነገር አወቃቀር ሥርዐት ከሆነ አማርኛ ብቻ ሳይሆን ከግእዝ ውጪ ያሉት የኢትዮጵያ ሴማዊ ቋንቋዎች በሙሉ ኦሮሞዎች ግእዝ ለመናገሩ ሲሞክሩ የተፈጠሩ ናቸው መባል አለበት ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም በቋንቋ ሳይንስ መሠረት የኢትዮጵያ ሴማዊ ቋንቋዎች በመባል ከሚታወቁት 15 ቋንቋዎች ውስጥ ከኩሽ ቋንቋዎች የተለዬ የዐረፍተ ነገር አወቃቀር ያለው ግእዝ ብቻ ነው፡፡ በነገራችን ላይ ለምን “ግዕዝ” ሳይሆን “ግእዝ” ብዬ እንደምጽፍ ሌላ ግዜ አብራራለሁና ላሁኑ ሳትቀየሙኝ እንዳላያችሁ እለፉት፡፡

ዝርዝሩን በሰፊው ማየታችንን እንቀጥል፡፡ በዓለማችን ላይ ሰባት ሺ የሚሆኑ ቋንቋዎች ይገኛሉ። በነዚህ ሁሉ ቋንቋዎች ዐረፍተ ነገሮች የሚዋቀሩባቸው ስድስት ዋና ዋና የሚባሉ የቃል አደራደር መንገዶች አሉ። ይህ ክፍፍል የተዘጋጀው በዐረፍተ ነገር ውስጥ ያሉት ዋና ዋና የንግግር ክፍሎች ማለትም የድርጊት ባለቤት (አድራጊ)፣ ድርጊት ተቀባይ (ተደራጊ) እና ግስ ያላቸውን ቅደም ተከተል መሠረት በማድረግ ነው። ለምሳሌ “አበበ በሶ በላ” የሚለው የአማርኛ ዐረፍተ ነገር ‘አድራጊ-ድርጊት ተቀባይ-ግስ’ የሚለውን የአደራደር ሥርዐት የተከተለ ነው። የመጀመሪያው ቃል “አበበ” አድራጊውን ያመለክታል። ለጥቆ ያለው “በሶ” የሚለው ቃል ድርጊት ተቀባዩን ሲያመለክት “በላ” የሚለው ደሞ ግስ ሲሆን ድርጊት አመልካች ነው።

 

ያለማችን ቋንቋዎች የሚጠቀሟቸው ዋና ዋናዎቹ የዐረፍተ-ነገር አደራደር ሥርዐቶች የሚከተሉት ናቸው።

  • አድራጊ — ድርጊት ተቀባይ — ግስ (ምሳሌ ዐ.ነገር በአማርኛ-አበበ በሶ በላ፤ ቋንቋ-ኦሮምኛ)
  • አድራጊ — ግስ —ድርጊት ተቀባይ    (ምሳሌ ዐ.ነገር በአማርኛ-አበበ በላ በሶ፤ ቋንቋ-እንግሊዝኛ)
  • ግስ — አድራጊ — ድርጊት ተቀባይ (ምሳሌ ዐ.ነገር በአማርኛ-በላ አበበ በሶ፤ ቋንቋ-ግእዝ)
  • ግስ — ድርጊት ተቀባይ — አድራጊ (ምሳሌ ዐ.ነገር በአማርኛ-በላ በሶ አበበ)
  • ድርጊት ተቀባይ — ግስ — አድራጊ (ምሳሌ ዐ.ነገር በአማርኛ-በሶ በላ አበበ)
  • ድርጊት ተቀባይ — አድራጊ— ግስ    (ምሳሌ ዐ.ነገር በአማርኛ-በሶ አበበ በላ)

ከዓለማችን ቋንቋዎች ውስጥ፤ አርባ አምስት ከመቶ የሚሆኑት አንደኛውን መንገድ (አበበ-በሶ-በላ)፣ አርባ ሁለት ከመቶ የሚሆኑት ደሞ ሁለተኛውን መንገድ (አበበ-በላ-በሶ) ይከተላሉ።

የኩሽ፣ የኦሞ፣ እና በኢትዮ-ሴማዊ መደብ የሚካተቱት 14 ቋንቋዎች እንዲሁም ጥንታዊ ግሪክ እና አርመንያ ከላይ በቁጥር አንድ የተመለከተውን (አበበ-በሶ-በላ) የዐረፍተ ነገር አደራደር ሥልት ይጠቀማሉ፡፡ ከነዚህም በተጨማሪ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ3000 እስከ 1000 ዓመተ ዓለም በሜሶፖታሚያ ይነገር የነበረው አካዲያን የተባለው ሴማዊ ቋንቋ ይህንኑ መንገድ ይከተል እንደነበር ይታወቃል፡፡

የሴማዊ ቋንቋዎች መሠረታዊውና ዋናው የዐረፍተ-ነገር አደራደር መንገድ ሥወስተኛው (በላ-አበበ-በሶ) እንደሆነ የቋንቋ ሊቆች ይስማማሉ። ይሁንና ዛሬ ይኸን መንገድ የሚከተሉት ሴማዊ ቋንቋዎች ግእዝ እና ዐረብኛ ናቸው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ሌሎቹ ሴማዊ ቋንቋዎች ልክ እንደ ኩሽና ኦሞ አንደኛውን መንገድ (አበበ-በሶ-በላ) እንደሚከተሉ እስቲ በምሳሌ እንመልከት፡፡ በአማርኛ “እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ” ብንል፤ “እግዚአብሔር” ባለቤት፣ “ሰማይና ምድር” ተደራጊ ወይም ድርጊት ተቀባይ ሲሆን “ፈጠረ” ደሞ ግስ (ድርጊት አመልካች) ነው፡፡ ይኸንኑ ዐረፍተ ነገር ወደ ትግርኛ ስንወስደው፤ “እግዚአብሔር ሰማይን ምድሪን ፈጢሩ” ይሆናል፡፡ በኦሮምኛ ደሞ “ዋቀዮ በንቲዋን ዋቃ ፊ ላፋ ኡሜ” ልንል እንችላለን፡፡ “ዋቀዮ” የዐረፍተ ነገሩ ባለቤት ሲሆን “በንቲዋን ዋቃ ፊ ላፋ” የሚለው ሐረግ “ሰማይንና ምድርን” ይወክላል፡፡ “ኡሜ” ማለት ደሞ “ፈጠረ” ማለት ነው፡፡ ይኸው ዐረፍተ ነገር በግእዝ ሲቀመጥ፤ “ፈጠረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድር” ወይም “ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድር” የሚል ይሆናል፡፡ ወደ ዐረብኛ ሲተረጎም ደሞ “ኸለቀ አላህ ሰማዋህቲ ወአል ኧርደ” የሚል ይሆናል፡፡በዐረብኛ “ኸለቀ” ማለት “ፈጠረ” ማለት ሲሆን፤ “ሰማዋህቲ ወአል ኧርደ” የሚለው ሐረግ “ሰማያትንና ምድርን” የሚል ትርጉም አለው፡፡ ጥንታዊው ዕብራይስጥ እንደ ግእዝና እንደ ዐረብኛ ይኸንኑ መንገድ ይከተል እንደነበር ይታወቃል፡፡ የዛሬው ዘመናዊው ዕብራይስጥ ግን ልክ እንደ ዘመናዊው ግሪክ እና እንደ እንግሊዝኛ በሁለት ቁጥር የተመለከተውን (አበበ-በላ-በሶ) መንገድ ይጠቀማል፡፡

እዚህ ላይ፤ ሌሎች ኢትዮ-ሴማዊ ቋንቋዎች በሙሉ (ዳሃላክ፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ አማርኛ፣ አርጎባ፣ ሐረሪ፣ ስልጤ፣ ወለኔ፣ ክስታኔ፣ ኢኖር፣ ሜስሜስ፣ መስቃን፣ ሰባት ቤት ጉራጌ እና ዛይ) ከግእዝ ተለይተው እንዴት የኩሽና የኦሞ ቋንቋዎችን መንገድ ሊከተሉ ቻሉ የሚል ጥያቄ መነሳቱ ተገቢ ነው፡፡ ብዙ የቋንቋ ሊቆች በኩሽ ቋንቋዎች ተጽዕኖ ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ፡፡ ይሁንና ይህ ሐቅ በራሱ፤ አማርኛ፣ ትግርኛም ሆነ ሌሎች ዛሬ በኢትዮጵያ በአፍ መፍቻነት በማገልገል ላይ ያሉ ሴማዊ ቋንቋዎች ከኦሮምኛ ወይም ከሌሎች ኩሽ ቋንቋዎች የመጡ ናቸው ሊያሰኘን አይችልም፡፡ ምክንያቱም ከላይ እንደተጠቆመው ዕብራይስጥ ራሱ ጥንት ይጠቀምበት የነበረውን “ግስ-ባለቤት-ድርጊት ተቀባይ (በላ-አበበ-በሶ)” ሥርዐት ትቶ በዘመን ሂደት “ባለቤት-ግስ-ድርጊት-ተቀባይ (አበበ-በላ-በሶ)” ወደሚለው ሥርዐት እንደተቀየረ ይታወቃልና፡፡ ዘመናዊው ግሪክም ጥንት የነበረውን የዐረፍተ-ነገር አወቃቀር ዘዴ ለውጧል፡፡ ዕብራይስጥና ግሪክ የዐረፍተ ነገር አወቃቀር መንገዳቸውን ቀየሩ ማለት የጥንቱ ዕብራይስጥ እና ዘመናዊው ዕብራይስጥ እንዲሁም የጥንቱ ግሪክኛ እና ያሁኑ ግሪክኛ የተለያዩ ቋንቋዎች ሆኑ ማለት አደለም፡፡ እነዚህ ሁለት ቋንቋዎች ያደረጉት የዐረፍተ-ነገር አወቃቀር ለውጥ ጥንት ከነበራቸው የዘር ግንድ አላወጣቸውም፡፡ ዕብራይስጥ እንደገና ከሌላ ቋንቋ መጣ አልተባለም፡፡ ግሪክም፤ የጥንቱ ግሪክ አልን የዛሬው ግሪክ ያው አንድ ቋንቋ ነው፡፡

እናም ምናልባት የኛም ሴማዊ ቋንቋዎች በተመሳሳይ መንገድ ባሳለፉት ዘመን ውስጥ የአወቃቀር ለውጥ አድርገው ሊሆን ቢችልስ? በነገራችን ላይ ግርማ አውግቸው ደመቀ “የአማርኛ አመጣጥ (The Origin of Amharic)” በሚል በጻፈልን የቅርብ ግዚ ሥራው ላይ ቀደም ባሉ ዘመናት የነበሩ የአማርኛ ጽሑፎችን በማጥናት የጥንቱ አማርኛ ልክ እንደ ግእዝ እና እንደ ዐረብኛ የ “ግስ-ባለቤት-ድርት ተቀባይ (በላ-አበበ-በሶ)” የዐረፍተ ነገር አወቃቀር ሥርዐትን ይከተል እንደነበር መስክሮልናል፡፡ መጽሐፉን በሙሉ የማንበብ ዕድል ባላገኝም ዕድሜ ለኢንተርኔት ዘመን ከላይ የጠቆምኩትን ሐቅ በመግቢያው እተሰጠ አስተያየት ላይ ተመልክቻለሁ፡፡ ለማንኛውም ስለ ዓለማችን ቋንቋዎች አመዳደብ እና የዐረፍተ ነገር አደራደር ሥርዐት ተጨማሪ ዝርዝር ማብራሪያ የፈለገ ሰው ‘ኢትኖሎግ (ethnologue)’ የተባለውን ድረ ገጽ መመልከት ይችላል፡፡

“አማርኛ ከኦሮምኛ መጣ ወይም አማርኛን ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ግእዝ ለመናገሩ ሲሞክሩ ፈጠሩት” የሚለው በዶናልድ ሌቨን ተደርሶ በበፍቃዱ ዘ. ኃይሉ የቀረበው ቀልድ ባያስቀኝም አንድ አሳዛኝ ነገር አስታውሶኛል፡፡ ዛሬ ግዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች አማርኛን እና ሌሎችን ቋንቋዎች የሚያዩበት መንገድ የአራምባና የቆቦ፣ የመቀሌ እና የሞያሌ ብቻ ሳይሆን የሰማይና የመሬት ያህል ተራርቆ ይታየኛል፡፡ ብዙ ሰዎች ከአማርኛ ውጪ ያሉትን የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በተመለከተ ትክክል ያልሆነ እና የመሰላቸውን ነገር ለመጻፍ ወይም አስተያየት ለመስጠት ይቅርና የቋንቋዎቹን ስም ለማንሳት እንኳ የብሔረ ብሔረሰቦች አምላክ እባክህ ይቅር በለን የሚል ልመና እንደሚያቀርቡ ሳንታዘብ ቀረን ብላችሁ ነው! ታዲያ አማርኛ ላይ ሲሆን ሰው ሁሉ ከመሬት እየተነሳ እንዴት ደፋር ይሆናል? ምክንያቱ ምን ይሆን ብዬ ስጠይቅ፤ ከጀርባ የሚያሸልም ያልተጻፈ ስምምነት አለ የሚል መልስ የሰማሁ መሰለኝና መላሹ ሰይጣን እንደሚሆን በመገመት ወግድልኝ፣ አርባ ክንድ ራቅ ብዬው ቀጠልኩ፡፡

ለማንኛውም አማርኛን በተመለከተ የሆነ ያልሆነውን ማለት ልክ እንደመተንፈስ ከመቆጠሩ የተነሳ ስለሱ የሚያወራው እና የሚጽፈው ሰው ቁጥር ከኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦቸ ብዛት በልጦ ጠቅላላ የኢትዮጵያን ሕዝብ ብዛት እንዳያክል እና ለአቆጣጠር እንዳያስቸግር መስጋቴን ልደብቅ አልችልም፡፡ ብዙ ሰው ስለ አማርኛ መጻፉ ባልከፋ ነበር ከእውነት የራቀና መሠረት የሌለው ሲሆን ግን ያስጠይፋል፡፡ በተለይ ፌስቡክ ላይ አማርኛን ከሌሎች ቋንቋዎች ጋር እያነጻጸሩ የሚጽፉ አንዳንድ ሰዎች አማርኛን በተመለከተ  የሚሰነዝሩት አስተያየት የኢትዮጵያን ቋንቋዎች “ሀ- ሁ” ሳይቆጥሩ በባዶው ሜዳ የሚደነፉ አላዋቂዎች መሆናቸውን ይመሰክራል፡፡

በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ ከዐረፍተ-ነገር አወቃቀር ሥርዐት ጋር አያይዞ “አማርኛን ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ግእዝ ለመናገር ሲሞክሩ ፈጠሩት” ሲል ያቀረበልን አስተሳሰብ ይሰራል ቢባል እንኳ ለአማርኛ ብቻ ተለይቶ እንደማይሠራ ለማረጋገጥ ከፈለገ ከአማርኛና ከኦሮምኛ ዘለቅ ብሎ የሌሎችን ቋንቋዎችም “ሀ-ሁ” እንዲቆጥር በወንድምነት እንመክረዋለን፡፡ ይኸ ሃሳብ ባጠቃላይ ከግእዝ ውጪ ያሉትን ሴማዊ ቋንቋዎች በተመለከተም እንደማያስኸድ እንዲሁም አማርኛ የቋንቋ አወቃቀሩ ሴማዊ እንደሆነ ለመገንዘብ የሴማዊ ቋንቋዎችን ወሳኝ ባህሪዎች መመልከት ግድ ይለናል፡፡

ሴማዊ ቋንቋዎች አንድ የጋራ የሆነ ባህሪ አላቸው-ከግስ ይነሣሉ (ግስን መሠረት ያደረጉ ናቸው)፡፡ በሴማዊ ቋንቋዎች ውስጥ ከንግግር (ከዐረፍተ-ነገር) ክፍሎች እንደ ግስ ወሳኝ ነገር የለም፡፡ በሴማዊ ቋንቋዎች ሌላ ምንም ቃል ሳይጨመርበት ግሱ ብቻ በቅጥያዎች መልኩን እየለዋወጠ የድርጊቱን ባለቤት፣ የድርጊቱን ጊዜ፣ አዎንታዊ/አሉታዊ መሆኑን ወዘተርፈ የማመልከት ብቃት አለው፡፡ “በላ” የሚለውን መነሻ ግስ ወስደን የሚከተሉትን መመልከት ጥሩ ፍንጭ የሚሰጥ ይመስለኛል፡፡

  • በላ = እሱ በላ፤ ባይገለጽም ባለቤቱ “እሱ” መሆኑን በግሱ ብቻ እናውቃለን
  • በላች= እሷ በላች
  • ልትበላ= እሷ ልትበላ፤ “ልትበላ” የሚለው ቃል የድርጊቱ ባለቤት “እሷ” መሆኗን ብቻ ሳይሆን ድርጊቱን ለመፈጸም ተቃርባ እንደነበር የሚያመለክተን ነገር አለ፡፡
  • ላይበላ፣ ሲበላ፣ እያበላ፣ በልተው፣ አባላ፣ ተበላላ……….

ሌላው የሴማዊ ቋንቋዎች መለያ ደሞ ብዙዎች ግሶች ባለ ሥወስት ሆሄ/ፊደል መሆናቸው እና በብዙዎች ሴማዊ ቋንቋዎች ተመሳሳይነት ያላቸው መሆኑ ነው፡፡ በአማርኛ ቋንቋም ባለ ሥወስት ፊደል ግሶች እጅግ በጣም የተለመዱ ናቸው፡፡ በ “ቀ” ፊደል ከሚጀምሩ ባለ ሥወስት ሆሄ ግሶች መካከል ልጥራ ብል፤ ቀበጠ፣ ቀበለ፣ ቀበረ፣ ቀደደ፣ ቀደመ፣ ቀደሰ፣ ቀወረ፣ ቀወጠ፣ ቀወሰ፣ ቀዘነ፣ ቀዘፈ፣ ቀጠጠ፣ ቀጠለ፣ ቀጠነ፣ ቀጠፈ፣ ቀጠረ፣ ቀጨጨ፣ ቀጨመ፣ ቀየሰ፣ ቀየረ፣ ቀየደ፣ ቀየጠ፣ ቀለለ፣ ቀለመ፣ ቀለደ፣ ቀለበ፣ ቀለዘ፣ ቀለጠ፣ ቀለሰ፣ ቀመመ፣ ቀመሰ፣ ቀመረ፣ ቀመለ፣ ቀነሰ፣ ቀነፈ፣ ቀነተ፣ ቀሰፈ፣ ቀሰረ፣ ቀሠሠ፣ ቀሰተ፣ ቀሸረ፣ ቀፈፈ፣ ቀፈተ፣ ቀሰጠ፣ ቀሰመ፣ ቀቀለ፣ ቀረረ፣ ቀረበ፣ ቀረጠ፣ ቀረፈ፣ ቀተለ፣ ቀተረ እያለ ይቀጥላል፡፡ አይበቃኝም? በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ ያሉትን ባለ ሥወስት ሆሄ ቃሎች በሙሉ ልዘርዝር ብል እስክሪብቶና ወረቀት ብቻ ሳይሆን ዕድሜዬም ላይበቃኝ ይችላል፡፡

ይኸም ብቻ አደለም፤ ሴማዊ ቋንቋዎች ከግስ ተነስተው የሚራቡ እጅግ ብዙ ቃሎች አሏቸው፡፡ ለምሳሌ በአማርኛ ቋንቋ “በላ” ከሚለው ግስ በመነሳት አንድ ሺ የሚሆኑ ርቢ ቃሎችን ማግኘት እንችላለን፡፡ በዚህም መሠረት ከአንድ ቃል ተነስቶ በመራባት አማርኛ በጣም የታወቀ ሲሆን ግእዝ “እነሱ” በሚለው ተውላጠ ስም ለወንዶች እና ለሴቶች የተለያየ አጠቃቀም ቢኖረውም በጠቅላላ የርቢ ቃሎቹ የተወሰኑ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ያህልም “አበላ“ እና “አስበላ” የሚሉ ቃሎች “አብልዐ” በሚል አንድ ቃል ብቻ ይወከላሉ፡፡

አማርኛና ኦሮምኛ ልክ ዕቃ እንደሚዋዋሱ ጎረቤታሞች ግንኙነታቸው ቃሎችን በመዋዋስ ላይ የተመሰረተ ሲሆን አማርኛ እና ሌሎች ሴማዊ ቋንቋዎች ግን አንድ ቤት ውስ ያለውን ተካፍሎ በጋራ እንደሚበላ ቤተሰብ ከመዋዋስ የዘለቀ መሠረታዊ የቋንቋ ዝምድና አላቸው፡፡ ይኸንንም ለመረዳት ግእዝን፣ አማርኛን እና ዐረብኛን እንደ ምሳሌ በመውሰድ ቀጥለን እንመለከታለን፡፡ እስቲ፤ ከበረ፣ ወለደ፣ ፈታ፣ ተዋሐደ፣ ሰማ እና ከተበ የሚሉት ቃሎች በግእዝ፣ በአማርና እና በዐረብኛ የሚያስተላልፉልንን መልክት እንከታተል፡፡ የሚነግሩንን በጥሞና እናዳምጣ!

የግእዝ እና የአማርኛ አረባብ (በቅንፍ ውስጥ ያለው አማርኛ ነው)፡-

  • ከብረ (ከበረ)፤ ተከብረ (ተከበረ)፤ አክበረ (አከበረ/አስከበረ)፤ ክቡር (የተከበረ)፤ ክብርት (የተከበረች)፤ ክብር (ክብር)፤ አክባሪ (አክባሪ/አስከባሪ)
  • ወለደ (ወለደ)፤ ወላዲ (ወላጂ)፤ አውለደ (አዋለደ/አስወለደ)፤ መወልድ (አዋላጂ)፤ ሙላድ (መውለጃ)፤ ተወልደ (ተወለደ)፤ ውሉድ (የተወለደ)፤ ተወላዲ (ተወላጂ)፤ ወለድ/ወለት (ሴት ልጅ)፤ ወልድ (ወንድ፣ ልጅ)፤ ወልድና (ልጅነት)፤ ልደት (ልደት)፤ ትውልድ (ትውልድ)
  • ፈትሐ (ፈታ)፤ ፈታሒ (ፈቺ)፤ መፍትሕ (መፍቻ፣ቁልፍ)፤ፍትሕ (ፍትሕ)፤ ፍትሐት (አፈታት)፤ ተፈትሐ (ተፈታ)፤ ፍቱሕ (የተፈታ)
  • ዋሐደ (ተዋሐደ)፤ አውሐደ (አዋሐደ፣ አንድ አደረገ)፤ መዋሕድ (የሚያዋሕድ)፤ ውሑድ (የተዋሐደ)፤ ዋሕድና (ውሕደት፣ አንድነት)፤ ተዋሕዶ (አንድ የሆነ)፤ ዋሕድ (አንድ)
  • ሰምዐ (ሰማ)፤ ሰማዒ (ሰሚ፣ የሚሰማ)፤ ተሰምዐ (ተሰማ)፤ ስሙዕ (የሰማ፣ የተሰማ)፤አስምዐ (አስሰማ፣ አስደመጠ)፤ መስምዕ (አስሰሚ)፤ምስማዕ (መስሚያ፣ ማሰሚያ)፤ ተሳምዐ (ተሰማማ)፤ ስምዕ (ስሞታ፣ ስሙልኝ)፤ ስማዔ (ስመ-ጥር፣ ዝነኛ፣ የተመሰከረለት) ፤ ስሙዓት (ዝና)፤ ስምዓት (ዝነኛነት፣ መስማት)
  • ከተበ (ከተበ፣ ጻፈ)፤ ከታቢ (ጸሐፊ)፤ ክታብ (ጽሕፈት)፤ ተከትበ (ተጻፈ)፤ ክቱብ (የተጻፈ)

ከላይ የተጠቀሱት ስድስት ቃሎች የዐረብኛ አረባብ ደሞ እንደሚከተለው ይሆናል (በቅንፍ ውስጥ የአማርኛው ትርጉም ተመልክቷል)፡፡

  • ካቢር (ክቡር)፤ አክባር (ክቡር፣ ኃያል)፤ ታክቢር (ከበሬታ)
  • ወለደ (ወለደ)፤ መውሊድ (ልደት)፤  ማውሉድ (ልጅ)፤ ዊላዳ (ውልደት)፤ ዋላድ (ልጅ)፤ ታውሊድ (ትውልድ)
  • ፈትሓ (ፈታ፣ ከፈተ)፤ ሚፍታሕ (መፍቻ፣ ቁልፍ)፤ ፈቲሓ (መግቢያ፣ መክፈቻ)፤ ሊፈታሕ (መፍታት፣ መክፈት)፤ ፈታሓ (ፈቺ፣ ከፋቺ)
  • ወሕዳ (ውሕደት)፤ ተዋሐድ (ማዋሐድ፣ አንድ ማድረግ)፤ ዋሒድ (አንድ)፤ ሙዋሐድ (የተዋሐደ)፤ ታውሒድ (አንድነት)
  • ሳማ (መስማት)፤ ሳሚ (ዝነኛ)፤ ኢስማ (መስማት)፤ ሰምዔተ (ሰማ)፤
  • ከተበ (ጻፈ)፤ ያክቱቡ (ይጽፋል)፤ ይክቱብ (መጻፍ)፤ ካቲብ (ጸሐፊ)፤ ኪታባ (አጻጻፍ)፤ ኪታብ (መጽሐፍ)፤ ማክቱብ (ደብዳቤ)፤ ማክታብ (ቢሮ፣ ጽሕፈት ቤት)፤ ኢክቲታብ (ምዝገባ)

እንደተባለው አማርኛን ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ግእዝ ለመናገር ሲሞክሩ ከፈጠሩት ከመጀመሪያው ቋንቋቸው (ከኦሮምኛ) ወደ አማርኛ ያመጡት መሠረታዊ የቋንቋ ባህሪ ምንድነው ነው? ለመሆኑ የአማርኛ እና የኦሮምኛ ግንኙነትስ ምን ዐይነት ነው?  እንደኔ እንደኔ መሠረታዊ ግንኙነታቸው ቃሎችን መዋዋስ ነው፡፡ ይኸ ደሞ የቋንቋዎቹ ተናጋሪዎች በነበራቸው ግንኙነት የተፈጠረውን ቁርኝት እንጅ ከአንድ ቋንቋ ቤተሰብ መምጣታቸውን ወይም አንዱ ከሌላው መምጣቱን አያሳይም፡፡ አንድ ወንድና አንዲት ሴት ተዋደው ቢጋቡ እና አንድ ቤት ውስጥ ቢኖሩ ወደላይ ዘራቸው አንድ ሆነ ወይም ከአንድ ቤተሰብ የመጡ ናቸው ማለት አይደለም፡፡

ግሪክ እና ግእዝ የቃል መዋዋስ ሲነሳ በጣም ጥሩ ምሳሌዎች ሊሆኑን ይችላሉ፡፡ ግእዝ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ የቋንቋ መደብ ከሚካቱት ከግሪክ፣ ከሮማይስጥ እና ከላቲን የሚዛመዱ አያሌ ቃሎችን ይዟል፡፡ ስኳር፣ ነጭ ሽንኩርት፣ በርበሬ እና ጠረጴዛ በግሪክ እና በግእዝ ተመሳሳይነት ካላቸው ቃሎች መካከል ሲሆኑ፤ ደባል፣ ክብሪት እና ባንዲራ ደሞ ግእዝ ከሮማይስጥ የተዋሳቸው እንደሆኑ የሚጠቁሙ መረጃዎች አልጠፉም፡፡

የግእዝና የግሪክ የጋራ የሆኑ ቃሎችን መዘርዘር ራሱን የቻለ ሥራ ቢሆንም ጥቂት ቃሎችን በመመልከት ግንዛቤአችንን መገምገም እንችላለን፡፡

ግሪክ……ግእዝ………አማርኛ………..ትግርኛ……..ላቲን………ሮማኒያ……ጣሊያንኛ……እንግሊዝኛ

ፒፔሪ……ፕፕሬ………በርበሬ…….……በርበረ…….…ፒፔሪስ……..ጲጴር………….ፔፔ……….…..ፒፐር

ሳካሪ………ሶከር……….ስኳር/ሽኳር…….ሽኮር…………ሰካሮ…..……ሱከር……..……ዙገሮ……….…ሹገር

ላምፓስ……ለምፓ………ላምባ…………ላምባ………..ላምፓስ…..….ላምፐ…..ላምፓዳ/ላምፓዲና….ላምፕ

ሩዚ……….ሩዝ….….…ሩዝ……………ሩዝ…………..ሪቼ……………ኦሬዝ……….ሪዞ…………..ራይስ

ፓፓስ………ጳጳስ………ጳጳስ……………ጳጳስ…..…….ፖፔ…………..ጳጰ…………..ፓኣፓ………ፖፕ

ኦክያኖስ…ውቅያኖስ.…ውቅያኖስ…..……ውቅያኖስ……፤ኡቺያኑስ………ኦቺያን………ኦቺያኖ………ኦሺን

ሰጠናስ…..ሰይጣን .…..ሰይጣን……….ሰይጣን………….ሳታን………….ሳጣና………ሳተና………ሴተን

ዲፕሎ….ደባል…….…ደባል…..………ደባል…………..ዱፕሉስ………….ዱብሉ………ዱፕሊካቶ….ደብል

ፓስካ…ፓሲካ/ፋሲካ…ፋሲጋ/ፋሲካ…..ፋሲጋ/ፋሲካ.……ፓዚካ………….ጳሲቃ……….ፓዚካ……………….

ስጎርዶ……ስጒርድ…..(ነጪ)ሽንኩርት….(ጸዓዳ)ሽጉርቲ……………………………………………………………………….

ዲያቮሎስ….ዲያብሎስ……………………………………ዲያቦሊ……………ዲያቮል………………….ዴቭል

ግእዝና ግሪክ፤ በግዜው በነበረው ግንኙነት ምክንያት በተለይም ከክርስትና አመጣጥ እና የሃይማኖቱ መረጃዎች ከግሪክ ወደ ሌሎች ቋንቋዎች መስፋፋታቸውን ተከትሎ በግእዝና በግሪክ መካከል የቃሎች መወራረስ ተፈጠረ እንጅ ሰዋሰዋዊ ሥርዓታቸውም ሆነ አገሳሰሳቸው እና የቃል አረባባቸው የተለያየ ነው፡፡ በቅርቡ ዘመን እንኳ አማርኛ ከፈረንሳይኛ ሹፌር፣ ፓርላማ፣ ዳንቴል፣ ዲስኩር፣ አምፖል፤ ከጣሊያንኛ ፋብሪካ፣ ካልቾ፣ አልቤርጎ፣ ፌርማታ፣ ኩሽና፣ አውቶቡስ እና ባልኮኒ እንዲሁም ከእንግሊዝኛ፤ ደርዘን፣ ኮምፒውተር፣ ሶፋ፣ሆቴል የመሳሰሉትን ቃሎች ተውሷል፡፡ ይሁንና ሰው ሁሉ የአዳም ዘር ነው ወይም ቋንቋዎች ሁሉ መጀመሪያ አንድ ነበሩ የሚለውን ድፍን ያለ ሃሳብ እናራምድ ካላልን እና በዛሬው የቋንቋዎች አመዳደብ መንገድ መሠረት አንሂድ ካልን አማርኛ ከፈረንሳይኛ፣ ከጣሊንኛም ሆነ ከእንግሊዝኛ ጋር የቅርብ ዝምድና እንደሌለው የምንጠራጠር አይመስለኝም፡፡

የአማርኛ እና የኦሮምኛ ጉዳይም ይኸው ይመስለኛል፡፡ በነገራችን ላይ ሰዎች አማርኛ ከኦሮምኛ ስለተዋሳቸው ቃሎች እንጅ ኦሮምኛ ከአማርኛ ስለተዋሳቸው ሲያወሩ ብዙ ስላላጋጠመኝ ኦሮምኛ ከአማርኛ ስለተዋሳቸው ቃሎችም ጥቂት ማለት እፈልጋለሁ፡፡

“ኦሮምኔት” የተባለ ድርጅት በቁቤ መንገድ ያዘጋጀውን ኦሮምኛን ወደ አማርኛ የሚተረጉም የቃሎች ዝርዝር መዝገብ ለማየት ሞክሬ ነበር፡፡ በዝርዝሩ ካገኘኋቸው ቃሎች መካከል የሚከተሉት ከአማርኛ የተወረሱ ናቸው ብዬ አምናለሁ፡፡ ከአማርኛ እንዳልመጡ የሚያሳይ አሳማኚ መረጃ የሚያመጣ ሰው ካለ ሃሳቡን ከመቀበል ወደኋላ አልልም፡፡ ቃሎችን አንያቸዋ! ከኦሮምኛው ቃል ቀጥሎ ለዚሁ ቃል መሠረት የሆነው ቃል እና ርቢዎቹ በግእዝ እና በአማርኛ (አማርኛው በቅንፍ ውስጥ) ተቀምጠዋል፡፡

  • ማረሻ (maarashaa)- ሐረሰ(አረሰ)፤ተሐርሰ (ታረሰ)፤ሐራሲ (አራሺ)፤ሕርስ (እርሻ)፤ማሕረስ (ማረሻ)
  • ኬላ (kellaa)- ከልአ(ከላ፣ከለከለ፣አገደ)፤ተከልአ(ተከለከለ)፤ከላኢ (ከልካዪ)፤ምክላእ (ኬላ፣ መከልከያ)
  • ፍልጥ (falaxa)- ፈለጸ (ፈለጠ)፤ ፈላጺ(ፈላጪ)፤ፍልጽ (ፍልጥ)
  • ክብሪት (kibriitii)-ክብሪት (ክብሪት)……..ችብሪት (ሮማይስጥ)
  • መለኩሴ (moloksee)- መንኰሰ(መለኮሰ፣ተለየ)፤መነኰስ (መለኩሴ)፤ ምንኩስና (ምልኩስና)
  • ርካሽ (rakasa)- ረኲሰ (ረከሰ፣ ዋጋ አጣ)፤ርኩስ (የረከሰ)፤ ርኲሰት(ርካሽነት፣ ርኩስነት)
  • ሚዛን (mizaana)-መዘነ(መዘነ)፤ መዛኒ (መዛኚ)፤ ሚዛን (ሚዛን)
  • ፈላስፋ (falaasama)- ፈልሰፈ (ፈለሰፈ፣ፈለሰመ)፤ ፍልሱፍ (ፈልሳፊ፣ ፈላስማ)፤ ፍልሳፌ (ፍልስፍና፣ ፍልስምና)…..ፊሎሶፊያ (ግሪክ)
  • በተስኪያን (bataskaana)- ቤተ-ክርስቲያን፣በተክሲያን፣በተስኪያን (“ቤት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ፣ በግእዝ እና በአማርኛ አንድ ሲሆን፤ የግሪኩ ሁለተኛ ፊድል “ቤታ”፣ የዕብራይስጡ ሁለተኛ ፊደል “ቤት” እና የግእዙ ሁለተኛ ፊደል “በ” (መጀመሪያ ላይ ግእዝ አ፣ በ፣ ገ፣ ደ የሚል አደራደር እንደነበረው ልብ ይሏል) አመጣጣቸው “ቤት” ከሚለው ቃል ጋር የተገናኘ ሲሆን የ “በ” ቅርጽም የቤት ወይም የቤት መግቢያ በር ቅርጽ እንዲመስል ተደርጎ መቀረጹ በኔ በኩል ከግምትነት ያለፈ ጉዳይ ነው፡፡
  • መርፌ (marfe)- ረፍአ (ሰፋ፣ጠቀመ)፤ ረፋኢ (ሰፊ)፤ ርፍእ (ስፌት)፤ መርፍእ (መስፊያ፣ መርፌ)
  • ገበያ (gabaa)- ጋብአ (ሰበሰበ፣አከማቸ)፤ ተጋባአ (ተሰበሰበ)፤ መስተጋብእ (መሰብሰቢያ)፤ ጉባኤ (ጉባዬ፣ ገብያ፣ መሰብሰቢያ)
  • በርበሬ (barbaree)- በርበሬ (አማርኛ)፤ ፕፕሬ (ግእዝ)፤ ፒፔሪ (ግሪክ)
  • አረም (aramaa)-አረመ (አረመ)፤ አረም (አረም)
  • ባህር (baarii)-ብሕረ (ተንጣለለ፣ ተዘረጋ)፤ ብሔር (አገር፣ ምድር)፤ ባሕር (ባሕር፣ የውሀ መከማቻ፣ ውሃማ ምድር)
  • አበባ (abbaaoo)- አበበ (አበበ)፤ አበባ (አበባ)
  • መቀስ (maaqassi)-መቈሰ (ቆረጠ፣ቀጠፈ)፤ መቀስ (መቀስ፣ መቁረጪት)

አትደክሙም፣ እንቀጥል? በቃ፤ እኔን ደከመኝ፡፡

 

ሲ. ፉት የተባለው እንግሊዛዊ እንደ አውሮፓዊዎቹ አቆጣጠር በ1913 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ባሳተመው የኦሮምኛ-እንግሊዝኛ የቃል መፍቻ መጽሐፍ ላይ በጣም ብዙ የአማርኛ መሠረት ያላቸው የኦሮምኛ ቃሎች ሠፍረዋል፡፡ እነዚህን ቃሎች እዛሬው ኦሮምኛ-እንግሊዝኛም ሆነ ኦሮምኛ-አማርኛ ቃል መፍቻ ላይ ሳጣቸው “አዲሱ የቁቤ ትውልድ እነዚያን የነፍጠኛ ቃሎች የት አደረሳቸው?” የሚል ተንኮለኛ ጥያቄ መጣብኝና ሰይጣንና ክፉ ነገር እንዲርቁ በሚል ጸሎት አደረስኩ፡፡

አማርኛ ከኦሮምኛ ከተዋሳቸው ብዙ ቃሎቸ መካከል ለዛሬው ጉዳያችን “አንጋፋ”፣ “ጨፌ” እና “አዱኛ” የሚሉትን እንመልከት፡፡ በነገራችን ላይ ድሮ “አዱኛ” ኦሮምኛ ቃል መሆኑን አላውቅም ነበር፡፡ በአማርኛ ግን ቃሉን ከልጅነቴ ጀምሮ ዐውቀው ነበር፡፡ ለምሳሌ ያላገባ ልጅ ሲሞት ገና አዱኛውን ሳያይ ተቀጬ ይባላል-ደስታን፣ የሕይወትን ጣም፣ ባጠቃላይ ዓለምን ሳያይ ለማለት ነው፡፡ በኋላ “አዱኛ” በኦሮምኛ “ዓለም” ማለት እንደሆነ ለማወቅ ችያለሁ፡፡ እነዚህ ቃሎች በተለመደው የአማርኛ አረባብ መንገድ ሲራቡ አይታይም፡፡ ከሮማይስጥ/ጣሊያንኛ የመጣው “ፋብሪካ” የሚለው ቃል እንኳ ባቅሙ፤ “ፈበረከ”፣ “አፈበራረክ” ለማለት ሲሞክር እንታዘባለን፡፡  “አንጋፋ” ከሚለው “አነገፈ”፣ “አነጋገፍ” ፣ “ንጋፌ”፣ “መንገፍ” እና “መናገፊያ” የሚሉ ቃሎችን እንደርድር ብንል ትርጉም የላቸውም፡፡  አንድን ቃል ነጥሎ መዋስማ በማንኛቸውም ቋንቋዎቸ መካከል ሁልግዜ ያለ ነው፡፡ ከእንግሊዝኛ የመጣው “ኮምፒውተር” የሚለው ቃልም እንዲሁ ነው፡፡ “ኮምፒውተር” ከሚለው ቃል ውጪ ያሉት ተዛማጅ ቃሎች በእንግሊዝኛ እና በአማርኛ የሞያሌ እና የመቀሌ ያህል ይራራቃሉ፡፡ “ኮምፒውተር” የሚለው ቃል እናት፣ አባት፣ እህቶች እና ወንደሞች በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ አይገናኙም፡፡ የእንግሊዝኛወ “ኮምፒውቴሽን” እና የአማርኛ ትርጉሙ “አቀማመር” አንድ ሊሆኑ ቀርቶ አይመሳሰሉም፡፡ ይኸም የሆነው አማርኛን እንግሊዝኛ ተናጋሪዎች ስላልፈጠሩት ብቻ ሳይሆን አማርኛ እና እንግሊዝኛ በቋንቋ ቤተሰብ ዝምድና ስለሌላቸው ነው፡፡ የኦሮምኛና የአማርኛ ጉዳይም ተመሳሳይ ነው፡፡ ትናንት ከኦሮምኛ ወደ አማርኛ የመጣው “አንጋፋ” ይቅርና ጥንት ከግሪክ በግእዝ በኩል ወደ አማርኛ የመጣው “በርበሬ” ም እንዲሁ ነው፡፡ “በረበረ”፣ “ብርበራ”፣ “አበራበር” እያልን በግድ እናራባ ብንል ከ“በርበሬ” ጋር ሊገናኙልን አይችሉም፡፡ ከመሠረቱ ባድ ቃል ስለሆነ እና አመጣጡ አንድን ነገር ወክሎ (ቀይ የሆነውን የሚያቃጥል ነገር) ስለሆነ አማርኛ ውስጥ ከጎኑ የሚሆን ዘመድ አጥቶ ብቸኝነት ሲሰማው ይታያል፡፡

“ወደላ” የሚለው የኦሮምኛ ቃል ከሌሎች ትንሽ የተለየ ነገር ይታይበታል፡፡ “ወደላ” በኦሮምኛ “ወንድ አህያ” የሚል ትርጉም አለው፡፡ አማርኛ ይኸን ቃል ከኦሮምኛ የወሰደው ይሆን? እኔ ርግጠኛ አደለሁም ሆኖም ግን “ወደል/ወደላ” በአማርኛ “ትልቅ/ግዙፍ” የሚል ትርጉም ሲኖረው “ወደለ”፣ “መወደል” እና “አወዳደል” የሚሉ ርቢዎችም አሉት፡፡ “ወደለ” ሲባል “አጠበደለ፣ ጠብደል ሆነ” ማለት ነው፡፡ ይኸ ልጅ እንዴት ወደለ እባካችሁ አቤት መወደሉ ሲባል እሰማ ነበር ድሮ-እንደዛሬው አዲስ አበባ ላይ በሚታወቁ የአማርኛ ቃሎች ብቻ በተወሰነ አማርኛ ከመታጠሬ በፊት፡፡ እናም አማርኛ ከኦሮምኛ ከወሰደው በኋላ ራሱ አራብቶት ይሁን አይሁን አላወቅኩም፡፡ በኦሮምኛ ግን ወደላ ከሚለው ቃል ጋር የሚዛመድ እና ወንድም፣እህት ፣ አባት ወይም እናት ነኝ የሚል ቃል አላጋጠመኝም፤ ከቤተሰብ ተለይቶ እንደጠፋበት ያመለከተም አልተመዘገበም፡፡

አማርኛ በወጣትነቱ ወይም በጎልማሳነቱ ዘመን የተዋሳቸው እና ራሱ ያሳደጋቸው እልቆ መሳፍርት የሌላቸው የግእዝ መሠረት ያላቸው ቃሎች የሚያሳዩን ሐቅ ግን ከኦሮምኛው እጅግ የተለየ ነው፡፡ የግእዝ መሠረት ያላቸው፤ “ገዛ”፣ “ገደለ”፣ እና “ተጓዘ” ከኦሮምኛዎቹ “አንጋፋ”፣ “ጨፌ”፣ እና “አዱኛ” እንዴት እንደሚለዩ ቀጥላችሁ ተመልከቱልኝ፡፡

  • አንጋፋ (ኦሮምኛ)-›አንጋፋ (አማርኛ)፤ አንጋፉታ (ኦሮምኛ)-›………
  • አዱኛ (ኦሮምኛ)-› አዱኛ (አማርኛ)…… አበቃ፣ ሌላ ቃል የለም
  • ጨፌ (ኦሮምኛ)-›ጨፌ (አማርኛ)
  • ገዝአ (ገዛ)፤ ገዛኢ (ገዢ፣ የሚገዛ)፤ አግዝአ (አስገዛ)፤ እግዚእ (ገዢ፣ ጌታ፣ አዛዢ)፤ እግዝእት (ሴት ገዢ፣ እመቤት)፤ እግዚኦ (ገዥ ሆይ፣ ጌታ ሆይ)፤ ተገዝአ (ተገዛ)፤ ግዙእ (የተገዛ)፤ ግዝአት (ግዛት፣ መገዛት)፤ እግዚአብሔር (የአገር ጌታ፣ የዓለም ጌታ፣ የዓለም ገዢ)
  • ገደለ (ገደለ)፤ ገዳሊ (ገዳዪ)፤ አግደለ (አስገደለ)፤ ተገድለ (ተገደለ)፤ ግዱል (ግዳይ፣ የተገደለ)፤ ገደላ (ሬሳ)፤ ገደል (ገደል፣ መጣያ)፤ ተጋደለ (ተጋደለ)፤ ተጋዳሊ (ተጋዳዪ)፤ ገድል (ገድል፣ ውጊያ)፤ አስተጋደለ (አጋደለ)፤ አስተጋዳሊ (አጋዳዪ)
  • ግዕዘ (ተጓዘ)፤ ገዓዚ (ተጓዢ)፤ ገዓዝ (ጉዞ)፤ ግዑዝ (የተጓዘ)፤ ግዕዘት (ግዞት፣ መጓጓዝ)፤ ምግዓዝ (መጓጓዣ)፤ ጋዕዝ (ጓዝ)፤ አግዐዘ (አጓዘ)፤ አግዓዚ (አጓዢ፣ አጓጓዢ)

 

ማጠቃለያ

የአማርኛ ቤተሰባዊ ዝምድና ከግእዝ ወይም ከኦሮምኛ እንደሆነ ለማሳየት የተቻለንን ሞክረናል፡፡ አማርኛን ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ግእዝ ለመናገር ሲሞክሩ ከፈጠሩት ከድሮ ቋንቋቸው  (ከኦሮምኛ) የተወሰኑ ቃሎችን ከቤተሰቦቻቸው ነጥለው ከመዋስ ሌላ መሠረታዊ የቋንቋ ባህርይ ወደ አዲሱ ቋንቋ (ወደ አማርኛ) ያላመጡ ይልቁንም ገና መናገር ከሚሞክሩት ከግእዝ ለአማርኛ ብዙ ነገር ያወረሱት ለነፍሳቸው ብለው ነው? እስቲ እዚህ ላይ ጥቅሱን እንደገና እናምጣው፤ “…. አማርኛ የተፈጠረው የኦሮሞ ተወላጆች ግዕዝ ለመናገር ሲሞክሩ ነው” የኦሮሞ ተወላጆች ሲባል ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ለማለት እንደሆነ እገምታለሁ- የሚወራው ስለ ቋንቋ እንጅ ስለሰው ዘር ስላልሆነ፡፡ ይታያችሁ እንግዲህ ኦሮምኛ የሚናገሩ ሰዎች (የኦሮሞ ተወላጆች) ከሚናገሩት ከራሳቸው ቋንቋ ሳይሆን ገና ለመናገር ከሚሞክሩት ከግእዝ ብዙ ነገር አውርሰው አማርኛን ፈጠሩት! “ልሳቅ ባይኔ ጥርሴስ ልማዱ ነው” አለ ያገሬ ሰው፡፡

መቼም የመሰለንን መጻፍ ቀላል ነውና እኔም ኦሮምኛ ከአማርኛ የተዋሳቸው ቃሎች ስላሉ እና የአማርኛ እና የኦሮምኛ የዐረፍተ-ነገር አወቃቀር ሥርዐት ተመሳሳይ ስለሆነ ብቻ፤ ኦሮምኛ ከአማርኛ የመጣ ቋንቋ ነው ብዬ ብጽፍ ካስፈለገም እከሌ የተባለው ጸሐፊ እንደዚህ ብሏል፣ አለቃ እንተና ይኸን ጠቅሶታል እያልኩ ብደረድርስ? ያኔማ ብዙ ሰዎች ሲሳደቡ፣ ሲንጫጩ፣ ሲጮሁ ወይም ሲያለቅሱ ይታየኛል፡፡ ለማንኛውም ውሸት መጻፍ እና  መተረክ ገደብ እና ለከት ቢኖረው መልካም ነው በሚል ሃሳቤን እደመድማለሁ፡፡

 

Ethiopia: Gebru Mersha and Richard Pankhurst: legacy on politics …– nazret.com

$
0
0

There is no website configured at this address.

You are seeing this page because there is nothing configured for the site you have requested.
If you think you are seeing this page in error, please contact the site administrator or datacenter
responsible for this site.

Ethiopia: Oppositions Say Dialogue ‘Better Late Than Never’– AllAfrica.com

$
0
0
Photo: Addis Fortune

Putting their differences aside, the ruling and opposition parties have recently come to a round table to find ways of nurturing the political environment for the good of the people.

Using this as a ground, The Ethiopian Herald had approached opposition parties to seek their reflections on the political dialogue.

Unity for Justice and Democracy Party (UJDP) Chairman Tigistu Awolu had this to say: The ruling party seems to have decided to hold the dialogue on various accounts.

For him, the public’s rising concern about the political, economic and social issues has brought the incumbent to a round table with opposition parties.

Tigistu further said formerly, the ruling party did not have a right outlook towards oppositions. “There was a tendency to undermine the role of opposition parties considering them inefficient to hold political power.”

Despite late, the dialogue is crucial for political parties and the government. The track record of other countries tells everyone that parties would come to negotiation table after a series of bloodshed he said, adding that this one is happening without such events in the country.

“I can’t deny the death, imprisonment or migration of our people. But, unlike other countries, we have come to dialogue on our own, without third party involvement as well as further bloodshed.”

Ethiopia Democratic Party (EDP) Central Committee member Gizachew Anemaw for his part said the recent experience in the country has necessitated the dialogue.

EDP understands the importance of discussion, debate and dialogue. These are core principles for peaceful political transformation.

Such political dialogue is not happening in Ethiopian for the first time, Gizachew noted, recalling a ‘similar’ dialogue in 2009. “That dialogue did not bring the desired outcome.”

Gizachew said, change cannot be achieved through violence. In this regard, all facilities have to be in place to carry out peaceful discussions. Enabling environment has to be created. “This is part and parcel of the effort in ensuring human and democratic rights of citizens.”

According to him, the political dialogue is vital to peaceful political transformation and to ease all process towards future democratic elections.

Ethiopian RAEY Party President Teshale Sebro for his part said: “I can’t say the dialogue is timely. It is too late. But, there is still a room for creating better Ethiopia. Had this dialogue taken place some 10 or 15 years ago, we couldn’t have experienced the current bad political situation.”

Ethiopia: Gebru Mersha and Richard Pankhurst: legacy on politics and on… – nazret.com

$
0
0

There is no website configured at this address.

You are seeing this page because there is nothing configured for the site you have requested.
If you think you are seeing this page in error, please contact the site administrator or datacenter
responsible for this site.


Let Us Waste No Time – Walta Information Center (blog)

$
0
0

I am for unfettered presses that would honestly present facts as they are, and not they wanted them to be. I am writing this piece having Mr. William Davidson’s and Mr. Graham Pebble’s latest write-ups on Ethiopia’s current affairs at the back of my mind. The former scribbled on The Guardian, on Feb. 12, 2017, under the title: “How long can Ethiopia’s state of emergency keep the lid on anger?” while the later pushed his pen to run two pieces titled “Peaceful Protest to Armed Uprising” (Feb. 17, 2017) and “In Ethiopia, famine stalks the land once again” (The Create Trust Website).


There is a strong belief that responsible writer should unfailingly stem itself from bias and opinion and the aforementioned writers really need a “write-protect” from viruses of bias and laps of mind. But to the dismay of many sober-minded readers the above mentioned writers published articles that reflect extreme cases of biases that successfully failed to maintain the highest standards of integrity in journalism.


Dear compatriots, let us waste no time in sterile litanies with these writers. And here I have no intention to contend the facts and opinions of these writers who willfully distort the realities in Ethiopia.


We know the powerful global communication system, embedded with colonial values, will continue to perpetuate our discomfort by making us into monstrosities. As Jean-Paul Sartre, in the seminal preface he wrote to Frantz Fanon’s book “The Wretched of the Earth,” said, “with the hollow humanism they claim we are at one with the rest of humanity, but their racist methods sets us apart.”


Being very much at our ease, we have learned to listen or read, on daily basis, to the gibberish report that come camouflaged in pseudo-journalism. Theirs is a system which depends on over-simplified representation of our predicament as Africans and they will stick to their nauseating mimicry of the culture of the colonial era that is driven with a “follow the usual suspect” syndrome. Our escape from this conundrum is “literary revolt” expressed in Frantz Fanon’s diction show-cased in his book the “Wretched of the Earth.”


We do not expect anyone from the west to tap Ethiopia as the best economic performer or to designate us as champion of democracy. We are standards unto ourselves. And to the dismay of many western syndicates who would like to assume the honorary patronal position in the post-colonial era of our world, we are the author of our destiny.


 


Ciao – Ciao Uncle Sam!!


We may be dejected by the slanderous representation of our beloved country Ethiopia, but nevertheless have no interest to engage in slanging match. We know the facts on the ground and never wish to have a western guru or mentor to reassure us in our step along the developmental trajectory we chose to follow. Let the world know that we are the sole author of our destiny.


This time around, the telltale Mr. William Davidson and Mr. Graham Pebble rested their “report” on opinion and are telling their audience fancies that would help to restock the emptied boxes where the old-tattering images of Ethiopia has been kept. They are struggling to take the dying images out of the grave.


And as it appears to me, they make no stone unturned until they make sure that the old image resurrected. They are trying to repaint with false colors. And we know that this stereotype will surely linger for some time, up until our developmental venture manage to get it buried deep into the remotest past corner of their sub-consciousness or flung it to a remotest distance of their heart so much so that it would be difficult to retrieve it readily.      


Sure, we are not oblivion of the daunting tasks that is awaiting us on our path we charted and we would engulf them like mad. We are rest assured about our course as the surpassing achievements and accomplishments we have made so far are more than enough to embolden us to take any challenge and come out victorious.


To be honest, in the present Ethiopia we see a vista of a workshop where the past wines and dines with the present. Mr. William Davidson and Mr. Graham Pebble harkening to chanting verses the past to revive and re-vision the old image to give us the Déjà vu.


We are well aware that we are engaged with a daunting venture that could knock-off anyone from the slumbering armchair of complacence. The past is violently reawakening us from the catnap that befallen us setting out us to tackle our challenges and thus reclaim the lost grandeur of our country.


Our journey requires us to armor ourselves with undefeatable courage and stamina. We must keep on treading on our developmental path envisaging the better tomorrow to realize our goal to become a middle-income country in a time space of one generation. We are faced with complex problems that even stun the mind of the genius. But we know that we are doing worthwhile tasks that will reward us in the long run.        


We have declared in October last year a state of emergency law to protect this sacred vision of our country. And the moratoriums enlisted in the State of Emergence, which Mr. William Davidson dubbed as “draconian,” would be nasty to those who wanted us to be destabilized and to destruct our vision.


It is all Greek to me why Mr. Davidson and Pebble considered it as gruesome and felt resentful about it for it is only a safety valve that was envisioned by the farmers our constitution to be applied in time of crisis in order to safe guard the constitutional order. And the Ethiopian government presses all the right button, all in good time.


Not so very long ago, Ethiopia had been in bloody civil war that claims the lives of tens of thousands of its people” The Ethiopian people eagerly wished to see a peaceful and democratic Ethiopia that has the chance to work to alleviate its citizens from the abject poverty that has always been endangering the livelihood of millions. It is just only for a quarter of a century that we managed to get a respite from the distressful events engendered by the horrific civil war that had left us in the ramshackle of poverty for centuries.


Now when we began to see a light at the end of the tunnel, there come the “kinglets” of the western media hegemony that has the luxury to go as they please and are all talk, shame from beginning to end, and serve as go-betweens to arm dealers.


The name of this game is rent-seeking.


The truth in Ethiopia stood naked, but these western journalists preferred it with clothe on – clothe that they tailored in the fashion of their veiled interests. These journalists undertook to manufacture an image that suit their fancy and branded any government in the third world as dictator, autocrat or undemocratic, if that naming serve their hidden interest.


They stuffed their own mouth full with high sounding phrases, grand glutinous words that stuck to the teeth. These walking lies had nothing left to say to their audiences in the west, all with a view to disparage the Ethiopian government that has shown no inclination to be subservient to their imperialistic interests; thus their toxic reproach.          


We do not doubt that they would not accept our deals, since they accused us of not being faithful to them. “After all, let them bawl their heads off, it relieves their feelings; dogs that bark don bite.” See, a new generation has come on the scene and changing Ethiopia for good. And this generation does not waste time in sterile litanies with these writers.


 


 


Ethiopia: Oppositions Say Dialogue ‘Better Late Than Never’– AllAfrica.com

$
0
0
Photo: Addis Fortune

Putting their differences aside, the ruling and opposition parties have recently come to a round table to find ways of nurturing the political environment for the good of the people.

Using this as a ground, The Ethiopian Herald had approached opposition parties to seek their reflections on the political dialogue.

Unity for Justice and Democracy Party (UJDP) Chairman Tigistu Awolu had this to say: The ruling party seems to have decided to hold the dialogue on various accounts.

For him, the public’s rising concern about the political, economic and social issues has brought the incumbent to a round table with opposition parties.

Tigistu further said formerly, the ruling party did not have a right outlook towards oppositions. “There was a tendency to undermine the role of opposition parties considering them inefficient to hold political power.”

Despite late, the dialogue is crucial for political parties and the government. The track record of other countries tells everyone that parties would come to negotiation table after a series of bloodshed he said, adding that this one is happening without such events in the country.

“I can’t deny the death, imprisonment or migration of our people. But, unlike other countries, we have come to dialogue on our own, without third party involvement as well as further bloodshed.”

Ethiopia Democratic Party (EDP) Central Committee member Gizachew Anemaw for his part said the recent experience in the country has necessitated the dialogue.

EDP understands the importance of discussion, debate and dialogue. These are core principles for peaceful political transformation.

Such political dialogue is not happening in Ethiopian for the first time, Gizachew noted, recalling a ‘similar’ dialogue in 2009. “That dialogue did not bring the desired outcome.”

Gizachew said, change cannot be achieved through violence. In this regard, all facilities have to be in place to carry out peaceful discussions. Enabling environment has to be created. “This is part and parcel of the effort in ensuring human and democratic rights of citizens.”

According to him, the political dialogue is vital to peaceful political transformation and to ease all process towards future democratic elections.

Ethiopian RAEY Party President Teshale Sebro for his part said: “I can’t say the dialogue is timely. It is too late. But, there is still a room for creating better Ethiopia. Had this dialogue taken place some 10 or 15 years ago, we couldn’t have experienced the current bad political situation.”

በደቡብ አፍሪካ በፕሪቶሪያ ግዛት “በፍርሃት ነው የምንኖረው” መላኩ አየለ

$
0
0

“በፍርሃት ነው የምንኖረው” መላኩ አየለ

ባሳለፍነው አርብ በደቡብ አፍሪካ በፕሪቶሪያ ግዛትና አካባቢዋ ቁጥራቸው አነስተኛ የማይባል የሃገሪቱ ዜጎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደው ነበር። ከሰላማዊ ሰልፉ ጋር በተያያዘም በበርካታ የውጪ ሃገር ዜጎች ላይ ዝርፊያና ድብደባ ተፈፅሟል። ንብረታቸውን የተዘረፉ ኢትዮጵያውያንን አነጋግረናል።

የኢንዱስትሪው  ግንባታና  የሸኮራው  ተከላ – ታደለ መኲሪያ

$
0
0

አርከበ እቊባይ

አርከበ እቊባይ  በሪፖርተር ትቪ ላይ  ቀርቦ፥ የኢንዱስትሪ ማዕከል (industrial park)  እንደ ሲሊካን ቫሊ (silicon valley)  ዓይነት ለመገንባት ማቀዱን  አብስሮናል፤  ይህ የኢንዱስትሪ ማዕከል፦ በአዋሳ፣ በድሬ ደዋ፣ በኮበልቻ፣ በባህር ዳር፣ በመቀሌ እንደሚቋቋም ተናግሯል፥ ከአየር ብከላ የነፃ ፣  በኤሌክትር  ኃያል የሚቀሳቀስ ፣ በያንዳንዱ ማዕከል ለሁለት መቶ ሺ ዜጎች ሥራ የሚፈጥር፥ የኢንዱስትሪው  ውጤት  አሁን ካለው አምስት እጅ  ወደ ሃያ እጅ ከፍ  የሚያደረግ፣  ወደ ውጭ የሚላከውን  የኢንዱስትሪ ውጤት  ከአስራ ሁለት እጅ  ወደ ሰላሳ እጅ  እንደሚያድግ  በዕርግጠኝነት  ተናግሯል ፤  ይህን መሰል የሀገር ራዕይ  በጠቅላይ ሚነስትር እንጂ  በአማካሪ የሚቀርብ  አይደለም፤  ያም ሆኖ  አቀራረቡ ፣  የቃላት አመራረጡ ድግግሞሹ   ሟቹ ጠቅላይ ሚነስትር ከየት መጣ  የሚያሰኝ ነው፤  በእጁ ያለውን በውል ሳይዝ  በእጁ ስለሌው ማውራት  እቅዱ  ከቅዥት ያለፈ  እውን ሊሆን አይችልም፥  ለምሳሌ በባልድባ ገዳም ፣ በዙቃላ ተራራ፣ በሻኪሶ ወርቅ ማዕድን ፣ በቆቃ ወንዝ፣ በሞጆ ቆዳ ፋብሪካ ፣ በጋንቤላ የዛፍ ምንጠራ፣ በአበባ ተከላ ስም  በስምጥ ሸለቆች ፣ የሚደርሰውን  የአየርና የ ወንዞች ብከላ  ለአርከበ ጠፍቶት  አይደለም፥ ኢንዱሰትሪዎች በኤሌክትሪክ  መቆራረጥ  ኪሳራ እንደደረሰባቸው ለእርሱ መናገር ለቀባሪው ማርዳት ነው፤ ከአየር ብከላ የነፃ የኃይል አቅርቦቱ የተሟላ የኢንዱስትሪ ማዕከል አቋቁማለሁ ማለቱ ለራሱ መዋሸቱ ነው።

ያም  ሆነ ይህ አርከበ   ይዞልን  የቀረበው  የ ( industrial park) ለሕፃናት ማባበያ የሚሰጥ አሻጉሊት  ያህል ዋጋ የለውም፥  ያ እንዳለ ሆኖ ከበላይ አካል የተሰጠው ይህ የ ( industrial park) መጫወቻ ካረድ ፣ ለሶስት አላማዎች ነው፥ በኢንዱስትሪ ስም  የውጭ ባለሃብት ስቦ  አሁን የደረሰባቸውን  የውጭ ምንዛሬ ለማቃለል፣ የሕዝብን ዳር እስከዳር ማመጽ በባዶ ተስፋ ለመሙላትና  ኤርሚያስ ለገሰ  “ የመለሰ ልቃቂት”  በሚለው መጽሐፉ እንዴት ሌላውን ሕብረተሰብ  አግለው  ትግራይ ላይ ብቻ ትኩረት  ማድረጋቸው  በሁሉም መልኩ  ኢ ፍታዊነቱን   የሚያጋልጥ ስለሆነ፣  አርከበ  የፈለገው  ያንን  ማስተባበለ  ነው። ማስመሰለ  የወያኔ ባህል ቢሆንም፥  ከወያኔ ተጋዳዮች  አባይ ውልዱ፣ ከብአዴን ተፈራ ዋልዋል ይመቹኛል፥ አባይ ወልዱ የትግራይ ሪፐብሊክን ሰንደቃዓላማውን ግራና ቀኝ ገጭ አድርጎ  የተቆጣች ጃርት፣ ሾኮቿን ልትረጭ የተዘጋጀች መስሎ መግለጫ ይሰጣል፥ ራስ ዳሸን የትኛው ክፍለሃገር ይገኛል  ቢባል? መልሱ ያለጥርጥር  ትግራይ ነው፥  ስለወልቃይትም  ቢጠየቅ መልሱ የተለየ አይሆንም። የብአዴኑ  ተፈራ ዋልዋል በ ኢ ህ አ ፓ የጥናት ክበብ ከነበረው  አ ቋሙ ፍክች ያላለ ነው፥ በ1997 ዓ ም ምርጫ  ለ አዲስ አበባ ከንቲባነት  ተወዳድሮ  ዘሮ የወጣውን  አርከበ፣ታክሲ ነጂዎችን ከጎኑ በማሰለፉ ሲመፃደቅ አትመረጥም  ያለው ተፈራ ዋልዋል ነው፤ የፖለቲካን ሀሁ ያልገባህ  ነህ   እስከማለትም ደርሷል፤ እንዳለውም ሆነ፥ የአዲስ አበባ ኗሪ ሕዝብ ፕሮፌሰር ብረሃኑ ነጋን መረጠ።

ይሄው ዛሬ አርከበ ጠቅላይ  ሚነስትር  በመሰለ ግርማ ሞገስ እየትዝናና  ስለ (industrial park) ወይም “ የኢንዱስትሪ ማዕከል”  ትርጉም  የኔ ነው፥  ያወገናል፦ እግሮቹን አነባብሮ ዘና ብሎ በሶፋ ላይ ተቀምጧል፣ በቀኙ የተበረዘው ሰንደቃ ዓላማ ቆሟል፣ የብርጭቆና ሰሃን መደርደሪ ሥር ትንሽ ሰንደቃ ዓላማ ተተክላለች፣ ጠያቂው ሶፋ ላይ ባይቀመጥ ኖሮ  የዕድር ድንኳን ተካዮችን፣ ስምና የሥራ ምደባ የሚያነብ  ይመስላል፣ ሁለት ገጽ ወረቀት  ወደ ጣሪያ ሰቅሎ እያነበበ ይጠይቃል፣ የቡና ላይ ጫወታ ይመስላል፥ ጠያቂውም አቶ አርከበም ከአማርኛቸው ቋንቋ ጋር መሳ ለመሳ ኢንግሊዘኛ ይጠቀማሉ፥ የገረመኝ  የጋዜጠኛው ነው፥ ቋንቋውን የሚጠቀምበት ገንዘብ ሊሰራበት እንጂ ትውልድ ሊያስተምርብት እንዳልሆነ ያሳያል፥ የአሜሪካ ድምፅ ጋዜጠኞችን ትዝታ በላቸውን፣ አዲሱ አበበንና  የኢሳቱን  ሲሳይ አጌናን  ማዳመጥ  ይበቃል፥ የተጠያቂውን ጉራሜሌ ቋንቋ አስተካክለው ለአድማጭ  እንዴት እንደሚያቀርቡ  ትምህርት  የሚሆን ነው።

አቶ አርከበ በመልሶቹ ውስጥ ሁለት ጊዜ የበላይ አካል የሚለውን ቃል ተጠቅሟል፥ ዶክተር መራራ ጉዲና በአንድ ወቅት  እንዳሉት “ ከጫካ ወጡ እንጅ ጫካው ከአእምሮቸው አልወጣም”  ያሉት ትክክል ነው። ይህን ለማካካስ ብዙ ይዝናናል፥ እንደ ጠቅላይ ሚነስትር ኃይለማሪያም መልሱ በወረቀት ተጽፎ አልተሰጠውም፥ ከአይምሮው ነው ፥ አርከበ አማካሪ ነው ወይስ መሪ ነው?የሚለውን  ጥያቄ ያጫረብኝ ይህ ነው፥ አቶ ኃይለ ማርያም ጥያቄ ሲመልስ እግሯን ልትነቅል እንዳኮበከበች ዕንቁራሪት ወደፊት ጋደም ይላል፥  አርከበ  ሂድ ሥራውን ሥራው የሚል አቅል (body language)  ይነበብበታል፥ የመዶረር በሃሪም  ይታይበታል። የበላይ አካል መልክተኛ  በመሆኑ  ሥጋት የለበትም፥ አቶ ኃይለ ማርያም የውጭ ሰው፣ ካባ ለባሹ ጠቅላይ ሚንስትሩ  አርከበ እቍባይ ነው ፥ ማለት ይቻላል።

ይህ የኢንዱስትሪ  ማዕከል (industrial park) እንደሸኮራው ተክላው የውኃ  ሽታ ሆኖ  እንደሚቀር ከአሁኑ መናገር  ይቻላል፤ አባይ ፀሐዬ ከሸንኮራው ተከል  በአስር ሚሊዮቹ ቦድሶ ሄዷል፤  አዲስ አበባን በአጽሟ ያስቀራት አርከበ ሀገሪቷን ሊያራቁት ዳግም መጥቶልናል፤  ሟቹ ጠቅላይ ሚነስትር  ስለ አርከበ የተናገረውን ትዝ አለኝ፥ “ አርከበ ዘጠኝ ድስት ይጥዳል፣ አንዱንም አያሳካም፣ ሁሉም ያርበታል“ ብሎት ነበር።  የአዲስ አበባን ከተማ ፈጠርኳት እያለ ሲመፃደቅ፣ አዜብ ጎላ እሣት ጎርሣ እሣት ልሣ፣” መለስ ነው ከደቡብ አፍሪካ  ቀስሞ  ለአዲስ አበባ ፕላን ያዋለው“ ብላ በአርከበ ላይ  ወገቧን ሰብቃበት ነበር። በንግግሩ አንድም ጊዜ ስለ አብዮታዊ ዲሞክራሲ አላነሣም፥  የመለሰን  ራዕይ  ገደል አገባው፥  አልጋው ጦም ያደረው ዛሬ ነው፥ አዜብና ደሃ  ጥኑ  በረከት ስሞኦን ምን ይበጃቸው ይሆን?(industrial park) በማለት  በውጭ ቋንቋ ቢያቆለፓፕሱት ሐቁን አይለውጠውም፥ ነፃነት፣ ፍትህ፣ ዴሞክራሲና አንድነት በሌለበት ልማት አይታሰብም፥  አንድ ሚሊዮን  የሚገመተው  የ(industrial park) ሰራተኛ በአጋዚ ጦር   በአክሮባጅ  እየተገረፈ  የሚሰራለት ከሆነ  እናያለን፤  ይህን የኢትዮጵያ  ሕዝብ የሚቀበለው አይሆንም።  የሸኮራውና  የአባይ ግደባው  ታሪክ  እንሚደገም ጥርጥር የለውም። ዜጎች ከመንጊዜው በላይ ሀገራችን  በጥፋት ጎዳና  እንጂ በልማት ጎዳና ላይ አለመሆኗን  በጥልቀት አይተን  የመፍትሄው  አካል  መሆን  ግድ ይለናል።

ታደለ  መኲሪያ

 

Ethiopia: Oppositions Say Dialogue ‘Better Late Than Never’– AllAfrica.com

$
0
0
Photo: Addis Fortune

Putting their differences aside, the ruling and opposition parties have recently come to a round table to find ways of nurturing the political environment for the good of the people.

Using this as a ground, The Ethiopian Herald had approached opposition parties to seek their reflections on the political dialogue.

Unity for Justice and Democracy Party (UJDP) Chairman Tigistu Awolu had this to say: The ruling party seems to have decided to hold the dialogue on various accounts.

For him, the public’s rising concern about the political, economic and social issues has brought the incumbent to a round table with opposition parties.

Tigistu further said formerly, the ruling party did not have a right outlook towards oppositions. “There was a tendency to undermine the role of opposition parties considering them inefficient to hold political power.”

Despite late, the dialogue is crucial for political parties and the government. The track record of other countries tells everyone that parties would come to negotiation table after a series of bloodshed he said, adding that this one is happening without such events in the country.

“I can’t deny the death, imprisonment or migration of our people. But, unlike other countries, we have come to dialogue on our own, without third party involvement as well as further bloodshed.”

Ethiopia Democratic Party (EDP) Central Committee member Gizachew Anemaw for his part said the recent experience in the country has necessitated the dialogue.

EDP understands the importance of discussion, debate and dialogue. These are core principles for peaceful political transformation.

Such political dialogue is not happening in Ethiopian for the first time, Gizachew noted, recalling a ‘similar’ dialogue in 2009. “That dialogue did not bring the desired outcome.”

Gizachew said, change cannot be achieved through violence. In this regard, all facilities have to be in place to carry out peaceful discussions. Enabling environment has to be created. “This is part and parcel of the effort in ensuring human and democratic rights of citizens.”

According to him, the political dialogue is vital to peaceful political transformation and to ease all process towards future democratic elections.

Ethiopian RAEY Party President Teshale Sebro for his part said: “I can’t say the dialogue is timely. It is too late. But, there is still a room for creating better Ethiopia. Had this dialogue taken place some 10 or 15 years ago, we couldn’t have experienced the current bad political situation.”

“የአባላቶቻችን እሥር ሊካሄድ በታቀደው ድርድር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ይፈጥራል” – መኢአድ

$
0
0

መኢአድ

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የማዕከላዊ ምክር ቤት አባልና የሰሜን ጎንደር ሰብሳቢ ከየካቲት 7 ቀን ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኙ ፓርቲው አስታወቀ፡፡

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የማዕከላዊ ምክር ቤት አባልና የሰሜን ጎንደር ሰብሳቢ ከየካቲት 7 ቀን ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኙ ፓርቲው አስታወቀ፡፡ አባሎቻችን እየታሠሩ ያሉበት ሁኔታ ሊካሄድ በታቀደው ድርድር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሣድር ይችላል ብለዋል – የፓርቲው ዋና ፀኃፊ አቶ አዳነ ጥላሁን፡፡የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ዛሬ እንዳስታወቀው የማዕከላዊ ምክር ቤት አባልና የሰሜን ጎንደር ዞን ሰብሳቢ የሆኑት ሻምበል ንጉሴ ደርሶ ለአለፉት ሁለት ሣምንታት በእስር ላይ ናቸው፡፡

የፓርቲው ዋና ፀኃፊ አቶ አዳነ ጥላሁን ለአሜሪካ ድምፅ እንዳስረዱት ከፍተኛ አመራሩ የታሠሩት ጭልጋ ወረዳ ወደ ምትገኝ “ጉባዔ” በተባለች ቀበሌ ልጆቻቸውን ለመጠየቅ እንደሄዱ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ

if(typeof(jQuery)==”function”){(function($){$.fn.fitVids=function(){}})(jQuery)};jwplayer(‘jwplayer-1’).setup({“image”:”http://www.satenaw.com/amharic/wp-content/uploads/2017/02/VOA.jpg”,”file”:”http://www.satenaw.com/amharic/wp-content/uploads/2017/02/43e60a0f-9a72-4985-9196-ee55dfba178f_hq.mp3″});
ፋይል ያዳምጡ፡፡

“ኢትዮጵያ” እንደ ጥቁር ሕዝቦች አርማ – ከፍያለው አባተ (ዶ/ር)

$
0
0

ከፍያለው አባተ (ዶ/ር)[1]

መግቢያ

የሀገራቸውን ታሪክ በቅጡ ሳያውቁ እድሜያቸውን ካሳለፉት (የተማሩ) ኢትዮጵያዊያን መካከል አንዱ እኔ ነኝ። “ክፉ ጐረቤት ልባም ያደርጋል” እንደሚባለው፤ ይህ የራሱን ኢትዮጵያዊነት ሳይቀር ጥያቄ ውስጥ ያስገባ መንግሥት፤ ስለሀገራችን ታሪክ (በተለይ ስለጥንታዊ ታሪካችን) እንዳቅሜ እንዳነብና እንዳሰላስል አድርጐኛል። አንባቢዎች እንደምትረዱት ይህ (የኢሕአዴግ) መንግሥት ሀገሪቱን በጐሳ ከፋፍሎ የኢትዮጵያን ቀጣይነትና የሕዝቦቿን መልካም ግንኙነት መሸርሸር ከጀመረ ወዲህ፤ ገና አሀዱ ብለን አዲስ ሀገር የምንቆረቁር ይመስል፤ ሀ) የኢትዮጵያን ምንነት (ትርጉም) ለ)የኢትዮጵያን እድሜ (ጥንታዊነት) እና ሐ) ኢትዮጵያዊነትን (ዜግነትን) መነጋገሪያ አደርገናቸዋል። እንዲያውም ከመነጋገሪያነት አልፈው መነታረኪያ ሁነዋል። ንትርኩን በተመለከተ ስለአማራና ኦሮሞ “እውነተኛ” የዘር ታሪክ የጻፉት ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳና ከኢሳት ጋዜጠኛ (ከወንድማገኝ ጐሹ) ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት ፕሮፌሰር ሀይሌ ላሬቦ የቅርብ ጊዜ/ትኩስ  (ምናልባትም ገና ያላቋረጡ) ምሳሌዎች ናቸው።

በውሱኑ የታሪክ ንባቤ እንደተረዳሁት፤ በእቅድ (ሆን ተብሎ) ይሁን ወይም ባጋጣሚ (ባለማወቅ) ይህን “ኢትዮጵያ” የተሰኘ ጥንታዊ ቃል ሌሎች (የውጭ ዜጐች) እንደሚረዱት እኛ አልተረዳነውም። ተምረናል የምንለው ኢትዮጵያዊያን (ስለጥንታዊት ኢትዮጵያ የሚጽፉት አንዳንድ የታሪክ ባለሙያዎቻችን ጭምር) ስለ ጥንታዊት ኢትዮጵያ አንድ ወጥ የሆነ ግንዛቤ (perception) ያለን አልመሰለኝም። አንድ ወጥ ግንዛቤ ባለመኖሩም የተነሳ የጥንት ኢትዮጵያ ጉዳይ በተወሳ ቁጥር መደናገር ይታያል። “ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል በተወሳ ቁጥር የኛን ሀገርና እኛን(ዜጐቿን) ብቻ የሚመለከት ይመስለናል። ግን አይደለም።

እኔ እንደተረዳሁት “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል የተለያየ ሀሳብ (concepts) ያዘለ ልዩ ልዩ ትርጉም ያለው ቃል ነው።

  1. ኢትዮጵያ እንደ ቀለም መለያ ሁኖ የጥቁር ሕዝቦች መጠሪያ/መታወቂያ በመሆን ለብዙ ዘመናት ሲያገለግል የኖረ ነው።
  2. ኢትዮጵያ እንደ ሀገር መጠሪያ (ስም) ሁኖ ሲያገለግል ቆይቷል፤ አሁንም እያገለገለ ነው።
  3. ኢትዮጵያ በሰሜን ኬንትሮስና (tropic of Cancer) በደቡብ ኬንትሮስ (tropic of Capricorn) መካከል ለሚገኙት የአፍሪካ እጽዋትና እንስሳት አጠቃላይ መጠሪያ (መለያ) የሆነ ቃል ነው።

“ኢትዮጵያ” የተሰኘው አንድ ቃል የተለያየ ትርጉም ይዞ ለተለያየ ጉዳይ ጥቅም ላይ መዋሉ ራሱን የቻለ መደናገርን ይፈጥራል። ታዲያ ይህች ጽሑፍ የታዘብኩትን መደናገር (ሲሆን) ጨርሶ በማስወገድ ያለዚያ ደግሞ በማቃለል አስተዋጽኦ እንደምታደርግ ተስፋ አለኝ።

በተራ ቁጥር አንድ የመደብኩት ኢትዮጵያ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ መለያ/መጠሪያ ስለሆነ በጥቁርነታችን እኛንም ያካትታል። ስለሆነም ስለኢትዮጵያና ስለኢትዮጵያዊነት የተተረኩና የተመዘገቡ (ክፉም ደግም) ጉዳዮች ካሉ (በጥቁርነታችን) ከዓለም ጥቁር ሕዝቦች ጋር አብረን የምንጋራቸው ናቸው። በተራ ቁጥር ሁለት የመደብኩት ኢትዮጵያ የሀገራችን የግል መጠሪያ ስለሆነ በዜግነት የምንታወቅበት የግል መለያችን/መታወቂያችን ነው። የሀገራችን ዜጋ ያልሆነውን ጥቁር ሕዝብ አይጨምርም። እኛ ግን በተራ ቁጥር አንድም ሆነ በተራ ቁጥር ሁለት የመደብኳቸው ኢትዮጵያነት ስለሚመለከቱን (በበጐውም በክፉውም) ከሌላው ጥቁር ሕዝብ የተለየ/የበለጠ ቦታ ይኖረናል። የእኛ ኢትዮጵያዊነት እጥፍ ድርብ ነው፤ በጥቁረትም በሀገር ዜግነትም ኢትይዮጵያዊያን ስለሆንን።

በዚች ጽሑፍ ላካፍላችሁ የፈለግሁት በአንደኛው ተራ ቁጥር የመደብኩትን ኢትዮጵያ ብቻ የሚመለከት ይሆናል። በተራ ቁጥር ሁለትና ሦስት የተመደቡትን በተራቸው (ሲመቸኝ) ላንባቢዎች ለማስተላለፍ ምኞት አለኝ። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ “ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል (የተለየ መግለጫ ካልተሰጠው በስተቀር) ጥቁር ሕዝቦችን ሁሉ የሚወክል እንጂ ሀገራችን የሚወክል አይደለም።

 

ኢትዮጵያ ጥሬ ትርጉም

በተለያዩ ጽሑፎች (S. Munro Hay, 2002, R. Pankhurst, 2001, D.N. Levine, 2000, J. E. Harris, 1998, L.E. Barrett (Sr.), 1992, Graham Hancock, 1992, በሌሎችም) እንደምናነበው “ኢትዮጵያ” (Aethiopia) ማለት በግሪክኛ የተቃጠለ ፊት (burnt face) ማለት ነው። ቃል በቃል ከተረጐምነው ፊተ-ጠባሳ ማለት ይሆናል። ነገር ግን ይህንን ግሪካዊ ቃል በርካታ (የጥንትም ሆኑ የቅርብ ጊዜ) ምሁራን የተረጐሙት “ጥቁር” በሚል ነው። በፈረንጆች እይታ የቀይ ዳማውም፤ ጠይሙም ምድቡ ያው “ጥቁር” ነው[2]። ስለዚህ “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል (እኛን ጨምሮ) ለጥቁር ሕዝቦች ሁሉ መጠሪያ ሁኖ ሲያገለግል የኖረ ነው።

“ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል ለጥቁር ሕዝቦች መጠሪያ፣ መለያና መታወቂያ ሁኖ ሲያገለግል ለመኖሩ (ከላይ ከተጠቀሱት ምንጮች በተጨማሪ) ጥቂቶቹ (በእንግሊዝኛ) እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።

  1. In ancient times “African” and “Ethiopian” meant the same thing: A Black. This of course, was before the Caucasians began to reorder the earth to suit themselves and found it necessary to stake their birthright over the Land of the Blacks. (Chancellor Williams, 1987, pp.30-31).
  2. —– Africans were collectively called Ethiopians, — (R.O. Collins and J.M. Burns, 2007, p.175)
  3. An Ethiopian was a person whose skin color was considerably darker than the inhabitants of the Greco-Roman world (J. Harris, 1998, p.34)
  4. In the earliest Greek edition of the Bible, the Hebrew term ‘Cush’ was translated as ‘Ethiopia’ and was used to refer to the entire Nile Valley south of Egypt, including Nubia and Abyssinia (Graham Hancock, 1992, 449-450).
  5. The term Ethiopia is of Greek origin, and in classical times was used as a generic and rather diffuse designation for the African land mass to the south of Egypt (Bahru Zewde, 2000, p.1).
  6. For Greeks and Romans generally, Ethiopians meant dark skinned peoples who lived south of Egypt (D.N. Levine, 2000, p.1).
  7. For Greco-Latin authors and their medieval successors, Aethiopia characterized the part of the African continent inhabited by dark-skinned people. Aethiopia is thus defined by its population whose skin color would be essential for the elaboration of the images of Aethiopia. (Edith Bruder, 2008, p. 25).
  8. To the classical authors of the Greek, Hellenistic and Roman world, the Kingdom of Kush and the geographical area were called Ethiopia, and the people Ethiopians – meaning ‘burnt-faced persons’. The use of this term in modern context, however, is rather confusing as the Kushites and peoples occupying the Ethiopian highlands had very little in common. (Derek A. Welsby, 1996, p.7).
  9. It seems certain that classical historians and geographers called the whole region from India to Egypt, both countries inclusive, by the name of “Ethiopia”, and in consequence they regarded all the dark-skinned and black peoples who inhabited it as “Ethiopians”. Mention is made of “Eastern” and “Western” Ethiopians, and it is probable that the Easterners were Asiatics, and the Westerners Africans (Wallis Budge, 1928, p.Vii).
  10. Homer, the eighth century B.C. author of the Iliad and the Odyssey and Herodotus, the learned historian of the fifth century B.C. classified the populations of Sudan, Egypt, Palestine, Arabia, Mesopotamia (i.e. Iraq and Syria) and India as Ethiopians. (Robin Walker, 2011, p.578).
  11. The land of the Blacks (Africa) was a vast land; a big world. It covers 12,000,000 square miles. From its northern most point in what is now Tunisia to Cape Agulhas (southern tip of Africa) is approximately 5,000 miles; and in its widest extent from east to west it is 4,600 miles. The whole of this second largest continent was once called Bilad es Sudan, “the Land of the Blacks,” and not just the southern region to which the black people had been steadily pushed from the north. After Asian, Greek and Roman occupations, the term “Sudan” came to indicate the areas not yet taken from the Blacks and was co-extensive with the Ethiopian Empire. For the Ethiopian Empire once extended from the Mediterranean north and southward to the source of the Nile in the country of Abyssinia which recently reverted to the ancient name of the Ethiopian Empire of which in earlier times it formed its southeastern provinces. Even as late as the time of Menes, 3,100 B.C. Ethiopia still included three-fourths of Egypt, or up to the twenty-ninth degrees North Parallel. The Asians held the Delta region; hence, the “Two Lands”. (Chancellor Williams, 1987, p.44)
  12. “Ethiopians” (a Greek term) or Kushites/Cushites (the Hebrew equivalent) were first and at one time the only inhabitants of western and southern Asia. Descendants of the early dispersals of Africans across the globe, these were the Blacks described by Georg, Budge, Lugard, Palmer. Al-Jahiz, Balfour, Keith and Rawlinson. Skeletal remains of them date back 95,000 years or more. By 10,000 B.C. the Natufian Culture was established in the region, primarily in Palestine, Dr. Charles Finch suggests that it was the parent of the later civilizations that followed, such as Sumer (Iraq), Elam (Iran), Arabia Felix (Yemen) and the Indus Valley (India/Pakistan). (Robin Walker, 2011, pp.583-584).
  13. There were two Ethiopian nations in ancient times (eastern Ethiopia and western Ethiopia). There was an Ethiopian civilization in southern Mesopotamia (Babylon), but the people in this region did not use their tribal name, Ethiopia, to designate their nationality. They called themselves by the name of the cities that they constructed and inhabited, or they called themselves by an event that happened there; for example, God confused the language of the people at the Tower of Babel (Babel means confusion in Hebrew). This is why the Ethiopian tribes called themselves Babylonians, referring to the city that they constructed. The people who resided in the lower part of the Tigris, Euphrates Valley were Ethiopians, black in complexion. We read in Genesis 10:8 “ Cush begat Nimrod; —“ The word Cush means Ethiopia, and Cush was the father of the Ethiopians. Nimrod was a mighty Ethiopian conqueror and builder in the land of Shinar (Sumer). Nimrod ruled over such cities as Babylon, Erech and Accad. “And the sons of Cush; Seba and Havilah, —-“. Now we have learned that Havilah was the son of Cush, who was an Ethiopian. (Windsor, 2003. pp. 16-17).
  14. Cush means black (Windsor, 2003, p.16). It also refers to Cush the son of Ham. The children of Cush are called Cushites who appeared to have spread along tracts extending from the Nile to the Euphrates and Tigris rivers. There is more than adequate evidence that the ancient nations of Babylon, Akkadia, Sumer, the Chaldea were inhabited by Cushite tribes (Ethiopians), on all sides of the Tigris and Euphrates rivers. (Rudolph R. Windsor, 2003, p.16). Those Cushites who lived in lower Mesopotamia during pre-Semitic times were eastern Ethiopians. These Sumerians or Ethiopians and their kindred appear to have settled along tracts from Mesopotamia to India. This area now includes southern Iran, Afghanistan, Pakistan and north-west India. There is blood relationship between the Dravidian tribes of India and the Ethiopian Sumerians. The Sumerian civilization preceded the Babylonian. The Sumerians founded cities that existed more than 4,,000 years B.C. such as: Eridu, Lagsh, Nippur, Kish and Ur. (Rudolph R. Windsor, 2003. P. 17).

ከላይ (በተራ ቁጥር 12፣ 13፣ 14) እንደተጠቀሰው “ኩሽ” የሚለው የእብራዊያን ቃልና “ኢትዮጵያ” የተሰኘው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው አንድ ነው። የሁለቱም ቃሎች ትርጉም “ጥቁር” ማለት ነው። ኢትዮጵያ የተሰኘው ቃል በጥቁር ሕዝቦች ታሪክ ውስጥ (ከኩሽ የበለጠ) በሰፊው ጥቅም ላይ ከመዋሉ በስተቀር፣ ኩሽ የተሰኘው ቃልና ኢትዮጵያ የተሰኘው ቃል ልዩነት የላቸውም።

በተራ ቁጥር 10 እንደሚታየው የነዚህ ሕዝቦች ታሪክ ጥንታዊ አፍሪካዊያንን በሙሉ፣ ጥንታዊ ደቡብ እስያንና ጥንታዊ ሕንዶችን ያጠቃልላል።  እንዲያውም እንደ ጀራርድ ማሴይ (Gerard Massey) ከሆነ የጥንታዊ ጥቁር ሕዝቦች ታሪክ ጥንታዊ ቻይናን፣ በአውስትራሊያና በፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች ውስጥ የሚገኙትን ጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ይጨምራል። ከግብጽ ጀምሮ በአፍሪካ ውስጥ የነበሩ (የኩሽ፣ የካርቴጅ፣ የአክሱም) ጥንታዊ ሥልጣኔዎች፣ በደቡብ እስያ አብበው የነበሩ (የባቢሎን፣ የሱመር፣ የቻልዲ ሥልጣኔዎች በኢራቅ፤ የኤላም ሥልጣኔ በኢራን፣ የኢንዱስ ሸለቆ፣ የሀራፓ ሥልጣኔ በፓኪስታንና በምእራባዊ ሕንድ እስከ ሙምባይ ድረስ) ሥልጣኔዎች ሁሉ (በአርያኖች/Aryans፣ በሞንጐሎች/Mongolians እና በሴማዊያን ከመወረራቸው በፊት የጥንታዊ ጥቁር ሕዝቦች (የኢትዮጵያዊያን) ሥልጣኔዎች እንደነበሩ ቻንስለር ዊሊያምስ (Chancellor Williams, 1987); ሮቢን ወከር (Robin Walker, 2011) እና ሩዶልፍ ዊንዞር (Rudolf R. Windsor, 2003) በሰፊው ጽፈዋል። የቻይና ጥንታዊ ሥልጣኔ ሳይቀር በወራሪዎች ከመውደሙ በፊት የጥቁር ሕዝቦች (የኢትዮጵያዊያን/የአፍሪካዊያን) ሥልጣኔ እንደነበር ጀራርድ ማሴይ (Gerard Massey) የተባሉ የክርስትና ሃይማኖትን ምንጭ (origin) ለማወቅ (ለሃያ ዓመታት) ጥናት ያደረጉ ክርስቲያን ካህን የሚከተለውን ጽፈዋል።

Black peoples’ (Ethiopian/African) civilization ranges from Kemet/ancient Egypt in North Africa to Chou Civilization, the area now called China. The invaders of China used the spoils to fabricate societies of their own. Invaders of China created Jainism and Confucims. Those who invaded India created Brahmanism. Those who invaded Asia Minor created Zoroastrianism and Judaism. Those who invaded Kemet/ancient Egypt created “Greek philosophy”, Christianity and Islam. As a part of the process of domination each invading group claimed authorship of the knowledge-base and technology they appropriated from their victims. Christianity is, but stolen Kemetic/Egyptian religious philosophy and spiritualty including its rituals and beliefs, reframed in an Aryan image. (kemetway.com/masseyhtml, last accessed February, 2017).

ይህንን ረዥም ዝርዝር (ከ1 እስከ 14) ለማቅረብ የፈለግሁት “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል ለአፍሪካዊያንና ለእስያ ጥቁር ሕዝቦች መጠሪያነት የተሰጠ እንጂ ለኛ ሀገር ብቻ የተሰጠ አለመሆኑን ለማሳየት ነው። ከላይ በዘረዘርኩት ማስረጃ (በተራ ቁጥር 1፣3፣6፣7፣8፣9) በጥንት ጊዜ “ኢትዮጵያዊ”/Ethiopian ማለት ጠቋራ ማለት ነው፤ የሰውን ቀለም እንጂ ዜግነትን አይገልጽም። አሁን “ኢትዮጵያ” የምንላት ሀገር በዚያን ጊዜ (በሀገርነት) አልነበረችም። በ15ኛው ክፍለ ዘመን ፓርቱጊዞች በምእራብ አፍሪካ በኩል ወደ ሩቅ ምሥራቅ ለመሄድ መንገድ መቅደድ እስከጀመሩበት ጊዜ ድረስና ከዚያም በኋላ ለረዥም ጊዜ አውሮፓውያን የአፍሪካ ጥቁር ሕዝብ የሚኖርበትን በሙሉ እንዳንድ ሀገር ያዩት ስለነበር፣ “አፍሪካዊ” ማለት “ኢትዮጵያዊ” ማለት ነበር። በነሱ (በአውሮፓውያን) እይታ “አፍሪካ” የተባለው ቃልና “ኢትዮጵያ” የተባለው ቃል ልዩነት አልነበራቸውም። ስለዚህ በጥንት ጊዜ “ኢትዮጵያዊ” የሚለው ቃል ዜግነትን የሚገልጽ ከሆነ (ቀደም ብሎ እንደተጠቀሰው)፣ ሲሆን ደቡብ እስያዊነትን ያካትታል፤ ያለዚያ ግን (በጠባቡ) አፍሪካዊነትን የሚገልጽ ነበር።

ቁጥራቸው እማይናቅ (በርካታ) ጽሐፊዎች “ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በተደጋጋሚ (40 ጊዜ?) ተጠቅሳለች፣ ኢትዮጵያ የተሰኘውም ቃል ከጥንት ጀምሮ የሀገራችን መጠሪያ ነው” በማለት “ኢትዮጵያ የተሰኘውን ቃል ትርጉም ያጠቡታል። በኔ አስተያየት የተሳሳቱ ይመስለኛል። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተደጋግሞ የተጠቀሰው “ኢትዮጵያ” መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የገባው ብሉይ ኪዳን ከእብራይስጥኛ ወደ ግሪክኛ ከተተረጐመ በኋላ ነው። ከዚያ በፊት ብሉይ ኪዳን ውስጥ የነበረው ቃል እብራይስጥኛው “ኩሽ” ነበር። ብሉይ ኪዳን ከእብራይስጥኛ ወደግሪክኛ ተተረጐመ የሚባለው ከ285 እስከ 246 ዓመተ ዓለም ባለው ጊዜ ነው። የትርጉሙ ስራ 39 ዓመት ያህል ወስዷል ማለት ነው። ያስተረጐመውም መቀመጫውን አልግዛንድርያ ላይ አድርጐ ግብጽን ይገዛ የነበረ ግሪካዊ በጥሎሚ (Ptolemy) ነው። ይህ በጥሎሚ የመረጣቸው 70 ያህል ሊቃውንት ብሉይ ኪዳኑን ሲተረጉሙ “ኩሽ” የሚለውን የእብራይስጥ ቃል “ኢትዮጵያ” በሚል ግሪክኛ ቃል ተኩት። ስለዚህ “ኢትዮጵያ” የሚለው ግሪክኛ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ (በብሉይ ኪዳን) ውስጥ የሰፈረው ከትርጉም በኋላ ነው ማለት ነው። ቀደም ሲል በተሰጠው ዝርዝር (ከ1 እስከ 14) እንደተገለጸው “ኩሽ”/”ኢትዮጵያ” የተባሉት ቃላት ጥቁረትን እሚገልጹ የጥቁር ሕዝቦች መጠሪያዎች ናቸው። ስለዚህ (እኔ እንደገባኝ) በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለው “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል  ጠቅላላ ጥቁር ሕዝብን የሚወክል እንጂ ሀገራችን ብቻ የሚወክል አይደለም። ግን ጥቁር ሕዝቦች ስለሆንን ቃሉ (ኢትዮጵያ) እኛንም ይጨምራል።

“ኢትዮጵያ” የጥቁር ሕዝቦች መጠሪያ ነው” በሚለው ግንዛቤ ላይ በመመስረት እኛን እሚመለከቱም እማይመለከቱም በርካታ የጥቁር ሕዝቦች ታሪኮች ተጽፈዋል። ከላይ (በተራ ቁጥር 12፣ 13፣ 14) እንደተገለጸው በኢንዶ-አውሮፓውያን (Indo-Europeans) ወራሪዎች ከመውደማቸው በፊት፣ የግብጽና የኩሾች (Nile Valley Civilization in Africa)፣ የሱመር (Sumerian Civilization in Iraq)፣ የባቢሎን (Babylonian Civilization in Iraq)፣  የኤላም (Elam Civilization in Iran)፣ የኢንዱስ ወንዝ ሸለቆ (Indus Valley Civilization in Pakistan and Southwestern India)፣ የአረቢያ-ፌሊክስ (Arabia Felix Civilization in Yemen)፣ እና ሌሎችም ጥንታዊ የእስያ ሥልጣኔዎች እኛን በቀጥታ እማይመለከቱ ጥንታዊ የጥቁር ሕዝቦች ሥልጣኔዎች ናቸው። በኋላ እንደምጠቅሰው በምእራብ አፍሪካ ኢትዮጵያዊያንና በካርቴጆች መካከል ይካሄድ የነበረውም የወርቅና የባሪያ ንግድ፣ በቀጥታ እኛን የሚመለከት አይደለም። ግን የኢትዮጵያዊያን (የጥቁር ሕዝቦች) ታሪክ ነው። በታሪኩ (እንደማንኛውም ጥቁር ሕዝብ) እንኮራበታለን።

የጥቁር ሕዝቦችን የጋራ ታሪክ የግል ለማድረግ የሚቃጡ አንዳንድ ጽሐፊዎች “ኢትዮጵያ ማለት ጥቁር ሕዝብ ማለት ነው” የሚለውን ትርጉም አንቀበለውም ቢሉ፣ ”ኢትዮጵያ” በሚለው ቃል ስር የተመዘገበውን ታሪክ አንቀበልም ማለት ይሆናል። ይህን ትርጉም ውድቅ አድርገን በሌላ ትርጉም እንተካዋለን ቢሉ ደግሞ “የአባን ለይቶት” እንዲሉ ባንዱ ቃል ስር የተመዘገበውን ታሪክ ለሌላ መስጠት ይሆናል። ያንዱን ታሪክ ወስዶ ለሌላ መስጠት ደግሞ ማድላት ብቻ ሳይሆን መስረቅ (የታሪክ ሌባ መሆን)፣ ወይም ማወናበድ ወይም ማሳሳት ነው።

 

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጅኦግራፊ

የሰው ዘር ምንጭ (origin) ምስራቃዊ አፍሪካ እንደሆነ ይነገራል (L.. E. Barrett. Sr., 1992, Robin Walker, 2011, Chancellor Wiliams 1987):: እስካሁን በምስራቅ አፍሪካ (በአዋሽ ሸለቆና በታንዛኒያ ኦልዱባይ ዋሻ) የተገኘው የአርኪዎሎጂ ግኝትም ይህንኑ እውነት ያረጋግጣል[3]። እነዚህ ጥንታዊ ሰዎች አፍሪካ ውስጥ በመገኘታቸው “ጥቁሮች ነበሩ” ብሎ መገመት ይቻላል። እነዚህ የመጀመሪያዎቹ ጥቁር ሰዎች ከምስራቃዊ አፍሪካ ተነስተው  ወደሰሜን፣  ወደ ሰሜናዊ ምስራቅ፣ ወደ ምእራብና ወደ ደቡብ አቅጣጫ ተሰራጩ። ይህ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ፍልሰት መሆኑ ነው።  ከአፍሪካ አህጉርም አልፈው ምስራቃዊ አቅጣጫ በመያዝ በእስያ አህጉር ተበተኑ። (Robin Walker, 2011, Rudolf R. Windsor, 2003, Chancellor Williams, 1987)። እነዚህ ጥቁር ሕዝቦች በየሄዱበት (በግብጽ፣ በአረቢያ ፌሊክስ፣ በሱመር፣ በባቢሎን፣ በቻልዲ፣ በኤላም፣ በኢንዱስ ሸልቆ፣ በቻይና) አስደናቂ ሥልጣኔዎችን መሥርተዋል (Robin Walker, 2011)። በብዙ መቶ ሺህ ዓመታት ሂደት ውስጥ በወራሪዎች እየተወረሩ ሥልጣኔያቸው እንዲወድም፣ እነሱም (ደቡባዊ አቅጣጫ በመያዝ) እንዲያሸገሽጉ ተገድደዋል። ጨርሰው ግን አልጠፉም። ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) በነባር ነዋሪነት ወይም በተወላጅነት ከአፍሪካ (በእስያ በኩል አድርገው) እስከ ፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች፣ አሁን ድረስ ይኖራሉ (Robin Walker, 2011)።

እነዚህ ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) አፍሪካ ውስጥ የመሠረቱት የመጀመሪያው ጥንታዊ ሥልጣኔ የግብጽ ሥልጣኔ ነው። ግብጽ ውስጥ የመሠረቱትም ሥልጣኔ ከ1500 ዓመተ ዓለም ጀምሮ እስከ 1500 ዓመተ ምህረት ድረስ (ለ3000 ዓመታት) በዐረቦች፣ በግሪኮችና በሮማውያን በመወረሩ ተወላጆቹ አፍሪካዊያን (ኢትዮጵያዊያን) ከሜዲትራኒያን ባሕር ወደ ኋላ እንዲያፈገፍጉ ተደርገዋል። በነዚህ (ሥልጣኔያቸውን በተነጠቁና ባፈገፈጉ) ጥቁር ሕዝቦች ላይ በጻፏቸው ጽሑፎች ነው ሖሜርና ሌሎቹ ግሪኮች ስማቸው ሲወሳ እሚኖረው።

በ900 ዓመተ ዓለም አካባቢ የነበረው ግሪካዊው ሖሜር (ኢሊያድና ኦዲሴይ) በተሰኘው ጽሑፉ፣ “ኢትዮጵያ” መሬት ጠርዝ ላይ (at the extremities of the earth) የሚገኝ፣ እጅግ ሩቅ ምድር ስለመሆኑና ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ የተዘረጋ ረዥም ሀገር ስለመሆኑ ጽፏል። እንደ ሖሜር እይታ “ኢትዮጵያዊያንም” ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ ተሰራጭተው የሚኖሩ ነበሩ (ካርታ 1)።

በጥንት ጊዜ የሰው እንቅስቃሴ በጣም ውሱን ስለነበረ በሩቅ ስለሚኖሩ ሕዝቦች መረጃ ማግኘት ይከብድ ነበር። በዚህም የተነሳ ግሪኮችና ሮማውያን ስለሩቅ ሕዝቦችና ሀገሮች የነበራቸው ግንዛቤ ብዙውን ጊዜ የተዛባ ነበር። እንደዋና የመረጃ ምንጭ አርገው የሚጠቀሙባቸው የሃይማኖት ጽሑፎችንና አንዳንድ ልቅምቃሚ የነጋዴ ወሬዎችን ነበር። በዚህም የተነሳ የሚጽፏቸው ጽሑፎችም ሆኑ የሚነድፏቸው ካርታዎች የተዛቡ (ከእውነቱ የራቁ) ስህተት የበዛባቸው ነበሩ። ቢሆንም የመሰላቸውን ከመጻፍ አልተቆጠቡም።

ካርታ 1.  እነሖሜር በአእምሯቸው የቀረጹትን ዓለም ለማሳየት በሰባት ዓመተ ዓለም በሮማውያን የተሰራ የዓለም ካርታ

ምንጭ፡ Jeremy Harwood and Sarah Bendall (2006), To the Ends of the Earth: 100 Maps that Changed the World, F+W Publications Inc., printed and bound by Midas Printing, China, p. 23.

 

በካርታ 1 ላይ የሚታየው የዓለም ካርታ ለግሪኮችና ለሮማውያን መውጫ መግቢያ (ቀዬ) የሆነውን የሜዲትራኒያን ባሕር ማእከል/እምብርት (center) ያደረገ ነው። ሌላው ሀገርና አህጉር ሁሉ በነሱ ዙሪያ (እነሱን ከቦ) የሚገኝ ነው። እንደሚታየው የአፍሪካ አህጉር የጨረቃ ቅርጽ ይዞ ከምስራቅ ወደምእራብ ተጋድሟል። አፍሪካና እስያም የተያያዙበት መሬት (በካርታው ላይ ሲታይ) በጣም ሰፊ ነው። በአፍሪካ ደቡባዊ ጠርዝ ላይ ኢትዮጵያ ከምስራቅ ወደምእራብ ተዘርግቶ ይታያል። የኢትዮጵያ እርዝመት (ካርታው ላይ ሲታይ) ከምእራብ እስከ ምስራቅ የሚገኘውን አፍሪካን የሚያካትት ይመስላል። እንደተባለውም ኢትዮጵያ ከምድር ጠርዝ ላይ ያለ ይመስላል። የዐባይ ወንዝ ከደቡባዊ የምድር ጠርዝ ላይ (ከኢትዮጵያ) ተነስቶ ግብጽን አቋርጦ ወደ ሜዲትራኒያን ባሕር ይገባል።

ሖሜር  ጥንታዊ ኢትዮጵያን፣ ምስራቅ ኢትዮጵያምእራብ ኢትዮጵያ ብሎ በሁለት ከፍሎት ነበር። ምእራብ ኢትዮጵያ የተባለው የቱ ነው? ምስራቅ ኢትዮጵያ የተባለውስ የቱ ነው? በሚለው ጥያቄ ላይ ጽሐፊዎች የተለያየ መልስ ይሰጣሉ። አንዳንዶቹ (Rudolf R. Windsor, 2003; Robin Walker, 2011; Chancellor Williams, 1987) ምእራብ ኢትዮጵያ የተባለው አፍሪካ ሲሆን፤ ምስራቅ ኢትዮጵያ የተባለው ደግሞ እስያ ነው ይላሉ። ሌሎቹ ደግሞ (Edith Bruder, 2008) ምስራቅ ኢትዮጵያ የተባለው የዐባይ ሸለቆ አካባቢ ሲሆን ምእራብ ኢትዮጵያ የተባለው ከስሀራ በታችና ከዐባይ በሰተምእራብ ያለው ጥቁር ሕዝብ ነው ይላሉ።

ኩሾች ከሖሜር በፊት ጀምረው (ለአንድ ሺህ ያህል ዓመታት) ከዐባይ ሸለቆ እስከ ፍልስጤም ድረስ ያለውን ምድር ይገዙ የነበሩ ኃያልና ገናናዎች ነበሩ (Derek A. Welsby, 1996)።  ሖሜር በኩሾች መንግሥት (Kushitic empire) ሥልጣኔና ኃያልነት በመማረኩ፣ መወደስ የሚገባቸው ኃያልና ሥልጡን ኢትዮጵያዊያን ናቸው (—— the powerful Kushitic empire of Meroe on the Nubian Nile, whose inhabitants were perceived as being very civilized, “the admirable Ethiopians) ማለቱ  በተለያዩ ጽሑፎች ተመዝግቧል (Edith Bruder, 2008, pp.25-26)። ሖሜር ያደነቃቸው ማዕከላቸውን ሜሮኤ (Meroe) ላይ አድርገው ፍልስጤምን፣ ግብጽንና ቀሪውን (አብዛኛውን) የዐባይ ሸለቆ አጠቃልለው ይገዙ የነበሩትን ኩሾች ወይም ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) ነው። አንዳንድ ጽሐፊዎች (ለምሳሌ እንደ Edith Bruder, 2008) እንደሚሉት ይህ ውዳሴ የሖሜርን ምስራቅ ኢትዮጵያ (በአፍሪካ በሰተምስራቅ ያሉትን ጥቁር ሕዝቦች) ብቻ የሚመለከት ነው። በስሀራና በስሀራ በስተደቡብ የሚኖሩትን (ምእራብ ኢትዮጵያ ብሎ የመደባቸውን) ኢትዮጵያዊያን ግን በማወደስ ፈንታ ያልሰለጠኑ(savage)፣ አውሬዎች (bestial)፣ እማይታመኑ/አታላዮች (treacherous) እያለ እንዳረካከሳቸው ተመዝግቧል. (Edith Bruder, 2008, pp.25-26)።

ከሖሜር በኋላ በ440 ዓመተ ዓለም አስዋን (Aswan) ድረስ ሂዶ አይቷል የሚባለው ሂሮዶቱስ የሜሮኤዎቹን ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) መለሎዎች፣ ቆንጆዎች፣ ብልሆች/ብልጦችና ሰላም ወዳዶች (the tallest and most beautiful men in the whole world, and as being cunning but peace loving), በማለት ሲያመሰግናቸው፣ በደቡብ-ምእራብ አቅጣጫ የሚኖሩትን  ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) ግን እንደሚከተለው ጥምብ እርኩሳቸውን አውጥቶ ከሰው ተራ ያወጣቸዋል።

 

—– In the southwest, live creatures with dog heads, creatures without heads, whose eyes, according to the Libyans are on their chests; and also wild men and women, and many less fabulous beasts. (Edith Bruder, 2008, pp. 25-26).

 

ከሂሮዶቱስ በኋላ በመጀመሪያው መቶ ዓመተ ዓለም ዲዮዶረስ ሲሲለስ (Diodorus Sicilus ) የተባለ ሰው ወደ ግብጽ ሂዶ በሜሮኤ አካባቢ የሚኖሩትን ምስራቃዊ ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች)፣ አማልክትን በማምለክ የመጀመሪያዎቹ የሆኑና አማልክትም የሚወዷቸው ናቸው ይላቸዋል። ከሜሮኤ በስተደቡብና በስተምእራብ በኩል የሚኖሩትን ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) ግን ማጥቁላዎች፣ አፍንጫ ጐራዳዎች፣ ፀጉረ ከርዳዳዎች፣ ያልሠለጠኑ የዱር አውሬዎች ይላቸዋል (Edith Bruder, 2008, p.26)። እዚህ ላይ ዋናው ነጥባችን የኢትዮጵያዊያንን (የጥቁር ሕዝቦችን) ስርጭት ማየት ስለሆነ ወደካርታዎቹ እንመለስ።

ከክርስቶስ ልደት ሁለት መቶ ዓመታት በኋላ “ኢትዮጵያ” በመባል የሚታወቀው ጥቁር ሕዝብ የሚገኝበት አካባቢ በሚከተለው ጥንታዊ የአፍሪካ ካርታ (ካርታ 2) ላይ ይታያል። ካርታ 2፡ ከካርታ 1፡ የሚሻል ይመስላል። የአፍሪካ ቅርጽም፣ የዐባይ ወንዝ መነሻም ትንሽ ወደ እውነቱ የቀረበ ነው።

 

ካርታ 2፡  በሁለት መቶኛው ዓመተ  ምህረት የተሰራ የዓለም ካርታ

ምንጭ፡ G. Fellman (2008) Introduction to Geography, 11th ed., McGraw Hill International, Boston, p. 5

 

በዚህ ካርታ (ካርታ 2 ) ላይ “ኢትዮጵያ” ሁለት ቦታ ላይ ተጽፎ ይታያል። አንደኛው (Aethiopia sub Aegypto) በግብጽ በስተደቡብ ያለው ሜሮኤን ማዕከል አድርገው በኃያልነታቸው የታወቁትንና በግሪኮቹ (በሖሜር፣ በሂሮዶቱስና በዲኦዶረስ) የተመሰገኑትን ኢትዮጵያውያን መኖሪያ እሚያሳይ ነው። ሁለተኛው (Aethiopia Interior) ከምእራብ ወደ ምስራቅ ተጽፎ የሚታየው የተሰደቡት ኢትዮጵያውያን መኖሪያ መሆኑ ነው። በዚያን ጊዜ “ኢትዮጵያዊያን” በመባል የሚታወቁት (በግሪኮች የተወደሱትም የተሰደቡትም) ጥቁር ሕዝቦች ከግብጽ በስተደቡብ ብቻ ሳይሆን በምእራብ አፍሪካም ተሰራጭተው ይገኙ እንደነበር ይህ ካርታ (ካርታ 2) ያመለክታል።

ምእራብ አፍሪካ ድረስ ተሰራጭተው ይኖሩ የነበሩት ጥቁር ሕዝቦች “ኢትዮጵያዊያን” ተብለው ይታወቁ እንደነበር በ600 ዓመተ ዓለም በምእራብ አፍሪካ ጠረፍ ከሚኖረው ሕዝብ ጋር ይነግዱ የነበሩ (መሠረተ ፊንቃዊያን) የካርቴጅ ወይም የጥንታዊ ቱኒዚያ ዐረቦች ሪፖርት በማስረጃነት ሊያገለግል ይችላል። ሪፓርቱ እንደሚከተለው ተተርጉሟል።

ካርቴጆች በአፍሪካ በስተምእራብ በኩል እስከ አትላንቲክ ውቅያኖስ ያለውን ንግድ ለመቆጣጠር ፈልገው በ600 ዓመተ ዓለም ሐኖ (Hann0) የተባለ የመርከበኞች አዛዥ (ከንግድ ሠራዊቱ) ጋር አሰማሩ። ሐኖ ጅብራልታርን አልፎ፣ የአትላንቲክ ውቅያኖስን ጠረፍ እየተከተለ ወደ ደቡብ ሲጓዝ በያረፈበት ቦታ እስከ ካሜሩን ድረስ የንግድ ኬላዎችን አቋቋመ። ባቋቋማቸው የንግድ ኬላዎች ከኢትዮጵያዊያን ጋር የተጧጧፈ (በተለይ) የወርቅ ንግድ ያካሂድ ነበር።  ሐኖ በምእራብ አፍሪካ ከኢትዮጵያዊያን ጋር ያካሂድ የነበረው ንግድ የተቋረጠው (በ146 ዓመተ ዓለም) ሮማውያን ካርቴጆችን በጦርነት አሸንፈው በቁጥጥራቸው ውስጥ ሲያደርጓቸው ነው (J. E. Harris, 1998, pp.49-50)።

 

በምእራብ አፍሪካ ይኖር የነበረው ጥቁር ሕዝብ “ኢትዮጵያ” በሚለው ስም በመታወቁ በዚያ በኩል ያለውን (የአትላንቲክ) ውቅያኖስ “የኢትዮጵያ ውቅያኖስ” እያሉ ይጠሩት ጀመር። በምእራብ አፍሪካ በኩል “የኢትዮጵያ ውቅያኖስ” ተብሎ የተጻፈባቸው ካርታዎች ብዙ ናቸው።

ካርታ 3.   የኢትዮጵያን (የአፍሪካን) ዝቅተኛና ከፍተኛ መሬቶች እሚያሳይ ካርታ

ካርታ 3 “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል “አፍሪካ” ከተሰኘው ቃል (በአውሮፓውያን እይታ) ልዩነት እንደሌለው ያመለክታል። ረባዳው ኢትዮጵያ “Lowet Ethiopia” በሚል በሳሄል አካባቢ ከምእራብ ወደምስራቅ አግድም የተጻፈው (ከምስራቃዊ አፍሪካ ጋር ሲነጻጸር)  ረባዳማ መሬት የሚበዛበትን የአፍሪካ ክፍል የሚያሳይ ነው። ከፍተኛው ኢትዮጵያ “Upper Ethiopia” ተብሎ በምስራቃዊ አፍሪካ አካባቢ የተጻፈው ደግሞ ከምእራባዊው አፍሪካ ሲነጻጸር ተራራማ መሬት የሚበዛበት፣ ከባሕር ጠለልም ከፍ ብሎ የሚገኝ ሰፊ ምድር መኖሩን የሚያሳይ ነው። አሁን ሀገራችን በሆነቺው አካባቢ የተጻፈው “Abyssinia” የሚል ነው። የጥንቶቹ ግሪኮች ያረካከሷቸው ጥቁር ሕዝቦች የሚገኙበት የስሀራ ደቡባዊ ጠርዝ አካባቢ “Negro Land” ተብሎ ተጽፎበታል። ከግብጽ በስተደቡብ በዐባይ ሸለቆ አካባቢ ያለው፣ በግሪኮቹ የተወደሰው አካባቢ “Sudra”/ሱዳን? ተብሎ ተጽፎበታል።

ይህ ካርታ (ካርታ 3) የሚያሳየን የአውሮፓውያንን ግንዛቤ (perception) በተመለከተ ኢትዮጵያና አፍሪካ ልዩነት የሌላቸው መሆኑን ነው። ሁለቱም ቃሎች ጥቁሩን ሕዝብና ጥቁሩ ሕዝብ የሰፈረበትን ምድር/አህጉር እሚያሳዩ ናቸው። ይህንን አመለካከት አፍሪካዊያንም ይጋሩት ነበር።

የኢትዮጵያዊነት መለያ ከጊዜ ጊዜ እየላላና እየደበዘዘ ቢሄድም አፍሪካዊያን (እስከ አሥራ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ድረስ ምድራቸውን “ኢትዮጵያ” ራሳቸውን “ኢትዮጵያዊያን” በማድረግ ነበር ማንነታቸውን የሚገልጹት። ለምሳሌ ያህል አንድ ካሱዩታ የተባለ (በፖርቱጊዞች ክርስትና ተነስቶ ስሙን ሣልሳዊ አልባሮ ያሰኘ) የኮንጐ ንጉሥ፣ በስሩ የነበሩ የክፍለ ሀገር ቱጃር አገረ-ገዦች ተዕዛዙን ከመጣስ አልፈው ሥልጣኑን ሊቀናቀኑት በመፈለጋቸው፣ ከሮሙ ፓፓስ (አቡነ ፓውሎስ አምስተኛ) የመሳሪያ እርዳታ ሲጠይቅ ክጻፈው ደብዳቤ ለዚህ ጽሑፍ እርባና ያለው እንደሚከተለው ተቀንጭቦ ቀርቧል።

 

Alvaro III to Pope Paul V

25 October 1617

Very Holy Father, Myself, Dom Alvaro the third, by divine grace, augmenter of the faith of Jesus Christ and defender of the faith in these lands of Ethiopia, king of the very ancient kingdom of Congo, Angola, Matamba, Ocanga and of the Ambandu, here and beyond the marvelous river Zaire (Congo) and of many other kingdoms and neighbouring sovereignties humbly request ………………………. (R.O. Collins and J.M. Burns, 2007, pp.84-87)።

 

ከዚህ ደብዳቤ የመካከለኛውና የደቡባዊው አፍሪካም “ኢትዮጵያ” በሚል ይታወቅ እንደነበር እንረዳለን። ሰዎቹም ራሳቸውን “ኢትዮጵያዊ” አርገው ይቆጥሩ ነበር ማለት ነው። አፍሪካዊያን “ኢትዮጵያ” የሚለውን የጋራ (የቀለም) መለያቸውን እየረሱ የመጡት፣ በ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአትላንቲክ ውቅያኖስ በኩል (ፖርቱጊዞች የከፈቱላቸውን መንገድ ተከትለው) አውሮፓውያን በምእራብ አፍሪካ በየጠረፉ የንግድ ኬላዎች ከፍተው ከየጐሳው ቆሮዎች ጋር ውል መፈራረም ሲጀምሩ ነው።

አውሮፓውያኑ ከጠረፍ ኬላዎቻቸው ሁነው ንግድ ሲጀምሩ፤ ሀ) ኬላዎቹን ተከትለው በጠረፍ አካባቢ አዳዲስ ከተሞች ማበብ ጀመሩ፤ ነባሮቹ ከተሞች ይበልጥ አደጉ። ለ) ውስጥ (በሳራማው የአፍሪካ ምድር/Savannah) በናይጀር ወንዝ ገበቴ ፈክተው የነበሩት (የጥንታዊ ጋና፣ የሶንጋይ፣ የካኖ፣ ወ.ዘ.ተ) ከተሞች እየቀዘቀዙና እየኮሰሱ ሄዱ። ሐ) አውሮፓውያኑ ካመጡት ንግድ ጋር ያመለካከትና የባህል ለውጥ አብሮ መጣ። መ) አውሮፓውያኑ ባንድ “ኢትዮጵያዊነት” ያዩት የነበረው ጥቁር ሕዝብ በጐሳና በቋንቋ የሚለያይ መሆኑን ሲረዱ “በኢትዮጵያዊነት” ከሚጠሩት ይልቅ በየጐሳ ስሙ መጥራት ጀመሩ። የጐሳ ልዩነቶቹንም በማጉላት በኢትዮጵያዊነቱ (በጥቁር ሕዝብነቱ) ያለውን አንድነት፣ የጋራ መለያውን አደበዘዙት፤ በመጨረሻም ከናካቴው እንዲረሳ አደረጉት። ኢትዮጵያዊው (አፍሪካዊው) ሕዝብም ያንድነቱን መለያ “ኢትዮጵያዊነቱን” ጥሎ በየጐሳው ተለያይቶ ሲናቆር፣ በመጨረሻ (ከ400 ዓመታት በኋላ በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ) የአውሮፓ ቅኝ ገዢዎች እንደፈለጉ የሚጋልቡት፣ የሚጭኑት፣ ባለንጋ እሚገርፉት አጋሰስ ሆነ።

ምንጊዜም ስም ወይ ይገናል/ይወደሳል፣ ወይ ይረክሳል፣ ወይ ይረሳል። በመጀመሪያ ያፍሪካን አህጉር አጠቃ(ል)ሎ እስያን ሁሉ የሸፈነው ገናናው “ኢትዮጵያ”(የጥቁር ሕዝብ መኖሪያ) እየጠበበ ሂዶ በአፍሪካ አህጉር ተወሰነ። በአፍሪካ አህጉርም ቀስ በቀስ እየደበዘዘና እየተረሳ ሂዶ ባሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያዊነት አርማ እየተውለበለበ የሚገኘው በሀገራችን (በኢትዮጵያ) ብቻ ነው። በዚህ (የአባቶቻችን፣ የአያት ቅድመ አያቶቻችን ነፍስ ይማር እንጂ) ልንኮራ ይገባል። ጆሯችን እስከሚሰለች ድረስ ተደጋግሞ የሚወሳው አኩሪ ታሪክ የትናንቱ የአድዋ ድል ብቻ ነው። ግን ከዚያ ቀደም የሚል ሌላ ሌላም አኩሪ ታሪክ አለን።

ቀድም ብየ ጀራርድ ማሴይ (Gerard Massey) የተባሉትን የሃይማኖት ተመራማሪ ጠቅሼ እንደገለጽኩት የክርስትናን ፍልስፍና (origin of Christian philosophy) መሠረት የጣሉት ጥቁሮቹ (Kemet/ancient Egyptians) ጥንታዊ ግብጻዊያን ናቸው። በኋላም እነሖሜር፣ እነሂሮዶቱስና እነዲዮዶረስ እንደገለጹት የግብጽና ሌላው የዐባይ ሸለቆ ሕዝብ በአማልክት የተወደደ፣ ሃይማኖተኛና ፍትሕ አዋቂ እንደነበር ጽፈዋል። ከብዙ ሽህ ዓመታት በኋላ ግብጽ በሮማውያን እጅ ውስጥ በገባችበት ዘመን (በ300 ዓመተ ምህረት አካባቢ) ያዕቆባውያን (Jacobite) የተባሉ ክርስቲያን ካህናት ከአልግዛንድሪያ ተነስተው ለኑቢያ (ለኋለኞቹ ኩሾች) መንግሥታትና ሕዝቦች (ለኖባቲያ/Nobatia፣ ለማኩሪያ/Makuria፣ ለአልዋ/Alwa) የሰበኩትን የክርስትና ሃይማኖትን ተከታይ አርገዋቸው ነበር። በረዥም ዘመን መዳቀልና በወረራም ጭምር ዐረብ የሆኑት ግብጾች (በ641 ዓመተ ምህረት) በግድ/በጦር ኃይል እስልምናን ሲቀበሉ፣ እነዚህ (ከግብጽ በስተደቡብ የነበሩ) የኑቢያ መንግሥታትና ሕዝቦች ግን በግዴታ እስልምናን እንዲቀበሉ የደፈራቸው አልነበረም። እነዚህ የኑቢያ መንግሥታትና ሕዝቦች ለቁጥር እሚያዳግቱ ብዙ ቤተክርስቲያናት ሰርተው እንደነበር በሱዳን ውስጥ የሚገኙ የቤተክርስቲያን ፍርስራሾች ማስረጃዎች ናቸው። አሁን ግን በሱዳን ውስጥ የዚያ ክርስትና ሃይማኖት ቅሪት መሆኑን እሚያሳይ (አምላኪዎች/አባላት ያሉት) ቤተክርስቲያን አይገኝም። ያንን ካልግዛንድርያ ካህናት ጋር ግንኙነት የነበረውን መሠረተ-ጥቁር፣ አፍሪካዊ (የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን) ሃይማኖት እስካሁን አጥብቀን ይዘን የምንገኝ እኛ (ኢትዮጵያዊያን) ብቻ ነን። ይኸም ሌላ አኩሪ ታሪክ ነው።

ስሜት አሸንፎኝ ወደ ሀገራችን ታሪክና ቅርስ ጠባቂነት ገባሁ እንጂ፣ ዋናው ትኩረቴ ሌሎቹ አፍሪካዊያን (ኢትዮጵያዊያን) የጥቁር ሕዝቦች አንድነት አርማ የሆነውን “ኢትዮጵያዊነት” ለ400 ዓመታት ያህል ረስተውት ከቆዩ በኋላ በጭንቅ ጊዜ እንዴት እንዳስታወሱት ለመግለጽ ነበር።

ሌሎቹ ኢትዮጵያዊያን (አፍሪካዊያን) የረሱትን፣ አርማቸውና ያንድነት መለያቸው የሆነውን “ኢትዮጵያ” የሚለውን ቃል ያስታወሱት የቅኝ ገዢዎችን ከባድ ቀንበር መሸከም ሲሳናቸው (በ1920ዎቹ) ነበር። ይህንን የጥቁር ሕዝቦች አርማ (ኢትዮጵያዊነት) ለመጀመሪያ ጊዜ ይዘው የተነሱት፣ የባርነትን ሰቆቃ የቀመሱትና ያሸተቱት፣ ታሪክ እንደሌለው ሕዝብ በንቀትና በውርደት ይኖሩ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊያንና የካሪቢያን ደሴቶች ነዋሪዎች (ጥቁር ሕዝቦች) ነበሩ።

ከምእራብ አፍሪካ ታፍነው ተወስደው የነበሩት በካሪቢያን ደሴቶችና በአሜሪካ ይኖሩ የነበሩት፣ ወደመጡበት ሀገራቸው (ወደ ኢትዮጵያ/አፍሪካ) ለመመለስ፣ “በጥንታዊ ወላጆቻችን ምድር፣ በናይጀር ወንዝና በዐባይ ወንዝ ተፋሰስ ውስጥ እፎይ ብለን እናርፋለን” በሚል ራእይ “ኢትዮጵያዊነት”/(Ethiopianism) የተሰኘ ንቅናቄ መሠረቱ፤ይህንንም ንቅናቄ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያጠናከሩ ሄዱ (L.E. Barrett, Sr. pp.78-80)።

ቀደም ብየ የጠቀስኩት ጀራርድ ማሴይ (Gerard Massey) አፍሪካን አስመልክቶ የተናገረውን እንደገና ላስታውሳችሁ።

 

———-. Those who invaded Kemet/ancient Egypt created “Greek philosophy”, Christianity and Islam. As a part of the process of domination each invading group claimed authorship of the knowledge-base and technology they appropriated from their victims. Christianity is, but stolen Kemetic/Egyptian religious philosophy and spiritualty including its rituals and beliefs, reframed in an Aryan image. (kemetway.com/masseyhtml, last accessed February, 2017, emphasis added).

 

ጀራርድ ማሴይ የሚነግረን፣ ሀ) የክርስትና ሃይማኖት ከከመት (ከጥንታዊ ጥቁር ግብጻዊያን) የሃይማኖት ፍልስፍና እስከነ ሥነ-ሥርዐቱ የተሰረቀ መሆኑን ነው፣ ለ) ይህ የተሰረቀ ሃይማኖት ለወራሪዎቹ ነጮች (Aryans) እንዲያመች ሁኖ የተቀረጸ ነው። ወራሪዎቹና ሌቦቹ ነጮች ራሳቸውን የጥሩ ነገር ተምሳሌት ለማድረግ፣ እግዚአብሔርን ነጭ፣መላእክትን ነጭ፣ ክርስቶስን ነጭ፣ ማርያምን ነጭ እደረጓቸው። የፍልስፍናው አመንጪ የሆነውንና በአማልክትም ዘንድ ተወዳጅ የተባለውን ጥቁር ሕዝብ ግን በመጥፎ ሊስሉት ስለፈለጉ፣ ሰይጣንን ከነሠራዊቱ ጥቁር አደረጉት። ይህንን የነጮች ሴራ በመቃዎም (በኢትዮጵያዊነት አርማ ስር የተነሱት) የሰሜን አሜሪካ ጥቁር ሕዝቦች እግዚአብሔር ጥቁር ነው፣ ክርስቶስ ጥቁር ነው፣ መላእክት ሁሉ ጥቁሮች ናቸው፣ ድንግል ማርያምም ጥቁር ነች አሉ። ሰይጣን ከነሠራዊቱ ግን ነጭ ነው አሉ።

ጆርጅ ሊየል (George Liele) የተባሉ አሜሪካዊ ባሪያ (በ1784 ዓ.ም) ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁሮች እሚያመልኩበት “የኢትዮጵያ ባፕቲስት ቤተክርስቲያን” በሚል ስያሜ በጃማይካ ከፈቱ (L.E. Barrett, Sr. 1992, pp.96)። በ1788 ዓ.ም. በአሜሪካ (ሳቫና ጆርጂያ ውስጥ) የመጀመሪያው የኢትዮጵያዊያን (የጥቁሮች) ባፕቲስት ቤተክርስቲያን ተከፈተ። “እግዚአብሔር ጥቁር ነው” ከሚለው አመለካከት በመነሳት በአሜሪካ ዴትሮይት (Detroit) የጥቁር ማርያም (Black Madona) ቤተክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ ተቋቋመ። በዚህና ይህንን በምሳሰሉ ፀረ-ነጭ አቋም ያላቸው ብዙ (ወደ 6000 የሚሆኑ) የኢትዮጵያዊያን (የጥቁሮች) ቤተክርስቲያናት (Ethiopianist Churches) በሰሜን አሜሪካ በብዛት እንደ እንጉዳይ ተፈለፈሉ (L.E. Barrett, Sr. 1992, pp.74-80)። እነዚህ ሁሉ ወደ ሀገራችን እንመለሳለን (back to our homeland) ብለው ወሰኑ። “ኢትዮጵያ”/አፍሪካ በዓለም ዙሪያ ተበትነው ለነበሩ ጥቁሮች ሁሉ መሰባሰቢያ የምትሆን የቃል ኪዳን ምድር ሆና ተወሰደች። “አምላካችን የኢትዮጵያ/የጥቁር ሕዝቦች አምላክ ነው” አሉ።

ይህንን ወደ “ኢትዮጵያ/አፍሪካ” የመመለስ እንቅስቃሴ በግምባር ቀደምነት ይመሩ የነበሩት (Universal Negro Improvement Associatio, UNIA የተሰኘውን ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን/የጥቁር ሕዝቦች ድርጅት ያቋቋሙት) ጃማይካዊው ማርክስ ጋርቬይ ነበሩ። ራእያቸው በዓለም የተበተኑት ኢትዮጵያዊያን (ጥቁር ሕዝቦች) ሁሉ ወደሀገራቸው (ወደ አፍሪካ) ተመልሰው በፌዴራል ሥርዐት የተዋቀረ አንድ ኢትዮጵያዊ (የጥቁር ሕዝቦች) መንግሥት ለማቋቋም ነበር። ሁለ-አቀፍ “የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር” (The Universal Ethiopian Anthem) ሳይቀር አዘጋጅተው ነበር። የጋናው ከዋሚ ኒክሩማ የማርክስ ጋርቬይን ራእይ እውን ለማድረግ ይጥሩ እንደነበር ይነገርላቸዋል። የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴም (Pan African Movement) የተጀመረው በነዚሁ በአሜሪካ፣ በካሪቢያን ደሴቶችና በአውሮፓ ውስጥ ይኖሩ በነበሩት ጥቁር ታጋዮች ነው።

በአፍሪካ ውስጥ በቅኝ ግዛትነት ይጨነቁ የነበሩ አፍሪካዊያንም ከቅኝ ገዥዎቻቸው ጋር ለመፋለም ይዘውት የተነሱት ዓርማ “ኢትዮጵያ” የሚለውን (የጥቁር ሕዝቦች መለያ) ቃል ነው። እንደ መፈክር አንግበው የተነሱት በመዝሙረ ዳዊት 27:31 ላይ “መኳንንት ከግብጽ ይወጣሉ፣ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች” የሚለውን አጽናኝ ቃል ነበር። በዚህ አጽናኝ ቃል በመመራት፤

  • በደቡብ አፍሪካ (በ1921) ሄኖክ ምጊጂማ (Enoch Mgijima) በሚባል ሰው መሪነት “የእስራኤል ልጆች ቤተክርስቲያን፣ (Church of the Children of Israel) የተባለ ነፃ ቤተክርስቲያን ተቋቋመ። በዚህ ቤተክርስቲያን መተከል ሳቢያ ከነጮች ጋር በተቀሰቀሰው ግጭት 163 ጥቁሮች እንደሞቱ እና 129 እንደቆሰሉ ይነገራል ( Davidson, 1995, p.26)።
  • በኮንጐ (በ1921 ዓ.ም.) ስምዖን ኪምባጉ (Simon Kimbangu) በተባለ ሰው አስተባባሪነት “የክርስቶስ ቤተክርስቲያን በዚህ ምድር” (Church of Jesus Christ on this Earth) የተባለ ነፃ ቤተክርስቲያን ተቋቁሞ ከገዢዎቹ (ከቤልጅየም ሰዎች) ጋር በተፈጠረው ግጭት ብዙ ሕዝብ አለቀ። በቤተክርስቲያኑ ውስጥ በሚደረገው የፖለቲካ ቅስቀሳ የተነሳ በቤልጅየሞች ተቀጥሮ የሚሰራው ሰራተኛ ከዘበኞች ጀምሮ ግብር አንከፍልም አለ (እንደላይኛው)።

እነዚህ ቤተክርስቲያናት  የፖለቲካ ቅስቀሳ የሚካሄድባቸው፣ አባላት የሚመለመሉባቸውን የትግል ስልት የሚቀየስባቸውና ነፃ አውጭ ድርጅቶች (liberation movements) የሚፈልቁባቸው ሆኑ። ነፃ የኢትዮጵያዊያን/የአፍሪካዊያን ቤተክርስቲያናት ከቅኝ ገዥዎች ቁጥጥር ውጭ (out of control) በመሆናቸው፣ በትግል ስልትነታቸውም አመርቂ ውጤት በማሳየታቸው፣ ባጭር ጊዜ ከስሃራ በታች የሚገኙትን ሀገሮች በሙሉ (ባጭር ጊዜ) አጥለቀለቋቸው። እነዚህ በሃይማኖት ሽፋን ከቅኝ ገዥዎች ቀምበር ለመላቀቅ የተደረጉ የአፍሪካዊያን ትግሎች “የኢትዮጵያዊያን እንቅስቃሴ” (Ethiopianist movement) በመባል ይታወቃሉ።

ይህ ሁሉ እሚያሳየን “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቃል የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ የጋራ መለያ መሆኑን ነው። እስካሁን እንደዘረዘርኩት የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ይረዱት የነበረውም (ከኛ በስተቀር) ይህንኑ ነው። “ከኛ በስተቀር” ያልኩበት ምክንያት “ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል በተነሳ ቁጥር የኛ ብቻ (የግላችን) አርገን የመተርጐምና የማጥበብ ዝንባሌ ያለን ስለመሰለኝ ነው። እግዚአብሔር በታምሩ ትልቅ ራእይ ያላቸው መሪዎች ቢሰጠን ይህንን “ኢትዮጵያ” የተሰኘ የጥቁር ሕዝቦች መጠሪያ ቃል በመጠቀም የአፍሪካን መንግሥታትና ሕዝቦች ለማቀራረብና ብሎም የነማርከስ ጋርቬይን የፌደራሊዝም ሕልም እውን ማድረግ ይቻል ይሆናል። ዓለም የሚሄድበት አቅጣጫም ልዩነትን እያጠበቡ አንድነትን እያጠነከሩ አብሮ መጓዝን ስለሆነ (ቢያንስ ቢያንስ) እንደ ሩቅ ጊዜ እቅድ ቢያዝ መልካም ነበር። እንደዚህ ትልቅ ስንመኝ ነው የውስጥ ትርኪ ምርኪ ነገሮችን የምንንቀውና መናቆር የምናቆመው። ይህን በተመለከተ ለሕዝብ ቁመናል ከምትሉ ፖለቲከኞች ብዙ ይጠበቃል።

 

 

Notes

I.

  1. In ancient times “African” and Ethiopian meant the same thing: A Black. This of course, was before the Caucasians began to reorder the earth to suit themselves and found it necessary to stake their birthright over the Land of the Blacks also. (Chancellor Williams, 1987, pp.30-31).
  2. All Africa, is the native homeland of the Blacks; and that the Asiatic peoples who occupy North and Eastern Africa, even though they may have been there for centuries, are no more native Africans than are the Dutch and British who likewise occupy and control the southern regions of the continent. (Chancellor Williams, 1987, pp.33-34).
  3. Blacks were among the very earliest builders of a great civilization on this planet, including the development of writing, sciences, engineering, medicine, architecture, religion and the fine arts. Asian imperialism, though rarely ever mentioned, was and still is even more devastating for the African people than that of entire Europe and America. *The Arabs’ white superiority complex is not one whit less than that of Europe or America, although their strategy of “brotherhood” deceives black people. *The forces behind the continuous splintering of small groups and even the breaking up of kingdoms and empires, followed by the equally endless migrations, included the steadily increasing death of the soil and advance of the deserts, the drying up of lakes and rivers along with the attending change of the climate and the always certain internal strife – all combined with invasions and famine to become a way of life. *Africa was the cradle of a religious civilization based on the conception of one Supreme God, Creator of the Universe. This belief in one Supreme Being ante-dated that of the Jews by several thousand years before Abraham, and the role of the numerous sub-deities on whom Western writers dwell, was exactly the same as that of patron saints in the Christian world. *The early wandering Hebrews, so numerous in Africa, received many of their religious ideas in Africa, for there it was that Abraham sojourned. Moses was born, Joseph lived and some of the early years of Jesus Christ were spent. There is no question that even centuries after mulattoes and Asians emerged as the only Egyptians, they still regarded Black Africa as the chief source of the spiritual – “The Land of the Gods”, or the “Land of the Spirits”. (Chancellor Williams, 1987, pp.34-35).
  4. Chancellor Williams (1987, p.15) refers to Egypt as Northern Ethiopia; and the Sudan Southern Ethiopia.
  5. 1st period would begin with ‘prehistory’, primarily because Nowe, one of oldest cities on earth, was begun by Blacks before recorded history. Another reason is that the Canaanites and Asians had invaded the Nile Delta and established a stronghold in Lower Egypt (then Northeastern Ethiopia or Chem in prehistoric times. This early concentration of whites along the seacoasts of the land of the Blacks is a circumstance of crucial importance to black history, because it was exactly fro this development that the achievements of the Blacks were overshadowed by later writers or blotted out entirely. What was the actual influence of white Asians, rigidly held back for centuries in the lower one-fourth of the country, upon the blacks who held the three-fourths that came to be known as Upper Egypt? —– The second period might well be from the conquest of Lower Egypt by the Ethiopian leader, Menes, in 3100 B.C. to the end of the sixth Dynasty, 2181 B.C, also the end of the Old Kingdom. This was the period that gave birth to Egypt, and before which there was no Egypt. It was the period during which black kings united the “Two Lands”, started the dynastic (lineage) system, and began the building of the greatest civilization. It was the Golden Age in the history of the Blacks. (Chancellor Williams, 1987, p.39). The third period of black history in Egypt should begin with the seventh Dynasty, 2181 B.C., and subdivided into the tragic periods of internal turmoil and white invasions. The first subdivision would be from 2181 B.C to 2040 B.C. (Chancellor Williams, 1987, p.39).
  6. The land of the Blacks (Africa) was a vast land; a big world. It coveres 12,000,000 square miles. From its northern most point in what is now Tunisia to Cape Agulhas is approximately 5,000 miles; and in its widest extent from east to west it is 4,600 miles. The whole of this second largest continent was once called Bilad as Sudan, “the Land of the Blacks,” and not just the southern region to which they had been steadily pushed from the north. After Asian, Greek and Roman occupations, the term “Sudan” came to indicate the areas not yet taken from the Blacks and was co-extensive with the Ethiopian Empire. For the Ethiopian Empire once extended from the Mediterranean north and southward to the source of the Nile in the country of Abyssinia which recently reverted to the ancient name of the Ethiopian Empire of which in earlier times it formed its southeastern provinces. Even as late as the time of Menes, 3,100 B.C. Ethiopia still included three-fourths of Egypt, or up to the twenty-ninth degrees North Parallel. The Asians held the Delta region; hence, the “Two Lands”. (Chancellor Williams, 1987, p.44).
  7. “Ethiopia recaptures Egypt”; referring to the 25th dynasty of Egypt where Shabaka (a black pharaoh), Ethiopian ruled Egypt and even white historians recognize him as black pharaoh. (Chancellor Williams, 1987, p.114).
  8. People in the early medieval times really knew almost nothing about Africa and Africans. Through geographical errors and confusion between India and Ethiopian Africa, biblical traditions about the presence of Jews in the land of the son of Kush, the legend of Solomon and the queen of Sheba, and the location of Ophir in Africa came to be set pieces in the repertoire of Jewish and Christian ethnography of Africa. Use of the term “Aethiopia” up to the sixteenth century was characterized by geographical errors and confusion between India and Ethiopian Africa. India for geographers of the late Latinity was a land of Asia divided into three areas on the “two shores” of the Indian Mediterranean. For Greco-Latin authors and their medieval successors, with such uncertain and inaccurate data, Aethiopia characterized the part of the African continent inhabited by dark-skinned people. Aethiopia is thus defined by its population whose skin color would be essential for the elaboration of the images of Aethiopia. (Edith Bruder, 2008, p. 25).
  9. Through travelers, merchants, or missionaries, contacts with Africa other than North Africa were rare until the fifteenth century, due both to natural obstacles, such as sea and desert, and to the political and cultural barrier of Islam. In the high Middle Ages, the Eastern world beyond Islam was, therefore, practically unknown, and from the conquest of Egypt by the Muslims in AD 641, Africa and the Indian Ocean were beyond the horizon of Western Christians. Their source of knowledge about Africa was, therefore, essentially books: the Bible and classical writings, mainly Homer, Herodotus, Pliny and Ptolemy, whose texts provided the medieval Christians with knowledge and interpretations about Africa. Some of the embryonic notions from which the Western imagination developed its myths about Africa were derived from these texts. Homer’s assertions in the Odyssey that there were two Ethiopias – one in the west and one in the east, both at the extremities of the earth – was the basis for a number of later descriptions of Africa. Homer’s description, all be it mythical, was nevertheless, inspired by two historical realities: the powerful Kushitic empire of Meroe on the Nubian Nile, whose inhabitants were perceived as being very civilized, “the admirable Ethiopians” of the east opposed to the nomadic tribes of the Saharan and sub-Saharan region, who became the “other Ethiopians” of the west, and who were often represented as being savage, bestial and treacherous. Homer’s Ethiopians “who live — somewhere where Hyperion sets, and the others where it rises”, were probably inspired by a historical reality on which the myth of the two Ethiopias was based in the ancient European image of Africa. The notion was taken up again by Herodotus, who followed the Nile to Aswan around 440 B.C. and described Meroe’s Ethiopians as “the tallest and most beautiful men in the whole world,” and as being cunning but peace loving, whereas far away from them, in the southwest, “live creatures with dog heads, creatures without heads, whose eyes, according to the Libyans are on their chests; and also wild men and women, and many less fabulous beasts. (Edith Bruder, 2008, pp. 25 – 26).
  10. In the first century B.C. Diodorus Sicilus, who also visited Egypt, reinforced more schematically the division of Africa into two Ethiopias. He presented, on one hand, Meroe’s Ethiopians as “the first to learn how to worship the gods, and those who “obviously enjoy the favor of the gods.” On the other hand he described Ethiopian tribes spreading out over the south and the west of Meroe’s Ethiopia as “being of black color and having flat noses and woolly hair — totally savage and exhibit a nature of wild beasts. (Edith Bruder, 2008, p.26).
  11. To the classical authors of the Greek, Hellenistic and Roman world the kingdom of Kush and the geographical area were called Ethiopia, and the people Ethiopians – meaning ‘burnt-faced persons’. The use of this term in modern context, however, is rather confusing as the Kushites and peoples occupying the Ethiopian highlands had very little in common. (Derek A. Welsby, 1996, p.7).
  12. It seems certain that classical historians and geographers called the whole region from Egypt, both countries inclusive, by the name of “Ethiopia”, and in consequence they regarded all the dark-skinned and black peoples who inhabited it as “Ethiopians”. Mention is made of “Eastern” and “Western” Ethiopians, and it is probable that the Easterners were Asiatics, and the Westerners Africans (Wallis Budge, 1928, p.Vii).
  13. Afrocentric thought asserts that humankind developed first in Africa not only biologically, as is now accepted, but also in terms of civilization. These ideas were not new: Herodotus, among others thought that Greece’s knowledge came from Egypt, and in his Voyage en Egypt et en Syrie (1787), the French philosopher Constantin Francois de Volney (1757 – 1820), whose memory is reversed by Afrocentrists, put forward the idea that ancient Egyptians were black. (Edith Bruder, 2008, p.73).
  14. The historiography of a glorious African past, as assertions of identity, was elaborated first among African American authors. The first African American texts, that seem to date back to 1790, already included themes that would create an echo during the following decades. From the 1830’s, a variety of popular texts or religious sermons and books, glorifying ancient Africa and especially Egypt as a great black civilization, at least partially created by “Ethiopian”, “Kushites”, or “sons of Ham”, — a belief that civilization was born in Africa and transported to Greece and to the entire world, — the veneration of Africa for its past greatness as a source of racial pride and hope for future achievements. Indeed, the appropriation of Africa’s history by African Americans followed the path of a search for origins that provided total rehabilitation after the experience of white supremacy and discrimination. From the mid nineteenth century to the early twentieth, the numerous writings of African American writers — a high population of them clergymen – contain these themes, which were to reecho through all subsequent decades. Drawing mainly in the Bible argued that ancient Africa was the birthplace of civilization and point to Egypt, Ethiopia and Carthage as great ancient civilizations. The Egyptians who were a “negro” population, had taught the Greeks, and African derived knowledge had passed on to Europeans via Greece and Rome. David Walker (1829) suggested: “When we take a retrospective view of the arts and sciences (we see) the wise legislation – the pyramids and other magnificent buildings – the turning of the channel of the river Nile, by the sons of Africa or of Ham, among whom learning originated, and was carried thence into Greece. James Penningston’s (1841) disputed on numerous theological grounds the notion that Africans were the “children of Cain” or subject to “Noah’s curse.” Indeed Africans were the descendants of Kush, which meant that there was biblical support for the idea of their consanguinity with ancient Egyptians of Ethiopians: they were “cousins”. (refer to (Edith Bruder, 2008, pp.73 – 93).

 

II.

  1. The Greek writers of antiquity designated a considerable portion of the ancient Near East and Southern Asia as Ethiopia. (German writer, Herr Eugen Georg as quoted by Robin Walker, 2011, p.578
  2. Homer, the eighth century B.C. author of the Iliad and the Odyssey and Herodotus, the learned historian of the fifth century B.C. classified the populations of Sudan, Egypt, Palestine, Arabia, Mesopotamia (i.e. Iraq and Syria) and India as Ethiopians. (Robin Walker, 2011, p.578).
  3. The fame of the Ethiopians was widespread in ancient history. The annals of all the great early nations of Asia Minor are full of them. The mosaic (i.e. Biblical) records allude to them frequently; but while they are described as the most powerful, the most just and the most beautiful of the human race, they are constantly spoken of as black, and there seems to be no other conclusion to be drawn, than that at that remote period of history the leading race of the Western world was a black race. (Lady Lugard, quoted by Robin Walker, 2011, p. 578).
  4. Recent linguistic discovery (i.e. in 1862) tends to show that a Cushite or Ethiopian race did in the earliest times extend itself —– from Abyssinia (i.e. modern Ethiopia) to India. The whole peninsula of India was peopled by a race of this character before the influx of the Aryans: it extended from the Indus along the seacoast through modern Beloochistan, Kerman, which was the proper country of the Asiatic Ethiopians.; the cities on the northern shores of the Persian Gulf are shown by the brick inscriptions found among their ruins to have belonged to this race; it was dominant in Iran (Susiana) and Babylonia (i.e. Iraq), until over-powered in the one country by Aryan, in the other by Semetic intrusion; it can be traced, both by dialect and tradition, throughout the whole south coast of the Arabian Peninsula, and it stll exists in Abyssinia, where the language of the principle tribe (the Galla) furnishes, it is thought, a clue to the cuneiform inscriptions of Susiana (Iran) and Elymais. (Canon George Rawlinson, quoted by Robin Walker, 2011, P.581).
  5. The Asiatic Ethiopians to which Canon, G. Rawlinson alludes, are generally thought to have been the Dravidians, the first inhabitants of India and Pakistan. Founders of the ancient civilization of the Indus Valley; there are some one hundred million Dravidian speakers in southern India today. Many, though by no means all, are of very black complexions with straight, wavy or curly hair. Some are indistinguishable from Africans. (Robin Walker, 2011, p. 582).
  6. —- many very ancient statues of the God Buddha in India have crisp, curly hair, with flat noses and thick lips; nor can it be reasonably doubted, that a race of Negroes formerly had power and preminence in India. This is confirmed by Mr. Maurice who says, “The figures in the Hinbdoo caverns are of a very different character from the present race of Hindoos; their countenance are broad and full, the nose flat, and the lips, particularly the under lip, remarkably thick. — The testimony of the Rev. Mr. Maurice is fully confirmed by Sir W. Jones, who says “The remains of architecture and sculpture in India — seem to prove an early connection between this country and Africa —- The ancient Hindus, according to Strabo, differed in nothing from the Africans but in the straightness and smoothness of their hair, while that of the others was crisp and woolly; a difference proceeding chiefly, if not entirely, from the respective humidity or dryness of their atmospheres.” (Godfrey Higgins quoted by Robin Walker, 2011, p. 582).
  7. The Aryan invasions of India which led to the collapse of the Semito-Negroid Indus Balley civilization plunged India into 2500 years of darkness lasting from 1500 B.C. – 1000 A.D. It may sound cruel but the Vedic religion does prescribe that the Aryan race is superior to other races and is hence justified in massacring, looting and ruling over all others. These Brahmanic Dark Ages were the darkest ever experienced in the history of mankind. The initial 1000 years, comprising the Vedic Dark Ages (1500 B.C. to 500 B.C.) of this episode were the darkest of all. The early Vedic Dark Ages were marked by two major devastating Aryan invasions. (Uthaya Naidu, quoted by Robin Walker, 2011, p. 582).
  8. A website called Statement of Aims and Objectives [Mughalstan Nation] whose objective is to promote the cause of “ a sovereign and independent Mughalstan homeland for the South Asian Muslims and a restoration of the fabulous 1000-year Mughal Caliphate” in a section called “Historical Justice” states the following: Although the land originally belonged to Sudroid (Sudra) Negroes, these people were exterminated by blood-thirsty Aryan invaders in the cataclysmic Sudra (in Hinduism this means low caste) Holocaust. The glorious Indus Valley Civilization was completely wiped out by the Vedic Aryans. Moreover, the Buddhists and Jains were subsequently annihilated by the Brahminists (i.e. Aryans), and it is to free the oppressed peoples of South Asia who were enslaved to the most terrible tyranny of Brahminism, that Mahmud-e-Ghazni and the Islamic heroes decided to liberate South Asia. Mughalstan thus meant liberation for millions of South Asians, who welcomed the establishment of Mughalstan in the regions depopulated by Brahminist genocides. (Robin Walker, 2011, p. 583).
  9. Study of South Asian history reveals that the subcontinent was a collection of several distinct nations, each with its own distinctive race, language, culture and independent history. – History reveals that the following historically distinct and separate nations have existed for the last sevral centuries in South Asia before being illegally occupied by the Brahminists (i.e. Aryans): Dalitstan and Dravidistan – the aboriginal Sudroid populations of Africoid descent have formed the historically distinct nations of Dalitstan and Dravidistan (both being lumped together as “Sudrastan”) for more than 4000 years. Dalitstan is a modern term comprising the historically Adivasi dominated regions of Gondwana, Jharkhand, Baghelkhand and Bundelkhand (all attested in the 18th century Mughal chronicles), whilst Dravidistan comprises the historically separate Dravidian-speaking regions of Tamil Nadu, Kerala, Karnataka and Telingana. The Chola empire, Gondwana kingdom and Cera kingdom were only some of the more glorious Sudroid empires of Yore before the Brahminists destroyed these states. (Khshatrapa Gandasa quoted by Robin Walker, 2011, p.583).
  10. The invasions of earliest India and Iran by Aryans (Caucasians speaking Indo-European languages), and the invasion of early Iraq by Semites, are of considerable importance in understanding the racial picture of the Middle East and southern Asia of today. “Ethiopians” (a Greek term) or Kushites/Cushites (the Hebrew equivalent) were first and at one time the only inhabitants of western and southern Asia. Descendants of the early dispersals of Africans across the globe, these were the Blacks described by Georg, Budge, Lugard, Palmer. Al-Jahiz, Balfour, Keith and Rawlinson. Skeletal remains of them date back 95,000 years or more. By 10,000 B.C. the Natufian Culture was established in the region, primarily in Palestine, Dr. Charles Finch suggests that it was the parent of the later civilizations that followed, such as Sumer (Iraq), Elam (Iran), Arabia Felix (Yemen) and the Indus Valley (India/Pakistan). (Robin Walker, 2011, pp.583-584).
  11. At the present time (i.e. 1869) Arabia is inhabited by two distinct races, namely descendants of the old Adite (i.e. a descendent of Ham), Kushite or Ethiopian race, known under various appellations, and dwelling chiefly at the south, the east and in central parts of the country, but formerly supreme throughout the whole peninsula; and the Semitic Arabians – Mahomet’s race – found chiefly ibn the Hejaz and at th north. In some districts of the country these races are more or less mixed, and since the rise of Mahometanism (i.e. Islam) the language of the Semites, known to us as Arabic, has almost wholly superseded the old Ethiopian or Kushite tongue. — To the Kushite belongs the purest Arabian blood. (John Baldwin quoted by Robin Walker, 2011. P. 586). Robin Walker says “Baldwin cannot be completely correct in suggesting that the oldest known languages of Arabia belonged to the Kushite group. While these languages are indeed different to Arabic and share affinities to languages spoken in Ethiopia, they actually belong to the Semitic group. He is correct, however, to suggest that the earliest Arabs belonged to and Adite, Kushite or Ethiopian race. (Robin Walker, 2011, pp.583-584). Pliny the Elder and Hebrew sources depict the early Arabs as Black. Physical anthropologists also shared this view. (Robin Walker, 2011, pp.585-586).
  12. An old Encyclopaedia Britanica has this to say about early Arabs: The inhabitants of Yemen, Hadramaut, Oman and the adjoining districs, in shape of head, color, length, and slenderness of limbs and scantiness of hair, point to an African origin.
  13. Between 5000 B.C. and 4000 B.C. Caucasian people speaking Indo-European languages invaded Western Asia from the north. The intermarriage between the invading peoples and the early Black populations created Mulatto population speaking Semitic languages. Prior to this period, the Semites did not exist. Where there was little or no intermarriage, the Blacks retained their languages and the Whites retained theirs. The languages of the early Blacks were classified, by Sir Henry Rawlinson, as Cushitic; and the languages of the invadors of course were Indo-European. (Robin Walker, 2011, p. 587).
  14. There is another theory, first advanced by Joseph Greenberg. He claimed that both Cushitic and Semetic originated in the region now designated Ethiopia and later spread to Arabia and elsewhere by migration. According to this view, the Semites of Arabia and the Middle East were originally Africans. In later periods they became modified in appearance by intermixture with other peoples invading from the north. In contemporary academic circles, this latter theory appears to be gaining the upper hand. (Robin Walker, 2011, p. 587).
  15. The Semites became dominant for the first time in history when the Akkadians, led by Sargon I, overthrew the Sumerians in Mesopotamia. The date of this event is, however, controversial. Duncan MacNaughton gives it as 2895 B.C. The Caucasian migration into Arabia, alluded to by Dr. Thomas, is believed to have taken place in the eighteenth century B.C. for the first time. The Blacks were pushed into the southern region of the peninsular (Arabia Felix = Yemen), where they established a splendid civilization. The rest of Arabia gradually took on a Mulatto character. The Aryans invaded the Indus Valley, beginning the third millennium B.C. After much struggle, the Dravidians were pushed into the southern and central regions of India where the majority live today. (Robin Walker, 2011, p. 587).
  16. The indigenous Negro populations were displaced, destroyed, or absorbed, by invading light-skinned peoples speaking (or adopting) Semitic or Indo-European languages. Western and southern Asia today is consequently a very mixed population; but the Caucasian type greatly predominates. The Semitic language is dominant in Arabia, Syria, Iraq and Lebanon. Indo-European is dominant in Iran and India. Negro populations have survived in all of these regions. Among these are the Mahras of the Arabian peninsula, the dark populations of Iran, and some of the Dravidians of southern India. In all such cases, however, they have been submerged and are now marginalized. (Robin Walker, 2011, p. 587).
  17. Professor George Dorsey, as quoted by Robin Walker, wrote the following: Open your atlas to a map of the world. Look at the Indian Ocean; on the west is Africa; on the north are the three great southern peninsulas of Asia (i.e. Arabia, India, Malay); on the east is a chain of great islands terminating in Australia. Where ever that Indian Ocean touches land, it finds dark-skinned people with strongly developed jaws, relatively long arms and kinky or frizzled hair. Call that Indian Ocean or Negroid division of the human race. (Robin Walker, 2011, p. 588).

 

III.

  1. More than 6000 years ago in the land called Mesopotamia (southern Iraq) lived different tribes entrenched in the southern part of the Tigris-Euphrates region. This region was known at different times by many names, among which are Sumer, Akkad (or Accad) and Chaldea; but the name best known to many is Babylonia. This area was also the location of the Garden of Eden, and the people of this region were jet black. (Rudolph R. Windsor, 2003, p.13).
  2. There were two Ethiopian nations in ancient times (eastern Ethiopia and western Ethiopia). There was an Ethiopian civilization in southern Mesopotamia (Babylon), but the people in this region did not use their tribal name, Ethiopia, to designate their nationality. They called themselves by the name of the cities that they constructed and inhabited, or they called themselves by an event that happened there; for example, God confused the language of the people at the Tower of Babel (Babel means confusion in Hebrew). This is why the Ethiopian tribes called themselves Babylonians, referring to the city that they constructed. The people who resided in the lower part of the Tigris, Euphrates Valley were Ethiopians, black in complexion. We read in Genesis 10:8 “ Cush begat Nimrod; —“ The word Cush means Ethiopia, and Cush was the father of the Ethiopians. Nimrod was a mighty Ethiopian conqueror and builder in the land of Shinar (Sumer). Nimrod ruled over such cities as Babylon, Erech and Accad. “And the sons of Cush; Seba and Havilah, —-“. Now we have learned that Havilah was the son of Cush, who was an Ethiopian. The word Havilah became the name of a tribe and a region, known as the Land of Havilah and the Havilites (Ethiopians) lived in the land of Havilah which is located near the Persian Gulf. There was another Havilah who was one of the sons of Joktan (Genesis 10:26-29) who was of the line of Shem. Noah had three sons: Shem, Ham and Japheth. The children of Shem are called Shemites; The sons of Ham are called Hamites and the sons of Japheth are called Japhites. (Rudolf R. Windsor, 2003. P. 15).
  3. Cush mean black (Windsor, 2003, p.16). It also refers to Cush the son of Ham. The children of Cush are called Cushites who appeared to have spread along tracts extending from the Nile to the Euphrates and Tigris rivers. There is more than adequate evidence that the ancient nations of Babylon, Akkadia, Sumer, the Chaldea were inhabited by Cushite tribes (Ethiopians), on all sides of the Tigris and Euphrates rivers. (Windsor, 2003, p.16). Those Cushites who lived in lower Mesopotamia during pre-Semitic times were eastern Ethiopians. These Sumerians or Ethiopians and their kindred appear to have settled along tracts from Mesopotamia to India. This area now includes southern Iran, Afghanistan, Pakistan and north-west India. There is blood relationship between the Dravidian tribes of India and the Ethiopian Sumerians. The Sumerian civilization preceded the Babylonian. The Sumerians founded cities that existed more than 4,000 years B.C. such as: Eridu, Lagsh, Nippur, Kish and Ur. (Windsor, 2003. P. 17).

 

IV.

  1. Kemet refers to ancient Egypt; and Kemetic refers to pre-Christian religious philosophy of ancient Egypt. (kemetway.com/massey1 html). Gerard Massey was a Christian priest who investigated the origin of Christianity; and after 20 years of research found out the origin to be Kemet/Egypt.
  2. Egypt suffered Aryan (European and Arab) onslaught lasting for 3,000 years (from 1500 B.C. to 1500 A.D). Invadors beginning with Martu (erroneously called Assyrians) appropriated material, intellectual and technological spoils of ancient Egypt. (kemetway.com/massey1 html).
  3. African civilization ranges from Kemet/Egypt in north Africa to Chou civilization in southern Asia now called China. The invaders of China used the spoils to fabricate societies of their own. Invaders of China created Jainism and Confucims. Those who invaded India created Brahmanism. Those who invaded Asia Minor created Zoroastrianism and Judaism. Those who invaded Kemet created “Greek philosopy”, Christianity and Islam. As a part of the process of domination each invading group claimed authorship of the knowledge base and technology they appropriated from their victims. Christianity is but stolen Kemetic/Egyptian religious philosopy and spirituality including its rituals and beliefs reframed in an Aryan image. (kemetway.com/massey1 html).

 

Miriam Ma’at-Ka-Re Monges (1997) Kush, The Jewel of Nubia: Reconnecting The Root System of African Civilization, African World Press, Inc. Asmara, Eritrea.

  • States that Diop provides readers with evidence that ancient Egypt was a negro civilization. Diop’s book was divided into 13 chapters. Chapter 7 presents several cultural indices supporting a negro origin of ancient Egypt: totemism, kingship, matriarchy, circumcision, cosmogony, social organization and languages. (p.17).
  • The concept of priest/ruler was evidenced in Kush (p.22).
  • The Sahara is often viewed as a barrier between Africa and the civilized world; and Nubia was considered as a corridor to connect the two (wrongly considering Egypt to be separate from the rest of Africa). The Sahara was not an insurmountable barrier for Africans; There is evidence of various animal and plant life left by former residents of the Sahara in the form of very elaborate rock drawings. These drawings indicate that it was once a fertile environment. Africans have crossed, lived and traded in the Sahara for millennia. It may have been an inconvenience, but it has not been a barrier, certainly no more a barrier than the Mediterranean Sea. (pp. 22-23).
  • The Sahara did not begin to dry up until 2500 B.C.E. People began to move out around 2000 B.C.E. Afterward there is evidence that carts and chariots drawn by donkeys and horses were used to cross the Sahara between North and West Africa around 1000 B.C.E. and camels from 100 B.C.E. until the present day (p.23).

[1] የጅኦግሪፊ ተማሪ ነኝ (ያውም የፊዚካል ጅኦግራፊ)። ስለሀገሬ ራሴን ለማስተማር ሳነብ ከወሰድኳቸው ማስታዎሻዎች አንዳንዶቹን አጠናቅሬ ነው ይህቺን ጽሑፍ ያቀረብኩላችሁ። ጽሑፉ ለታሪክ ባለሙያዎች ግልብ (shallow) ሊሆን ይችላል፤ ለኔ ቢጤው ጀማሪ የታሪክ ተማሪ ግን ትንሽም ቢሆን እሚያበረክተው ፍሬ ነገር ሊኖር ስለሚችል እነሆ። አንባቢዎች ገምቢ ትቺቶቻችሁን አትንፈጉ።

[2] ጥንታዊ ሥልጣኔ በፈለቀባቸው አካባቢዎች (በአፍሪካና በእስያ) ግን፣ የቀይ ዳማውንና ጠይሙንም ቢሆን ፈረንጅ ሊያደርጉት ይፈልጋሉ። ጥንታዊ ሥልጣኔ የጥቁር ሕዝብ ሥልጣኔ ሊሆን አይችልም ለማለት ነው። ጥቁር ሥልጡን ሊሆን አይችልም፤ ሥልጣኔ ክነበረ ፈረንጅ (ነጭ) ሕዝብ ነበር በማለት የጥቁር ሕዝቦችን ሥልጣኔ የራሳቸው ለማድረግ ነው።

 

[3] ዶናልድ ጆዋንሰን (Donald Johanson) በተባለ የሽካጐ ዩኒቨርሲቲ መምህር የተመራ ከአሜሪካና ከፈረንሳይ የተውጣጣ ቡድን በ1974 ዓ.ም. በአዋሽ ሸለቆ ሐዳር በተባለ አካባቢ 3.5 ሚሊዮን ዓመት ይሆነዋል የተባለ የሴት አጽም (የሉሲ) ተገኝቷል። ሪቻርድ ሊኪ (Richard Leaky) የተባሉ አርኪዮሎጅስት በታንዛኒያ ውስጥ (ልዩ ስሙ ኦልዱባይ ዋሻ) ከሉሲ ቀጥሎ በጣም ረዥም እድሜ ያስቆጠረ የሰው አጽም ተገኝቷል። እስካሁን በዓለም ውስጥ ከተገኙት የሰው አጽም ቅሪቶች በጣም ረዥም እድሜ ያላቸው የአዋሽ ሸለቆውና የኦልዱባይ ዋሻው ግኝቶች ናቸው።


Ethiopia: Oppositions Say Dialogue ‘Better Late Than Never’– AllAfrica.com

$
0
0
Photo: Addis Fortune

Putting their differences aside, the ruling and opposition parties have recently come to a round table to find ways of nurturing the political environment for the good of the people.

Using this as a ground, The Ethiopian Herald had approached opposition parties to seek their reflections on the political dialogue.

Unity for Justice and Democracy Party (UJDP) Chairman Tigistu Awolu had this to say: The ruling party seems to have decided to hold the dialogue on various accounts.

For him, the public’s rising concern about the political, economic and social issues has brought the incumbent to a round table with opposition parties.

Tigistu further said formerly, the ruling party did not have a right outlook towards oppositions. “There was a tendency to undermine the role of opposition parties considering them inefficient to hold political power.”

Despite late, the dialogue is crucial for political parties and the government. The track record of other countries tells everyone that parties would come to negotiation table after a series of bloodshed he said, adding that this one is happening without such events in the country.

“I can’t deny the death, imprisonment or migration of our people. But, unlike other countries, we have come to dialogue on our own, without third party involvement as well as further bloodshed.”

Ethiopia Democratic Party (EDP) Central Committee member Gizachew Anemaw for his part said the recent experience in the country has necessitated the dialogue.

EDP understands the importance of discussion, debate and dialogue. These are core principles for peaceful political transformation.

Such political dialogue is not happening in Ethiopian for the first time, Gizachew noted, recalling a ‘similar’ dialogue in 2009. “That dialogue did not bring the desired outcome.”

Gizachew said, change cannot be achieved through violence. In this regard, all facilities have to be in place to carry out peaceful discussions. Enabling environment has to be created. “This is part and parcel of the effort in ensuring human and democratic rights of citizens.”

According to him, the political dialogue is vital to peaceful political transformation and to ease all process towards future democratic elections.

Ethiopian RAEY Party President Teshale Sebro for his part said: “I can’t say the dialogue is timely. It is too late. But, there is still a room for creating better Ethiopia. Had this dialogue taken place some 10 or 15 years ago, we couldn’t have experienced the current bad political situation.”

Federal Democratic Republic of Ethiopia – United States Army Africa

$
0
0

The United States established diplomatic relations with Ethiopia in 1903. Italy, which had neighboring possessions in Africa, invaded and occupied Ethiopia from 1935 until its expulsion in 1941 during World War II. The United States never publicly recognized Italian authority in Ethiopia. After Ethiopia’s 1974 revolution, U.S.-Ethiopian relations began to cool due to the government’s linkage with international communism and U.S. revulsion at its human rights abuses. Bilateral relations improved with the 1991 downfall of Ethiopia’s regime.

The United States and the people of Ethiopia share a strong history as friends and partners. Today, the three pillars of the bilateral relationship are economic growth and development; democracy, governance, and human rights; and regional peace and security. The United States and Ethiopia work together to enhance food security, improve health services, strengthen education, promote trade, and expand development. The United States has welcomed Ethiopia’s dedication to maintaining security in the region, including through peacekeeping missions in Sudan and South Sudan.

Ethiopia: Oppositions Say Dialogue ‘Better Late Than Never’– AllAfrica.com

$
0
0
Photo: Addis Fortune

Putting their differences aside, the ruling and opposition parties have recently come to a round table to find ways of nurturing the political environment for the good of the people.

Using this as a ground, The Ethiopian Herald had approached opposition parties to seek their reflections on the political dialogue.

Unity for Justice and Democracy Party (UJDP) Chairman Tigistu Awolu had this to say: The ruling party seems to have decided to hold the dialogue on various accounts.

For him, the public’s rising concern about the political, economic and social issues has brought the incumbent to a round table with opposition parties.

Tigistu further said formerly, the ruling party did not have a right outlook towards oppositions. “There was a tendency to undermine the role of opposition parties considering them inefficient to hold political power.”

Despite late, the dialogue is crucial for political parties and the government. The track record of other countries tells everyone that parties would come to negotiation table after a series of bloodshed he said, adding that this one is happening without such events in the country.

“I can’t deny the death, imprisonment or migration of our people. But, unlike other countries, we have come to dialogue on our own, without third party involvement as well as further bloodshed.”

Ethiopia Democratic Party (EDP) Central Committee member Gizachew Anemaw for his part said the recent experience in the country has necessitated the dialogue.

EDP understands the importance of discussion, debate and dialogue. These are core principles for peaceful political transformation.

Such political dialogue is not happening in Ethiopian for the first time, Gizachew noted, recalling a ‘similar’ dialogue in 2009. “That dialogue did not bring the desired outcome.”

Gizachew said, change cannot be achieved through violence. In this regard, all facilities have to be in place to carry out peaceful discussions. Enabling environment has to be created. “This is part and parcel of the effort in ensuring human and democratic rights of citizens.”

According to him, the political dialogue is vital to peaceful political transformation and to ease all process towards future democratic elections.

Ethiopian RAEY Party President Teshale Sebro for his part said: “I can’t say the dialogue is timely. It is too late. But, there is still a room for creating better Ethiopia. Had this dialogue taken place some 10 or 15 years ago, we couldn’t have experienced the current bad political situation.”

United States Army Africa – U.S. Army Africa – Army – United States Army Africa

$
0
0

The United States established diplomatic relations with Ethiopia in 1903. Italy, which had neighboring possessions in Africa, invaded and occupied Ethiopia from 1935 until its expulsion in 1941 during World War II. The United States never publicly recognized Italian authority in Ethiopia. After Ethiopia’s 1974 revolution, U.S.-Ethiopian relations began to cool due to the government’s linkage with international communism and U.S. revulsion at its human rights abuses. Bilateral relations improved with the 1991 downfall of Ethiopia’s regime.

The United States and the people of Ethiopia share a strong history as friends and partners. Today, the three pillars of the bilateral relationship are economic growth and development; democracy, governance, and human rights; and regional peace and security. The United States and Ethiopia work together to enhance food security, improve health services, strengthen education, promote trade, and expand development. The United States has welcomed Ethiopia’s dedication to maintaining security in the region, including through peacekeeping missions in Sudan and South Sudan.

ይገረም ለግርማ- መለስ የለኝም የሚስማማ፤ – ይገረም አለሙ

$
0
0

በተለይ ለሳተናው  በህገ ምግባሩ መልስ የሚሰጠው ጽሁፉ በወጣበት በመሆኑና የአቶ ግርማ ከእኔ መልስ የጠየቁበትን ጽሁፍ ያገኘሁት ሳተናው ላይ ስለሆነ)

በወያኔና በተቀዋሚዎች መካከል ይደረጋል ስለሚባለው ድርድር አስመልክቶ ድርድሩ በሚል ርእስ ሀሳቤን አጋራሁ፡፡ በቀና መንፈስ ላነበበው ጽሁፌ ግልጽ ነው፡፡ ወያኔ እንዴት ወደ ድርድር አንደመጣ፣ ለምን መደራደር እንደፈለገ፣  ከድርድሩ ምን ሊያተርፍ እንደሚችል እንዲሁም ፓርቲ ተብየዎቹ በተናጠል አቅም፣ በጋራ ትብብር የሌላቸው በመሆናቸው በችሮታ ካልሆነ በማስገደድ ምንም ማግኘት አንደማይችሉ በመግለጽ እነርሱንም ለሁለት በመክፈል ከድርድሩ ሊያገኙ ይችላሉ ያልኩትን  ግምቴን አሰፈርኩ፡፡ በመጨረሻም ወያኔን ለድርድር ያስገደደው ህዝብ ጥያቄው የሥርዓት ለውጥ አንደሆነና ወያኔ ይህን መመለስ ስለማይችል የድርድሩ አጠቃላይ ውጤት ዜሮ ይሆናል አልኩ፡፡

ይህን የሚቃወም ሰው በእንዳንዱ ጉዳይ ምክንያቱን ገልጾ፣ ከድርድሩ ህዝቡ የሚያገኘውን ትርፍ ማሳየት ቢችል መነጋገርም መከራከርም ይቻላል፡፡ አቶ ግርማ ካሳ ግን መልስ ብለው ያንኑ የለመዱትንና የለመዳቸውን አንቶ ፈንቶ ነው የጻፉት፤  አንቶ ፈንቶውም ቢሆን ግማሹ ከጳጳሱ ቄሱ አይነት ነው፤ ግማሹ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ የሚሉት አይነት፤ አንዳንዱ ደግሞ እዛው በዛው ርስ በርሱ ፣የሚጣረስ ነው፡፡ ይህን  እየነቀሱ ምላሽ መስጠት ፋይዳው አልታየኝምና የጠየቁኝን መልስ መስጠት አልፈቀድኩምም፡፡

ስለሆነም በሥርዓት ነጥብ በነጥብ የራስዎን ሀሳብ ያቅርቡና፣ ድርድሩ አንዴትና በምን ሁኔታ ይካሄዳል የሚለውን ግምትዎንና ከድርድሩ ይገኛል የሚሉትን ውጤት ያመላክቱና ያኔ መነጋገርም መከራከርም እንችላለን፣ በጨዋ ደንብ፡፡ እባክዎትን አቶ ግርማ ስሜትዎን ሳይሆን የተጻፈን ያንብቡ፤ በችኮላም  ኮምፒተርዎ ፊት አይቀመጡ፡፡ እስቲ አንደገና የእኔን ጽሁፍና መልስዎን ጎን ለጎን አድርገው ሰከን ብለው ያንብቡት፣ ሀራምባና ቆቦ ሆኖ ያገኙታል፡፡

ለመመላለስ ሳይሆን ለመማማር ለመተራረም እንጻጻፍ፡ በሺህ ኪሎ ሜትር ተቀምጦ ስለ ሀገር ውስጥ ጉዳይ ከእናንተ በላይ አውቃለሁ የማለቱ ድፍረትም ትንሽ ቀነስ ይበል፡፤

በመጨረሻም እውነቱን አንነጋገር ከተባለ የሀገር ቤት ፓርቲዎች አንዳይጠናከሩ ወገን እየለዩ ሲሻኮቱ አንዲኖሩ የሚያደርጉት አቶ ግርማና ርሳቸውን መሰል ዲያስፖራዎች ናቸው፡፡በሞቴ አቶ ግርማ ከሚነገርዎት ያለፈ ስለ ፓርቲዎቹ ሆነ ስለ መሪዎቹ ምን ያህል ያውቃሉ፡፡ እኔ ግን ከፊሎቹን አብሮ በመስራት፣ ከፊሎቹን ከዛም ባለፈ በጓደኝነት፣ ከፊሎቹን ደግሞ በቅርብ አውቃቸዋለሁ፡፡ የየአይን ምስክርና የስሚ ስሚ ምስክር ደግሞ ይለያያል፡፡

ሲሆን ልብ ሰጥቶ ካልሆነም እንዲሁ እንዳለን መኖር መልካም ነውና እድሜ ይስጠን፡፤

 

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live