Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

ውስጣችን አዝኗል፤ አዝነን ግን መቀመጥ የለብንም #ግርማ_ካሳ

$
0
0

Yonatan-Tesfaye

“ሁሉም ለኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያ ለሁሉም” እያለ ጽሁፉን የሚያጠቃለል ወጣት አለ። ብሎገር ነው። የሰማያዊ ፓርቲም አመራር ነው። የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ። በኦሮምያ በተነሳው እንቅስቃሴ አፍነው ወሰዱት። መጻፉ መጦመሩ ፣ በጽሁፉ በጦማሩ ለአገሩና ለህዝቡ በመቆርቆሩ ፣ ወንጀለኛ ተባለ። ዮናትን ተስፋዬ።

አዎን የዛሬይቱ የሕወሃት ኢትዮጵያ አገራቸውን የሚወዱ ዜጎንች ወደ ወህኒ የሚወረወሩባት ኢትዮጵያ ናት።

በቂሊንጦ እሥር ቤት በካፌቴሪያ እሳት ይነሳል። ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ እሳትን መካላከልና እስረኞችን ማዳን ሲሆን፣ የ እሥር ቤት ሃላፊዎች እሳት ፊኦት ለፊታቸው እየመጣ ያሉ እስረኞች ከ እሳቱ እንዳያመልጡ አገዱ። ተኮሶባቸው።በ እስር ቤቱ ብዙ እስረኞች ሞቱ።ገዢው ፓርቲ ራሱ 23 እስረኞች እንደሞቱ አምኗል። ከዞያም በላይ ሊሆን እንደሚችል ብዙዎች ይናገራሉ።

ከነዚህ እስረኞች መካከል አንዱ የሆነው የዮናት ተስፋዬ እናት ወ/ሮ ሙጪት ተካ ለአሜሪካ ሬድዮ VOA ስለ ልጃቸው እንዲህ ተናግረዋል

“……… ልጄ በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳለ አላውቅም በእሳት ተቃጥሎ ይሙት ወይም በጥይት ተመቶ ይሙት አላውቅም….. በየማረሚያ ቤቱ ዞርኩኝ….ሆስፒታልም ሄድኩ ልጄን ግን ማግኘት አልቻልኩም….እኔ ሃገሬ የት ነው። የት እንሂድ ? ለማን አቤት እንበል? ልጄ የታሰረው ለህዝብ ሲል ነው። የኢትዮጵያ ህዝብ ይፍረደኝ። የአ.አ ህዝብስ ለምን ዝም ብሎ ያያል ”

የሗእሃት እሥር ቤቶች እስረኞችን ቶርቸር በማድረግ የምታወቁ ናቸው። “ማረሚያ ቤት” ነው የሚሏቸው ግን የቶርቸርና የስቃይ ቦታዎች (torture chambers) ናቼው። በዚያ ያሉ ፍጹም ጨኻንን ኢምንት ሰብአዊነት የሌላቸው ናቸው። ቤተሰበ የስረኞችን ጉዳይ ለመጠየቅ ሲሄዱ መደብደብና መሰደብ ነው ያተረፉት። የአገዛዙ ባለስልጣናት ነገሩን አጣርተው ለሕዝብ ያለዉን ነገር ማስወቅ ሲገባቸው፣ የዜጎች ሕይወት ተራ ነገር የሆነ ይመስል ” ይሄን ያህል ሞተ” ብሎ እንደ አንደ ተራ ዜና ከማወራት ዉጭ የፈየዱት ነገር የለም። እነርሱ እሺህ ምንም ነገር አያደርጉ፣ ግን ቢያንስ ቤተሰብ አወቆ መደረግ ያለበትን እንዲያደረጉ መረጃዎች ለመስጠት ፍቃደኛ አልሆኑም።

እንግዲህ ወገኖቼ ተመልከቱ እየሆነ ያለውን። ራሳችንን እስቲ በዮናታን እናት ቦታ እናድርግ። በአገራችን፣ በምድራች በዚህ ሁኔታ ገዢዎች በደል ሲፈጽሙብን በአገራችን አገር እንደሌለን ስንሆን አያሳዝንም።

ወገኖቼ አገራችንን ተነጥቀናል። በአገራችን አገር እንደሌለን እየተቆጠርን ነው። በዮናትን ተስፋዬ በቤተሰቡ ላይ የደረሰው በብዙዎች ላይ የደረሰ፣ ወደፊት በሁላችንም ላይ የሚደርስ ነው። ህወሃቶች ለኛ ሕይወት ደንታ የላቸውም። ብንሞት፣ ብንሰደድ፣ ብንፈናቀል፣ ብናነባ ደንታቸው አይደለም። ትናንሽ ፍርፋሪ ስለሚወረወሩልን የጠቀሙን መስሎን ከሆነ ተሳስተናል። እነርሱ በጣም ዘረኛ የሆኑ ፣ ከራሳቸው ጎጥ ዉጭ ማየት የማይችሉ፣ በጣም ክፉና መሰሪ የሆኑ፣ በሕግ ስም ህዝብ የሚያሸብሩ የጥፋት ሃይሎች ናቸው።

በተለይም የአዲስ አበባ ህዝብ በየወረዳው መነቃነቅ አለብን። ህወሃት መወገድ አለበት። እየገደሉን፣ እየሞትን እስከ መቼ ነው የምንኖረው። እነርሱ ጥቂቶች ናቸው። እኛ ሚሊዮኖች ነን። ውስጣችን አዝኗል፤ አዝነን ግን መቀመጥ የለብንም። ያንን ካደረግን በሐዘን ላይ ሐዘን መቀጥሉ አይቀሬ ነው። ግን ዳግም እንድናዝን የሚያደረገን ነገር እንዳይከሰት ከአሁኑ ማድረግ እንችላለን።


የትግራዩ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱ የሕወሓት ደጋፊ አማራውን ለመጨፍጨፍ በተጠንቀቅ እንዲቆም አዘዘ [ከአቻምየለህ ታምሩ]

$
0
0

Abay Weldu - satenaw news 6አባይ ወልዱ የሰው ተፈጥሮ ከሌላቸው ጨካኝ የወያኔ አውሬዎች አንዱ ነው። አባይ ወልዱ የኤርትራ አምባሳደር የነበረውንና ከነስዬና ተወልደ ጋር ከወያኔ የተባረረውን ወንድሙን አዋሎም ወልዱን ሊገድል ብዙ ጊዜ ሞክሯል።

አባይ ወልዱና አዋሎም ወልዱ በረሃ እያሉ ተኽሉ ወልዱ የሚባል የደርግ ባለስልጣን የነበረ ወንድማቸው አዲስ አበባ ውስጥ ይኖር ነበር። የተኽሉ ወልዱ ቤት በአዲስ አበባ የወያኔ ጽህፈት ቤት ነበር። ደርግ «ሞኙ» ከነተኽሉ ወልዱ ጋር አዲስ አበባ ውስጥ ስለ ወንበዴዎች ሲወያይ ይውል የነበረው ነገር ሁሉ አንድም ሳይቀር በበነጋታው ወያኔ እጅ ይገባ እንደነበር አያውቅም ነበር። ከነ ጭራሹም ደርግ ተኽሉ ወልዱ አባይና አዋሎም ወልዱ የሚባሉ ወንድሞች እንዳሉት አያውቅም ነበር። የተኽሉ ወልዱ ቤት ግን ከትግራይ በረሀ የገጠር ልብስ ለብሰው ወደ አዲስ አበባ የሚገተሙ የወያኔ ታጋዮች ምሽግ ነበር።

አባይ ወልዱ የ«ባዶ ስድሽተ» ወይንም «ዜሮ ስድስት» ማለት ኮድ ስድስት የሚባለው የትግሉ ጠባቂ ወይንም የእስር ቤት ሀላፊ ሳለ በርካታ የወልቃይት አማሮችን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል። ለነገሩ ለወንድሙ ያልተመለሰው ጨካኝ አውሬ ለሚጠላው አማራ ይመለሳል ተብሎ አይጠበቅም። ይህ የሰው ተፈጥሮ የሌለው ጨካኝ አውሬ ባለፈው እንዲህ ሲል ለትግራይ ወጣቶች ትዕዛዝ አስተላልፎ ነበር፤
«በእናቶቾቻችሁ፣ በአባቶቻችሁ፣ በእህት፣ ወንድሞቻችሁ ደምና አጥንት ማንነታቸሁ ተከብሯል። ደርግ ወንበዴ እያለ ሲጨፈጭፈን መስዋዕትነት ከፍለን በሰላም የምትኖሩበት፥ የምትማሩበት፣ የምትሰሩበት እና በክብር ወጥታችሁ የምትገቡበት ናጽነት አግኝተናል። አሁን ግን የጥፋት ኃይሎች በሻእቢያ እና ግብጽ በመታገዝ ደርግን መልሰው ሊያመጡብን ትግራዋይ ላይ ግልጽ ጦርነት አውጀዋል። ስለዚህ ይህን የመመከት ኃላፊነት በእናንተ ወጣቶች ላይ ተጥሏል። ወላጆቻችሁ ትምክህተኞችን ጠባቦችን ደምስሰው በኢትዮጵያ ሰላም ልማት እና ዲሞክራሲ አንዳሰፈኑት ሁሉ እናንተም አኩሪውን ታሪክ የመድገም ግዴታ አለባችሁ። አለበለዚያ የተጋሩ ህልውና አደጋ ላይ ይወድቃል ብሎም ከላይ የሻእቢያ ከታች የትምክህተኞች ጥቃት መፈንጫ ሆኖ እንደ ሕዝብ የመቀጠል እድል የማይታሰብ ይሆናል። በተለይ በ አሁኑ ሰዓት በአማራ ክልል ሁከት በተጋሩ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ይህንኑ ያመላክታል። ይህን አውቃችሁ ህወሓትንም ትግራይንም ከጥፋት በማዳን የተጋሩን ቀጣይነት አረጋገጡ። ባለራዕዩ መሪያችን መለስ ዜናዊ የጣለብንን አደራ እንወጣ::በእናንተ ፍጹም እምነት አለን።

ይህ የአባይ ወልዱ መልዕክት ከአርባ አንድ አመታት በፊት ወያኔዎች፤
«ገረብ ገረብ ትግራይ፣
መቃብር አምሃራይ!»
«ጎበዝ ተኻወት ተጋዳላይ ትግራይ፤
አርኪብካ በሎ ንዚ-ሃሻ አምሃራይ!»

በማለት የትግራይን ወጣቶች ከቀሰቀሱበት ዘፈን ጋር አንድ አይነት። አባይ ወልዱ ዛሬም የትግራይን ተራሮች የአማራ መቃብር ስለማድረግ የትግራይን ወጣቶች ይቀሰቅሳል። በርግጥ አባይ ወልዱ ትናንት ያስተላለፈው ተጠንቀቅ ከዛሬ አርባ አንድ አመታት በፊት ወያኔ ጫካ ውስጥ እያለ ማኒፌስቶው ላይ ካሰፈረው አማራን የማጥፋት ፕሮጀክት የተለየ አይደለም።

ትናትና ማታ ደግሞ «ወልቃይት በታሪክም የትግራይ ስለሆነ፤ የወልቃይት ህዝብ ለትግሬነቱ ሲታገል የኖረ ህዝብ ስለሆነ፤ በኢሀፓ የተጨፈጨፈ ህዝብ ስለሆነ፤ ትምክህተኞችን ልካቸውን ለመስጠት» የትግራይ ህዝብ ከመንግት ጋር ጎን እንዲቆም ጥሪ አርቧል።

ወያኔዎቹ እነ አባይ ወልዱ ከጫካ ቢወጡም ከሰው አውሬነት ሊወጡ አልቻሉም። ዛሬም አማራን ስለመቅበር ለወጣቶች ያስተምራሉ። እነሱ እንደዚህ በአደባባይ ወጣቶቻቸው አማራን ለመጨፍጨፍ ትዕዛዝ ሲሰጡ አማራ ዝም ብሎ የሚጠብቃቸው ይመስላቸዋል። ከአሁን በኋላ ግን የዘሩትን ያጭዳሉ። ታሪክ ምስርክ ነው። ግብዞቹና ግዝቦቹ ካወጁብን ጦርነት ራስን መከላከል ያባት ነው!

አነጋጋሪው የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ መጽሐፍ ምጥን ዳሰሳ [መንግሥቱ አበበ]

$
0
0

fikre toles book = satenaw news 6878የኦሮሞና የአማራ ህዝብ በደምና ስጋ ብቻ ሳይሆን በባህል፣ በኅሊናና በመንፈስ ዳቅሏል፤ ተዋህዷል
· አንዳንዶች፤ ‹‹አፄ ምኒልክ ጡት ቆረጡ፤ 5 ሚሊዮን ኦሮሞ ገደሉ›› እያሉ የሚነዙት የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ነው
· አማራውን እወክላለሁ ብሎ ያወጀ ንጉሠ ነገስትስ ይኖር ይሆን?

ነዋሪነታቸው በአሜሪካ የሆነው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ፤ በቅርቡ የኦሮሞ የአማራና የተቀረው የኢትዮጵያ ሕዝብ እውነተኛና ትክክለኛ የዘር ምንጭ ምን እንደሆነ ከ5ሺ ዓመታት በላይ ወደኋላ ተጉዘው፣ ማስረጃ አስደግፈው፣ ምንጭ ጠቅሰው፣ እስካሁን ድረስ የምናውቀውን የኢትዮጵያን ታሪክ የሚሽር፣ አዲስ የኢትዮጵያ ታሪክ በዝርዝርና በጠራ አቀራረብ የሚገልጽ ድንቅ መጽሐፍ አቅርበዋል፡፡ እስካሁን የነበረውን ታሪክ ከስር መሰረቱ ገለባብጦ፣ በአዲስ ታሪክ የሚተካ መጽሐፍ አግኝቼና አንብቤ አላውቅም፤ስለዚህም በጉጉት ነው ያነበብኩት፡፡

ደራሲው ከኦሮሞና አማራው እውነተኛ የዘር ምንጭ በተጨማሪ ትርጉማቸው በትክክል ለማይታወቅ፣ አደናጋሪና አሳሳች ለሆኑ በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች፣ በመረጃ አስደግፈው ትክክለኛ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ለአብነት ያህል ሐበሻ ማለት ምንድነው? ሀበሻ የሚለው ቃል እንዴት መጣ? እውነት ኢትዮጵያውያን ሀበሻ ናቸው? ትርጉሙስ አዎንታዊ? ወይስ አሉታዊ? አማራ መላ ኢትዮጵያን የገዛ ስርወ መንግስት ነበር? ንግስተ ሳባ በእርግጥ በኢትዮጵያ ምድር የኖረች ናት? ወይስ አፈ-ታሪክ? ለኦሮሞ ቋንቋ ምቹና  አመቺው የላቲን ፊደላት ወይስ የግዕዝ? ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ምን አይነት ሰው ነበሩ? እውነት ጡት ቆርጠዋል? አስቆርጠዋል? 5 ሚሊዮን ኦሮሞዎችንስ ፈጅተዋል? ደራሲው መልስ አላቸው፡፡

የዚህ ዳሰሳ፣ ዓላማ በአንዳንድ ነጥቦች ላይ አፅንኦት መስጠት ነው፡፡ በእርግጥ አንዳንድ ታሪኮች ልብ ወለድ ወይም አፈ ታሪክ ይመስላሉ፡፡ ለምሳሌ የኦሮሞና የአማራ እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያውያን አባት የሆነውና ፈላስፋው ደሼት (ደሴት) አፈጣጠር፣ ደሼት ከክርስቶስ ልደት 1400 ዓመታት በፊት ወንዝ እያየ ሲመሰጥ፣ በውሃው አረፋ ላይ የማርያምን፣ የኢየሱስንና የተወላጆቹን ወደ ቤተልሔም የመራቸውን ኮከብ ምስል ማየቱ፣ በማስረጃ ተደግፎ ቢቀርብም አምኖ መቀበል ግን ያስቸግራል፡፡ እነዚህን ነጥቦች በቦታቸው አነሳቸዋለሁ፡፡

ደራሲው አዲሱን የኢትዮጵያ ታሪክ ሲጽፉ በማጣቀሻ ዋቢነት የተጠቀሟቸው ምንጮች፤ በመጽሐፍ መደብሮች በሚገኙ የአማርኛና እንግሊዝኛ ሥነ – ጽሑፎች እንደሆነ፣ ከእነዚህ ጽሑፎች ውስጥ ሱዳን ኑቢያ ጀበል ኑባ በተባለ ስፍራ በአንድ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲን ፍርስራሽ አጠገብ ተቀብረው ከዛሬ 50 ዓመት በፊት መራሪስ አማን በላይ በተባለ መናኝ ወጣት የተገኙ፣ አጥረውና ወደ አማርኛ ተተርጉመው “መጽሐፈ ሱባኤ” እንዲሁም “የኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ” በሚሉ ርዕሶች የታተሙ ጥንታዊያን የግዕዝ ብራና ቅጠሎች እንደሚገኙባቸው በመቅድማቸው ገልጸዋል፡፡ በአጠቃላይ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች 40 ያህል ማጣቀሻ ምንጮች መጠቀማቸው ታውቋል፡፡

ኦሮሞና አማራ ከየት እንደመጡ፣የዘር ሐረጋቸው ከየት እንደሆነ በትክክል አይታወቅም፡፡ ኦሮሞ ከአማራ ጋር ስላለው ዝምድናም እጅግ ግራ መጋባት አለ ይላሉ፤ ፕሮፌሰር ፍቅሬ፡፡ ኦሮሞዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የዛሬ 500 ዓመት ገደማ ከእስያ ተነስተው በማዳጋስካር አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የውጭ ወራሪ ተደርገው አጉል ስም ተሰጥቷቸዋል፡፡ ኦሮሞ መጤ ነው ወይስ አገር በቀል? በማለት ደራሲው ይጠይቃሉ፡፡ ስለ አማራ ማንነትም ቢሆን ሁሉም የታሪክ ሊቃውንት እርግጠኞች አይደሉም ይላሉ፡፡ አማሮች ከኦሮሞ ቀድመው ከደቡብ አረቢያ የፈለሱ ናቸው የሚሉ ታሪክ ጸሐፊዎች አሉ፡፡ አማሮች እንደ ሴማዊ ይባስ ብሎም እንደ ሐበሻ ይታያሉ፡፡ እውን አማሮች እነዚህን ናቸው? አማሮች ንጉሠ ነገሥት፣ ንግሥተ ነገስታት ሆነው ላለፉት 3000 ዓመታት እንደገዙት እንደ ሰለሞን ስርወ መንግስት አባላት ተቆጥረዋል፡፡ አማሮች ይህን ሁሉ ነበሩ? የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው ምንጭ ከየት ነው?

አማራው በሰለሞናዊው ስርወ መንግስት ውስጥ ዋናው የሥልጣን ባለቤት እንደነበር ተቆጥሮ እስከ ዛሬ ድረስ ለዘር ጥቃት ሲጋለጥ ሲፈናቀል፣ ሲሰቃይና ሲገደል ኖሯል፡፡ ምንም እንኳ ከነበረው ከማንኛውም መንግስትና ወታደራዊ ስልጣን ከተገለለ 40 ዓመታት ያለፉ ቢሆንም አሁንም ስልጣን ላይ እንዳለ እየተቆጠረ የዘር ጥቃት ሰለባ ሆኖ ይገኛል፡፡
በእርግጥ አንዳንድ የጎሳና የፖለቲካ ቡድኖች እርስ በርሳቸው ሙሉ በሙሉ ተፃራሪ ሆነው ሳለ፣ ኅብረትና አንድነት ለመፍጠርና ስልጣን የመያዝ ፍላጎታቸውን ለማሳካት፣ አማራን እንደ ጋራ ጠላታቸው ቆጥረው፣ ፀረ-አማራነትን የመሰብሰቢያና የመጠናከሪያ ብልሃት አድርገውታል፡፡ አማራን የጋራ ጠላታቸው አድርገው ባይተባበሩ፣ ባይዋሃዱና አንድነት ባይፈጥሩ ኖሮ የትግላቸው ውጤት ፍፁም የተለየ ይሆን ነበር በማለት አብራርተዋል፡፡

እውን አማራው ላለፉት 3000 ዓመታት ዋናው የኢትዮጵያ ገዢ ኃይል ሆኖ ያውቃል? አማሮች የአማራ ስርወ መንግስት የሚል መስርተው፣ ኢትዮጵያን የገዙበት አጋጣሚ አለ? አማራውን እወክላለሁ ብሎ ያወጀ ንጉሠ ነገስትስ ይኖር ይሆን? ለመሆኑ ላለፉት 700 ዓመታት ኢትዮጵያን የገዛው ኦሮሞ ነው ወይስ አማራው? በኢትዮጵያ ስርወ መንግስታት ውስጥ የአማሮች ተሳትፎ ምን ያህልና እስከ ምን ድረስ ነበር? አማራ የሚባል ህዝብስ አለ ወይስ የለም? የዚህ መጽሐፍ ዓላማ፣ በእነዚህ መደናገሮችና ጥርጣሬዎች ላይ ምርምር ማድረግና ብርሃን ፈንጥቆ፣ እውነቱን ማጥራት ነው ብለዋል፤ደራሲው በመጽሐፉ መቅድም ላይ፡፡
ደራሲው በዋቢነት የተጠቀሙት ማጣቀሻ መጽሐፍት በእጃቸው የገቡት ከ6 ዓመት በፊት ነው፡፡ እነዚህን መጽሐፍት ካገኙ በኋላ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የነበራቸው ግንዛቤ ሙሉ በሙሉ መቀየሩን ይናገራሉ። ታሪካችን በጊዜ ክፍተት ውስጥ ሲያልፍ በተቃራኒ ሀሳቦች የመቀየጥና የመድበስበስ አደጋ አጋጥሞታል። አሁን ግን ሀቁ ፍጥጥ ብሎ ወጥቷል፡፡ እነዚህ አዳዲስ መረጃዎች፤በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት ኢትዮጵያን ስለገዙ ኦሮሞ ንጉሶችና ንግስቶች እንዲሁም ሁለቱም ጎሳዎች ኦሮሞና አማራ ለኢትዮጵያ ስልጣኔ ስላበረከቱት አስተዋጽኦ ያትታሉ በማለት ገልጸዋል፡፡

ኢትዮጵያ ለተባለችው አገር መስራች የሆነው ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኢትዮጵ፤ ለኦሮሞ ለአማራና ለሌሎችም ኢትዮጵያውያን ሁሉ ቀደምት አማት መሆኑ በእነዚህ መጻሕፍት ተገልጿል ይላሉ፡፡ አማሮች ሴማዊ፣ ኦሮሞዎች ኩሻዊ ናቸው እየተባለ ሲነገረን ያደግነው ውሸት ነው። ሁለቱም ጎሳዎች ኩሻውያን ናቸው፡፡ ሁለቱም ደሼት ወይም ደሴት ከተባለ አንድ አባት፣ ሁለቱም ከአንድ አካባቢ ከጎጃም፣ ሁለቱም ከአንዲት አገር ኢትዮጰያ የተገኙ ናቸው ሲሉ አብራርተዋል፡፡ ሁለቱ ህዝቦች አንድ ዓይነት የዘር ሐረግ፣ አንድ ዓይነት  ታሪክና አንድ ዓይነት ዕጣ ፈንታ ስለሚመሩ አንድ ላይ ተቀላቅለዋል። የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው በደንብ በመገንዘባቸው፣ አማሮች፣ ባለፉት ጊዜያት የኦሮሞን ባህልና የአኗኗር መንገዶች ተጋርተዋል፡፡ አንዳንዶች እንደሚመኙት፤ አማሮች እብሪተኞች ቢሆኑና ኦሮሞን ቢንቁ ኖሮ የኦሮሞን ባህልና ልማድ ተቀብለው እየተጋቡ፣ራሳቸውን አያዋህዱም ነበር፡፡ ኦሮሞዎች ባህላቸውንና ልማዳቸውን በአማሮች ላይ በግድ አልጫኑባቸውም፡፡ አማሮች ናቸው ወደውና ፈቅደው የተቀበሉት፡፡ የኦሮሞና የአማራ ህዝብ በኢትዮጵያ በደምና ስጋ ብቻ ሳይሆን ላለፉት 3500 ዓመታት በባህል፣ በኅሊናና በመንፈስ ተዳቅሏል፤ ተዋህዷል በማለት አንዳንድ ዘረኞችና ተንኮለኞች ሁለቱን ጎሳዎች ለማጋጨት የሚነዙት አሉባልታ እንደማይሰምር አስረድተዋል፡፡
ኦሮሞና አማራ የዘር አወራረዳቸው አንድ ነው። ከኖህ ልጅ (ካም) እና ከልጁ ከኩሽ ይጀምራል፡፡ ካም ኩሽን ወለደ፤ ኩሽ ሰባን (ወንድ ነው) ወለደ፣ ሰባ ኑባን ወለደ፤ ኑባ ጋናን ወለደ፤ ጋና ኢታናን ወለደ፤ ኢታና ናምሩድን (የባብኤል ማማን የሰራውን) ወለደ፤ ናምሩድ አዳማን ወለደ (የዛሬዋ ናዝሬት አዳማ ከተማ መጠሪያዋና ያገኘችው፤ ከዚህ ነው) አዳማ ራፌልብን ወለደ፤ ራፌልብ ቀንአን ወለደ፤ ቀንአ ጌራን ከፍተኛውን ካህንና የሳሌምን (የኢየሩሳሌምን ንጉሥ መልከጸዴቅን) ወለደ፡፡ ጌራ ወይም መልከጸዴቅ በጣና ሐይቅና በግዮን (አባይ) ወንዝ አካባቢ ከ400 ዓመት በፊት የኖረውን ኢትዮጵ ተብሎ እንደገና የተሰየመውንና በቢጫ ወርቅ በተሞላ ቦታ ሰፋሪውን ኤት-ኤልን ወለደ፡፡ ኢትዮጵ ማለት፤“ለእግዚአብሔር የቢጫ ወርቅ ስጦታ” ማለት ነው፡፡

ኢትዮጵ. ሲና ከተባለችውና በኋላ እንቆጳግየን (የግዮን ቢጫ ወርቅ ጌጥ) ተብላ ከተጠራችው አዳማ ሚስቱ 10 ወንዶችና ሦስት ሴቶችን ወለደ፡፡ ወንዶቹ ልጆች አቲባ፣ ቢኦር፣ ተምና፣ አቴር፣ አሻን፣ አጅዚብ፣ በሪሻ፣ ቴስቢ፣ ቶላና አዜብ ይባላሉ፡፡ ሴቶቹ ደግሞ ሎዛ፣ ሚልካና ሱባ ናቸው፡፡ እነዚህ የኢትዮጵ ልጆችና ልጆቻቸው እጅግ ብዙ ጎሳዎችና ነገዶች ሆነው የሁሉም ኢትዮጵያውያን አባትና እናት ሆነዋል፡፡
ከእነዚህ የጥንት አባቶቻችን ውስጥ አንዱ የኦሮሞና የአማራ እንዲሁም የሁሉም ኢትዮጵያውያን መሰረት የሆነው ደሼት (ደሴት) ነው፡፡ የደሼት ውልደት ለየት ያለ በመሆኑ ተረት ይመስላል፤ ነገር ግን ሀቅ ነው ይላሉ ፕሮፌሰር፡፡ የቤላም (በልዓም) የልጅ ልጅ የሆነችው ነቢይትዋ እናቱ ሸምሼል መነኩስት ነበረች፡፡ ከወንድ ርቃ ግዮን ወንዝ አካባቢ በገዳም መንፈሳዊ ሕይወት ትመራ ነበር፡፡ አንድ ቀን እርቃኗን ወንዝ ውስጥ ገላዋን ስትታጠብ የወንድ ዘር ፍሬ በማኅፀኗ ገባና ደሼት (ደሴት) ተፀነሰ፡፡ ኦሮሞ፣ “ሕይወት ሁሉ ከውሃ ተገኘ” ብሎ የሚያምነው ለዚህ ነው፡፡ ይህ የሆነው ከ3500 ዓመት በፊት ስለሆነ ማስረጃው ሁሉ ጠፍቷል፡፡ የተወሰነ እውነት ብቻ በጎጃም በሚኖሩና ራሳቸውን “እነማይ” ብለው በሚጠሩ ኦሮሞዎችና አማሮች አዕምሮ ውስጥ ዛሬም አለ፡፡ “እነማይ” ማለት ከውሃ የተገኘ ሰው ማለት ነው፡፡ በእርግጥ  በግዕዝ፣ በትግሪኛና በመጠኑም በአረብኛ “ማይ” ውሃ ማለት ነው፡፡

የኢትዮጵና የደሼት ዝርያዎች ቀደም ሲል ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ ከነበሩ ኩሻውያን ጋር እየተጋቡ ራሳቸውን አባዝተው፣ በ4000 ዓመታት ውስጥ ያሁኖቹን ኢትዮጵያውያን አስገኝተዋል፡፡ አማራና ኦሮሞን ጨምሮ ለበርካታ ኢትዮጵያውያን ነገዶች አባት የሆኑት አራት የደሼት ልጆች፡- ማጂ፣ ጂማ፣ መንዲና መደባይ ናቸው። ማጂ፣ ማራ (አማራ)ን እና ጀማ (ዠማ)ን ወለደ፡፡ ጀማ (ዠማ)ዎች በዛሬው ሸዋ ውስጥ በነገዳቸው ስም በሰየሙት ዠማ ወንዝ ዳር የሰፈሩት ናቸው፡፡ ጂማ፡- ገንቲን፣ አወንቲንና ማራን ይወልዳል፡፡ ኦሮሞ፡- ከመደባይ፣ ከጂማና ከመንዲ ተገኘ፡፡ ኦሮሞዎች፤ኦሮሞ ከመባላቸው በፊት መደባይ ነበር የሚባሉት፡፡ ከ2950 ዓመት በፊት በቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን እንኳ ኦሮሞዎች መደባይ እየተባሉ ይጠሩ ነበር፡፡ መደባይ በአሁኑ ወቅትም አለ፡፡ መደባይ ዛና ከ36ቱ የትግራይ ወረዳዎች አንዱ ነው፡፡

ቆየት ብሎ የ“ማራ” ልጆች “አ-ማራ” ወይም “ሃ-ማራ” እየተባሉ መጠራት ጀመሩ፡፡ “ሃማራ” ብሎ የጠራቸው ግዕዝ ተናጋሪው አግአዚ ነበር፡፡ “ማራ” የተባለው ቃል የተለያዩ ትርጉሞች አሉት፡፡ መነሻው ግን የሱባ ቃል ነው፡፡ በሱባ ቋንቋ “ማ” ማለት “እውነት” ማለት ነው። “ራ” ደግሞ “ብርሃን” ማለት ነው፡፡ በዚህ መሰረት “ማራ” ማለት “እውነተኛ ብርሃን” ማለት ነው፡፡ “ሱባ፣ ልነሰብ (ሰብአዊ ቋንቋ) ቀዳማዊ ምኒልክ ሥልጣን እስከያዘበት ጊዜ ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቋንቋ ነበር፡፡ ነገሥታቱ ትዕዛዞቻቸውንና መመሪያዎችን የሚጽፉበትና የሚያውጁበት የመንግሥት የስራ ቋንቋ ነበር፡፡ ቀዳማዊ ምኒልክ መደባዮችን በከፊል የጨፈጨፈውና የመንግስት የሥራ ቋንቋ የነበረውን የሱባ ቋንቋ መጻሕፍት ያቃጠለው ኢትዮጵያን ወደ አይሁድ ምድርነት ለመቀየር የነበረውን መሰሪ ዕቅድ በመቃወማቸው ነበር፡፡ መደባዮች ባህልና ቋንቋቸውን ለማስጠበቅ መጤ የአይሁድ ባህልና ቋንቋ አንቀበልም በማለታቸው ቀዳማዊ ምኒልክን ተከትለው ከእስራኤል ከመጡ 40 ሺህ አግአዚና ከ28 ሺህ ጀቡስቶች (ኢያቡሳውያን) ወታደሮች ጋር ከፍተኛ ውጊያ ገጥመው ተሸነፉ፡፡ ቀዳማዊ ምኒልክ በሚያሳዝን ሁኔታ መደባዮችንና መጻህፍቶቻቸውን አጠፉ፡፡ የንጉሡን መንግስት እንዲያገለግሉና የአግአዚን ባህል እንዲላበሱ የተገደዱት መደባዮች፤ የታላቅ አባቶቻቸውን የኢትዮጵና የደሼትን የሱባ ቋንቋ እርግፍ አድርገው ትተው የግዕዝ ተናጋሪዎች ሆኑ፡፡ ቀዳማዊ ምኒልክ አግአዚዎችን ስልጣን ላይ አውጥቶ የሰለሞን ስርወ መንግስት የተባለውን መንግስት በኢትዮጵያ መሰረተ፡፡
አንዳንድ መደባዮች በጥንቱ የሱባ ቋንቋ የተጻፉ መጽሐፎቻቸውን ደበቁ ወይም ለንጉሡ አስረከቡ፡፡ ንጉሡም የወረሳቸውን በእጁ የገቡትን መጻሕፍት በሙሉ አቃጠላቸው፡፡ ከዚህ ቀጥሎ የሰፈረው ታሪክ “ተረት ይመስላል” ካልኩት የሚመደብ ነው፡፡ በዚህ ድርጊት ያዘነ አንድ መደባይ፣ መጽሐፉን ለንጉሡ አላስረክብም ብሎ ለላሚቱ አበላት፡፡ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ላሟን ሲያርዷት የተወሰነ ጽሑፍ በስጋዋ ላይ ማግኘቱ ተዘግቧል፡፡ እሱና ልጆቹ አንዳንድ ፊደላት ገጣጥመው ለመተርጎምና ስለ ታሪካቸው ፍንጭ ለማግኘት በመሞከራቸው መደባይን “ኦሮሞ” ብሎ መጥራት ተጀመረ፡፡ በጥንቱ የሱባ ቋንቋ “ኦሮሞ” ማለት “እውቀት ገላጭ፣ ተርጓሚ በሰው ልብ ውስጥ ያለውን የሚያነብ ብልህ ሰው” ማለት ነው፡፡

ኦሮሞዎች በመላዋ ኢትዮጵያና በብዙ የአፍሪካ አገሮች ተሰራጭተው ይገኛሉ፡፡ ወደ ሰሜን ወደ ጎንደርና ትግራይ ክልሎች ተጓዙ፡፡ በስተደቡብ ወደ ወለጋና ኢናሪ (አሁን ሊሙ) አቅኑ ይላሉ፤ ደራሲው፡፡ ቀስ በቀስ ቁጥራቸው ሲበረክት ደግሞ ወደ ባሊ (አሁን ባሌ) ሶማሊያ፣ በቦረና በኩል ወደ ኬንያ፣ ሩዋንዳን አልፈው እስከ ኒጀር፣ ማዳጋስካር፣ ማሊ፣ ናይጄሪያ ዘለቁ፡፡ የሩዋንዳ ቱትሲዎች ኦሮሞ መሆናቸውን ያምናሉ፡፡ ኢትዮጵያዊ መልክም ይታይባቸዋል፡፡ ሁቱዎቹ  ሊያጠቋቸው ሲፈልጉ፤ “ወደ አገራችሁ ኢትዮጵያ ተመለሱ” ይሏቸው ነበር፡፡ በኦሮምኛ “ማሊ” ማለት “ምንድነው?” ማለት ነው ሲሉም  አብራርተዋል፡፡
ከክርስቶስ ልደት በፊት በ1000 ዓ.ዓ ገደማ ወንድማማቾቹ ጀማና የማራ (አማራ) ልጆች ከነባር ጋፋት ህዝቦች ጋር መዋጋት ሰለቻቸውና ወደ ምስራቅ አቀኑ፡፡ እዚያም የጀማ ልጆች ዛሬ ሸዋ በሚባለው ውስጥ አንድ ወንዝ አገኙና፤ ለአባታቸው ማስታወሻ እንዲሆን ጀማ ብለው ጠሩት (አሁን ዠማ ይባላል፡፡) ማራ (አማራ)ዎች የሰፈሩባቸውን ቦታዎች ሸበል በረንታ፣ ዑሬራ፣ ግራርጌ፣ አዲስጌ፣ ገመራ (አሁን መራቤቴ) አማራ ሳይንት፣ ሊኮ (አሁን ወሎ) ባቢባ ገነቴ (አሁን የጁ) እያሉ ሰየሟቸው” በማለት የአማን በላይን “የጥንቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ” የተባለ መጽሐፍ (ገጽ 202) ዋቢ አድርገው አቅርበዋል፡፡

እዚህ ላይ ምናልባት ሰምታችሁ የማታውቁትን (ለእኔ እንደዚያ ስለሆነ ነው) ታሪክ ላጫውታችሁ፡-ለካንስ ጃማይካዎች ኢትዮጵያን በፍቅር የሚወዷትና የሚያመልኳት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ቀይ ባንዲራዋን በኩራት የሚያውለበልቡት (የሚያስሩት) ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ኢትዮጰያዊ ደማቸው እየሳባቸው ነው፡፡ ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ ጀማዎች (ዠማዎች) የግራኝ ወረራን አጥብቀው በመቃወማቸው፣ አሕመድ ግራኝ ክፉኛ ጎዳቸው፡፡ ግራኝ ደጋፊዎቹ ስለነበሩት አረቦች በመርከብ ጭኗቸው በባርነት ሸጧቸው፡፡ የአጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ የተጫኑባቸውን መርከቦች ስፔናዊያን ማረኳቸውና ዛሬ በስማቸው ጃማካ ወይም ጃማይካ ተብሎ በሚጠራው አገር በባርነት ኖሩ ይላሉ፤ፕሮፌሰር ፍቅሬ “የጥንቷ ኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ” (ከገጽ 53-55) የሰፈረውን መረጃ ዋቢ በመጥቀስ፡፡

አማራ ኃይለኛና ጠንካራ ተዋጊ ወታደር ነው፤የፈለገውን ወደ ሥልጣን ያወጣል፣ ያልፈለገውን ደግሞ ተዋግቶ ከስልጣን ያወርዳል፡፡ “በሙያው፣ በትምህርት (ቅኔ ቤት) በንግድ፣ በግብርና በጽህፈት ስራና ከሁሉም በላይ ደግሞ በአብዛኛው በውትድርና ሙያ ተክኗል” ይላሉ ፕሮፌሰር፡፡ ለምሳሌ “አክሱማይ ገና ትንሽ ልጅ ሳለ (6 ወይም 7 ዓመት በነበረበት ወቅት) የግብፅ ፈርኦን ሆኖ ራምዜስ ውም ራሚሱ በሚል የንግስና ስሙ ሲነግስ፣ ከ2850 ዓመት በፊት ዙፋኑን ለመጠበቅና ሱዳንን በስሟ ያስጠራችውን እናቱን ሳዶንያን አጅበው ከኢትዮጵያ ወደ ግብፅ የሄዱት 350ሺህ አማሮች ነበሩ፡፡ እነሱም እስከ ዛሬ በስማቸው በሚጠራው አማርና ደልታ በተባሉ ቦታዎች መኖር ጀመሩ፡፡ (ኢንተርኔት ውስጥ ገብተው ሊያረጋግጡ ይችላሉ) ይህ ከሆነ ከ1800 ዓመት በኋላ ላሊበላ ከኢየሩሳሌም ወደ ኢትዮጵያ  ሲያቀና ወደ ግብፅ ጎራ አለ፡፡ ከዚያም በአማርና ደልታ ከሚኖሩ አማሮች፣ በሺህዎች የሚቆጠሩትን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጥቶ፣ ባላንጣው የነበረውን የዛጉዬ ንጉሡ-ነገሥት ሂርጴን በጦርነት ድል አድርገው ላሊበላን የኢትዮጵያን ንጉሠ-ነገሥት አደረጉት፡፡
አማሮች ሌሎች የሚጠቀሱ ብዙ ታሪኮች አሏቸው። ከእነዚህ ውስጥ አንዱን እነሆ፡- ኒውዮርክ ታይምስ እ.ኤ.አ ቅዳሜ ጥቅምት 21 ቀን 2006 ዓ.ም የዘገበው ነው፡፡ “ባግዳድ ጥቅምት 20-2006፤ ከሺአይት ጸሐፊ ከማከታዳ አልስዳር ጋር ግንኙነት ያላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሚሊሻዎች በደቡባዊ ምስራቅ አማራ ከተማ አርብ ዕለት የአካባቢውን ፖሊስና የሺአይት ሚሊሽያ ተቃዋሚ የሆኑትን አጥቅተው ፖሊስ ጣቢያውን ደምስሰዋል፡፡ አካባቢውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋል፡፡ ሰማዩን በጪስ የሸፈኑ ቦምቦችም አፈንድተዋል” በማለት ዘግቧል፡፡ “አማራ” የሚል ቃል አነበብኩ እንዴ? ብለው ዓይንዎን ሊጠራጠሩ ይችላሉ፡፡ በእርግጥ “አማራ” የሚል ቃል አንብበዋል፡፡ ታሪኩ እንዲህ ነው፡፡

ከክርስቶስ ልደት በፊት በዘጠነኛው ዓመተ ዓለም የቀዳማዊ ምኒልክ የልጅ፣ ልጅ፣ ልጅ የሆነው አክሱማይ፤ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አክሱም ከተማን ቆረቆረ፡፡ ግዙፉን ግንባታ ለማከናወን መሐንዲሶችን፣ ባለ እጆችንና ግንበኞችን ከመላው ኢትዮጵያ መረጠ፡፡ ሴት ልጁን ረብላን ለባቢሉኑ (አሁን ኢራቅ) ንጉሥ ለናቡከደነፃር በጋብቻ ሰጠ፡፡ አማራ ወታደሮች ሪብላን አጅበው ወደ ኢራቅ ተጓዙ፡፡ ሪብላ በኢራቅ በስሟ ከተማ ቆረቆረች፡፡ አማራ ወታደሮችም “አማራ” የተባለች ከተማ በስማቸው መሰረቱ፡፡ ሪብላ ከተማ በመሬት ነውጥ ተደመሰሰች። “አማራ” ከተማ ግን እስከ ዛሬ በስምዋ ትገኛለች፡፡ ኒውዮርክ ታይምስ፣ “አማራ” በሺአይት ሙስሊሞች ተያዘች በማለት የዘገበው ያኔ ከ2025 ዓመታት በፊት በአማራ ወታደሮች የተቆረቆረችዋን ከተማ ነው፡፡

ፕሮፌሰር ፍቅሬ በኢትዮጵያዊነታቸው በጣም ይኮራሉ፤ ኢትዮጵያንም በጣም ይወዷታል፡፡ በዚህ አቅማቸው ኦሮሞ ወዳጆቻቸው እንደሚገረሙ ጽፈዋል። “አያት ቅድመ-አያቶቼ ልዩ የሆነውን ቅርሳቸውን የተወልን የኢትዮጵያን ዳር ድንበር አዘልለው መሆኑን አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ ራሴን “ኦሮሚያ” በምትባል ጠባብ ቦታ ላይ መወሰን አልፈልግም፡፡ ምክንያቱም ጠቅላላዋ ኢትዮጵያ በመላው  ቀመትዋና ስፋትዋ የእኔ፣ የኦሮሞ ወንድሞቼና እህቶቼ እንዲሁም የሌሎችም ኢትዮጵያውያን ናት፡፡ …. ስለዚህ፣ እኔ ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ የሳሌም (ኢየሩሳሌም) ንጉሥና የእግዚአብሔር ከፍተኛ ካህን የነበረው የመልከጸዴቅ ልጅ፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትና የዓለማቱ ፈጣሪ ከፍተኛ ካህን የነበረው የኢትዮጵ ልጅ፣ እንዲሁም ነብይና ፈላስፋ የነበረው የጎጃም ንጉሥ የደሴት ልጅ ነኝ፡፡ አዎ! ኦሮሞዎችን፣ ሃዲያዎችን፣ ከምባታዎችን፣ ሶማሌዎችን፣ አፋሮችን ጉራዎችን…. እና ሌሎቹን ኢትዮጵያውያን ጨምሮ እንደ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ እኔም የእነዚህ ሁሉ ልጅ ነኝ›› በማለት ኢትዮጵያዊ የመሆን ኩራታቸውን መንስኤ አብራርተዋል፡፡ ለዛሬ ዳሰሳዬን በዚሁ ላብቃ፡፡ ሳምንት እመለስበታለሁ፡፡

(ይቀጥላል)

ምንጭ – አዲስ አድማስ

የማለዳ ወግ …” እኔ ሃገሬ የት ነው ? የት እንሂድ ? ለማን አቤት እንበል ? “

$
0
0

የማለዳ ወግ …” እኔ ሃገሬ የት ነው ?
  የት እንሂድ  ?
          ለማን አቤት እንበል ? ”
================================
* በጣም ያሳዝናል  ???? #ጥቁርሳምንት
* የእኔስ ሃገሬ የት ነው ? የት ልሂድ  ?

unnamed -satenaw news 34 ካንዱ የሳውዲ ጫፍ ተነስቸ ወደ አንዱ ጫፍ ስጓዝ ሰላም ፣ ደህንነቴ   በአንድዬ የተጠበቀ ቢሆንም በሀገሬና በወገኔ ላይ እየሆነ ያለው ግን ያሳስበኛል ፣  ያመኛል ።   ትናንት በሰሜናዊው የሳውዲ ጫፍ ሆኘ እናቴን ስልክ ደውዬ ሳነጋግራት እንዲህ አለችኝ …  ” ልጄ ከእንግዲህ እናትህ ሞተች ቢሉህ እንዳታለቅስ ፣ ሞት ረክሷል ፣ በዚህ ጊዜ ሞት ለእኔ  ጌጥ ነው ፣ አደራህን ሞተች ብለህ እንዳታለቅስ  ! ” ነበር ያለችኝ  ! እርግጥ ነው ፣ በሀገር ቤት ለለውጥ የተጋ  ወጣቱ  “መብቴ  ይከበር !”  ያለ ጎልማሳውና አዋቂው በአደጋ ተከቦ ነው ያለው ፣ እየሞተም ነው ፣ ዛሬም የእኛ እናቶች እንደቀድሞው በአደጋ ተከበው በሚኖሩ ልጆቻቸው ተሳቀው እየኖሩ ነው !

ማምሻውን የሰማሁት ዘገባ ግን ፣ ከመንገድ ደክሞኝ ላርፍ ብፈልግ አላሳርፍህ አለኝ  ???? መረጃውን ያገኘሁት ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ነው  ! መረጃው በቂሊንጦ እስር ቤት የደረሰውን ቃጠሎ ተከትሎ የተጨነቁ ቤተሰቦችን በሚመለከት የቀረበ ዘገባ ነው  !  የሰማያዊ ፖርቲ አባል የሆነው የወጣቱ ፖለቲከኛ የዮናታል እናት የወ/ሮ ሙጪት ተካን ቃለ ምልልስ ሰምቸው ውስጤ ታወከ ..  ????

… ዘጠኝ ወር አምጠው የወለዱ ፣ ተቸግረው ያሳደጉ ያስተማሩና ልጃቸውን ለሀገር ወገኑ ባለ ብሩህ ራዕይ ያደረጉ ፣ ለወግ ማዕረግ ያበቁ እናት በመጦሪያቸው ጊዜያቸው ቤታቸው በሀዘን ድባብ አጥልቶበታል … ” ለወገኔና ለህዝቤ መስዋዕት እሆናለሁ  !” ያለ አንድ ወንድ  ልጃቸው ዮናታን ታስሮባቸዋል ፣ ተጨንቀው ተጠበዋል  ! አስቡት  ! ደካማዋ እናት  ከታሰረበት እስር ቤት ስክ ምግብ አብስለው መመላለስ እጣ ፈንታቸው ሆኗል  …ከቀናት በፊት ደግሞ ” ደረሰ ”  በተባለው የእሳት ቃጠሎ ስጋቱ አላስተኛ አላስቀምጥ ብሏቸዋል  !  የልጃቸው ዮናታን መኖር አለመኖር ለማወቅ እየተንገላቱ ነው  ???? በህዝብ ግፊት መንግሥት ከቀናት በኋላ በሰጠው መረጃ  በቃጠሎ ው የሞቱት ሰዎች ቁጠር ከአንድ ወደ ሃያ ሶስት ከፍ ብሏል፣ ብዙው የሀገሬ ሰው ” በመንግሥት የተነገረው የሟች ተጎጅ ቁጥሩ የተለመደ የማይታመን መረጃ ነው!” በማለት ከእሳት ተረፈው  በባሩድ ያለቁት  የሟች ዜጎች ቁጥር  ከፍ እንደሚል የአይን እማኝ ሳይቀር እየጠቀሱ ምሬት ስጋታቸውን ብሎም ሀገር መንግሥት አልባ ያደረጋቸውን ክፉ የተጎጅ ስሜት በመግለጽ ላይ ናቸው   …  ይህ ሁሉ ሲሆን ወደ 3000 ከሚገመተው ታሳሪ ”  ማን ሞተ ማን ቆሰለ? ”  ለሚለው ለዮናታን እናትና ለቀሩት ተገፊ ታሳሪ ቤተሰቦች ጥያቄ  ”  እዚህ ነው ፣ እንዲህ ሆኗል! ” መልስ የሚሰጥ ሁነኛ ሰው ግን አላገኘም !  ክፉ ቀን ፣ ከረፉ መንግሥት  ???? አሳዛኝ ዜጎች  ????

እናቴን ተመስለው ከህሊናዬ አልጠፋ ያሉት የዮናታን እናት ወ/ሮ ሙጪት ተካ በአሜሪካ ሬድዮ ትንታግ ጋዜጠኛ በጽዮን ግርማ ስለፈረሰባቸው እንግልት ተጠይቀው እንዲህ አሉ  ” ልጄ በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳለ አላውቅም በእሳት ተቃጥሎ ይሙት ወይም በጥይት ተመቶ ይሙት አላውቅም፣ በየማረሚያ ቤቱ ዞርኩኝ ፣ ሆስፒታልም ሄድኩ ልጄን ግን ማግኘት አልቻልኩም….እኔ ሃገሬ የት ነው ?  የት እንሂድ  ? ለማን አቤት እንበል ? ልጄ የታሰረው ለህዝብ ሲል ነው !  የኢትዮጵያ ህዝብ ይፍረደኝ። የአዲስ አበሻ ህዝብስ ለምን ዝም ብሎ ያያል ?  ”

የእድሜ ባለጸጋዋን የዮናታን እናት እንግልት ሳስበው ዘመኑ አለመቀየሩ አበሳጨኝ ፣ ያኔ መከራውን በሀዘን ሙሾ  ሲተነፍሱት የነበረው እንዲህ ተብሎ ነበር …

መላኩ ተፈራ የእግዜር ታናሽ ወንድም ፣
የዛሬን ተውልኝ  ፣ የነገን አልዎልድም !

አዎጨካኝ በሚባሉት በእነ መላኩ ተፈራ ዘመን  የነበረው የእናቶች መከራ ዛሬም አለ !  ከእነ መላኩ ቅልቦች የከፉ ፣ በእሳት እየለበለቡ በጥይት የሚቆሉ አራዊቶች ዛሬም አሉ  ! …እናት ለልጇ ስጋት ላይ ነው ፣ መንግሥት ፍትህ አላሰፈነም ፣ አድልኦ ተንሰራፍቷል ፣ ዜጋ ያለ ተጨባጭ ወንጄል በፖለቲካ አመለካከቱ ተጠልፎ ይሳደዳል ፣ ከሀገር እንዳይገባ ይሰጋል ፣ በሀገር ስጋት ራዕዩን ደፍሮ የተነፈሰ፣ ይታሰራል ፣ በቁም ይታገታል ፣ ይገረፋል ፣ በድብቅና በአደባባይ ይገደላልም …! ያን መከራ አልፈን ፣ እዚህ ላይ ደርሰናል  ????

በዚህ መካከል መነኩሴዋን የእኔን እናት  አሰብኳት ፣ በስደት የሚደርሰኝ የከበደ ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ እውነት ሆኖ ታየኝ  … ብዙ ርቄ ሄድኩ በምናብ …እኔ በምለቀው መረጃ ” ጸረ ህዝብና መንግስት አሸባሪ  !” ተብዬ ታስሬ መነኩሴዋ ደካማ እናቴ ለምትወደ ው ልጇ ምግብ ልታቀብል ሔዳ ፣ እስር ቤቱ ተቃጥሎ ፣ ልጇ ያለሁበትን ሳታውቅ ቀናት ስትገፋ ፣  መዳረሻዬ ጠፍቷት ፣ ልጄን ስጡኝ ስትል ፣ በጀብራሬ ቅልብ ወታደሮች ግልምጫ ስታስተናግድ … እንደ ዮናታን እናት የእኔም እናት የምትሆነውን ሳስበው ልቤ በሐዘን ቆሰለ  : (  በእርግጥ ወደራስ አምጥተው ሲያስቡት ደግሞ ጠልቆ ያማል  ????

ማሰሩ ማሰቃዬቱ አንሶ በእሳት እየለበለቡ መግደል ፍጹም ከሰብአዊነት የወጣ ተግባር ነው ???? ልብ ይሰብራል ፣ በጣም ያሳዝናል  ! የእኔስ ሃገሬ የት ነው ? የት ልሂድ  ?

አንድዬ በቃችሁ ይበለን  !
#ጥቁርሳምንት

ነቢዩ ሲራክ
ጳግሜ  1 ቀን 2008 ዓም

Challenges of Justice & Democracy In Ethiopia – Awate.com

$
0
0

Voices of justice and democracy are challenging modern Ethiopia. The adoption of “democracy” in the system of governance is becoming highly volatile in today’s political life. Despite its theoretical connotation and rationale, its notion has been devalued as a simple commodity that wishy-washy politicians sell to ordinary citizens. Instead of a justifiable system of governance, it became a marketing tenet of false promises for grabbing boundless power. All false convictions aired become just instrumentation tools to scoring high number of voters. Consequently, ordinary societies lost its true essence in practice.

Ethiopia’s case is not an exception. The country is supposed to be democratic as the 1st Article of the Federal Government Constitution indicates. Although Article 30(1) states it is a given right for every person to assemble and to demonstrate together with others, peaceably and unarmed, the way the federal government responds is against that. As a consequence, legitimate grievances carry the potential of becoming public disobediences, chaos, and lawlessness across different federal states. Grievances are being expressed through the hardest way possible that demands sacrifice by many innocent citizens.

The cause of today’s social and political unrest in the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) seems to be intricate. It demands extensive political strategies to ease and resolve the hyper tensioned and alarmingly vague situation. Though a distant observation, it is safe to say that confidence on the existing political system is gloomy. If it can be exploited for a better end, delving into the principles of democracy and loyalty, to the rule of law that respects democratic rights, is the best action.

The way the federal government behaves against anyone who raises a voice of justice is increasingly becoming worrisome. In every protest, innocent people are dying of direct gun shots. There is no justifiable reason for such barbaric acts to control the riots and disobedience. The pretext of national security and conspiracy of external involvements should not justify these actions. In fact, they are considered as crimes against humanity.

When democratic rights fall at risk, evolution of this once monarchic and totalitarian country into democratic governance system is hard to be attained. What makes it worse is that the second largest populous country in Africa (more than 90 million) and one of the poorest countries in the world, economic and social prosperity will be hard to imagine without respect of rule of law. In fact it is becoming a major concern among those who believe on Ethiopian revitalization and democratization process.

Challenges of Article 39 and Democratization

Since the chaotic social and political unrest of 2015 in the Oromia region, and now (2016) the wake-up of Amhara, the echo of justice is vibrating throughout the country. These people are showing their valiant stance of demand for fair equity of power distribution at the federal level and a guarantee of acceptable margin of self-rule on state level administration. Moreover, some people, like Wolkait, are demanding relocation of their state administration by claiming their identity traits, Amhara. The rejection of the Addis Abba masterplan expansion by the Oromo nationals, Wolkait identity issue, the Amhara claim of power monopoly by one ethnic group (the Tigres), the Afar and Tigray people’s democratic movement are, some of the prominent examples that dominate uncertain and sensitive political landscape.

Generally speaking, these political developments do not contradict with Article 39 of the federal government which grants nations and nationalities the rights to secede. Although looking back to the early 1990s Article 39 had justifiable reason to be included, it was a shortsighted article that conceived a huge potential of Ethiopian fragmentation. The then successful coalition force of EPRDF was composed of five revolutionary fronts that had a primary objective of forming an independent country of their respective nationalities. If Article 39 was not included, it could have been difficult to form a united country called Ethiopia, and it had its own merits for a short term relief. But this didn’t serve longer as a unifying tool any longer. With increasing popular feeling of political marginalization and public pressure for economic and social prosperity, the only soft target is to hit back on the pillars of Article 39 and force the federal government to loosen the grip that glue the states. The Oromo liberation front and the Somalis regional issue comes as spot cases.

In fact, when one delves into Article 39 thoroughly, it basically gives an opportunity of fragmentation under a pretext of democratic choice of the people, whatever the motive. Literally speaking, social groups of Ethiopia have an equal chance of claiming territorial state that can produce more than 80 ethno-centric states. Although secession is hard to achieve in modern Ethiopia in a short-term political process, in a country that has ample experience of revolutionary turmoil, the issue of nations and nationalities can explode leading to civil war. The expanding political freedom among ordinary societies is pushing for a radical change in the system of governance and more political accommodation. The missing link here is appropriate federal and state democratic institutions that provide timely responses of public concern. The question is therefore, “is the government in a stage of building timely and conducive environment for political rights or will it continue to act in such a horrific terror of brutal killing and squeezing political freedom?”

Ethiopian voices are engaged in a discourse of democratization and that doesn’t arrant panic because these voices were oppressed for too long. The seismic jolt created along these waves cannot be concealed neither through guns nor through blocking of social media outlets. What is needed is accommodation, listening, being responsible, tolerant and transparent, respecting rule of law, justice, and choices.

Relatively speaking, Ethiopia has come a long way in the democratization process compared to what it was before. In spite of the very few power-mongering individuals and diminishing partisan elements with the defunct monarchist mentality, Ethiopians today care more for economic prosperity, democratic rights and inclusiveness within the existing diversity. The late Prime Minister Melles Zenawi plans for ending poverty through education is a prime strategy of modern thinking through which the Ethiopian nation can strive and prevail against all challenges.

Positivism within Optimism

A thorough observation on the Ethiopian economic, political and social developments indicate that their registered outcome is optimistic. I believe that EPRDF is an emancipator and its political path succeeded in eradicating fear from its own people. Unlike before, when the Derg ruled through RED TERROR, Ethiopians have reached a degree of fearlessness that they are openly opposing government policies and system of governance.

The change in the Ethiopian political landscape is immense. Nations like Oromos, who were treated as mere servants in the past with no say even on basic human rights, are now loudly campaigning for justice and equality. The Amharas who took it for granted that their powerhouse was the source of rulers of greater Abyssinia, have now come to terms with political representations, and fairness of justice. The Tigres, though they still control the center of the government, are equally demanding more democratic freedoms. The same can be narrated about Afar, Somalis, and Southern Nationalities, Benshangul, and Harari nationalities.

These deep rooted cumulative grievances date back to the era of former leaders. They are now loud and widespread because of the relatively expanding democratic freedom, changing economic status and global openness; every raised voice is becoming stronger and louder producing waves for the highly needed change.

The existing political turmoil might seem destructive in a short term view. It could be dangerous if the federal government tries to silence it by using aggressive force.  Nevertheless, if minimum and basic standards of democratic rights of societies and individuals are observed, today’s voices will transform the old mentality of governance and consolidate Ethiopia further.

The federal government needs to be wise on resolving the current trend. It is the harvest of a ripening struggle of the oppressed people. If challenges seem tougher, it is because they are passing through the last bottleneck of obstacle towards greater freedoms and transparency.

Paradox of Ethiopian refusal for Human Rights Observers:

When Eritreans called on the United Nation Commission for human Rights group to investigate crimes committed against them, the Ethiopian government immediately endorsed the mission. Since the commission of inquiry (COiE) was refused permission to visit Eritrea, its work became more challenging and it was forced to collect testimonies outside the country. Ethiopia was on the forefront insisting that the UN to pressure Eritrea.

On the contrary, when Human Rights groups wanted to see what is currently happening in Ethiopia, it is difficult to comprehend why it is refusing them permission to do so. Comparing that to its position in regards to Eritrea, it is a paradox and a double standard. If the country is committed to International treaties, Human Rights observers should be allowed to conduct their work and see if individual rights are being observed or not.

PFDJ Eritrea and National Security

It is wise to differentiate between how the Eritrean and the PFDJ think. Without forgetting pre 21th Century historical legacies, Eritreans have limited information about today’s Ethiopian internal political cartography. To the majority, Ethiopia is perceived as the motherland of Haile Selassie, Derg (Amhara), and Woyane (Tigray). These leaders are remembered as archenemies of Eritrea. It is hard to figure out what is within Ethiopia’s politics and social composition. Even the term, “every Ethiopian” is narrowly demarcated to include the above mentioned nationalities, and such political blindness is imposed and perpetuated for a reason.

To combat external security threats, Eritrean conducts proxy war via rebel groups of the antagonizing country. This kind of strategy helps it from involving itself in a direct war. Since its independence, Eritrea has been involved in Sudanese internal problems to halt threats from Sudan, it supported Al-Shabab in Somalia, and is continuing to arm and train a number of Ethiopian opposition forces. For example, there are more than ten rebel groups who are stationed in Eritrea. The engagement is symbiotic. Eritrea provides necessary support for rebels in return the rebels attack Ethiopian government. These rebels conduct occasional military operations inside Ethiopia that put security and stability in danger.

Conclusion

It is wise to recap this article by citing Article 10 from the constitution of Ethiopian Federal Government which reads:

“Human rights and freedoms are inviolable and inalienable. They are inherent in the dignity of human beings. Human and democratic rights of Ethiopian citizens shall be respected.”

The above quote calls on the government to respect the rule of law. It must be recognized that voices of justice and democracy always come in one package-you need to have a voice in order to enjoy justice. It cannot be concluded that today’s Ethiopian problems are solely related to Article 39. However, the article provides an open environment of manipulation. In its current context, opportunists can use it as a means of power struggle or for dividing the country into smaller states.  This being one side, Article 39 has serious shortcomings that need to be reformed. Nevertheless, the people of Ethiopia should not be fooled again. Opposition groups who are working with neighboring countries should refrain from being mercenaries to destabilize their own country.

A united Ethiopia is a blessing, first for Ethiopians, and then to the region at large.

















Pinterest






አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ የቀድሞው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ታስረው ተፈቱ

$
0
0

ህገ ወጥ ጦር መሳሪያ ማዘዋወር ክስ ….. ከዚያስ?

ግርማ ሠይፉ ማሩ

ግርማ ሠይፉ ማሩ
ግርማ ሠይፉ ማሩ

ነሐሴ 30 2008 የዓመቱ ማለቂያ ብቻ ሳይሆን የመንግሰት ሹሞች በቴሌቪዝን የሚደሰኩሩትን መልካም አስተዳደር ብሎ ነገር ጫፍ ለማስያዝ እንኳን አቅም እንደሌላቸው አስመስክረዋል፡፡ ፈይሳ ለሊሳ ማራቶን ሮጦ ሁለተኛ ሲወጣ ከሀብታሙ አያሌው ጋር አብረን እያየን ነበር፡፡ ከወርቅ በላይ ያስደሰተኝ ግፋችንን ለዓለም ማሳየቱ ነበር፡፡ ቀደምኩሁ የሚለኝ ካልተገኘ በስተቀር ሰደስታዬን በመግለፅ አንደኛ ነበርኩ፡፡ ይህን ለማድረግ ደግሞ እንደሌሎቹ ፎቶ መለጠፍ ሳያስፈልገኝ ወሬውን ብቻ ነበር የለጠፍኩት፡፡ ዛሬ ጠዋት ደግሞ በኢሳት እንዴት ልቡ እንደራሰ ፍስሃ ተገኝ ሲያስረዳ እየሰማው ደስታዬ እንደ አዲስ ሲሰማኝ ነበር፡፡ የዚህ ደስታ ዋናው ምንጭ ነሐሴ 29 ማታ እኔ ኤሊያስ እና ዳንኤል ሸበሺ ቀኑን ሙሉ በቂሊንጦ እሳት ጉዳይ ምንም መረጃ ባለመኖሩ ስንቃጠል ውለን ማታ ብሶታችንን ለመግለጽ በምሽት ፎቶ መነሳታቸን ሊሆን ይችላል፡፡ ይህን በማድረጋችን ግን እንዲህ ወርደው ይዋረዳሉ ብዬ አላሰብኩም፡፡

ነሐሴ 30 እንደ ወትሮ ከቤቴ በጠዋት አልወጣሁም ምክንያቱም የቤተሰብ ጉዳይ ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ ነበር የፍስሐ ተገኝን ትንተና ከመቲ ጋር መስማት የቻልኩት፡፡ አርፍጄ ቢሮ ብገባም ቢሮ መብራት የለም፡፡ ሰለዚህ የፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴን “ የሀብተጊዮርጊስ – አባ መላን” መፅሃፍ ሳነብ ቆየው፡፡ መኪናዬን ጋራዥ ለማሳየት በዘጠኝ ሰዓት ቀጠሮ ስለአለኝ ወደዚያው ቀረብ ብዬ ምሳ ለመብላት መስቀል ፍላወር አካባቢ መኪናዬን ለአጣቢ ሰጥቼ ከጓደኞቼ ጋር ምሳ እየበላሁ እያለ ስልኬ ጮኽች መኪና አጣቢዬ ነበር፡፡ “መኪናዋ በፖሊስ ትፈለጋለች” አለኝ፡፡ ለምን? ስለው “ወንጅል ተሰርቶበታል” እያሉ ነው አለኝ፡፡ ጉዳዬን ስጨርስ እንደምመጣ ነገሬው በፌስ ቡክ ጉዳዩን ፖስት አደረኩ፡፡ ነገር ሊፈልጉኝ ካልሆነ እኔ ካልሆንኩ መኪና ወንጀል አይሰራም፡፡ እኔ ደግሞ እንኳን ከእነርሱ ጋር እየተጋፈጥኩ ተፈጥሮየም ወንጀል ይጠየፋል፡፡ መኪና አጣቢው መልሶ ደውሎ “የተሰረቀ መኪና ነው” አለኝ አለ፡፡ አሁን ነገሩ ፍንትው ብሎ ገባኝ፡፡ ትላንት ምሽት በቂሊንጦ ስለተፈጠረው ግፍ የተነሳነው እና ለህዝብ ይፋ ያደረግነው ፎቶ እንደሆነ፡፡

ወደ መኪናዬ አመራው፣ ፖሊሶች ቆሻሻ እንዳገኘ ዝንብ ወረውታል፡፡ ከሩቅ ሲያዩኝ አንድ ግዳይ የጣሉ ይመስላሉ፡፡ ቀረብ ስል ፖሊሶቹ በዓይን ያውቁኛል “ለምን እንደሆነ አናውቅም ፖሊስ ጣቢያ መኪናው ከእነ አሽከርካሪው ይፈለጋሉ፡፡” አሉኝ፣ እንሂድ አልኳቸው መኪናዬ ውስጥ ሊገቡ ሲሉ እኔ መኪና ውስጥ አትገቡም አልኳቸው፡፡ በራሳቸው መኪና እንዲሄዱ እኔም መኪናዬን ይዤ እንደምሄድ ነገርኳቸው፣ መኪና ማምጣት አልቻሉም፡፡ በመጨረሻ መሄድ የሚፈልጉትን ፖሊሶች ስንት እንደሆኑ እና ምንም ያለመያዛቸውን አጣርቼ አስገባኋቸው፡፡ እግረ መንገዴንም ለምን እንደዚህ እንደአደረኩ፣ ወረቀት ይሁን የጦር መሳሪያ አስቀምጣችሁ መኪና ውስጥ አገኘሁ ብትሉስ አልኳቸው፡፡ ደነገጡ እንዴት እንዲህ ይደረጋል ብለው ምለው ተገዘቱ፡፡ ለማነኛውም ደህንነት ተብዬው የእነሱን ዩኒፎርም ለብሶ ይህን እንደሚሰራ አስረድቼ የቆምኩለት እና ማነኛውንም ዋጋ የምከፍልለትን ጉዳይ አጥብቄ አስረዳኋቸው፡፡ ላንቻ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ጥሩ እንክብካቤ ተደርጎልኝ እንደ አቅማቸው አስተናገዱኝ፡፡

ላንቻ ፖሊስ ጣቢያ ለአንድ ሰዓት ተኩል በቁጥጥር ስር ቆየው፡፡ በመጨረሻ በጠብ መንጃ ታጅቤ እኔ በሾፌርነት ልደታ ፖሊስ መምሪያ እንድሄድ ኮማነደር በጋሻው ለኮማንደር ወጋየሁ አስተላለፈኝ፡፡ ልደታ ፖሊስ መምሪያ ስደርስ ጉዳዬ ከትራፊክ አደጋ ጋር የተያያዘ እንደሆነ ተነግሮኝ እንድጠብቅ ተነገረኝ፡፡ ችግሩ ቀላል መሆኑን ይህች ቂሊንጦ መታሰቢያ ፎቶ ቢያንስ በትራፊክ ወንጀል ልታስከስሰኝ መሆኑን ገመትኩ፣ ፖሊሶች ከዚህ እዚያ ይሯሯጣሉ፣ ድንገት እኔ ያለሁበት ክፍል ውስጥ አንድ ሰው ተደውሎልኝ ነው ብሎ ገባ፡፡ ተከታትለው ሌሎችም ሰዎች መጡ፡፡ ነገሩ በደንብ ገባኝ፡፡ እነዚህ ሰዎች በእኔ ላይ ምስክር ሊሆኑ እንደመጡ ተረዳሁ፡፡ በዓይነ ቁራኛ ተከታተልኳቸው፡፡ ዓይኔን ማየት አፈሩ፡፡ ፖሊሶች በተለያየ ጊዜ ይመጡና ሙሉ ስሜን ይጠይቁኝና ሄደው ለአንድ ሲቪል ለለበሰ ደህንነት ሰራተኛ ይነገሩታል እርግጠኛ ነኝ ሰሜ ያስጠኗቸውል፡፡ በመጨረሻ ትራፊክ ጉዳይ መሆኑ ተቀየረ እና ሁከት መፍጠር የሚል መሆኑ ተነገረኝ እና ቃሌን እንድሰጥ ጥያቄ ሲቀርብ ፈቃደኛ እንዳልሆንኩ ገልጬ መርማሪዎቼ ፋይሌን ይዘው ወደ ኮማንደር ቢሮ ሄዱ፡፡

ከጥቂት ቆይታ በኃላ ተመልስው ጉዳያቸውን ከባድ ስለሆነ በሚል ለውይይት ወደ መመሪያው ሃለፊ ኮማንደር ወጋየሁ ጋር ቀረብኩ፡፡ አስገራሚው ነገር በፍፁም አግኝቼው የማላውቀው የእህቴ ባለቤት አብሮኝ ተከሳሸ ሆኖ አገኘሁት፡፡ የመጣው ግርማ ታሰረ ሲሉት ባለቤቱን ተከትሎ ነው፡፡ በቃ ተከሳሽ ሆነ፡፡ ክሱ ደግሞ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር/መያዝ ሆኖ ደረጃውን አሳደገ፡፡ እነ ዶክተር ታዬ፣ ፕሮፌሰር አስራት በዓይነ ህሊናዬ መጡ፡፡ በሄድኩበት መስመር የሞተ ወይም የተገጨ ስው ሳይገኝ ሲቀር፣ ሁከት ፈጠራ ሲያንስባቸው ለማስፈራሪያ ከፍ ያለ ነገር የተገኘው “ህግ ወጥ መሳሪያ ዝውውር ሆኖ” በደህንነት ትዕዛዝ ተሰጥቶዋል ማለት ነው፡፡ በነገራችን ላይ ክስ ሲመሰረትብኝ ምስክር ሆነው የቀረቡ ሶሰት አዳፍኔዎች መጥተዋል፡፡ ግምቴ ልክ ነበር አስተኳሽ የሚባሉት ቀርበው መስክረዋል፡፡ አንፀባራቂ የፓርኪን ልብስ ለብሰው ከእኛ ቲፕ እየተቀበሉ ሆዳቸውን ይሞላሉ፤ እኛ ላይ በሀስት ምስክር የሚሆኑት ደግሞ እነዚሁ ዜጎች ናቸው፡፡ እነዚህ ከመሆን መሞት በስንት ክብሩ እንደሚሻል ማን ይንገራቸው፡፡ አንደ እናቱን ያስቸገረ ልጅ እናቱን “እኔ መቼ ነው ሰው የምሆነው?” ቢላቸው “ሰትሞት” አሉት፡፡ ሲሞት ሰው ሞተ ተብሎ ዕድር ሰለሚቀብረው፡፡ እነዚህን ሰዎች ከመሆን ሞተው የሰፈራቸው ዕድር ሰው ሞተ ቢላቸው ይሻላቸው ነበር፡፡ እነዚሁ ሰዎች የእኔን መታሰረ ስምተው የመጡ ቤተሰቦቼን አዩኝ፣ ፎቶ አነሱኝ፣ ወዘተ እያሉ ለፖሊሶች ያቀርባሉ፡፡ ፖሊሶቹም እነርሱ የሚሉትን ያዳምጣሉ፡፡ መሞት ይሻላል፡፡

ለማነኛውም ከኮማንደር ወጋየሁ እና የስራ ባልደረቦቹ ጋር በነበረን ውይይት እኔ ነፃነቴን ከማንም የማልጠብቅ ዜጋ መሆኔን አስረዳኋቸው፣ በቂሊንጦ በተፈጠረው እሳት መንግሰት በእጁ ያሉትን እስረኞች ቆጥሮ አደጋ የደረሰባቸውን ሰዎች ለህዝብ አለማሳወቁ መንግሰት ተጠያቂ እንደሆነ እና ኃላፊነት የማይሰማው መንግሰት እንደሆነ ለማስረዳት እጄን አጣምሬ ይህን ግፍ ለመግለፅ እና በዚህ ጉዳት ለደረሰባቸው ጉዳት አጋርነቴን ለመግለፅ ይህን ማድረጌ እንደ ወንጀል እንደተቆጠረ ይህን ደግሞ መቼም የማደርገው እና ከማንም ለዚህ ፈቃድ እንደማልጠይቅ አስረድቻቸው ተለያይተናል፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች ለብቻቸው ካደረጉት ውይይት በኋላ በዋስ እንድለቀቅ ከምሸቱ 3፡00 ሠዓት መወሰኑን ተነግሮኝ በማግስቱ ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት እንድገኝ አብሮኝ መናጆ ከሆነው የእሀቴ ባለቤት ጋር ተለቀናል፡፡ ከጥናቱ ላይ ተነስቶ ተደናግጦ የመጣው መናጆዬ ነገ ፈተና አለበት፡፡ ፈተናው ላይ የሚፈጠርበት ጫና ምን እንደሚሆን አላውቅም፡፡ ለማነኛውም እኔ ወድጄ በማደርገው እርሱ ዳፋ መግባቱ አሳዝኖኛል፡፡

ኢትዮጵያችን እንዲህ ነች መሰዋዕትነት ልንከፍል መዘጋጀታችንን ዋጋ የማይሰጡ ህግ አስከባሪዎች፣ መብታችንን ወንጅል ለማድረግ ምስክር የሚሆኑ ሆድ አደሮች፣ ሶሰት ሺ አምስት መቶ የሚጠጉ እሰረኞች በምን ሁኔታ እንዳሉ የማያውቁ የእስረኛ ቤተሰቦች ሰሜት የማይረዱ የመንግሰት ሾሞች እና ለዚህ ምንም ግድ የማይሰጣቸው ሰዎች፣ ወዘተ … በተቃራኒው ደግሞ ኮሽ ሲል የትግል አጋርነታችውን የሚገልፁ ጥቂትም ቢሆኑ ምርጦች አቅፋ በአንባገነን ስርዓት መዳፍ ውስጥ የምትገኝ ሀገር፡፡ ሆ ኢትዮጵያ ሆይ ይህንን ግፍ መዝግቢው ……

 

 

ከሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት፦ ለመላው የዐማራ ልጅ የተሰጠ ማሳሰቢያ

$
0
0

ጉዳዩ፦ የመጭውን ዘመን መለወጫ (መስከረም 1 ቀን 2009 ዓ.ም.) በፈንጠዝያ ሳይሆን፤ ዕለቱን በመሪር ሐዘንና በቁጭት አስቦ ስለመዋል።

Moresh 90ዘረኛው የትግሬ ወያኔ አገዛዝ፣ በዐማራው ወገናችን ላይ ከፋሽስት ጣሊያን በከፋ መልኩ የዘር ማጥፋት እና የዘር ማጽዳት ሲፈጽም እነሆ 41ኛ ዓመቱን አገባድዶ በ42ኛው ላይ ይገኛል። በተለይም ካለፈው ሐምሌ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በጎንደርና በጎጃም በሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ የጅምላ የጥፋት ዘመቻ አውጇል። የአገዛዙ የኅልውና መሠረት የሆነው ነፍሰ በላው የአጋዚ ሠራዊት ዕድሜና ፆታ ሳይለይ፥ ሕፃናትን፣ ወጣቶችን፣ አዛውንትን፣ ጎልማሶችን፣ ወንዶችና ሴቶችን ቤት ለቤት እያደነ እጅግ መርዘኛ በሆነ ጥይት እየደበደበ የዘር ፍጅት እያደረሰ ነው።

የትግሬ-ወያኔ በከፈተው በዚህ ዐማራን ከምድረ ገጽ የማጥፋት ዘመቻ፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ እህት ወንድሞቻችን ተገድለዋል፤ አያሌዎች ቆስለዋል፤ በርካታዎች ታስረዋል፤ ተጫውተው ያልጠገቡ፣ ክፉ ደጉን ያልለዩ ሕፃናት በአረመኔዎቹ ወያኔዎች ተቀጥፈዋል። ልጆቻችን አድገው ከበስቋላው ሕይዎታችን ይታደጉናል ብለው ተስፋ የሰነቁ ወለጆች፣ ተስፋቸውን አጥተዋል፤ ቤተሰብ ፈርሷል። እነዚህ ወንድም እህቶቻችን ሕይዎታቸውን፣ አጥንታቸውን፣ ደማቸውን የሰጡት እና መስዋዕት የሆኑት፣ ለዐማራ የማንነት ጥያቄ ተገቢ መልስ ለማስገኘት ነው። እነርሱ ለእኛ ነፃነት ሲሉ ሞቱ፣ ተሰቃዩ። እኛስ እነርሱ የሞቱለትንና እየተሰቃዩ ላሉበት ክቡር ዓላማ፣ ምን ማድረግ ይጠበቅብናል? ብለን ራሳችን በመጠየቅ፣ ከትውልድና ከታሪክ ተጠያቂነት የሚያድን ተግባር ልንፈጽም ይገባል። ስለሆነም ጀግኖቹ ሰማዕታት እህት ወንድሞቻችን የሞቱለትን ዓላማ ዳር ለማድረስ፣ ዓርማቸውን አንግበን፣ በአንድነት የድሉን ቀን ለማቃረብ በጽናት ወያኔን ልንዋጋው ይገባናል።

ከሁሉም በላይ ትግሉ የሚጠየቀውን ማናቸውንም ዓይነት መስዋዕትነት ለመክፈል፣ የዐማራው ወጣት ትውልድ ራሱን በሁለንተናዊ መልኩ ማዘጋጀትና ትግሉን በቆራጥነት መቀላቀል ነገ ዛሬ የምንለው ጉዳይ አይሆንም። ማድረግ ካሉብን ድርጊቶች መካከል በጣም በትንሹ በኑሮአችንም ሆነ በሕይዎታችን ምንም ዓይነት ኪሣራ በማያስከትሉት መጀመር ይቻላል። ስለዚህ የሚከተሉትን ተግባሮች በማከናዎን ከዚህ በታች ስማቸው በተዘረዘሩት ሰማዕታት ስም ጥሪያችን እናቀርባለን።

አንደኛ፦ በሚመጣው የዘመን መለወጫ ቀን በዓሉ ከሚጠይቀው ፈንጠዝያ፣ ሣቅና ጨዋታ ተቆጥበን፣ ዕለቱን የሐዘንና የቁጭት መግለጫ የሆነውን ጥቁር ልብስ ለብሰን የኢትዮጵያን ሠንደቅ ዓላማ እያውለበለን እንድንውል፤ ስንበላና ስንጠጣ ሰማዕታቱን በጸሎታችን እንድናስባቸው።
ሁለተኛ፦ ከኢትዮጵያ የሚመጣ እንጀራ እስከ ወዲያኛው ላለመግዛት እንወስን።
ሦስተኛ፦ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለመጓጓዝ እንወስን።
አራተኛ፦ ከወያኔና ከወያኔ ጋር ንክኪነት ካለቸው ድርጅቶች፣ ሆቴሎች፣ ሱቆች፣ ምግብ ቤቶች፣ ወዘተርፈ አንጠቀም።
አምስተኛ፦ የወያኔ አባላትና ደጋፊዎች ከሆኑ ሰዎች ጋር የነበረንን ግንኙነት እናቋርጥ።
ስድስተኛ፦ ዐማራው መከበር የሚችለውና ወያኔን እስከ ወዲያኛው ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ሥልጣን አሽንቀጥሮ መጣል የሚችለው በማንነቱ ሲደራጅ ነውና፣ በዐማራ ስም የተደራጁ ድርጅቶችን እንደግፍ፤ እንርዳ።
ሰባተኛ፦ በወገኖቻችን ላይ የሚፈጸመውን ዕልቂት ለዓለም ማኅበረሰብ በስፋት ለማሣወቅ፣ በየአለንበት አካባቢ በሚዘጋጁ ልዩ ልዩ ሕዝባዊ ትዕይንቶች እንሣተፍ፣ የተማጽኖ ደብዳቤዎችን እና መልዕክቶችን ለየአገሩ ፖለቲከኞች፣ መንግሥታት እና የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እናድርስ።

ሠንጠረዥ፦ ከሐምሌ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በጎንደርና በጎጃም በትግሬ-ወያኔ የተጨፈጨፉ ወገኖቻችን ስም ዝርዝር
ተራ ቁጥር

14222288_10207111383649294_8713316225115347592_n

ፀጉራም ውሻ አለ ሲሉት ይሞታል [ከይገርማል]

$
0
0

fire_qlinto

ባለፈው ቅዳሜ በቅሊንጦ እስር ቤት ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቀ የሕግ ታራሚወች ለሞት መዳረጋቸው ተረጋግጧል:: የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ከ VOA ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ የ23 ታራሚወች ሕይወት መጥፋቱን ገልጸዋል:: እሳቱ እንዴት ተነሳ? ምን ያህል ሰዎች ሞቱ? ሞቱ የተባሉት ሰዎች የሞቱት በእሳት ተቃጥለው ነው ወይስ በምን? ለደረሰው ጥፋት ተጠያቂው ማን ነው? የሚሉት ጥያቄወች ገና ያልተመለሱ የሁሉም ጥያቄወች ናቸው::

 

በመንግሥት በኩል ያሉት ወገኖች እንደሚሉት ከሆነ 21ዱ እስረኞች የሞቱት ታፍነውና ለማምለጥ በተደረገው መገፋፋት ተረጋግጠው ሲሆን ሁለቱ ደግሞ የተፈጠረውን አጋጣሚ ተጠቅመው ለማምለጥ ሙከራ ሲያደርጉ ከጥበቃወች በተተኮሰ ጥይት ተመተው ነው:: በሌላ በኩል  የተወሰኑ እስረኞች  ቀደም ብለው እንደተረሸኑና የተፈጸመው ድርጊት እንዳይታወቅ ሲባል የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በእስርቤቱ ላይ እሳት እንደለኮሱበት የሚናገሩ ሰዎችም አሉ::

 

የሞቱትን ወገኖቻችንን ቁጥር በትክክል ሊነግረን የሚችለው ከታሳሪወች መሀል የጎደለውን የሚያውቀው መንግሥት ነበር:: ነገር ግን መንግሥታችን ለማምታታት እንጅ ዕውነት ለመናገር የተፈጠረ ስላልሆነ ለፖለቲካ ፍጆታ የሚመቸውን መርጦ እዚያ ላይ ወይም እዚያ ታች አድርጎ ሊጠራ እንደሚችል ስለምናውቅ ማናችንም አናምነውም:: የሆስፒታል መረጃወችን ጠቅሶ ኢሳት እንደገለጸው ከሆነ እሳቱ ከመነሳቱ ቀደም ብለው የተረሸኑትና እሳቱ ከተነሳ በኋላ ከእሳቱ ለማምለጥ ሙከራ ሲያደርጉ በጸጥታ ኃይሎች የተገደሉት ታራሚወች ቁጥር መንግሥት ከጠቀሰው ቁጥር ቢያንስ ከእጥፍ በላይ ይበልጣል::

 

እስር ቤቱ ከተቃጠለ ዛሬ አራተኛ ቀኑ ነው::  መንግሥት ሞተዋል ያላቸውን 23 ሰዎች ማንነት እንኳ እስካሁን ሊገልጽ ፈቃደኛ አይደለም:: የቀድሞውን ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ራዕይ ለማስፈጸም ነው ስልጣን ላይ የወጣሁት የሚሉት ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ሟቹ ጠ/ሚኒስትር ይሰጧቸው የነበሩትን ምላሾች በማስታወስ በየአገኙት አጋጣሚ ሁሉ እንደሚደነጉሩ ይታወቃል::  በአንድ ወቅት የስኳር መወደድን ምክንያት በማድረግ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሟቹ ጠ/ሚኒስትር ሲመልሱ ስኳር የተወደደው ስኳር ቀምሶ አያውቅ የነበረው ሕዝብ ስኳር መቅመስ በመጀመሩ እንደሆነ ገልጸው ነበር:: እኒህ ሰው ከሞቱ ከጥቂት አመታት በኋላ ስለጤፍ መወደድ ምክንያት የተጠየቁት ያሁኑ ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ሲመልሱ ጤፍ የተወደደው ጤፍ አይበላ የነበረው ሰው ጤፍ መብላት በመጀመሩ ነው ብለው ፈገግ አሰኝተውናል:: የኢትዮጵያ ጦር ለማይመለከተው ውጊያ ወደሶማሊያ እንዲዘምት ተደርጎ ለጥቃት መጋለጡን ተከትሎ የወቅቱ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በሶማሊያ ታጣቂ ኃይል የተገደለውን የኢትዮጵያ ሰራዊት መጠን እንዲናገሩ በአንድ ወቅት በፓርላማው  ተጠይቀው ነበር:: መለስ ከፓርላማውም በላይ መሆናቸውን ያረጋገጡት የሟቾቹን ቁጥር የማሳወቅ ግዴታ እንደሌለባቸው በትቢዕት በመናገር ነበር:: የእኒህን አምባገነን ሰው ራዕይ አስፈጻሚ የሆኑት ኃ/ማሪያም በቅሊንጦ እስርቤት የሞቱትን ታራሚወች ብዛት የማሳወቅ ግዴታ የለብንም ይላሉ ብየ ብጠብቅ እስካሁን ምንም የተነፈሱት ነገር የለም::  ያም ሆኖ እስካሁን የዘለቀው ዝምታ የሞቱትን ሰዎች ማንነት የማሳወቅ ግዴታ የለብንም ከማለት ብዙ የራቀ አይደለም::

 

ሌላው የሰሞኑ አነጋጋሪ ዜና 450 የሚሆኑ የሠራዊቱ አባላት ከድተው ከነሙሉ ትጥቃቸው ሕዝባዊውን ትግል እንደተቀላቀሉ መገለጹ ነው:: ይህን በሚመለከት የኢትዮጵያ መንግሥት የሰጠው ምንም አይነት መግለጫ የለም:: መንግሥት ስለገደለው እንጅ ስለሞተበት አይናገርም: እጃቸውን በሰላም ስለሰጡት ነውጠኛ ይባሉ ስለነበሩ ሰዎች እንጅ ከመንግስት ከድተው ወደተቃዋሚው ጎራ ስለሚገቡ ወታደሮችና የመንግሥት ሰዎች ትንፍሽ አይልም:: ወያኔወች ማንንም ስለማይፈሩ ስለማይፈልጉት ነገር ለመናገር አይፈቅዱም:: መናገር ከፈለጉ ደግሞ በሚመቻቸው መንገድ ማለት አሳጥረውም ይሁን አስረዝመው: ጨምረውም ይሁን ቀንሰው: አጣመውም ይሁን አቃንተው: ይናገራሉ:: በቃ እንደዚያ ናቸው! የፈለጋቸውን ያደርጋሉ: የማይፈልጉትን ነገር ደግሞ አያደርጉም: ምክንያቱም የሚፈሩት ማንም የለም::

 

ያም ሆኖ በመንግስት ሚስጥራዊ ስብሰባወች  የሚነሱ ጉዳዮች ሚስጥር መሆናቸው ከቀረ ብዙ ጊዜ ሆኗል:: በየደረጃው በሚደረጉ ስብሰባወች የሚነሱት ጭብጦችና የሚተላለፉት ውሳኔወች ተሰብሳቢወቹ በየቤታቸው ከመድረሳቸው በፊት ለኢሳት እየደረሱ ነው:: የሚገርም ጊዜ! ሰው ብቻ ሳይሆን ጣሪያና ግድግዳውም ሚስጥር የማይቋጥር ሆኗል:: ሕዝብን የሚንቁ አምባገነን ባለስልጣኖች በትዕቢት የተናገሯቸው ጸያፍ ንግግሮች በኢሳት በመደመጣቸው “የሆነ እርኩስ መንፈስ እኛን ተመስሎ አድርጎት እንደሆነ እንጅ እኛማ እንዴት ብለን እንዲህ እንናገራለን” በሚል አይነት የማይጠቅም ማደናቆር ሊያሳምኑን ሲፍገመገሙ: ሲንደፋደፉ ሰምተን ከልብ ስቀናል::

 

ሕዝብና ወያኔ መቸም ላንገናኝ ተለያይተናል:: አሁን እየጠበቅን ያለነው ውድቀቱን ብቻ ነው:: ውድቀቱን ለማፋጠን ምን ምን ስራወች መሰራት ይኖርባቸዋል? እየተካሄደ ያለውን ሕዝባዊ ትግል ለማጠናከርና መልክ ለማስያዝ ምን መደረግ አለበት? መጭውን የመንግሥት ለውጥ ለመቀበል በምን መልኩ እንዘጋጅ? ከወያኔ ውድቀት በኋላ የምናከናውናቸው ተግባራት ምንድን ናቸው? – – –  የሚሉት ጥያቄወች ሊታሰብባቸው ስለሚገባ ተቃዋሚወች ከአሁኑ ሰብሰብ ብለው መምከር ይኖርባቸዋል:: የወያኔ አጋፋሪ ድርጅቶች የሕዝቡን እንቅስቃሴ ለማዳፈን የሚያደርጉትን መሯሯጥ ማቆም አለባቸው:: ይህ የህዝብ አመጽ የነርሱም የክብርና የህልውና መድህን መሆኑን ተረድተው እንዲያውም ሊደግፉት ይገባል::

 

ሁሉም እንደሚያውቀው የወያኔ ሰዎችና ግብረ-በላወቻቸው ልማታዊ መንግሥታችን የሚሉትን ወያኔ-መር መንግሥት በማወደስ አስቀያሚ ገጹን በተለያዩ የመዋቢያ ቀለሞች ሊያስውቡት ሲደክሙ እያየንና እየሰማን ነው:: መልከጥፉን ሲያሰማምሩት አስቂኝ መሆኑ ዕውነት ነው:: የሌለውን ስምና መልክ እየሰጡ ሊያስውቡት በደከሙ ቁጥር አስጠሊታነቱንና አስቂነቱን ያጎሉታል እንጅ ውበትን አይጨምሩለትም:: ይኸ የኮስሞቲክ ውበት ለማንም አይጠቅምም:: የፈለገው ቢደረግ ከእንግዲህ ወያኔ ውበትም ጉልበትም አይኖረውም:: ማታለያ መንገዶቹ ሁሉ ታውቀውበታል:: ከእንግዲህ በኋላ ለሕዝብ ጥያቄ መልስ ስጥ ስንል በክብር ስልጣንህን አስረክብ ማለታችን ነው::

 

ሰው ሊሞት ሲል ባካባቢው ያለውን ሁሉ በጣዕር መንፈስ እንደሚያተራምሰው ሁሉ ወያኔም ውድቀቱን አምኖ ላለመቀበል ማንኛውንም ሙከራ ማድረጉ አይቀርም:: የፖሊስ: የደህንነትና የጦር:ኃይሎች አሁንም ለይስሙላ በወያኔ ሥር ናቸው:: የመገናኛና የኢንፎርሜሽን: የገንዘብና የኢኮኖሚ ተቋማትም እንዲሁ በወያኔ ቁጥጥር ሥር ያሉ ይመስላሉ:: የመንግሥት ሚስጥር ግን የአደባባይ ሚስጥር ሆኗል: አትሌቶቹ: ወታደሩ: ተሿሚወች- – – ወንድ ሴት ሳይሉ ያገኙትን አጋጣሚ ሁሉ እየተጠቀሙ ከወያኔን ዘረኛና አፋኝ አስተዳደር ለመሸሽ ቀስ በቀስ ከእቅፉ እያመለጡ ነው:: የአመጽ እንቅስቃሴው በሁሉም አካባቢ ተቀጣጥሏል::  የዋህ (ጭፍን) ተከታዮቹ ዛሬም ወያኔ አቅም ያለው ይመስላቸዋል::  ግራና ቀኝ ማየት የተሳናቸው: አሁን ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ተነስተው መጪውን ለመገመት ያልታደሉት ሁሉ አሁንም “ጀግና ወያነ” እያሉ በመዝፈን ላይ ናቸው:: ወያኔ ግን ልክ እንደጸጉራም ውሻ ሲያዩት ያልተነካ ይምሰል እንጅ ውስጡ ተቦርቡሮ አልቆ አንድ እግሩ በአየር ላይ ሌላው በመቃብር ጉድጓድ ውስጥ ሆኖ ትንፋሹ ህ-ቅ! የምትልበትን ቀን እየጠበቀ ያለ ድርጅት ነው::

ትንሴ ለኢትዮጵያ


Ethiopia lacks a model of leadership [Jerusalem Post]

$
0
0
Bet Selam synagogue in Kechene, Ethiopia. (photo credit:IRENE ORLEANSKY)
Bet Selam synagogue in Kechene, Ethiopia. (photo credit:IRENE ORLEANSKY)

Just this past week, former New York City mayor Michael Bloomberg was named global ambassador for noncommunicable diseases (NCDs) by the WHO, a position in which he will serve under whoever is ultimately appointed as the WHO’s director general. While Bloomberg, with his impeccable record of public health advocacy and international philanthropy, is clearly over-qualified for this role, what frightens me is the potential appointment of Adhanom as his superior. A rudimentary comparison of these two men’s records highlights the latter’s extreme unfitness for the office he seeks to assume and the absurdity of his even being considered.

During his unprecedented three-term tenure, mayor Bloomberg took direct control of the troubled New York City school system and oversaw a marked increase in children’s test scores; he banned smoking in restaurants, bars, parks and other indoor and outdoor public arenas; he partnered with and empowered citizens of the city by calling upon them to notify authorities of suspicious happenings they observed; he established a comprehensive information hotline that provides vital factual data to city dwellers and visitors in more than 170 languages; he banned trans-fats and mandated the posting of calorie counts in New York restaurants, measures that have since been adopted in major cities throughout the nation toward combating rising obesity rates in both adults and children; he used his own private funds to pay for a Super Bowl ad promoting stricter gun control.
And this is a mere sampling of his contributions to the quality of life of the people he governed. Now that his terms as mayor have ended, he has expanded his health, well-being and justice initiatives to the broader global community and continues to work tirelessly, and to donate generously, to promote causes at the core of human flourishing.

No model of leadership could be more divergent from Bloomberg’s than the one Ethiopian Foreign Minister Adhanom, along with his political associates, represents. The current Ethiopian government is widely recognized as a criminally organized group with high rates of human rights abuses. According to The New York Times and Human Rights Watch, tens of thousands of peaceful protesters against the government have been incarcerated, and over 700 have been killed, in recent months. The Ethiopian athlete Feyisa Lilesa made a powerful public gesture in solidarity with his oppressed countrymen at the Summer Olympics in Rio last month and was warned not to return home afterward.

The International Committee to Protect Journalists reports that Ethiopia is among Africa’s leading jailers of journalists and has destroyed its own independent civil society. The UN Commissioner for Human Rights has requested an independent evaluation of the deaths of hundreds of peaceful civilian protesters in recent months at the hands of the Ethiopian army. However, Foreign Minister Adhanom and his government have refused external evaluation of human rights abuses complained of by large numbers of citizens.

THE LOCAL independent Ethiopian citizens’ news agencies are reporting outside the country that there is a huge popular mobilization against the government.

The local citizens are demonstrating peacefully, with the following complaints: that the government is killing them indiscriminately and robbing the country of power and economic resources, which are being funneled to one small, elite tribal group (known as the Tgria Peoples Liberation Front), and that their land is being sold to the Tgrian tribe, or that this tribe is selling their land to foreign investors.

On the day that the athlete Lilesa showed his support at the Olympics in Rio, there was a demonstration planned in the capital city of Addis Ababa, but the government deployed military force to put down the peaceful citizens who organized it. Only Lilesa could make his statement, safely insulated, for the moment, from the army’s threatened violence, by a couple thousand miles.

His fellow citizens at home were not so fortunate. Just this past week, Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn announced on national television that all military personnel would be ordered to open fire on peaceful demonstrators, which, on the first day following, resulted in dozens of civilian deaths.

Britain Foreign Secretary Philip Hammond recently warned, in a meeting with Adhanom, that Ethiopia’s “repeated failure to deliver on our basic requests” regarding an Ethiopian-born English citizen being held on death row simply because he is the opposition party leader had led him be begin “looking carefully at the bilateral relationship” between the two nations. This is yet another example of the current Ethiopian government’s pervasive corruption and lawlessness.

As a chief agent of this depraved, bloody government body, how can Adhanom be considered as a prospective director general of the WHO? How does his candidacy reflect on the WHO itself, or, more broadly, the UN’s role as the world’s moral anchor and arbiter? Clearly, there is no just way forward but for the UN to investigate the current Ethiopian government’s reported abuses and to renounce the candidacy of its foreign minister for the position he seeks at the WHO.

It is perhaps in the values that underlie the actions of Bloomberg and Adhanom, respectively, that the starkest contrast between these two men might be drawn. Bloomberg has often been quoted as saying, “The thing about great wealth is that you can’t take it with you,” by way of explaining why he is choosing to give so much of his private fortune away – a total of $4.3 billion thus far, including $510 million distributed by his philanthropies in 2015 alone. Adhanom, on the other hand, is a prominent member of the Ethiopian government whose former leader, Meles Zenawi (the man who appointed Adhanom to his position), had a reported net worth of over $3b., having amassed this amount entirely during his years in office.

He took power in 1991 with an officially listed salary of $220 per month, and had no private financial resources to his name at that point. Today, all the top leaders of the TPLF are billionaires, though their nation remains an impoverished member of the Third World. Sadly, the source of these leaders’ newfound wealth is not too hard to surmise.

I have lived, for years, under the governance of both mayor Bloomberg and Finance Minister Adhanom and can thus attest, on a personal level, to the disparate impact of their leadership on the people they’ve ruled. I know, first hand, what it has been like to live under the policies of Bloomberg’s and Adhanom’s administrations, and how each has affected the daily life of his constituency.

More than all the facts and figures I have cited above, these real-life, on-the-ground experiences have shaped my conviction that Adhanom and his cronies must go if my native land is ever to prosper as my adopted city has in the past few decades. The WHO’s recent appointments, within the broader context of rising unrest in Ethiopia, where my family resides, and my own relatively secure life in New York, have brought this realization home to me as never before. I can only hope that the world will begin to see things in kind.

The author, a social activist on behalf of the Ethiopian Jewish community, served in the Israel Police. He holds a master’s degree in community leadership and philanthropy from Hebrew University and is currently pursuing a doctorate in educational leadership and administration, while studying for rabbinic ordination.

 

 

በዐማራው ሕዝብ ላይ የማያዳግም ጥቃት ለማድረግ የሚደረገው ሴራ ለሽህዎች አመታት አይረሳም [አክሎግ ቢራራ (ዶር)]

$
0
0

 ““““`ወያኔ በቀን ስንት የዐማራ እና የኦሮሞ ሕጻናት/ወጣቶች እስከሚገድል እንጠብቃለን?““““

አክሎግ ቢራራ (ዶር)

ክፍል አንድ

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ
ዶ/ር አክሎግ ቢራራ

ህወሓት በአማራው ሕዝብ ላይ እልቂት የጀመረው ቀደም ሲል ነው። ህወሓት ሲመሰረት ያዘጋጀው የመርህ ሰነድ የአማራን ብሄር ዋና ጠላት ማድረጉ የአደባባይ ምስጢር ነው። እንዲህ ይላል። “የአማራ ሕዝብ የትግራይ ህዝብ ዋና ወይንም አውራ ጠላት ነው። ይኼ ብቻ አይደለም የአማራ ሕዝብ የትግራይ ሕዝብ ድርብ ጠላት ነው። ስለሆነም፤ እኛ (ህወሓቶች) የአማራውን ሕዝብ መምታት አለብን፤ መጨረስ አለብን። አማራው ካልወደመ፤ አማራው ካልተደበደበ፤ ከመሬት ካልተነቀለ፤ የትግራይ ሕዝብ በነጻነት ሊኖር አይችልም። እኛ የምንመሰርተው ተተኪ መንግሥት ጥንቃቄ ማድረግ ያለበት አማራው ዋና መሰናክል እንደሚሆንብን ነው።” ህወሓት የትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር ሆኖ ሲታገል አማራውን በጠላትነት ከፈረጀው ስልጣን በሚይዝበት ጊዜ ይኼን “አውራ ጠላት” የፖለቲካ ስልጣኑና የመሳሪያ ኃይሉን መከታ አድርጎ አማራውን፤ ቢቻል “ከምድር መንቀል”) ካልተቻለ ቀስ በቀስ ማድከም፤ መግደል፤ እንዲሰወር፤ እንዲሰደድ፤ እንዲደኸይ፤ በራሱ እንዳይተማመን፤ እንዲዋረድ፤ ሰጥ ለበጥ ብሎ እንዲገዛ የራሱን ተወላጆች የጥቅም ሰላይ፤ ገዳይና አጋር ማድረግ፤ የኦሮሞው እና ሌላው አማራ ያልሆነ ሕዝብ በዐማራው ላይ እምነት እንዳይኖረው፤ ጥላቻ እንዲኖረው፤ እንዲያውም መልሶ ያንሰራራብሃል የሚል የከፋፍለህ ግዛው ስልትና ፕሮፓጋንዳ እያስተጋባ ኦሮሞውና አማራው “ጭድና እሳት” እንዲሆን ማስተጋባት የሚል ስትራተጅ ወዘተርፈ ተጠቅሟል። አሁንም ይጠቀማል።

ይህ የጠባብ ብሄርተኛ የከፋፍለህ ግዛውና ምታው ስልት ሰማእታት በሆኑ አማራዎችና ኦሮሞዎች መስዋእትነት ተለውጧል። በአማራውም ሆነ በኦሮሞው ማህበረሰብ ዙሪያ የሚገኙ ምሁራን እና ልሂቃን አሁንም የህወሓት የበላዮች አማራውን ከኦሮሞው በመለየት፤ በማያዳግም ደረጃ ለመምታት የሚያደርገውን ሽር ጉድ አንቀበልም ማለት ታሪካዊ ግዴታችን ነው። ትላንት ዐማራውን፤ ዛሬ ኦሮሞውን፤ ዛሬ ሌላውን እየለዩ መምታትና ማጥቃት የህወሓቶች ልዩ የበላይነት አገዛዝ ዘዴ መሆኑ የአደባባይ ምስጢር ነው። ለኦሮሞ ሕዝብ “አዲስ አበባን” እናስረክባለን፤ “በኦሮምያ ራስን በራስ የማስተዳደር መብትና ስልጣን እንሰጣለን” የሚለው የፖለቲካ ቁማር ቴያትር ዋናው ምክንያት የህወሓትን እድሜ ለማራዘም እንጅ መሰረታዊ የሆኑንትን የነጻነት፤ የፍትህ፤ የሰብአዊ መብቶች መከበር፤ የእውነተኛ አኩልነትን፤ ሕዝብን መአከል ያደረገ የዲሞክራሲ ስርዓት ጥያቄዎችን በምንም አይመልስም። እንዲያውም አገር አቀፍ በሆነ የመንቀሳቀስ እድልና አቅም ያለውን ሕዝባዊ አመጽ ያበርደዋል።

የሕዝቡ ሰላማዊ ዐመጽ ማንም የቀሰቀሰው አይደለም። የመረረው ሕዝብ በየቀኑ የሚደርስበትን ጥቃት እና ጥፋት ለመመለስና ለመመከት የጀመረው አገር በቀል እና አገር ተከል እንቅስቃሴ ነው። ሕዝቡ በአንድ በኩል ልጆቹን መስዋእት እያደረገ በሌላ በኩል ከአሁን በኋላ የህወሓትን አፈና፤ ግድያ፤ ትእቢት፤ ጠባብ ዘረኝነትና ብሄርተኝነት አልቀበልም እያለ በመታገል ላይ ነው። ለእኔ አስደናቂው እና ተስፋ የሚሰጠኝ አንድ አስኳል ጉዳይ አለ። ይኼውም፤ ሕዝቡ የሚአደርገው ሰላማዊ ትግል ማንም ምሁር፤ ልሂቅ ወይንም የኢህአዴግ የመንግሥት አካል ያላሰበው መሆኑ ነው። ለዚህ ዋና ምሳሌ የራሱን መሪዎች፤ የራሱን የትግል ዘዴዎች፤ የራሱን የመደጋገፍ መንገዶች እየፈጠረ እና እየተጠቀመ የሚታየው ክስተት ነው። መመሪያውን የሚቀይሰው ራሱ ነው፤ መሪው ራሱ ነው፤ ግንኙነቱ የራሱ ፈጠራና ችሎታ ነው። የህሊናው መሪዎች በኦሮምያና በአማራ ክልሎች በገፍ የተጨፈጨፉት ወደፊትም የሚጨፈጨፉት፤ የቆሰሉት፤ የታሰሩት፤ የተሰወሩት እና የተሰደዱት ሰማእታት ልጆቹ ናቸው። የእነሱ ደም የእኛ ደም ነው እያለ ነው። የአማራና የኦሮሞ ወላጆች እያለቀሱ የቀበሯቸው በህወሓቶች የአጋዚ ልዩ ኃይል በግፍና በጭካኔ የሞቱትን፤ በአብዛኛው እድሚያቸው ከ25 ዓመት በታች የሆኑትን ከዚህ ጽሁፍ ጋር አባሪ ያደረግሁትን ሰነድ ማየቱ ይጠቅማል። ይህ ሰነድ የያዘው ስማቸው የተገኘውን ብቻ ያካተተ ሰነድ ነው።

አንድ ታዛቢ እንዳለው፤ ሕዝቡ ራሴን በራሴ እመራለሁ፤ ህወሓቶችን አልፈልግም እያለ “በሚጠይቅበት በአሁኑ ሰዓት፣ ነብሰ ገዳዩ የወያኔ ቡድን በሕዝባችን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከፍቶ ሕጻናትንና እናቶችን ሳይቀር እየጨፈጨፈ ይገኛል፡፡ ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮሃል እንደሚባለው አሸባሪው ወያኔ በሕዝባችን ላይ ጦርነት የከፈተው ራሱ ሆኖ ሳለ፣ የአማራን ወጣቶች በጸረ ሰላምነትና በሁከት ፈጣሪነት ሲከስ እየታዘብን ነው፡፡ ጸረ ሕዝብም ሽብር ፈጣሪም የሰላም ጠላትም ራሱ ነብሰ ገዳዩ ወያኔ ሆኖ ሳለ፣ እንደለመደበት የሕዝብ ጩኸት ለመቀማት የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም::” የአንድ ትውልድ ዐማራ በገፍ እየጨፈጨፉ “እርቅና ሰላም፤ እርጋታና እድገት” እንፈልጋለን የሚል ፕሮፓጋንዳ ማስተጋባት ጊዜ ያለፈበት ስልት ነው። ”በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ንጹሐን የአማራ ልጆችን በየእስር ቤቱ አጉሮ ቶርቸር የሚፈጽመው (እስር ቤቶችን እያቃጥለ የሚፈልጋቸውን የፖለቲካ እስረኞች የሚጨፈጭፈው) ወያኔ መቼም ቢሆን ለሰላም ቦታ ኖሮት አያውቅም፡፡ እንግዲህ በዚህ
ሁኔታ ነው የአማራ ሕዝብ “የሰላም ኮንፈረንስ” በሚባለው ጉግማንጉግ እየተቀጠቀጠ ያለው፡፡ ሰላም እንዲሰፍን ካስፈለገ ልጆቻችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፈታት አለባቸው፡፡” ግድያው ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መቆም አለበት። አጋዚ ከሁሉም የአማራና የኦሮሞ ክልሎች መውጣት አለበት። ህወሓት የዐማራው ወጣት ትውልድ የትምኅርት እድል እንዳይኖረው ሲያደርግ ቆይቷል። ይህ የግፍ ግፍ ነው። “ የሁለተኛ ደረጃና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከእስር ተለቀው ወደትምህርት ገበታቸው መመለስ ሲገባቸው እስካሁን አልተፈቱም፤ ይልቁንም ወያኔ አሁንም እስሩንና ግድያውን ገፍቶበታል፡፡ በዚህ ሁኔታ ሰላም
የለም፡፡ አይታሰብም፡፡ ልጆቻችን ታስረው የምን ሰላም ነው?
ወያኔ የችግሩ ዋና መነሻ የሆነውን የወልቃይት ጠገዴን ጉዳይ አስመልክቶ የሚያራምደው አቋምም ጨርሶ ሰላም የሚፈጥር አይደለም፡፡ ወያኔና ተላላኪው ጠቅላይ ሚኒስትር ለትግራይ ክልል ያመለከተ የወልቃይት ኮሚቴ የለም ብለው ተራ የዱርዬ ክህደት ፈጽመዋል፡፡ አሁን ደግሞ ይህን ርካሽ ንግግር በተናገሩበት አንደበታቸው፣ አንዴ የወልቃይት ኮሚቴ ጥያቄውን ለትግራይ ክልል ካቀረበ ችግሩ ይታያል ይላሉ፤ ሌላ ጊዜ ችግሩን ሁለቱ ክልሎችና ሁለቱ ድርጅቶች ተወያይተው ለመፍታት ተስማምተዋል እያሉ ይቀጥፋሉ፡፡ አንድ አስተዋይ የአማራ አርሶ አደር፣ “ሰውን ማመን ቀብሮ ነው፤ ወያኔን ማመን ግን በላዩ
ላይ ሙጃ ከበቀለበት በኋላ ነው” ሲሉ የተናገሩት ትልቅ እውነት አለው፡፡ እውነትም ወያኔን ማመን በላዩ ላይ ሙጃ ከበቀለበት በኋላ ነው፡፡
ከዚህ የወያኔ ሰይጣናዊ ተፈጥሮ ተነስተን ነው፣ የሚሰበከው የሰላም ኮንፈረንስ ለውጥ አያመጣም፤ እንዲያውም ለበለጠ
እልቂት ይዳርገናል የምንለው፡፡ ከዚህ በኋላ የመቀሌን መሬት የሚረግጥ የወልቃይት አማራ አይኖርም!! በኃይል የተወሰደውን መሬታችን ብንችል በኃይል እናስመልሰዋለን፤ እኛ ካልቻልን ጉዳዩን ለወንድሞቻችንና ለልጆቻችን አውርሰናቸው እናልፋለን፡፡ ከዚህ ውጪ ምንም ምርጫ የለንም፡፡ በወያኔ መንገድ ሰላም አይመጣም፤ ኖሮም አያውቅም፡፡
ሁሉም የአማራ ልጅ ለማይቀረው ትግልና መስዋዕትነት መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ በትግላችንና በመስዋዕትነታችን መሬታችን
ይመለሳል!! ነጻነታችንም ይከበራል!! መፍትሔው ያለው በእጃችን ነው፡፡” ይህ አባባል በአገር ቤት በየቀኑ መስዋእት የሚሆኑት ጎንደሬዎች፤ ወሎየዎች፤ ጎጃሜዎች፤ የሰሜን ሸዋ አማራዎች የሚሉት ነው። እነዚህ ለፍትህ፤ ራስን ከእልቂት ለማዳን የሚታገሉ ዐማራዎች “እኔም ጎጃሜ ነኝ፤ እኔም ወሎየ ነኝ፤ እኔም ጎንደሬ ነኝ፤ እኔም ሃረሬ ነኝ” ወዘተርፈ እያሉ በመፈላለግና በመተባበር ራሳቸውን ከዐእልቂት እና ከውርደት ለማዳን መስዋእት እየሆኑ ነው። የጎጃም ዓለም-አቀፍ ድርጅት ባለፈው እሁድ ሲመሰረት በእንግዳነት ተጋብዤ የሰማሁት የዐማራውን ሕዝብ ራሱን ከእልቂት ለማደን ያደረገውን ውሳኔ እና የትብብር አስፈላጊነት አስምሮልኛል። “ኮሎኔል ደመቀ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ነው!!!! ይህን አስደናቂ ሕዝባዊ የሆነ የሰላም ዓመጽ የጀመረልን እሱ ነው” እያሉ ያስተጋቡት ድምጽ ሁሉንም የዐማራ ወጣት ሕዝብ በተከታታይ የሚቀሰቅስ ነው።

ልክ እንደ ጎጃም ዐማራዎች፤ ቀደም ሲል ጎንደሬው ድምጹን ሲያሰማ፤ ህወሓቶች “በኦሮሞ ወንድሞቻችን ላይ የምትፈጽሙት ግድያ ይቁም፤ ወንድማችን በቀለ ገርባ ይፈታ” ወዘተ እያለ ሲጮህ በአንድ በኩል የራሱን ማንም ሊቀማው የማይችል ማንነት፤ ክብርና የተፈጥሮ ኃብት ባለቤትነት ማስከበር፤ በሌላ በኩል ከኦሮሞው ሰፊ ሕዝብ ጋር ያለውን ጠንካራ ግንኙነት ለማደስ ነው። የአማራውና የኦሮሞው እድል አንድ ነው። የአማራውና የኦሮሞው መተባበር ለኢትዮጵያ ግዛታዊ አንድነት፤ ሉዐላዊነት፤ ዘላቂ ጥቅምና ክብር ወሳኝ ነው የሚል ድምጽ በሰፊው እየተነገረ ነው። ሰላም ሊፈጠር የሚችለው እነዚህ ሁለት ግዙፍ ሕዝቦች የአገራቸውን እና የሕዝባቸውን እድል በበላይነት ሲመሩት ብቻ ነው። ከተባበሩ ማንም ኃይል አያቆማቸውም። ይህን ለማድረግ የጋራ አጥፊና ገራፊ የሆነውን ህወሓትን መቋቋም መቻል አለባቸው። ሸንጋይ የሆኑ የከፋፋይ ድርድሮችን አንቀበልም ማለት አለባቸው። ጭካኔ እየተካሄደ ከፋፋይ የሆነ የውስጥ ድርድር ማንንም አይረዳም። የሚረዳው ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት የብሄር ጥላቻ መርዝና ካንሠር መሰረት እንዲይዝ ያደረገው እና ወጣቱ ትውልድ በዚህ ካንሰር እንዲመረዝ እና እንዲበከል ያደረገውን ህወትን ነው።

በዐማራው እና በኦሮሞው ላይ የሚካሄደው ጭካኔና ግፍ ተመሣሳይም የሚለያይም ነው። እዚህ ላይ ትኩረት የማደርገው በሚጋሩት የህወሓቶች ሰለባነት ነው። ሃሳቡን ለማጠናከር ምሳሌዎች ላቅርብ። ህወሓቶች በተከታታይ አራት እስር ቤቶች አቃጥለው ሌላው አቃጠለው ብለዋል። እነዚህ እስር ቤቶች የፖለቲካ እስረኞች የታጎሩባቸው ናቸው። በደብረ ታቦር ብዙ ወጣት ዐማራዎች የታሰሩበት እስር ቤት ተቃጠለ። እስረኞቹ ከእሳት አደጋ ለማምለጥ ሲሞክሩ የአጋዚ አልሞ ተኳሾች የጥይት ሰለባ ሆኑ። በተመሳሳይ፤ በአዲስ አበባ የቂሊንጦ እስር ቤት በተመሳሳይ “በማይታወቅ” ምክንያት ተቃጠለ። ይህን እስር ቤት የተለየ የሚያደርገው የህወሓትን አፋኝና ጨፍጫፊ አገዛዝ የሚቃወሙ ጋዜጠኞችን፤ የፖለቲካና የሰብአዊ መብት ታጋዮችን፤ የእስልምና ኃይማኖት አባላትንና መሪዎችን የያዘ መሆኑ ነው። እነዚህ የአማራና የኦሮሞ ወገኖቻችን ከእሳት አደጋ ሊያመልጡ ሲሞክሩ የህወሓት መትረየስና የአልሞ ተኳሽ መሳሪያ የያዙ አጋዚያን እያነጣጠሩ ገልዋቸዋል። እጅግ የሚያሳፍረውን የሚያሳዝነው የሞቱት፤ የቆሰሉት ወይንም በሌላ ሁኔታ ያሉት እስረኞች የትና በምን ሁኔታ እንደሚገአኙ የጠየቁ እናቶች፤ ዘመዶች እና የእስረኞች ሚስቶች ምንም መልስ ሊያገአኙ አለመቻላቸው ነው። አንድም የትግራይ ተወላጅ የሞተ ስለሌለ የትግራይ እናቶችን የምጠይቀው ልጆቻቸው፤ ወንድሞቻቸው፤ እህቶቻቸው፤ ባሎቻቸው ወዘተ የሞቱባቸው ወገኖቻችን ሲያለቅሱ፤ ባለሥልጣናትን ጠይቀው ምንም መልስ ሳያገኙ ስታዩ እናንተስ ምን ይሰማችኋል? የሚል ነው። ህወሓቶች አጋዚያንን እየላኩ ንጹህ ኢትዮጵያዊያንን ሲጨፈጭፉ ወደፊት የሚመጣውን አደጋ ከግምት ውስጥ ታስገቡታላችሁ ወይንስ ህወሓትን “ይበለው” ትላላችሁ? “ጅራፍ ገርፎ ራሱ ይጮሃል” እንደሚባለው ህወሓት ራሱ እስር ቤት አቃጥሎ፤ ራሱ ወገኖቻችን ጨፍጭፎር መልሶ ሌላውን የመክሰስ ብቃት የለውም። ይህ በተደጋጋሚ ሲደረግ የዐማራውና የኦሮሞው ወጣት ትውልድ ያለው ምርጫ አንድ ብቻ ነው፤ ራሱን ከጨፍጫፊዎች መከላከል።

የአማራው ወጣት ትዕግስቱ አልቆ ከመሣሪያ ጋር ትንቅንቅ እየገጠመ የወያኔን ጸረ ሕዝብ አገዛዝ የሚቃወመው “የሰላምን ዋጋ ባለማወቁ ነው” እየተባለ ነው፡፡ “በእርግጥ ወያኔ ከዚህ ውጪ ሊያስብ አይችልም፡፡ ከእውነት ጋር አይተዋወቅምና፡፡ እኛ ግን በሕዝባችን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት አውጆ ልጆቻችን የሚፈጀውና ሽብር የሚፈጥረው የሕዝባችን ግንባር ቀደም ጠላት የሆነው ወሮበላው ወያኔ መሆኑን አሳምረን እናውቃለን፡፡ በጎን “በዚህ በሰለጠነ ዘመን ችግሮቻችን በሰላም መፍታት ይገባል” እያለ፣ እዚያው በዚያው በሕዝባችን ላይ ግልጽ ጦርነት ያወጀውና ብዙ ንጹሐን ልጆቻችን የጨፈጨፈው፣ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ንጹሐን የአማራ ልጆችን በየእስር ቤቱ አጉሮ ቶርቸር የሚፈጽመው ወያኔ መቼም ቢሆን ለሰላም ቦታ ኖሮት አያውቅም፡፡” ከታች በማስረጃ እንደማሳየው ህወሓት በዐማራው ሕዝብ ላይ፤ በተለይ በወጣቱ ትውልድ ላይ እልቂት ማካሄድ የጀመረው ስልጣን ከመያዙ በፊት ነው። አሁን የዐማራ ጭፍጨፋ አላማውን በቀጥታና በስውር እያካሄደ ነው። ላሰምርበት የምፈልገው፤ ህወሓት በስውር የሚጨፈጭፈው በግልጽ ከሚጨፈጭፈው የባሰ ነው። ለዚህ ነው፤ የመገናኛ ብዙሃን የከለከለው። ለዚህ ነው የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥናትና ምርምር የሚያደርጉ ባለሞያዎችን ለመላክ ወስኖ ህወሓት ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገቡ የከለከለው። የሚደብቀው ነገር አለ ማለት ነው።

በአሁኑ ወቅት የዓለም መንግሥታት፤ በተለይ የአሜሪካ፤ የእንግሊዝ፤ የጀርመን፤ የሆላንድ፤ የካናዳና ሌሎች፤ የተባበሩት መንግሥታት፤ የአፍሪካ አንድነት ማህበር እና የአውሮፓ የአንድነት ማህበር ባለሥልጣናት ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ መሆኑን ገምግመዋል። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ አምባሳደር ዶር ሳማንታ ፓወር ጁባ፤ ደቡብ ሱዳን ሆነው፤ የአሜሪካን አቋም በማንጸባረቅ የሰጡት መግለጫ የሁኔታውን “ከፍተኛ አሳሳቢነት” ያሳያል። “የአሜሪካ መንግሥት፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ያለ አግባብ ገደብ የሌለው የመሳሪያ ኃይል እየተጠቀመ በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የሚያካሂደው እልቂት እጅግ አሳሳቢ ነው” ያሉት። እኒህ የተባበሩት መንግሥታት የደህንነት ካውንስል አባል የሆኑት አምባሳደር ጉዳዩ በዚህ አካል መነሳቱን ፍንጭ ሰጥተው “በኢትዮጵያ መንግሥት የሚካሄደው እልቂት (violence) በጣም አደገኛና ተቀባይነት እንደሌለው” አሳስበዋል። “የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያዊያን ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብታቸው እንዲከበር” ያሳሰበ መሆኑን ገልጸው፤ “ነጻና ግልጽነት ያለው” ጥናትና ምርምር እንዲካሄድ አቋም ወስደዋል። እሳቸው የተናግሩት ከጥቂት ሳምንታት በፊት ለሴክሬተሪ ጆን ኬሪ፤ ለእንግሊዝ ጠቅላይ ሚንስትር፤ ለጀርመን ቻንስለር፤ ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ፤ ለተበባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መቦቶች ከፍተኛ ኮሚሽነርና ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሊቀ-መንበር የተጻፈውን አስቸኳ አቤቱታ መሰረተ ሃሳቦች ያንጸባርቃል። ***
***ጎንደር ህብረት ለኢትዮጵያ አንድነት

እንግዲህ በዚህ አሰቃቂ ሁኔታ ነው የአማራ ሕዝብ “የሰላም ኮንፈረንስ” በሚባለው ጉግማንጉግ እየተቀጠቀጠ ያለው፡፡ ሰላም እንዲሰፍን ካስፈለገ ልጆቻችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፈታት አለባቸው፡፡ ሆኖም የሁለተኛ ደረጃና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከእስር ተለቀው ወደትምህርት ገበታቸው መመለስ ሲገባቸው እስካሁን አልተፈቱም፤ ይልቁንም ወያኔ አሁንም እስሩንና ግድያውን ገፍቶበታል፡፡ በዚህ ሁኔታ ሰላም የለም፡፡ አይታሰብም፡፡ ልጆቻችን ታስረው የምን ሰላም ነው? ወያኔ የችግሩ ዋና መነሻ የሆነውን የወልቃይት ጠገዴን ጉዳይ አስመልክቶ የሚያራምደው አቋምም ጨርሶ ሰላም የሚፈጥር አይደለም፡፡ ወያኔና ተላላኪው ጠቅላይ ሚኒስትር ለትግራይ ክልል ያመለከተ የወልቃይት ኮሚቴ የለም ብለው ተራ የዱርዬ ክህደት ፈጽመዋል፡፡ አሁን ደግሞ ይህን ርካሽ ንግግር በተናገሩበት አንደበታቸው፣ አንዴ የወልቃይት ኮሚቴ ጥያቄውን ለትግራይ ክልል ካቀረበ ችግሩ ይታያል ይላሉ፤ ሌላ ጊዜ ችግሩን ሁለቱ ክልሎችና ሁለቱ ድርጅቶች ተወያይተው ለመፍታት ተስማምተዋል እያሉ ይቀጥፋሉ፡፡ አንድ አስተዋይ የአማራ አርሶ አደር፣ “ሰውን ማመን ቀብሮ ነው፤ ወያኔን ማመን ግን በላዩ ላይ ሙጃ ከበቀለበት በኋላ ነው” ሲሉ የተናገሩት ትልቅ እውነት አለው፡፡ እውነትም ወያኔን ማመን በላዩ ላይ ሙጃ ከበቀለበት በኋላ ነው፡፡

ከዚህ የወያኔ ሰይጣናዊ ተፈጥሮ ተነስተን ነው፣ የሚሰበከው የሰላም ኮንፈረንስ ለውጥ አያመጣም፤ እንዲያውም ለበለጠ
እልቂት ይዳርገናል የምንለው፡፡ ከዚህ በኋላ የመቀሌን መሬት የሚረግጥ የወልቃይት አማራ አይኖርም!! በኃይል የተወሰደውን መሬታችን ብንችል በኃይል እናስመልሰዋለን፤ እኛ ካልቻልን ጉዳዩን ለወንድሞቻችንና ለልጆቻችን አውርሰናቸው እናልፋለን፡፡ ከዚህ ውጪ ምንም ምርጫ የለንም፡፡ በወያኔ መንገድ ሰላም አይመጣም፤ ኖሮም አያውቅም፡፡ ሁሉም የአማራ ልጅ ለማይቀረው ትግልና መስዋዕትነት መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ በትግላችንና በመስዋዕትነታችን መሬታችን ይመለሳል!!
ነጻነታችንም ይከበራል!! መፍትሔው ያለው በእጃችን ነው።” ይህ ዘገባ በመሬት ላይ የሚስተጋባውን ሃቅ ያንጸባርቃል። ህወሓቶች ሁሉን ነገር በሌላ ከማከኛት ውጭ ዘላቂነትና ተቀባይነት ያለው መፍትሄ ለማቅረብ ፈቃደኛ ሆነው አያውቁም፤ አሁንም ፍላጎት አያሳዩም። ሕዝቡ ለምን እንደ ጠላቸውም ሲወያዩ አይታዩም። የዝግ ችሎት ግን በየቀኑ ያካሂዳሉ!!!

“ሕዝቡ ለምን ጠላን?”
የህወሓት የበላዮች፤ አባላት፤ ደጋፊዎችና አዲስ ተጠቃሚዎች “የኢትዮጵያ ሕዝብ ለምን ጠላን?” የሚል ጥያቄ ማንሳት ጀምረዋል። ሕዝብ ከእንቅልፉ ተነስቶ ወገኑን ወይንም ሌላውን አይጠላም። ብዙ ታዛቢዎች በመረጃ ተደግፈው የሚተቹት ህወሓቶች በግልጽ የሚያደርጉት ጠባብ ብሄርተኝነት፤ በቋንቋ የተመሰረተ አድልዎ፤ ስግብግብነት፤ ራስ ወዳድነት፤ አፋኝነት፤ ገዳይነት፤ መሬት ነጣቂነት፤ ጭፍን የሆነ አድሏዊነት፤ ፀረ-ኢትዮጵያዊነት፤ ዘራፊነትና ቀማኛነት፤ ብሄርን ከብሄር፤ ኃይማኖትን ከኃይማኖት ከፋፋይነትና ጠብ ጫሪነት ወዘተርፈ ከህወሓት ተላልፎ ለትግራይ ሕዝብ ጥላቻን ሸምቶለታል የሚል ነው። ይህ በህወሓት ላይ ያለው ጥላቻ የድርጅቱ የበላዮች ቢቀበሉትም/ባይቀበሉትም ለብዙ ዓመታት በዐማራው፤ በኦሮሞው፤ በጋምቤላው፤ በኦጋዴኑ፤ በአፋሩ፤ በደቡቡ ወዘተርፈ ተቋማትና ህወሓት በበላይነት በሚቆጣጠረው ወታደር ውስጥም ስር እንደሰደደ ብዙ የውስጥ ታዛቢዎች ይናገራሉ። በመከላከያው ኃይል ሲደረግ የቆየው አይን ያወጣ የደሞዝ፤ የአበል፤ የድጎማ፤ የስራ አመዳደብ፤ የማእረግና ሌላ ልዩነት ከሲቪሉ አይለይም። አብዛኛው ተራ ወታደር፤ አብዛኛው ፊት ለፊት የሚዋጋው፤ የሚሞተው፤ የራስክን ወገን ግደል ተብሎ የሚታዘዘው አማራው፤ ኦሮሞው፤ ደቡቡ ወዘተ ሲሆን በበላይነት የሚያዘው የትግራይ ተወላጅ ነው። ከፍተኛ መኮንኖችና ጀኔራሎች ትግሬዎች ከመሆናቸው በተጨማሪ ኃብታሞች ናቸው። ጠባብ ብሄርተኛ፤ ትእቢተኛ፤ ቂመኛ፤ በሚዘገንን ደረጃ ጉረኛ ናቸው ሲባል ቆይቷል።
ይህ ጥላቻ እንዳለ ሆኖ አሁን በዐማራው ክልል ህወሓቶች የሚጠቀሙበት ዘዴ ለየት ያለ ነው። ድሃ ገበሬዎችን በማባበል፤ የወር ደሞዝ በመክፈል የራሳቸውን ወገን በዘበኛነት እንዲቆጣጠሩ፤ እንዲያቆስሉ፤ እንዲገሉ እየተደረገ ነው። ይህ አማራጭ ለጊዜው ደብረ ታቦር፤ ጎንደር እና ሌሎች ከተሞች እየሰራ ነው የሚሉ የውስጥ ታዛቢዎች አሉ። ሆኖም፤ በምንም አልገዛም ያለው የአማራ ገበሬና ከተሜ ሕዝብ የዐማራ ዘበኞችን እና ሌሎች ተቀጣሪዎችን ስም እየሰበሰበ ነው። እነዚህ ድሃ ተቀጣሪዎች በገጠር ቤት፤ በሬ፤ ላም፤ ፍየል እና ሌላ ንብረት አላቸው። በአንዳንድ ቦታዎች የእነዚህ ተቀጣሪዎች ንብረት እንዲወድም እየትገደረገ ነው። ህወሓት ዐማራው እርስ በርሱ እንዲፋጅ እያደረገው ነው። አሁንም፤ ትግሬዎች አዛዦች፤ አማራዎች ቅጥረኞች እያደረገ፤ በጀርባ ሆኖ “በሉት” እያለ ዐላማውን ያከናውናል። የህወሓት የበላይ ካድሬዎችና መኮንኖች ዐማራውንና ኦሮሞውን የሚቆጣጠሩበትና የሚያጠቁበት መንገድ ብዙ ነው።

የህወሓት የበላይ መኮንኖች ልክ እንደ ሲቪሉ የህወሓት ክፍል የኢትዮጵያን የተፈጥሮና ሌላ ኃብት ከነዋሪዎች የመንጠቅ መብት አላቸው፤ ራሳቸውን ከኦሮሞውና ከዐማራው የመለየት ስልጣንና መብት አላቸው። በአጠቃላይ እነዚህ ራሳቸውን
ከሌላው ኢትዮጵያዊ የለዩ የደህንነት፤ የመረጃ፤ የመከላከያና ሌሎች የፖሊሲ አውጭና አስፈጻሚ ድርጅቶች የበላዮች፤ በተለይ የህወሓት መኮንኖች ለህወሓት ህይወትና ዘላቂነት ወሳኝ የሆኑ፤ የሚከተሉትን የሚመስሉ ስራዎችን ይሰራሉ፤
1. ከሕግ በላይ እንቅስቃሴና ማንኛውንም እርምጃ የትም ክልል፤ በማንም ሕዝብ ላይ መውሰድ፤
2. ትግራይ ያልሆነ ዜጋ አባብለውና ቀጥረው የራሱን ሕዝብ እንዲጨፈጭፍ በጀርባ ሆነው ማዘዝ፤ ባያደርግ በራሱ ላይ እርምጃ መውሰድ (ደብረ ታቦር፤ ጎንደር ወዘተ የሚጠቀሙት ዘዴ)፤
3. የትግራይ ተወላጆች “ የህልውና አደጋ ይገጥማቸዋል” በሚል ሰበብ በያሉበት እነሱን መጠባበቅና አስፈላጊ ሲሆን ከአሉበት ቦታ ማውጣት፤ በጎንደር/ባህር ዳር እና ሌሎች ቦታ የሆነው ምሳሌ ነው፤
4. የትግራይ ተወላጆችን ኃብት መጠባበቅ፤ ኃብት ወደ ሌላ ቦታ ለማሸሽ ቢፈልጉ የደህንነት ሽፋን መስጠት፤
5. የህወሓት መኮንኖች በሚመሩት እና በሚቆጣጠሩት ማንኛውም የመረጃ፤ የደህንነት እና የመከላከያ ኃይል የትግራይ ተወላጅ ያልሆኑ “አፈንጋጮችን” ተከታትሎ በቁጥጥር ማዋል፤ ማፈንና መግደል፤
6. የትግራይ ክልልን መስፋፋት ዓላማ ስኬታማ ለማድረግ የሚደረገውን የመሬት ነጠቃና ሌላ የረቀቀ ስራ ተቃዋሚ ዐማራዎችን፤ በተለይ አባውራዎችን እየለቀሙና እየለዩ መግደል፤ እንዲሰወሩ ማድረግ፤ ማባረር፤
7. የህወሓት አመራርን ፈለግ ተከትሎ የዐማራውን ድንበር ቆርሶ ለሱዳን ሲሰጥ ውሳኔውን በኃይል ስኬታማ ማድረግ፤ ነዋሪው ዐማራ ጩኸት ሲያደርግ “አመፅኞች፤ ትምክህተኞች፤ የውጭ ጠላቶች፤ ሽብርተኞች፤ ኢሰፓዎች” የሚሉ ቅጽል ስሞች እየሰጡ ማሳደድ፤ መግደል፤ መሰወር፤ ማቁሰል፤ ማዋረድ፤ ማሰር፤ እንዲሰደዱ ማድረግ፤
8. በሌላው አመካኝቶ የፖለቲካ እስር ቤቶችን ማቃጠል፤ የሚፈለጉ ወይንም ከፍተኛ አደጋ ያስከትላሉ ተብለው የሚጠረጠሩ እስረኞችን በአልሞ ተኳሾች መረሸን ወዘተርፈ፤
9. በስውር የሚካሄደውን የዐማራ ብሄረሰብ ማጽዳት እና ማጥፋት ስራዎችን በሌሎች፤ ለምሳሌ በኦሮሞ ወገኖቻችን አመካኝቶ ለህወሓት ሽፋን መስጠት፤
10. የተባበሩት መንግሥታትና የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ለህወሓት ከፍተኛ እውቅናና ክብር እንዲሰጡ ሶማሊያ፤ ደቡብ ሱዳን ወዘተ ወታደራዊ ድጋፍ መስጠት።
በአጠቃላይ ሲታይ፤ የህወሓት የበላይ መኮንኖች የሚኖሩበት ሁኔታና “ታዛዢና ግደል” ተብሎ የሚገደደው ተራው የአማራ፤ የኦሮሞና ሌላው ድህ ወታደር የሚኖሩበት ሁኔታ የሰማይና የምድር ልዩነት አላቸው። ተራው ወታደር ታዛዥ ከመሆኑ በተጨማሪ የሚኖርበት ሁኔታ ከወላጆቹና ከዘመዶቹ የተለየ አይደለም። ተራውን ወታደር የሚያዙት የህወሓት መኮንኖች በጠባብ ብሄርተኝነት፤ በትእቢተኝነት፤ በአልበገረም ባይነት፤ በይገባኛለነት፤ በሙሠኝነት፤ በዘራፊነት ወዘተርፈ የተበከሉ ስለሆኑ በጦሩም ውስጥ የጥላቻን ባህል ጥልቀትና ስፋት ሰጥተውታል። ይህ ለ25 ዓመታት የህወሓትን የበላይነት አስተማማኝ ሆኖ ሲያገለግል የቆየ ስልት በዐማራውና በኦሮሞው ሕዝብ በሚካሄደው ሰላማዊ ሕዝባዊ አመጽ ምክንያት በመበጣጠስ ላይ ነው። አንድ ለአምስት የሚለውም የስለላው መረብ እንደ እምቧይ ካብ እየተናደ ነው የሚሉ ብዙ ናቸው። ሆኖም፤ ህወሓት በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጠረውና ያመጣው ጥላቻ በቀላሉ የሚወገድ አይመስልም። ለዚህ የሚዘገንን ግፍና በደል መጠየቅ ያለበት በጥላቻ የተገነባውን ስርዓት-ወለድ የክልል አጥር የፈጠረውና ተቋማዊ ያደረገው ህወሓት ነው። ትእግስተኛውና መከራ ችሎ የቆየው፤ ልጆቹ በየቀኑ ልክ እንደ አውሬ በአጋዚ ጥይት የሚፈሱት የኢትዮጵያ ሕዝብ አይደሉም።
ዛሬ ያለንበት ሁኔታ የሚያመለክተው የዐማራው ሕዝብ ሲካሄድበት የቆየውን ጭካኔና ግፍ ሲያጠና፤ ሲመዘግብ፤ ሲያወጣ ሲያወርድ መቆየቱን ነው። ህወሓቶት የዐማራውን አስደናቂ ትእግስት የተረጎሙት “መምታት፤ መጨረስ፤ ማውደም፤ መደብደብ፤ ከያለበት መሬት ነቅሎ ማውጣት” የሚለው መርህ ሰርቷል በሚል የተሳሳተ ዘገባ ነው። የሞተ ሰው አይነሳም፤

የተሰደደ አይመለስም፤ የተሰወረ አይታወቅም ወዘተርፈ የሚል ስሌት ነው። ህወሓቶች “የወደመው፤ የተነቀለው” ዐማራንም በማያንሰራራበት ደረጃ “ደምስሰነዋል”፤ የፈለግነውን መሬት ወደ ትግራይ ለማጠቃለል እንችላለን” ከሚል ድምዳሜ ላይ ደረሱ። ህወሓቶች! የሞተው ሙቶ፤ የቆሰለው ቆስሎ፤ የታሰረው ታስሮ፤ እንዲሰወር የተደረገው ተሰውሮ፤ የተሰደደው ተሰድዶ እና አንገቱን ቀና እንዳያደርግ በህወሓት የስለላ መረብ የታፈነው ዐማራ እድል ይጠብቅ ነበር እንጅ አልጠፋም የሚሉ ብዙ የውስጥ ታዛቢዎች አሉ። በሌላ አነጋገር ህወሓቶች ዐማራውን አልቀበሩትም፤ ሊቀብሩትም አይችሉም፤ አቅም የላቸውም። ሆኖም፤ ወደ ኋላ ዙረን የዛሬ ዓመቱን ሁኔታ ብናንሰላስል፤ አሁን የተከሰተው ስር ነቀል ሰላማዊ ሕዝባዊ አመፅ እንደዚህ በስፋትና በጥልቀት፤ አገር በቀል እና አገር ተከል ሆኖ ይከሰታል የሚል ምሁር ወይንም ልሂቅ አልነበረም። ህወሓት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን፤ በተለይ የውጩን ባያግብ ኖሮ እና የዓለም መገናኛ ብዙሃን ትኩረት ቢሰጠው ኖሮ እነደዚ ጥበበኛ የሆነ ባለ ብዙ ዘርፍ ሰላማዊ ሕዝባዊ ዐመጽ የትም አገር አልተካሄደም። ለምሳሌ፤ ከቤት ቁጭ ብሎ አልገዛም ማለት፤ አንዱ ሌላውን መደገፍ፤ የኢኮኖሚ እገባ፤ አንዱ ቦታ ዝም ሲል ሌላው መነሳት፤ የጎበዝ አለቃዎች እንዲመሩ መመራረጥ፤ በኮሚቴ መስራት፤ የአካባቢውን አስተዳደር ለመለወጥ መቻል አስደናቂ ነው። የኢኮኖሚው እገባ ዘመቻ አገር አቀፍ ቢሆን ጠቅላላ ኢኮኖሚው ይናዳል።

የኢኮኖሚው እገባ በጎንደር፤ በደብረ ታቦር፤ በባህር ዳር፤ በደብረ ማርቆስና በሌሎች ከተሞች በተከታታይ ሲካሄድ ቆይቷል። የኦሮሞው ሕዝብ ከSeptember 6-September 12, የጠራው የኢኮኖሚ እገባ ከተሳካ ከፍተኛ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል። የኢኮኖሚውን እገባ ዘመቻ ያዘጋጁት የኦሮሞ ወገኖቻችን የሰጡት ማሳሰቢያ እንዲህ ይላል። “የገበያ ማቆም አድማ በመላው ኦሮሚያ ነገ ጷግሜ 1 እንደሚጀምር አስቀድመን መግለጸችን ይታወቃል።፡ ይህ አድማ እስከ መስከረም ሁለት ይቀጥላል። በዚህ ኣድማ ጊዜ ውስጥ ከሌሎች ክልሎች ለሽያጭ እቃዎችን ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የኦሮሚያ ከተሞች ማስገባት ክልክል ነው። እቃዎችን ጭነው በሚገቡ ተሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድም አቀናጆች አስታውቀዋል። የመኪና ባለንብረቶች፣ አሽከርካሪዎች እና ነጋዴዎች ይህንኑ አውቀው ይህን የአድማ ወቅት በማክበር ለህዝብ አጋርነታቸውን እንዲያሳዩ እና ንብረታቸውንም ከውድመት እንዲያድኑ ደግመን እናሳስባለን።” ይህ ከባድ ማሳሰቢያ ነው። የአማራውና የኦሮሞ የኢኮኖሚ እገባ ዘመቻ የተያያዘዘ እና ተከታታይ መሆኑ ውጤቱን ያጠናክረዋል የሚል ግምት አለኝ።

እርግጥ ለድሃው ሕዝብ እገባ ሲደረግ ቤተሰቦች ሊጎዱ ይችላሉ። ዋጋ ይከፈልበታል ማለት ነው። ዋጋ ያልተከፈለበት ዲሞክራሳዊ ለውጥ ስለሌለ ይህን የቅርብ ጊዜ ጉዳት ከዘላቂው ጥቅም ጋር ማመዛዘን ይቻላል። ለዚህም ተጠያቂ መሆን ያለበት የዐማራው ወይንም የኦሮሞው ሕዝብ አይደለም። አይነ ጭፍኑ፤ የሕዝብን ሰላማዊ አመፅ በመትረየስ፤ በአልሞ ተኳሾች፤ በሄሊኮፕተር አስፈላጊ ከሆነ ልክ እንደ ሊቢያ በጦራ አውሮፕላን እቋቋመዋለሁ ብሎ የዘመተው ህወሓት ነው። በአሁኗ አፍሪካ፤ በራሱ ሕዝብ ላይ ጦርነት የከፈተ ኃይል ህወሓት ብቻ ነው። የተዋሰው ስልት ከሊቢያ፤ ከሶሪያ፤ ከኢራክ (በከርዶች ላይ) ጋር ተመሳሳይ ነው። የእነዚህ አገሮች የመጨረሻ እድል ምን እንደሚሆን አሁን ያለውን አሰቃቂ ሁኔታ ማየቱ ብቻ ይበቃል። የራሱን ሕዝብ የጨረሰ መንግሥት በሰላም የመቆየት ዋስትና የለውም።

“የጦር መስኮች”

ምንም የማይካደው፤ ዛሬ የኦሮሞውና የዐማራው ክልሎች “የጦር መስኮች ሆነዋል (Horn Spiegel, September 4, 2016 and Africa Confidential, August 27, 2016). በቅርቡ የህወሓቱ የመከላከያ ኤታ ማጆር ሹም እና የህወሓት ቀንደኛ አባልና ደጋፊ ጀኔራል ሳሞራ ዩኑስ የጎንደርን ሕዝብ ለማንበርከክ ለሚደረገው ዝግት ቅድመ ሁኔታውን ለማመቻቸት ወደ ጎንደር ሄዶ የፓርቲውን አቋም ገልጿል። በጨዋነቱ የሚታወቀው የጎንደር ሕዝብ ይህን የአጋዚ አለቃ ካዳመጠ በኋላ ከተነሳበት ዓላማ ወደ ኋላ እንደማይል፤ ማለትም እንደማይንበረከክ በማያሻማ ደረጃ ነገረው። መልእክቱ “የፈለጋችሁትን እርምጃ ውሰዱ” የሚል ነው። ጀኔራሉ ከጎንደር ወደ ባህር ዳር መሄዱ ይታወቃል። በባህር ዳር ዐማራ ሕዝብ የሚሰጠው መልስ ተመሳሳይ ይሆናል። በእኔ ግምትና እምነት፤ የህወሓት አጋዚ አልሞ ተኳሾች የዐማራ ዘር የማጥፋት ዘመቻ በጎንደር፤ በደብረ ታቦር፤ በባህር ዳር፤ በደብረ ማርቆስ እና በሌሎች ከተሞችና በገጠር እያካሄደ ሕዝቡን ለማባበል የሚደረገው ጥረት ዋጋ ቢስ ነው። በገፍና በጭካኔ እየገደሉ “ሰላም እንፈልጋለን” ማለት ሰውን እንደ ደንቆሮ ከማየት አይለይም።

ይህን ክፍል ለማጠቃለል፤
ከላይ እንዳቀርብኩት፤ የዚህ ሃተታ መሰረታዊ ሃሳብ ህወሓት የፖለቲካ፤ የሰራዊት፤ የመሳሪያ፤ የገንዘብ፤ የባጀት፤ የስለላ፤ የዲፕሎማሲ፤ የፖለቲካ የበላይነቱን ኃይልና አቅም ተጠቅሞ ስልጣን ከመያዙ በፊት እና ስልጣን ከያዘ በኋላ በዐማራው ሕዝብ ላይ ያካሄደው የዐማራ ብሄር ማጥፋትና ማጽዳት እና አሁንም በዐማራው ሕዝብ ላይ ያወጀው ጦርነት በዓለም ፍርድ ቤት ያስከስሰዋል የሚል ነው።

ለምን ብለን ብንጠይቅ፦
አንድ፤ በዓለም ሕግ ያስከስሰዋል፤ የተካሄደውና አሁንም የሚካሄደው Deliberate and Silent Genocide ነው፤ ሁለት፤ ኢትዮጵያን ሊያፈራርሳት ይችላል፤
ሶስት፤ የእርስ በርስ ጦርነት በስፋት እንዲካሄድ ያደርጋል፤
አራት፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ቂም በቀልና ጥላቻ ስር ይሰዳል፤
አምስት፤ ለውጭ ጠላቶች መግቢያ ቀዳዳ ይፈጥራል።
የህወሓት ሴራና ድርጊቶች ከጥላቻ አልፎ ከዐማራውና ከኦሮሞው ሕዝብ ላይ የደረሰውን ጭካኔ ግድያና ሌላ በሚመሳሰል ወይንም በሚብስ ደረጃ ለትግራይ ሕዝብ አስከፊ ጉዳት ያመጣል የሚል ግምት አለ። የትግራይ ሕዝብ ኃይማኖተኛ፤ መንፈሳዊ፤ አገሩን ኢትዮጵያን አክባሪና ተቀባይ መሆኑን ታሪክ መዝግቧል። ሆኖም በዐማራው ሕዝብ ላይ የተካሄደውንና የሚካሄደውን የዐማራ ዘር የማጥፋት ዘመቻ ምንም ትኩረት አልሰጠውም፤ የሚሰጠውም አይመስልም። ከትኩረት አልፎ በዓለም የወንጀለኛ ፍርድ ቤት ለመክሰስ የሚያስችል መረጃና ሰነድ መኖሩን አልተቀበለውም።

ጨፍጭ የሚል መብት የት አገር ይታያል፤ ተደርጓል?

የባሰውን ይባስ ብሎ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የወያኔ አጋዚ ጦርና የፌደራል ፖሊስ ልዩ ግብረ ኃይል የጎንደርን ዐማራ ሕዝብ እንዲደመሥስ ሙሉ የጭፍጨፋ መብት ሰጥቶት በምእራብ ጎንደር ተሰራጭቶ በተጠንቀቅ ይገኛል። ይህ ዐማራውን ኢላማ ያደረገ የጨፍጭፍ አዋጅና ትእዛዝ የሚያስከትለው እልቂት ህወሓትን ብቻ ሳይሆን ጠቅላይ ሚንስትሩንም በተባባሪነት (ከታች ቁጥር ሶስት) በሃላፊነት ያስጠይቀዋል።
ለማጠናከር፤ መጀመሪያ ስለ ዘር ማጥፋት እና እልቂት ወንጀል የተባበሩት መንግሥታት ያጸደቀውን ሕግ Convention on the Prevention and Punishment of the Crime of Genocide ላቅርብ፤
አንቀጽ ሁለት ጀኖሳይድን እንዲህ በሚል ይተረጉመዋል። “አንድ መንግስት ወይንም ፓርቲ ወይንም የኃይማኖት ወይንም የብሄር ቡድን ሌላውን ቡድን ወይንም ዘር፤ ወይንም ብሄር፤ ወይንም ኃይማኖት በከፊልም ሆነ በሙሉ ለማጥፋት የሚደረግ ድርጊት ነው ይልና የሚያካትታቸውን ክፍሎች ወይንም ዘርፎች እንደሚከተለው ይዘረዝራቸዋል፤
(a) የአንድን ክፍል ወይንም ቡድን አባላት መግደል፤
(b) በቡድኑ ላይ ከፍተኛ የአካል ወይንም የአእምሮ ጉዳት ማድረስ፤
(c) ሆነ ብሎ ኢላማ በተደረገበት ቡድን ወይንም ሕዝብ ወይንም ብሄር ወይንም የኃይማኖት ተከታዮች ላይ አካላቸውን፤ ሰውነታቸውን እና ሰብእነታቸውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የሚጎዱ ሁኔታዎችን መፍጠር፤ ህይወታቸውን ሲኦል ማድረግ ማለት ነው፤
(d) ኢላማ የተደረገበትን ቡድን ወይንም ዘር ወይንም ብሄር ወይንም ኃይማኖት አባላት በልዩ ልዩ ዘዴዎች እንዳይወልዱ (እንዳይባዙ፤ ተተኪ ትውልድ እንዳይኖራቸው) ማድረግ፤ እና
(e) ኃይልን፤ ጫናን እና ሌላ ዘዴን ተጠቅሞ ኢላማ የተደረገበትን ሕዝብ ልጆች ለሌሎች ማስተላለፍ።
በዚህ ዓለም ባጸደቀው ሕግ መሰረት አንቀጽ ሁለት፤ ንኡስ አንቀጽ ሶስት ወንጀል ናቸው ተብለው የሚታወቁት የሚከተሉት ተግባሮች ናቸው ይላል።
(አንድ) Genocide (ዘር ወይንም ብሄር ወይን ኃይማኖት ማጥፋት)፤ (ሁለት) ከላይ በአንድ የተቀመጠውን ለማካሄድ የሚደረግ ሴራና እቅድ፤
(ሶስት) ቀጥታ በሆነ ደረጃ አንድን ዘር ለማጥፋት ደጋፊ የሆነውን ውይንም ሊሆን የሚችለውን ሕዝብ የመቀስቀስ ሴራና ስኬታማ ለማድረግ የዝግጅት ስራ፤

(አራት) አንድን ብሄር ወይንም ዘር ለማጥፋት የሚደረግ ሙከራ፤ Attempt to commit genocide; እና (አምስት) ኢላማ የሆነውን ዘር ወይንም ብሄር ለማጥፋት የሚደረግ ተባባሪነት።
ህወሓትና ተባባሪዎች በዐማራው ሕዝብ ላይ ያካሄዱትና አሁንም የሚያካሂዱት የዘር ወይንም የብሄር ማጥፋት ስራዎች ከላይ የቀረቡትን መስፈርቶች ሁሉ ያሟላሉ። ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተደርጎ የማያውቅ የአንድ ብሄር ወይንም ዘር የማጥፋት ወንጀል ለተከታታይ ዘመናት ለዓለም የወንጀል ፍርድ ቤት ይቀርባል የሚል ግምት አለኝ። ምክንያቱም የእልቂቱ ብዛትና ስፋት ከቀድሞው ዩጎስላቪያ፤ ቱርኮች በአርመኖች ላይ ካደረጉት ወንጀሎች አያንስም የሚሉ ጥናቶችና መረጃዎች ስላሉ ነው። ይህ ትንተና በከፊልም ቢሆን መረጃዎችን መሰረት አድርጎ አንባቢዎች ፍርዱን እንዲለግሱ ይጠቁማል። የባሰ እልቂት ከመካሄዱ በፊት ዓለም-አቀፍ በሆነ ደረጃ ድምጻቸውን ለመንግሥታት እንዲያሰሙ ያሳስባል።
ይህ እንዳለ ሆኖ፤ ችግሩ የትግራይ ሕዝብ መገንዘብ የሚኖርበት ከራሱ አብራክ ወጣን፤ ለትግራዩ ሕዝብ ተቆርቋሪ ነን የሚሉት ህወሓቶች ለህሊና የማይገዙ፤ የነገውን የማያስቡ፤ ታሪካቸውን የካዱ፤ ጨካኝና ከአውሬ የባሱ፤ ምንም ይሉኝታ የማይሰማቸው ሆነው ይገኛሉ። የንጹህ ሰው ደም እንደ ድኩላ ደም ነው ብለው የሚቀበሉ ህወሓቶች ምን ሊባሉ ይችላሉ? ከትግራይ ክልል ወጥተው በዐማራውና በኦሮሞው ክልሎች ኃብት ሰብስበው ለሌላው ነዋሪ ሕዝብ ኑሮ የማያስቡ ፍጡሮች ናቸው። ዐማራው በሚኖርበትና በሚሰራበት ቦታ ሁሉ የአማራውን ሰብእነት፤ ቀልብ መግፈፍ፤ ማዋረድ መግደል እንደ ጉብዝና የሚቆጥሩ ሆነው ይታያሉ። ጎንደር ሰፍረው እና ኃብት ይዘው፤ ትርፍ እያተረፉ ጎንደሬውን አዋርደውታል። አሁን የጎንደርን አማራ ለመጨፍጨፍ ሙሉ ዝግጅት አድርገው ወደ ተጋባር ሊዞሩ ተዘጋጅተዋል። እስካሁን የጨፈጨፉት ወጣት ትውልድ አልበቃቸውም ማለት ነው።
ህወሓቶች እና ደጋፊዎቻቸው ልክ እንደ ዱሮ ኮሚውኒስቶች ኃይማኖተ-ቢስ ናቸው። ኢትዮጵያ ሶስት ኃይማኖቶች– ክርስትና፤ ሙስልምናና ጁዴይዝም–የሚስተናገድባት አገር ናት። እነዚህ ሶስት ኃይማኖቶች The Golden Rule (ወርቃማውን) የግብረገብነት መመሪያ የተቀበሉ ናቸው። “ሌሎች ሊያደርጉልህ የምትወደውን አንተም አድርግላቸው” የሚለውን ማለቴ ነው። ይህን መንፈሳዊ መርህ ከተቀበልን፤ “ሌሎች ሊያደርጉብህ የማትፈልገውን አንተም አታድርግባቸው” የሚለውን የመቀበል ግዴታ አለብን።
የትግራይን ሕዝብ፤ በተለይ የትግራይን ምሁራን፤ ልሂቃን፤ “ተቃዋሚ ፓርቲዎች” እና መንፈሳዊ መሪዎች የምጠይቀው ይኼን ወርቃማ ስነምግባር የተቀበሉ ከሆኑ የዐማራና የኦሮሞ ሕዝብ፤ በተለይ የዐማራው ሕዝብ ግልጽ የሆነ የዘር ማጥፋት ዘመቻ በወያኔው አጋዢና የፌደራል ፖሊስ ሲካሄድበት እያያችሁ ለምን ዝም አላችሁ? የተቀበላችሁ፤ ያስተናገዳችሁ የዐማራ ሕዝብ ወጣት ልጆች፤ ህጻናትን ጨምሮ ከራሳችሁ አብራክ በወጡ ህወሓቶች ሲጨፈጨፉ ለምን ልጆቻችሁን ተው! ይህ አያዋጣም ! አላላችሁም? ህወሕት የፈጠራ ወሬ መሰረት አድርጎ ከፈጠረው በሬ ወለደ ታሪክ ውጭ፤ አንድም የትግራይ ተወላጅ ሳይደበደብ፤ ሳይቆስል፤ ሳይደማ፤ ሳይሞት ለምን ከጎንደር ወጣችሁ እና ለምን ሃቁን አትናገሩም? ህወሓት እናንተን እንድትጠሉ፤ ሕዝቡ እንዲጠራጠራችሁ ካደረገ እናንተስ ራሳችሁን ከዚህ ጠባብ ብሄርተኛና አፋኝ ቡድን ነጻ ለማውጣት ለምን እንደ ዐማራውና እንደ ኦሮሞው ሕዝባው አመጽ አትጀምሩም?

ከላይ የቀርቡት ጥያቄዎችና ሃሳቦች እንዳሉ ሆነው የዐማራው ሕዝብ ስር ነቀል እና የተሳሰረ ራስን የማዳን እንቅስቃሴ እንዲቀጥል በሁሉም አቅጣጫ ድጋፍ የመስጠቱ ኃላፊነት የእያንዳንዱ የህወሓት ተቃዋሚ የሆነ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ነው። በዐማራው ሕዝብ ላይ እልቂት እየተካሄደበት ነው። ይህ እልቂት የሁላችንም እልቂት ነው ብለን የምንነሳበት ጊዜ አሁን እንጅ እልቂቱ ከተካሄደ በኋላ አይደለም።
ይቀጥላል

አባሪውን ሰነድ ይመልከቱት

አባሪ፤ የሰማእታት ዝርዝር (የታወቁት ብቻ) List: Oromo and Amhara Martyrs Partial List as of September 1, 2016
Notation
i) Sources (Various)
ii) Agazi refers to a special hit squad established by the TPLF and commandeered by
high level Tigrean officers
iii) More than 90 percent of those murdered are in their 20s.
iv) Oromo and Amhara are losing their future engineers, scientists and leaders at a
fast rate
v) The list is incomplete; some observers believe that the number killed is in the thousands not in the hundreds
vi) 50 young people were murdered in the Amhara region in two days
vii) Agazi is systematic and capable of hauling and burying those killed in mass graves
hidden from public space at locations hard to find immediately

Oromo and Amhara Nationals: names, gender, age, locality, Zone and military/police/security unit involved
A. List of Oromo Martyrs
1 Abbuu Muummee M 17 Arsii Ticho- Agazi
2 Abdallaa Mohammed M – East Harageh Qobo Agazi
3 Abda Jiloo M 24 West Arsii Asasa Agazi
4 Abdaa Hasanoo M 31 West Arsii Asasa Agazi
5 Abdii Daawud M – East Harageh Kombolcha Police
6 Abdii Jamal Suraa M 27 Arsii Heraroo Agazi
7 Abdallaa Kadir M 26 Arsii Baalee Roobee Agazi
8 Abdisaa Gamachu M 23 West Arsii Shashamane Agazi
9 Abdisaa Tolaa M 19 West Arsii Asasa Agazi
10 Abdoo Tolaa Dibaba M 20 Arsii Dheraa Agazi
11 Abdulsalam Milkeessaa M – East Harageh Qarsa Agazi
12 Abdunasir Ture Xulloo M 24 Baalee Waabee Agazi
13 Abdurraa Caabii M 26 West Arsii Asasa Agazi
14 Abduu Rashaad M 19 Baalee Waabee Agazi
15 Abdusalam Ahme/shekko M – East Harageh Haroo Maayaa Police 16 Abdushakuur Dhaqqabaa M – East Harageh Awadayi Agazi
17 Afandii Mohammed M – East Harageh Haroo Maayaa Agazi
18 Ahmed Aman M West Arsii Adaba Agazi
19 Ahmed Girboo M – East Harageh Quubsaa Agazi
20 Ahmed Hakim H.Heddo M West Arsi Adaba Agazi
21 Ahmed Hussein M 25 West Arsii Qore Agazi
22 Ahmed Rahiman Umaro M West Arsii Adaba Agazi
23 Ahmed Rauf Amana M West Arsii Adaba Agazi
24 Aliyyii Jaqon Hasen M 19 Arsii Gobessoo Agazi
25 Aliyyoo Said Aloo M 22 West Arsii Hajee Agazi
26 Alii Simboo M 26 West Arsii Shashamane Agazi
11
27 Amaan Bilbiltu Tolaa M 28 West Arsii Asasa Agazi 28 Amaan Kamal Usman M 57 Arsii Sagure Agazi
29 Amin Aburroo Turee M 30 Arsii Seeruu Agazi www.Qeerroo.org qeerroo2011@gmail.com
30 Amir Zeynu Awal M 19 Arsii seeruu Agazi
31 Awwal Tolaa Dibabaa M 20 West Arsii Adaba Agazi
32 A.Ra’uf Sh/Hasen M – West Arsii Adaba Agazi
33 A. Razaq Mahamed M – West Arsii Adaba Agazi
34 Amanu’el Girmaa M – East Wollega Naqamtee Boordii Agazi 35 Awol Haji Bulina M 14 West Arsii Dodola Agazi
36 Awwal Amaan M 32 Baalee Diinshoo Agazi
37 Awwal Kadir Mohammed M 25 Arsii Bayimaa Qeransaa Agazi 38 Awwal Kadir M 18 Arsii Sagure Agazi
39 Awwal Kadir Usman M 45 Arsii Boqoji Agazi
40 Awwaluu Kadir M 12 West Arsii Asasa Agazi
41 Bahaar Abdii M – East Harageh Qobo Agazi
42 Biraanuu Rabbirraa M – East Wollega Giddaa Ayyanaa Police 43 Buxoo Mohammed M – west Hargeh Asbot Police
44 Dassaalee Guddataa M – West Harageh Hirnaa Police
45 Eliyas Teshome M – West Shawa Bakkoo Police
46 Faahmii kadir F – East Harageh Adellee Police
47 Farahan Mohammed M – Harar Harar Police
48 Falmataa Hajii Dibuu M 15 Arsii Agazi
49 Firaol Ogina M – East Wollega Najo Police
50 Gabii Nabii M 25 Arsii Muneessaa Agazi
51 Dr.Gebeyehu Jalata M – East Wollega Nakemet Agazi
52 Hadhaa Shammee F – East Harageh Awadayi Agazi
53 Hasan Dirrii Adam M 29 Arsii Shirka Agazi
54 Heydar Ture M 27 Arsii Habee Agazi
55 Heeydar Umar Aman M 38 Arsii Chobeessaa Agazi
56 Huseen Abdo Hajii M 25 Arsii Hayyoo Agazi
57 Huseen Hajii M 25 West Arsi Asasa Agazi
58 Huseen Tashii M 25 Arsii Ticho qeransaa Agazi
59 Huseen Amaan M 30 West Arsii Kofale Agazi
60 Hora Fajiso M – East Shawa Adami Agazi
61 Ibsaa Ibrahim Muummee M – East Harageh Awadayi Agazi
62 Ibsaa Ibrooshe M – Dire Dhawaa Dire Dahawaa Agazi
63 Ibsaa Jamal M 23 West Arsii Kofalee Agazi
64 Ibrahim Jamal M 22 Arsii Zuway Agazi
65 Idiris Kade M West Arsii Adaba Agazi
66 Jamal Abdallaa M – West Harageh Hirnaa Agazi
67 Jamal Dirmamoo M 18 Hamdoo Agazi
68 Jamal Haruun M – West Harageh Hirnaa Agazi
69 Jamal Hasen M West Arsii Adaba Agazi
70 Jamal Mohammed M – East Harargeh Awadayi Agazi
71 Kadijaa Ahmad F 20 West Arsii Asasa Agazi
72 Kadir Abdurhamaan M – East Harageh Awadayi Agazi 73 Kadir Mohaammed M – East Hargeh Awadayi Agazi 74 Kamal Abdulqadiir M 26 West Arsii Asasa Agazi
75 Kamal Kadir Adam M 18 Hurufaa Agazi www.Qeerroo.org qeerroo2011@gmail.com
76 Keeyruu Awwal Said M 20 West Arsii Adaba Agazi
77 Kidane Garoma M – Kake Police
78 Maammee Saala Huseen M 30 Habee Police
79 Mahaadii Usman M – East Harageh Dhangaggoo Police 80 Mahmuush Biraanuu M – Waliso Walisoo Police
81 Melese Teshome M – East Wollega Naqamtee 05 Agazi 82 Misraa Kamal F 18 Arsi Ajee Agazi
83 Mohammed Abdellaa M 30 Baalee Dinshoo Agazi
84 Mohammed Adam M 22 West Arsii Kofale Agazi
85 Mohammed Husen Hebo M West Arsii Adaba Agazi
86 Mohammed Ibroo M – West Harageh Hirnaa Police
87 Mohamed Isma’el M West Arsii Adaba Agazi
88 Mohammed Sanii Siraj M 27 Baalee Roobee Agazi
89 Mohammed Yuyyaa M – East Harageh Awadayi Agazi
90 Muhammed Adam Ali M 22 West Arsii Dodola Agazi
91 Muhamed Hasan Dawano M 31 West Arsii Asasa Agazi
92 Muhamed Kade M West Arsii Adaba Agazi
93 Muhamed Sa’id M West Arsii Adaba Agazi
94 Sh/Muhamed Said M 40 West Arsii Asasa Agazi
95 Muktar Ibrahim M – West Arsii Adaba Agazi
96 Munir Abdoo Nashaa M 20 Arsii Seeruu Agazi
97 Mustafa Yuna M – West Arsii Adaba Agazi
98 Musxafaa Muhamednur M West Wollega Gimbii Police
99 Musxafaa Sadiq M 19 Arsii Diksiisa Agazi
100 Naasiruu Adam M – West Harageh Asaboot Agazi 101 Nasiroo Abdallaa M 25 West Arsii Kofale Agazi 102 Naasir Huseen Aloo M 20 Baalee Dooyyoo Agazi 103 Nuuraddin Nasha Adam M 22 Baalee Baalee Agazi 104 Qaasim Mohammed M 21 Arsii Edoo Agazi
105 Rashid Indris M – East Harageh Awadayi Agazi 106 Saamiyaa Ahmed F – East Harageh Awadayi Agazi 107 Saladhiin Shakiim M – East Harageh Qobo Agazi 108 Sardaa M – West Shewa Mogor Police
109 Seeyfaddiin Aman Kadir M 19 Arsii Shirka Agazi 110 Shamsi Qaadii Tolaa M 28 Arsii Zuway Agazi
111 Sufiyaan Aminoo M 30 West Arsii Nagallee Agazi
14
112 Seyifu Husen M West Arsii Adaba Agazi
113 Seeyfuu Isadiir Aloo M 27 Arsii Sagure Agazi
114 Sisay Birru Tolaa M West Arsii Dodola Agazi
115 Taarikuu Dabalaa M – East Wollega Naqamte Agazi
116 Taganee Mulatu Kennaa M 20 West Arsii Shashamanee Agazi
117 Tajudin Kadiro M West Arsii Adaabbaa Agazi
118 Tamaam Tolaa Biluu M 30 West Arsii Shashamane Agazi
119 Tarii Huseen Mohammed M 32 Arsii Roobee Agazi
120 Tolaa Abdii Kenna M 20 Arsii Dheraa Agazi
121 Tolaa Waariyoo M 28 Arsii Ticho Agazi
122 Tolasaa Girma Argaa M 22 West Arsii Shashamanee Agazi 123 Tolasa Wakjira M – East Wollega Leeqa Dullacha Agazi 124 Tolchaa Nasir Filmo M 25 Arsii Seeruu Agazi
125 Tunaa Mammaa Hamid M 35 West Arsii Asasa Agazi
126 Turaa Argoo M 18 Arsii Ticho Agazi
127 Umar Abdo Adam M 20 Arsii Gobessoo Agazi
128 Usman Xasallaa M 29 West Arsii Asasa Agazi
129 Wakjira Terefa M – East Wollega Leeqa Dullacha Police 130 Yasiin Waliyyii M 16 West Arsi Dodolaa Agazi
131 Zeeytunaa Abdi Jilo F 17 Arsii Seeroftaa Agazi
132 Zeynaba Mohammed F 22 Baalee Dinshoo Agazi
133 Zeyaad Aliyyii Suraa M 22 West Arsii Asasa Agazi
134 Ziidan Mohammed M 18 Arsii Edoo Agazi . Some pictures that shows the brutality of Ethiopia’s armed forces https://qeerroo.files.wordpress.com/…/partial-list-of-oromo…

B. List of Amhara Martyrs
የሰማ እታት ስሞች እና የተገደሉበት ቦታ በከፊል ስማቸው ያልታወቀ
1. የደምሰው ወልደማርያም ልጅ (አርማጭሆ)
2. የበሬ ፀጋየ ልጅ (አርማጭሆ)
ስማቸው የታወቀ
1. እድሜአለም ዘዉዱ እድሜ (27) (ባህርዳር) 2. ገረመዉ አበባዉ እድሜ ( 25) (ባህርዳር) 3. ተፈሪ ባዩ እድሜ (16) (ባህርዳር)
4. ሰለሞን አስቻለ እድሜ (25) (ባህርዳር)
5. ሙሉቀን ተፈራ እድሜ (27) (ባህርዳር)
6. አደራጀዉ ሃይሉ እድሜ (19) (ባህርዳር) 7. አስማማዉ በየነ እድሜ (22) (ባህርዳር)
8. ታዘበዉ ጫኔ እድሜ (21) (ባህርዳር)
9. አስራት ካሳሁን እድሜ (24) (ባህርዳር) 10. የሽዋስ ወርቁ እድሜ (20) (ባህርዳር)
11. ብርሃን አቡሃይ እድሜ (29) (ባህርዳር) 12. ሽመልስ ታየ እድሜ (22) (ባህርዳር)
13. አዛናዉ ማሙ እድሜ (20) (ባህርዳር)
14. ሲሳይ አማረ እድሜ (24) (ባህርዳር)
15. ሞላልኝ አታላይ እድሜ (21) (ባህርዳር) 16. መሳፍንት እድሜ (22) (እስቴ)
17. እንግዳዉ ዘሩ እድሜ (20) (ባህርዳር)
18. ዝናዉ ተሰማ እድሜ (19) (ባህርዳር)
19. ሞገስ ሞላ እድሜ (23) (ባህርዳር)
20. ዋለልኝ ታደሰ እድሜ (24) (ባህርዳር) 21. ይታያል ካሴ እድሜ (25) (ባህርዳር)
22. እሸቴ ብርቁ እድሜ (37) (ባህርዳር)
23. ሞገስ እድሜ (40) (ባህርዳር)
24. አደራጀዉ ደሳለኝ እድሜ (30) (ባህርዳር) 25. አበበ ገረመዉ እድሜ (27) (ጭስ አባይ) 26. ማህሌት እድሜ (23) (ባህርዳር)
27. ተስፋየ ብርሃኑ እድሜ (58) (ባህርዳር) 28. ፈንታሁን እድሜ (30) (ባህርዳር)
29. ሰጠኝ ካሴ እድሜ (28) (ባህርዳር)
30. ባበይ ግርማ እድሜ (26) (ባህርዳር)
31. አለበል አይናለም እድሜ (28) (ደብረ ማርቆስ) 32. አብዮት ዘሪሁን እድሜ (20) (ባህርዳር)
33. አበጀ ተዘራ እድሜ (28) (ወረታ)
34. ደሞዜ ዘለቀ እድሜ (22) (ወረታ)
35. አለበል ሃይማኖት እድሜ (24) (ወረታ)
36. ሰለሞን ጥበቡ እድሜ (30) (ቻግኒ)
37. ፍስሃ ጥላሁን እድሜ (25) (አዲስአበባ)
38. ቅዱስ ሃብታሙ እድሜ (16) (አዲስ አበባ) 39. በረከት አለማየሁ እድሜ (28) (ዳንግላ)
40. ያየህ በላቸዉ እድሜ (30) (ዳንግላ)
41. አለማየሁ ይበልጣል እድሜ (27) (ዳንግላ) 42. በለጠ ካሴ እድሜ (32) (ደብረታቦር)
43. ይህነዉ ሽመልሽ እድሜ (30) (ደብረታቦር) 44. ይበልጣል እዉነቱ እድሜ (24) (ጭስአባይ) 45. ሃብታሙ ታምራት እድሜ (27) (ባህርዳር) 46. ታደሰ ዘመኑ እድሜ (26) (አዴት)
47. ሽመልስ ወንድሙ እድሜ (28) (ቡሬ)
48. አይናዲስ ለአለም እድሜ (24) (ደብረወርቅ) 49. እስቲበል አስረሳ እድሜ (19) (አዴት)
50 ዘሪሁን (ሰሎሜ) ገደብየ (ጎንደር)
51 ባየሁ ጎንደር (ጎንደር)
52 በለጡ መሀመድ (አዘዞ
17
53 እንጀራ ባየ (አዘዞ)
54 የቻፖራ ወንድም (ጎንደር)
55 ግርማቸው ከተማ (ላይ አርማጭሆ)
56 ሊሻን ከበደ (አይባ)
57 መሌ አይምባ (አይባ)
58 አዛነው ደሴ ኩርቢ (አርማጭሆ)
59 አራጋው መለሰ ኩርቢ (አርማጭሆ)
60 ሰጠኝ አድማሱ (ደልጊ)
61 ታረቀኝ ተሾመ (ደልጊ)
62 ሔኖክ አታሎ ደልጊ)
63 ደሴ ደረሰ (53) (ሻውራ)
64 ግርማቸው ሞገስ (ሻውራ)
65 ወርቁ ጠቁሳ ገጠር (ሻውራ)
66 ማማየ አንጋው (ዳንሻ)
67 ፈንታ አህመድ (ዳንሻ)
68 ክንፌ ቸኮል (በአከር)
69 ስሙ ያልታወቀ ፡ደካማ እናት አሉት (ደብረ ማርቆስ ቀበሌ 03)
70 ሲሳይ ታከለ (አርማጭሆ)
71 ማእረግ ብርሃን (ደብረ ታቦር)
72 መምር ተስፋየ ብርሃን (ደብረ ታቦር ቀበሌ 01) 73 ይበልጣል ደሴ (ደብረ ታቦር ቀበሌ 01)
ከሐምሌ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በጎንደርና በጎጃም በወያኔ አጋዚ የተጨፈጨፉ ዐማራዎች ስም ዝርዝር (ከላይ ከቀረበው ዝርር ጋር መመሳከር አለበት፤ አንዳንድ ስሞች ተደጋጋሚ ሊሆኑ ይችላሉ)
1. ዕድሜዓለም ዘውዱ
2. ገረመው አበባው 25
3. ተፈሪ ባዩ 16
4. ሰሎሞን አስቻለ 25
5. ሙሉቀን ተፈራ 27
6. አደራጀው ኃይሉ 19
7. አስማማው በየነ 22
27 ባሕር ዳር ባሕር ዳር ባሕር ዳር ባሕር ዳር ባሕር ዳር ባሕር ዳር ባሕር ዳር
18
8. ታዘበው ጫኔ
9. አሥራት ካሣሁን
10. የሽዋስ ወርቁ
11. ብርሃን አቡሃይ
12. ሽመልስ ታዬ
13. አዛናው ማሙ
14. ሢሣይ አማረ
15. ሞላልኝ አታላይ
16. እንግዳው ዘሩ
17. ዝናው ተሰማ
18. ዋለልኝ ታደሰ
19. ይታያል ካሤ
20. እሸቴ ብርቁ
21. ሞገስ 40
22. አደራጀው ደሣለኝ 30 ባሕር ዳር
23. ማኅሌት 23
24. ተስፋዬ ብርሃኑ
25. ፈንታሁን
26. ሰጠኝካሤ28ባሕርዳር
27. ባበይ ግርማ 26 ባሕር ዳር
28. አብዮት ዘሪሁን 20 ባሕር ዳር
29. ሀብታሙ ታምራት 27 ባሕር ዳር
30. ሞገስሞላ23ባሕርዳር
31. ታደሰ ዘመኑ 26 አዴት
32. እስቲበል አስረስ
33. አበበ ገረመው
34. ይበልጣል ዕውነቱ
35. ሰሎሞን ጥበቡ
36. በረከት ዓለማየሁ
19 አዴት
27 ጢስ ዐባይ 24 ጢስ ዐባይ 30 ቻግኒ
28 ዳንግላ
21 ባሕር ዳር 24 ባሕር ዳር 20 ባሕር ዳር 29 ባሕር ዳር 22 ባሕር ዳር 20 ባሕር ዳር 24 ባሕር ዳር 21 ባሕር ዳር 20 ባሕር ዳር 19 ባሕር ዳር 24 ባሕር ዳር 25 ባሕር ዳር 37 ባሕር ዳር ባሕር ዳር
ባሕር ዳር
58 ባሕር ዳር 30 ባሕር ዳር
19
37. ያየህ በላቸው 30 ዳንግላ
38. ዓለማየሁ ይበልጣል 27 ዳንግላ
39. ሽመልስ ወንድሙ 28 ቡሬ
40. አለበል ዓይናለም 28 ደብረማርቆስ
41. ስሙ ገና የሚጣራ ደካማ እናት ያሉት ደብረ ማርቆስ ቀበሌ 03
42. ዓይንአዲስ ለዓለም 24 ደብረወርቅ
43. አበጀ ተዘራ 28
44. ደመቀ ዘለቀ 22
45. አለበል ሃይማኖት
46. መሣፍንት አማራ
47. በለጠ ካሤ 32 ደብረታቦር
48. ይህነው ሽመልስ 30 ደብረታቦር
49. ማዕረግ ብርሃን ደብረታቦር ቀበሌ 01
50. መምህር ተስፋዬ ብርሃን ደብረታቦር ቀበሌ 01
51. ባየሁ ጎንደር
52. የቻፖራ ወንድም ጎንደር
53. በለጡ መሐመድ አዘዞ
54. እንጀራ ባዬ አዘዞ
55. ግርማቸው ላይ አርማጭሆ
56. አዛናው ደሴ
57. አራጋው መለሰ
58. ሲሣይ ታከለ
59. ሊሻን ከበደ
60. መሌ አይምባ
61. ሰጠኝ አድማሱ ደልጊ
62. ታረቀኝ ተሾመ ደልጊ
63. ኖኖክ አታሎ ደልጊ
64. ደሴ ደረሰ 53 ሻውራ
65. ግርማቸው ሞገስ ሻውራ
ወረታ ወረታ
24 ወረታ 22 እስቴ
አርማጭሆ አርማጭሆ አርማጭሆ አይምባ
20
66. ወርቁ ሻውራ
67. ማማየ አራጋው ዳንሻ
68. ፈንታ አህመድ ዳንሻ
69. ክንፈ ቸኮል በአከር
70. ፍሥሃ ጥላሁን 25 አዲስ አበባ
71. ቅዱስ ሀብታሙ 16 አዲስ አበባ
72. ይበልጣል ደሴ
September 6, 2016

አለምነህ ዋሴ ዜና…….”18 አስከሬን በማንሳት አግዢያለሁ፤አንዳቸውም በእሳቱ አልሞቱም…”/ሙሉውን ዘገባ ቻነል 3 ላይ ያድምጡ።

$
0
0

አለምነህ ዋሴ ዜና…….”18 አስከሬን በማንሳት አግዢያለሁ፤አንዳቸውም በእሳቱ አልሞቱም…”/ሙሉውን ዘገባ ቻነል 3 ላይ ያድምጡ።

 

QILINTO FIRE: EYEWITNESS – “THEY WERE INDISCRIMINATELY SHOOTING AT PRISONERS”

Mahlet Fasil

አለምነህ ዋሴ ዜና…….”18 አስከሬን በማንሳት አግዢያለሁ፤አንዳቸውም በእሳቱ አልሞቱም…”/ሙሉውን ዘገባ ቻነል 3 ላይ ያድምጡ።In a disturbing e-mail message received by Addis Standard, an eyewitness who said he was on guard the morning of Saturday Sep 3, says that armed prison guards were indiscriminately shooting at prisoners” most of whom were running “frantically to extinguish the fire” that broke at Ethiopia’s notorious prison ward known as Qilinto, in Aqaqi, on the outskirts south of the capital.

The government has not released the extent of the fire, not the cause of it, but several social media accounts allege the death toll reaching above 20.

Until this morning families of prisoners who want to know the safety of their loved ones are not allowed to pass the Tirunesh Beijing Hospital, located at about three km before the prison.   Some families said the prison administration told them information on the safety and whereabouts of the prisoners will only be available on Wednesday this week.

In the e-mail, the person who also attached his work ID but said he wishes to remain anonymous wrote many prisoners were “kept at gun point” from approaching the area where the fire was destroying parts of the prison in the “southern end of the ward.” “I have seen about five prisoners gunned down in the spot by armed security guards from two different towers during the first 20 minutes only,” the email said. It added: “unarmed guards at the gate, including myself, were told by the prison admiration to instruct family members who were already at the gate and who came to visit their loved ones to return back.”

The maximum security prison is administered by the Addis Abeba Prison administration but since Saturday morning the “federal army has taken over the security and most of the prison guards, including myself, are not allowed inside since then.”

The fire broke at around 8:10 AM in the morning and lasted a good “two hours” before the fire brigade from the Addis Abeba Fire and Emergency Prevention and Rescue Agency arrived at the scene.  The state-affiliated news portal FBC reported that three firefighters were treated at a hospital for smoke related breathing problems while it maintained only one person was killed in the accident.

However, in the email received by Addis Standard, the security guard revealed that he has helped “18 bodies being taken out of the prison in the late afternoon. As far as I know none of the dead were due to the fire. They all died of gunshot wounds.”

Abusive prison

Qilinto is known for the harsh treatment of its prisoners, many of who are prisoners of conscious including the prominent opposition leader Bekele Gerba, secretary general of the opposition Oromo Federalist Congress (OFC), and 21 others with him facing charges of terrorism.  It is also where Yonatan Tesfaye, the young senior opposition Blue Party member, and prominent rights activist is held.

Recently Bekele Gerba and others with him were mobilizing activists from their cell by sending letters which were secretly smuggled out of the maximum security prison. One such letter called for peaceful resistance as part of the ongoing #AmharaProtests and #OromoProtests and asked supporters of the protests to shave their heads and wear black, to which supporters responded in numbers.

Three days after the tragic incident exact figures of causalities (both death and injuries, as well as property damages) are still hard to come by. The prison itself is not accessible to anyone and is being guarded by heavily armed federal police officers who are also conducting rigorous searching of residents living nearby.

Eyewitnesses say the remaining prisoners were taken on Saturday afternoon to Ziway prison, located some 200km south of the capital. However, due to the inaccessibility of the prison and unavailability of official information, Addis Standard is unable to verify both the e-mailed information and other eyewitness accounts.

Source – Addis Standard

 

QILINTO FIRE: EYEWITNESS – “THEY WERE INDISCRIMINATELY SHOOTING AT PRISONERS”

$
0
0

fire-on-Kilinto-presionMahlet Fasil

In a disturbing e-mail message received by Addis Standard, an eyewitness who said he was on guard the morning of Saturday Sep 3, says that armed prison guards were indiscriminately shooting at prisoners” most of whom were running “frantically to extinguish the fire” that broke at Ethiopia’s notorious prison ward known as Qilinto, in Aqaqi, on the outskirts south of the capital.

The government has not released the extent of the fire, not the cause of it, but several social media accounts allege the death toll reaching above 20.

Until this morning families of prisoners who want to know the safety of their loved ones are not allowed to pass the Tirunesh Beijing Hospital, located at about three km before the prison.   Some families said the prison administration told them information on the safety and whereabouts of the prisoners will only be available on Wednesday this week.

In the e-mail, the person who also attached his work ID but said he wishes to remain anonymous wrote many prisoners were “kept at gun point” from approaching the area where the fire was destroying parts of the prison in the “southern end of the ward.” “I have seen about five prisoners gunned down in the spot by armed security guards from two different towers during the first 20 minutes only,” the email said. It added: “unarmed guards at the gate, including myself, were told by the prison admiration to instruct family members who were already at the gate and who came to visit their loved ones to return back.”

The maximum security prison is administered by the Addis Abeba Prison administration but since Saturday morning the “federal army has taken over the security and most of the prison guards, including myself, are not allowed inside since then.”

The fire broke at around 8:10 AM in the morning and lasted a good “two hours” before the fire brigade from the Addis Abeba Fire and Emergency Prevention and Rescue Agency arrived at the scene.  The state-affiliated news portal FBC reported that three firefighters were treated at a hospital for smoke related breathing problems while it maintained only one person was killed in the accident.

However, in the email received by Addis Standard, the security guard revealed that he has helped “18 bodies being taken out of the prison in the late afternoon. As far as I know none of the dead were due to the fire. They all died of gunshot wounds.”

Abusive prison

Qilinto is known for the harsh treatment of its prisoners, many of who are prisoners of conscious including the prominent opposition leader Bekele Gerba, secretary general of the opposition Oromo Federalist Congress (OFC), and 21 others with him facing charges of terrorism.  It is also where Yonatan Tesfaye, the young senior opposition Blue Party member, and prominent rights activist is held.

Recently Bekele Gerba and others with him were mobilizing activists from their cell by sending letters which were secretly smuggled out of the maximum security prison. One such letter called for peaceful resistance as part of the ongoing #AmharaProtests and #OromoProtests and asked supporters of the protests to shave their heads and wear black, to which supporters responded in numbers.

Three days after the tragic incident exact figures of causalities (both death and injuries, as well as property damages) are still hard to come by. The prison itself is not accessible to anyone and is being guarded by heavily armed federal police officers who are also conducting rigorous searching of residents living nearby.

Eyewitnesses say the remaining prisoners were taken on Saturday afternoon to Ziway prison, located some 200km south of the capital. However, due to the inaccessibility of the prison and unavailability of official information, Addis Standard is unable to verify both the e-mailed information and other eyewitness accounts.

Source – Addis Standard

 

“… መብከት፣ መበስበስ ከአንዴ በላይ ይደብራል …” ሕዝብ

$
0
0

ከመተካካት አልፈው ራሳቸውን “recycle” ያደረጉትን የህወሃት/ኢህአዴግ ሹሞች ያካሄዱትን ውይይትና የሕዝቡን አስተያየት የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ ዘግቧል – “የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናትና የኢትዮጵያ ሁኔታ” በሚል ርዕስ የታተመው ዘገባ እንዲህ ይነበባል:-

ኢትዮጵያን የሚመራዉ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) በቅርቡ ካካሔደው ግምገማ በኋላ በሥራ አስፈጻሚዎቹ ዘንድ ሹም ሽር ሊያካሂድ መሆኑን እየተናገረ ነው። የገዢው ግንባር ሹም ሽርም ይሁን ግምገማ ግን ለውጥ ለማምጣቱ በርካቶች ጥያቄ አላቸው።

ከሩብ ምዕተ-ዓመት በላይ በስልጣን ላይ የቆየው የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ከገባበት አጣብቂኝ ለመውጣት ተሿሚዎቹን ሊገመግም እንደሆነ አስታውቋል። ከጠቅላይ ሚንስትር ሐይለ ማርያም ደሳለኝ አማካሪዎች መካከል አቶ አባይ ፀኃዬ ግንባሩ የመንግስት ተሿሚዎችን «አመኔታ በሰራተኛ፤ በሕዝብ በፓርቲ ዘንድ አለው ወይስ የለውም? ውጤታማ ነው? ውጤታማ አይደለም?» ብሎ ሊገመግም እንደሆነ ጠቁመዋል። ሌላዉ የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ አቶ በረከት ስምዖን በበኩላቸው «የመንግስት አስፈጻሚ አካላትን በአዲስ መልክ እናደራጃለን» ሲሉ ተደምጠዋል።

የዶይቼ ቬለ የፌስቡክ ገፅ ተከታታዮች ግን የኢህአዴግ ሹም ሽር ለውጥ ማምጣቱን ይጠራጠራሉ። አስተያየት ከሰጡት አንዱ፤ ጌትነት በላይ «ኢህአዴግ እኮ በ1993 በክቶ እንደገና ታደስኩ ብሎ መቅረቡ ይታወሳል። መብከት፣ መበስበስ ከአንዴ በላይ ይደብራል። አሁን እኮ በህዝብ ላይ ጦርነት በይፋ ታውጇል። ማንን ለማስተዳደር ነው መታደስ የሚያስፈልገው?» ሲሉ ይጠይቃሉ። «አንድን ጥያቄ መፍታት ጥያቄውን በቅጡ ከመረዳት ይጀምራል» የሚሉት ዮሐንስ አያሌው «ገዢው ፓርቲ የሚያልመው ለውጥ ከሕዝብ መሰረታዊ የለውጥ ጥያቄ» ጋር እንደማይጣጣም ፅፈዋል። ቹቹ ደግሞ «ላይኛውን ማን ያደራጀው? ሁሌ ታችኛው አመራር ጥፋተኛ ከተባለ የሱ አለቃስ ላይኛው ጤነኛ ይሆን?» ብለዋል።

ኢህአዴግ ‘ተሐድሶ’ ያስፈልገኛል ያለው የአስራ አምስት አመታት የስራ ክንውኑን በአራት ቀናት ከገመገመ በኋላ ነው። ግንባሩ ከዚህ ቀደም የገጠሙትን ፖለቲካዊ ቀውሶች በግምገማ ለመፍታት ቢሞክርም መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ግን የቻለ አይመስልም። የፖለቲካ ተንታኝ አቶ ቻላቸው ታደሰ ኢህአዴግ የሚከተለውን የዴሞክራሲ ማዕከላዊነት መርሕ «ያልተቀደሰ ጋብቻ» ይሉታል።

ይህ የዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት መርሕ በአባል ድርጅቶች እና በግንባሩ መካከል ያለውን ግንኙነት ሚዛን አዛብቶት ቆይቷል። አራት ፓርቲዎችን የያዘው ኢህአዴግ በሥራ አስፈጻሚነት የሚያካሂዳቸው ሹም ሽሮች ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ ናቸው እየተባሉ ይተቻሉ። ሰሞኑን ከከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስትርነታቸው የተነሱት አቶ መኩሪያ ኃይሌ መልሰው የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አማካሪ ሆነዋል። ኢህአዴግ አባል ያልሆኑ ግን ደግሞ በሙያቸው ብቁ ግለሰቦችን በሥራ አስፈጻሚነት ለመሾምም ዝግጁ አይመስልም።

ባለፈው ዓመት የተካሔደውን አገር አቀፍ ምርጫ በየክልሎቻቸው መቶ በመቶ ድምፅ በማግኘት ያሸነፉት ብአዴን እና ኦህዴድ ዘንድሮ የተቀሰቀሰባቸውን ጥያቄዎች መመለስ የሕግ የበላይነትን ማስጠበቅ እና ሕዝባቸውን ማረጋጋት ተስኗቸዋል። ሁለቱ ፓርቲዎች በሕዝብ ዘንድ ያላቸው ተዓማኒነትም ጥያቄ ውስጥ የወደቀ ይመስላል። በዶይቼ ቬለ የፌስ ቡክ ገፅ አስተያየታቸውን ያሰፈሩት አባ ጨብሳ «ሁለቱም ዱቄት ናቸው።» ይላሉ። ጃክ ካሬስ በበኩላቸው «ሁለቱም እኮ አቅም የላቸውም በራሳቸው በራሳቸው ምንም ነገር መወሰን አይችለም ስለዚህ በህዝቡም ዘንድ ተቀባይነታቸው አይታየኝም» ብለዋል። ሳዴን ሳዶ ሳዴን ፓርቲዎቹን «የህወሃት ጉዳይ አስፈፃሚዎች» ይሏቸዋል። ይነጋል በሚል ሥም አስተያየት ያሰፈሩ ሌላ ግለሰብ «የሞግዚት አስተዳደር እንዴት ተቀባይነት ይኖረዋል?» ብለው ጠይቀዋል። አቶ ቻላቸው ታደሰ የኦሮሚያ እና የአማራ ክልሎችን የሚያስተዳድሩት ኦሕዴድ እና ብአዴን እና በግንባሩ መካከል ያለው የስልጫን ክፍፍል ፍትኃዊ እንዳልሆነ ይናገራሉ።

እሸቴ በቀለ

ነጋሽ መሐመድ

<!–

–>

የኢኮኖሚ አድማ!

$
0
0

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡ Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Join 338 other subscribers

  TPLF – East African Version of ISIS! [Mastewal Belete]

$
0
0

Mastewal Belete (Addis Ababa, mz23602@gmail.com)
I sympathize with the so called ISIS when I try to compare them with TPLF (Tigray People’s Liberation Front), because, apparently, what these ISIS men are doing is absolutely incomparable with that of the evil acts the TPLF men have been committing here in Ethiopia especially for the past 25 years. My point of comparison is, of course, cruelty and immorality.[Mind you, ISIS kills once, in whatever cruel manner; but TPLF kills more than twice, in a cruelest manner, cruelty which is  the first of its kind that could be registered by the Guinness Book of Records. I will display some of them later.]

Both bandit groups, TPLF and ISIS, have formed governments with the blessing of the Leader of this world. The contemporary Leader of this world, especially Planet Earth, is someone I know well, in my readings, of course. If you like, you can also know him well unless you block your head not to entertain such ordinary but most important knowledge. This knowledge needs only open-mindedness and an insatiate interest of exploration into this bloody Universe as much as possible. If you are a “victim” of the so called mainstream media, plus, if you are a man of only the five stupefying senses, please do not read this piece.

Let me call this Leader of the world “Mr. X”, here after “he” and the concomitant pronouns when necessary.

Actually, he is represented by humans whose influence in this world is by now has reached its peak. In fact, he is not a man, his carnal manifestations could be animals or man like us though. He is naturally spirit and stands for Negative Energy which is always opposed to Positive Energy. He solicits people to be his slaves and through various initiations, he recruits especially influential people from all countries and all walks of life irrespective of which is what; he has followers and worshipers from every ethnic and every race – white, black, and yellow. He is gluttonous. He craves to rule the Universe.

He makes people reach the highest peak of richness; the highest tower of power, be it religious or political. For the time being, he seems to be invincible worldwide. Yes, he is acting as our lord.

He has strong arms. IMF, World Bank, NATO, UN, AGOA, NAFTA, EU, US, AU, etc. are all his instruments through which he can enslave the poor citizens of this planet. No one has the right to emancipate the nearly eight billion population of the globe. No one! What a pity?

He enables his humanoid children to invent extremely sophisticated weapons so that he can reduce the population by at least 80% and form his own government. That government is known us “The New World Order” (Novus Ordo Seclorum). He has numerous achievements hitherto.

ANNUT

He knows how to control the world; he has millions of magnetic baits to attract his prey. His children are so smart, erudite, secretive, and intelligent, who can scientifically maneuver humans as they wish. So far, FYI, they have managed to launch the third world war and are doing their best to implement their plan of the aforementioned new world order. They began the job long ago through the “selected race” of humanity. As I mentioned here above, his children are clever and mentally superb. They have changed the shape of this world in a dramatic fashion especially in the last 50 years or so; the building-size computer is, for example, transformed into a level of palm-top. You can refer documents to realize how far these children of the Beast have been successful in science and technology particularly in the past couple of decades; look, for instance, the achievements of CERN which is found in Europe and the underground cities that are said to be found in Australia. These people of our “Leader” are wise enough to make you stupid and control your mind (MC) so that you get blind and ignorant of their mischievous acts. You don’t know what they feed you; neither do you know what they make you drink.…

TPLF is one of their tools used to destroy an historic site, ETHIOPIA, in East Africa. From conception to birth, the hands of these crooked creatures were with TPLF. They are the major architect of this satanic cabal, TPLF. Perhaps, they may not know that we know of this insincere long term plan of theirs; perhaps they despise us saying, “Ethiopians are backward and poor and illiterate.” But we understand their international agenda; we know even beyond as what will happen to them and to us in the near future. It seems they are people of much intellect, but practically they are ignorant with some secular knowledge of modernity, of course. Let’s understand the difference between the Flesh and the Soul.

TPLF and ISIS are the same facets of a coin minted by our BIG BROTHER, also known as UNCLE SAM. What did the so called civilized people from Europe and America say after Rwandans “victoriously” concluded their killing spree? Yea, they said, “We knew the genocide before it was started.” Then, why should they allow the genocide to happen while they could avoid it? It is obvious. Their Master, the Great Leader of this world needed the libation of the blood of those poor Tutsis and the dirtying of the karma of those crazy Hutus; killing two birds with a bullet. Believe me, they will be repaid. “There is no free lunch.”

The US knows what TPLF is doing in Ethiopia as she perfectly knows what ISIS is doing internationally. The breeding place of all evil acts is the Capitol or a place that the Capitol knows and funds as major sponsor. They have to appease their Master. Their Master to get appeased, he has to drink the blood of the innocent, gnaw the bone of the ill-fated, and spill the tear of millions. That is it. Simple equation: in order to reduce the population of the world, different techniques must be devised and implemented.

The ISIS’ responsibility is to destroy the status quo in the Middle East and beyond. The Syrian rebel factions are there to go ahead with the Russian and American interests and eradicate Syria along with her historic people and civilization. That is also the interest of the Big Brother(s).  Boko Haram and the Tuaregs destroy the status quo in West and Central Africa. The FARC destroys the status quo in Latin America. The Taliban destroys the status quo in Afghanistan and Pakistan. The drug cartels destroy the mind of millions of people worldwide. The Hollywood inspired –woods like Nollywood, Bollywood, etc. demolish the moral and religious fabrics of the young generation everywhere on the planet. The music industries along with the alcoholic beverage industries deaden the brain of the youth anywhere so that they never demand their human and citizenship rights from puppet rulers. The poor quality of education especially in countries like US – controlled Ethiopia kill the current and future generations. Vandalism here, nihilism there. Hedonism there, another  bad –ism here. Homosexuality here,  lesbianism there. Atheism over there, Skepticism overe here. All sorts of satanic fruits are sowed worldwide by our Leader to sterilize the generations of every nation and make the tree of life completely barren.

The US sponsored ethnocentric conflicts here and there maim the cultural ties of people who used to live in love and peace. The US sponsored lab inventions of various illnesses such as HIV and AIDS and other countless viral and bacterial diseases are cleverly minimizing the population of the world. The seismic and climatic interventions of the US are doing their best in destabilizing the natural course of earthquakes and rains. The heartless tiger, the CIA, along with its sister intelligence “companies” all over the world, is let free to eradicate any living thing or non-living thing so long as it presumes the existence of that THING is a menace to the interest of our Leader, HE Mr. X.

Currently, the whip of our Leader, Honorable Mr. X, has chosen to severely scourge the Amharas in Ethiopia through his agent, the TPLF. The world knows that this Negative Energy, whose global representatives are by now politically and economically more active than ever, is using ISIS and similar satanic occults to terrorize the residents of this otherwise beautiful planet. The Amaharas of Ethiopia are hence the innocent targets of this arch enemy of the planet especially since the past 42 years.

You may ask why it is happening. In the first place, we should understand the fact that our Leader is fond of practicing evil deeds; he is evil and none other than evilness makes him happy. Besides, there are some secondary causes that could be attributed to him for the staunch interest he has on our elimination as a nation and as a people. Nevertheless, I do not want to go deeper into these geopolitical and religious aspects of our country to explain the secondary reasons that have been contributing a lot for the destruction of this beautiful country. As a matter of fact, you all may know that he is always disturbed in real religion and real pride of one’s nation. As a general truth, authentic religious connection with the Almighty GOD and the national pride one has to his nation could play a major role in attracting the wrath of Mr. X, our Honorable Leader, He is jealous. He is the greatest enemy of you and I….

TPLF is the most beloved child of this Leader of the world. As this world leader cannot survive without drinking blood, almost on daily basis, TPLF as well cannot stay even for an hour without drinking human blood. This is the stark reality. The CNN or the BBC never tells you this fact, because they are his fans and his sympathizers and his creations as well. Especially as of the last 10 months, hundreds of Amharas and Oromos are being massacred, thousands are imprisoned, tens of thousands are being internally displaced and evicted from their real estate and/or residential areas by TPLF in Oromo and Amhara regions, namely, Gondar and Gojam. This massacre is directly sponsored by our Leader. Truth be told, TPLF doesn’t even speak any word, offensive or pleasing, without his Father’s blessing. They are identical twins in terms of cruelty and sadistic nature. The Big Brother, Uncle Sam, is always there to give TPLF any help it desires. The fact that it is a representative of only 6% out of the total population of nearly 100 million people in the country has never made it refrain from doing anything it liked. Thanks to the blessing and the overall support of the Big Bro., leave alone acting, TPLFites have never hesitated to speak their mind in a vulgar manner. In Amharic we have a saying which goes like this in literal translation:- “A sheep who over-depends on her master leaves her tail out of the house at night.” I do believe that our Leader, Mr. X enjoys these words of his servant in East Africa, Ethiopia:-

Let’s see these samples which can be seen as the “golden words of the millennium” which are spoken by TPLFites, and, mind you, if anyone in any other nation spoke such ‘satanic verses’, Big Brothers would take them to The Hague.

The Party Program of TPLF – “Amhara is the enemy of Tigay and Tigrians.”

The Party Program of TPLF – “Amhara is the enemy of Tigay and Tigrians.”

Meles Zenawi (the most pampered son of the Big Brothers) – “ I am proud of being born from                               your loins [to Tigrians]”, “ I would like to see all Amharas become beggars.” etc.

Siye Abraha – (former Chief of Staff) – “We have over-trodden the Amhara like a cigarette butt.”

Samora Yenus (the fake General of TPLF and the Head of the Army; he is said to be the stupidest               of all TPLFites)) – “We have buried the Amhara and the Orthodox Church.”

Sibhat Nega  (the kingmaker of TPLF) _ “We have dismantled the Amhara and their religion,                                              the E.O.C)

Gebrekidan Desta (an arrogantly idiot TPLFite who claims to be historian) – “ The Amharas are                           chauvinists.”

Getachew Reda (the current Minister deta’t  for State Communication or whatever they call it ) –             “It is due to the failure of our party, TPLF, to stock the fire between the Oromo and the Amhara                            that the peaceful relationship and the concerted rebellion is flourishing; this shocking                                   phenomenon shows that we didn’t do our homework (of making them fight with each                           other so that we stay in power forever, he means, in plain language.) .

Debretsion G/S (“We have an army that can destroy Africa leave alone 30 million Amharas.”)

Such satanic words of  TPLF are infinite and this is well known by their masters too.

Very few of TPLF’s evil actions: (TPLF is fond of fire, I hope its horoscope is “Fire”.)

It set on fire purposely to burn so many forests in Ethiopia so that this country would change into desert when their time of leaving comes; it is inevitable too.

It usually sets fire on prisons whenever it needs to kill inmates. This is a new invention of this crooked junta. I have never heard of such cruelty hitherto; neither the ISIS now nor the Nazis and the Fascists before did such atrocity on citizens of this world, to whatever degree they might have been tyrant and ruthless. This group, TPLF first besieges the prison with snipers, then sends the arsonists, then the fire blows and the houses flare. Next, as natural and instinct it is to escape a danger; the targeted inmates try to run helter skelter to save their lives. This is very natural. Rather, if anyone doesn’t try to do this, s/he is not normal and should be institutionalized if by chance escaped the accident. But TPLF has made this tradition of stocking fire on purpose to kill in both ways extra-judicially.  [I hope this means of untold human atrocity should be emulated and be served in the US and Europe too. It is a new invention of human suffering.]

It is currently engaged in mass killing in the Amhara region. Though the so called mainstream media is busy of reporting trifling news stuffs such as Clinton and Trump, which don’t have any sign of bloodshed, the Amhara people are  being massacred for the simple reason that they demanded TPLF their human rights. And surprisingly, the so called International Community is observing in silence this tragedy as if it is blameless in world history to be unfolding in the near future. All will be responsible  to what is happening now in Ethiopia, because most of the nations, especially the developed ones,  are playing a role in supporting these children of Satan, the TPLFites.

I shall conclude in this manner: – My piece of writing may not be entertained on many of the sites I send to due to a number of reasons. But this doesn’t mean the truth remains hidden and all of us should bear in mind that the ones who have a role in dismantling ETHIOPIA and killing the INNOCENT citizens of this country will soon be retributed according to the severity of the impact they impose upon her. We are equally important to the GOD the Big Brothers scoff at. Our blood is not green or blue; it is red as theirs. After all, we are also His creatures with the same anatomical and behavioral traits. We have the same DNA and RNA formulae as human. Our body parts can fit theirs in time of necessity. Even though they look at us with contempt, we too have the same right of living in this world provided we respect the rights of others. All what they claim to have is acquired through time and with an exertion of unreserved effort, not inherited through blood. If they come to their senses, they would realize that they are wrong in many aspects. Nevertheless and eventually, both TPLF and their masters will leave this bloody planet in one way or another, and that time of tribulation is coming soon.

 2 Corinthians 4:8-10 ESV / 231 helpful votes

We are afflicted in every way, but not crushed; perplexed, but not driven to despair; persecuted, but not forsaken; struck down, but not destroyed; always carrying in the body the death of Jesus, so that the life of Jesus may also be manifested in our bodies.

The following signs are the signs of our Big Brothers who are mistreating the majority and pandering their loved ones such as the TPLF all over the world.

Albert Einstein once said: “Two things are infinite; the universe and human stupidity.”

 

  1. I used some internet sources to get the signs.

V


ESAT Special Program Kassahun With Endalkachew HaileMichael Sep 06 2016

$
0
0

ESAT Special Program Kassahun With Endalkachew HaileMichael Sep 06 2016
ESAT Special Program Kassahun With Endalkachew HaileMichael Sep 06 2016

ESAT Latest News Amsterdam September 07, 2016

$
0
0

ESAT Latest News Amsterdam September 07, 2016

ESAT Latest News Amsterdam September 07, 2016

Families of Prisoners of Kilinto Prison hold a peaceful rally in Addis Ababa | September 7, 2016

$
0
0

 

Families of Prisoners of Kilinto Prison hold a peaceful rally in Addis Ababa | September 7, 2016

Families of Prisoners of Kilinto Prison hold a peaceful rally in Addis Ababa | September 7, 2016

ቂሊንጦ – “የተረሸኑት” እነማን ናቸው?!

$
0
0

“ወይኔ ልጄ፣ እጅ እግሬ ልጄ፣ ወይኔ ልጄ፣ ወዴት ነህ ልጄ፣ የት ላግኝህ ልጄ? እምኑ ጋር ነህ? ልጄ … ልጄ … ልጄ … ልጄ …” ጥቁር ቦርሳቸውን በወገባቸው ተሸክመው፣  ቂሊንጦ እስር ቤት ደጅ የሚያነቡ እናት ለቅሶ!! ሁሉም ያነባሉ። ሁሉም ያለቀሳሉ፣ የሚሰማ ግን የለም። እንደውም “ዘወር በሉ” እየተባሉ ይደገንባቸዋል። “ሊታረሙ በህግ ከለላ ስር ሆነዋል” የተባሉ ወገኖች “ተረሽነዋል” የሚለው አስተሳሰብ እየጠነከረ መጥቷል።  ለቤተሰቦቻቸው እንደምን ተቆጥረው ይሁን? ይህ ሁሉ የጭካኔ ግፍ ወዴት ይመራን ይሆን? የብዙዎች ጥያቄና ስጋት ነው። በየሰዓቱ የሚወጡት መረጃዎች ደግሞ ስጋቱን የሚያግሉና ቁጣን የሚቀሰቅሱ ሆነዋል። የህወሃት ሹሞችም “የሆነው ነገር ሁሉ የተከሰተው በዕቅድ አይደለም” ይላሉ፡፡

በአልሞት ባይ ተጋዳነት የሚውተረተረው ህወሃት አሁንም አለሁ ቢልም የቂሊንጦ ጉዳይ ማቆሚያ ላጣው ፈተናው ተጨማሪ ነዳጅ ሆኗል፡፡ ይህ አገራዊ ሃዘን ምናልባትም ህወሃት የራሱን ማክተሚያ እያጣደፈ ነው የሚሉ አሉ፡፡ የታሳሪ ቤተሰቦች “እስከ አርብ ጠብቁ” ተብለዋል – ከአርብ በፊትስ ምን ታስቧል?

ህወሃት አብቅቶለታል” በማለት እየተናገሩ ያሉት ምዕራባውያን በተለይም አሜሪካ በህወሃት ላይ ያላትን አቋም ጠበቅ እያደረገች መጥታለች፡፡ ፊት እየዞረባቸው እንደሆነ የተገነዘቡት እነ አባይ ጸሃዬ ጌቶቻቸው ዘንድ ቀርበው በሚችሉት ቋንቋ ኦሮሞና አማራ ተባብረውብናል፤ ሰግተናል በማለት ለሦስት ሳምንት ያህል እየተመላለሱ ቢለምኑም እንደ ቀድሞው የጌቶቻቸውን ይሁንታ ሊያገኙ አልቻሉም። ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ እንደሚሉት ህወሃት የሚመዘው የማደናገሪያ ካርታ ስላለቀበት ትዕዛዝ እንዲቀበል እየተገደደ ነው።

ከእውነታው በተገላቢጦሽ የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር (ህወሃት) አገር እየገዛ እንደሆነ ለማሳመን ቢጥርም አልተሳካለትም። የአገሪቱ በርካታው አካባቢዎች ከቁጥጥሩ ውጪ ሆኗል፡፡ በከመረው እርምና ባፈሰሰው የንጹሃን ደም ህዝብ ፊት ነስቶታል። ሁኔታውን በውል የተረዱት ጌቶቹም እንደቀድሞው ሊጠጋገኑት ከመሞከር ይልቅ ፊታቸውን አዙረውበታል፤ ባደባባይ ሊለዩት ጫፍ ላይ ናቸው። በዚሁ መነሻ እንደ ዱሮው ስብሰባ አይጠራም፤ አይጋበዝም፤ አይፈለግም፡፡ በጎረቤት አገራት በሚካሄዱ ስብሰባዎች እንኳን “አትፈለግም” ተብሏል፡፡ ዥጉርጉር ሚዲያዎች “መንግሥት” እያሉ የሌለውን ወግና ማዕረግ የሰጡት ህወሃት ከትክክለኛ ማንነቱ ጋር የሚመጣጠን ተግባር ላይ የተጠመደውም ለዚሁ እንደሆነ ብዙዎች እየመሰከሩ ነው።

የሌለውን ስብዕና ተጎናጽፎ እመራዋለሁ የሚለው ህዝብ ላይ ጦርነት የሚያውጅ የወንበዴ ቡድን፣ እየዋለ ሲያድር ማንነቱና ለመንግስትነት ወግ ሊበቃ የማይገባው እንደነበር ያረጋገጠው የመለስ ህወሃት፣ የህዝብ ተቃውሞን በጸጋ ተቀበሎ ከማስተናገድ ይልቅ የመረጠው መንገድ እርቃኑን ያወጣው ሲሆን፣ ሰሞኑንን የረሸናቸው ወገኖች ጉዳይ ይህንኑ አውሬነቱን ያመላከተ እንደሆን በውጪም ሆነ ባገር ውስጥ ስምምነት አለ።

1998ባለፈው ቅዳሜ የበርካታ ወገኖችን ህይወት የቀጠፈው የቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ፣ በውስጡ ሌላ እሣት ፈጥሮበታል፡፡ “አንድ ሰው ሞተ” ሲል ጀምሮ 23 የደረሰው የሟቾች ቁጥር እጅግ በርካታዎች እንደሞቱ በውል የሚያረጋግጥ ሆኗል፡፡ በራሱ በህወሃት/ኢህአዴግ ሁለት ዜጎች በጥይት ተመትተው መሞታቸው መናገሩ ምን ያህሉ በጥይት ተመትተው ይሆን የሚል ጥያቄ ፈጥሯል፡፡ በ1998 ዓም ላይ “የኦነግ አባላት ናችሁ” በሚል ታስረው የነበሩና “ከቃሊቲ ሊያመልጡ ሲሉ ሰባት ታራሚዎች ተገደሉ” ያለው ህወሃት በኋላ ግን ከ160 የሚበልጡ ታራሚዎች በተተኮሰባቸው ጥይት በግፍ ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ ቢታሰሩም ድምጻቸው ያልታሰረውና የህወሃትን የመኖር ዋስትና አደጋ ላይ የጣሉት እነ በቀለ ገርባ የታሰሩበት ቂሊንጦስ? እንዴት ሆኖ ይሆን? አንድ እናት እዚያው ቂሊንጦ ደጅ “ወይኔ ልጄ፣ እጅ እግሬ ልጄ፣ ወይኔ ልጄ፣ ወዴት ነህ ልጄ፣ የት ላግኝህ ልጄ? እምኑ ጋር ነህ? ልጄ … ልጄ … ልጄ … ልጄ …” እያሉ ያነቡ ነበር። የእናት አንጀት!!

ከእሣቱ በፊት 45 ደቂቃ የወሰደ የቀለጠ የተኩስ ድምጽ መሰማቱ፣ እሣት አደጋ መከላከያ እሣቱን ለማጥፋት በቦታው የተገኘበት ሰዓት፣ እሳቱ የተነሳበት ቦታ የት እንደሆነ በውል አለመነገሩና በህወሃት/ኢህአዴግ ሹሞችና አፍቃሪዎች የሚነገረው የተምታታ መሆኑ፣ እሣቱን ያስነሳው ምን እንደሆነና ያስነሳው ማን እንደሆነ ከህወሃት በኩል የሚጣረስ መረጃ መሰጠቱ፣ ሐኪሞች የሟቾች ቁጥር 60 እንደሆነ መናገራቸውና የግለሰቦቹን ማንነታቸውን እንዳይለዩ በአስከሬን ላይ ቁጥር እንዲጠቀሙ  መታዘዛቸው … ከዚህ አልፎ ደግሞ ከአገዛዙ የሚሰጠው መረጃ እርስበርሱ የሚጋጭ መሆኑ በህወሃት ውስጥ የተፈጠረውን ሁኔታ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ሆኗል፡፡ በዚህ ጉዳይ ለጎልጉል አስተያየታቸውን የሰጡ የሰብዓዊ መብት ድርጅት ከፍተኛ አመራር “ይህ ሁኔታ በራሱ የሟቾቹን ማንነት ለመደበቅ ሆን ተብሎ እየተቀናበረ ያለ ሤራ እንዳለ አመላካች ነው” ብለዋል፡፡ ቪኦኤ ያነጋገራቸው ቤተሰቦች “እስከ አርብ ጠብቁ” መባላቸውን ተናግረዋል፡፡ ከአርብ በፊትስ የታሰበው ነገር ምን ይሆን?

በቂሊንጦ የተሰዉትን ስም ህወሃት ይፋ እንዲያደርግ ምዕራባውያን ፖለቲከኞችና እና ሚዲያው አስጨንቀው መያዛቸው ጎልጉል ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ከዚህ አንጻር በተደጋጋሚ የእስረኞቹ ማንነት እንዲናገሩ ጥያቄው ከቀረበባቸው ከፍተኛ የህወሃት ባለሥልጣናት መካከል አንዱ የማውቀው ነገር የለኝም፤ ሆኖም ግን የተከሰተው ነገር ሁሉ በዕቅድ የተደረገ አይደለም፤ ሆን ተብሎ የተከናወነ ድርጊት አይደለም በማለት ማስተባቤ መስጠታቸው የሟቾቹን ማንነት ከፍተኛ ጥርጣሬ ላይ የጣለ አድርጎታል፡፡

የተከሰተው ቃጠሎ ነው፤ የፈረሰና የተቆለለ ክምር የለም፤ ከፍርስራሽ ውስጥ ሰዎችን የማውጣት ሥራ አይደረግ፤ … የሞቱት ሰዎች ማንነት በቃጠሎው አልጠፋ፤ ታዲያ ለምን ይሆን ቤተሰብ እንዲህ የሚንገላታው? “እናቶች ልጆቻቸውን ፍለጋ ወገባቸውን በመቀነት አስረው በጉልበታቸው እየሄዱ” እንደሆነ ትላንት የተሰራጨው የቪኦኤ ዘገባ ላይ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ የወጣቶች ክፍል ኃላፊ አቶ ጉርሜሳ አያና ባለቤት ወ/ሮ ዐይናለም ደበላ ተናግረዋል፡፡ እርሳቸውም እንደሌሎቹ የባለቤታቸውን መኖር በተመለከተ እስከ አርብ ጠብቁ ተብለው ጭንቅ ውስጥ ናቸው፡፡ ከእነዚህ ወገኖች ሌላ ህወሃት በግፍ በሚገዛት ኢትዮጵያ እጅግ በርካታ ዜጎች በየቀኑ እየተገደሉ፣ እየተሰወሩ፣ እየተሰቃዩ፣ … ይገኛሉ፡፡ መኖራቸው የማይታወቅ፣ የሚጮህላቸው ወገን የሌላቸው፣ የሚዲያ ሽፋን የማያገኙ፣ … የእነዚህስ ቤተሰቦችና ወገኖች እስከመቼ ይሆን የሚጠብቁት?

“ልጅን ያህል ነገር ያለበትን ሳላውቅ እንዴት ዝም ልበል?” ያሉትን የዮናታን ተስፋዬን እናት ወ/ሮ ሙጪት ተካን ጨምሮ የአቶ በቀለ ገርባ ባለቤት ወ/ሮ ሃና እና ልጃቸው ወ/ት ቦንቱ በቀለ፣ የአቶ ደጀኔ ጣፋ ባለቤት ወ/ሮ አሰለፈች ሙላትና የመኢአድ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ አሰጋ አሰፋ ልጅ ወ/ት ህይወት አሰፋ ቤተሰቦቻቸው ያሉበትን ሁኔታ አለማወቃቸው ጭንቀት ውስጥ እንደከተታቸው ለአሜሪካ ድምፅ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡

በግፍ መታሰራቸው፣ በየቀኑ ግፍ መቀበላቸው፣ መንገላታቸው ሳያንስ አሁን ደግሞ “ንገሩን” እያሉ የሲቃ ድምጽ እያሰሙ ነው፡፡ ቀን አልፎ ቀን እየተተካ መሄዱ በራሱ የግፉዓኑን በሕይወት መኖር ጥርጣሬ ላይ እየጣለው መጥቷል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ቃጠሎው የዓለምአቀፉን ሚዲያ ትኩረት መሳቡ በህወሃት ላይ ከፍተኛ ጫና እያመጣ ነው፡፡ “አብቅቶልሃል” ባሉት አንጋሾቹ ዘንድ ይህ ዓይነቱ አካሄድ ብዙም የሚወደድ ባለመሆኑ ህወሃትን ውጥረት ውስጥ ከቶታል። ዜጎችን በግፍ እየጨፈጨፈ ያለው ህወሃት ከአንጋሾቹ ጋር ፍጥጫ ውስጥ በመግባቱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚታየው ነገር “ስሉሱ” የዞረ መሆኑን የሚያመካልት ሆንዋል።

እየተገደሉ ያሉትን ዜጎች በተመለከተ ለተባበሩት መንግሥታት መርማሪ ቡድን ህወሃት/ኢህአዴግ በሩን መክፈት እንዳለበት አክርረው የተናገሩት ሳማንታ ፓወር ህወሃት ዜጎችን እየፈጀ መሆኑን ሲናገሩ በዲፕሎማሲያዊ ቋንቋ የጸጥታ ኃይላት “ከልክ ያለፈ ኃይል” መጠቀማቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ የሁልጊዜ የፖለቲካ ወዳጅ ከሌላት አሜሪካ እንዲህ ያለ የከረረ ነገር መስማት የማይወደው ህወሃት በቂሊንጦ ጉዳይ ውሳኔውን ይፋ ለማድረግ መስማማት አቅቶታል፡፡ ይህም ከአንጋሾቹና ከዓለምአቀፍ ሚዲያ ከሚመጣው ተጽዕኖ ጋር ተዳምሮ ኅልውናውን የሚፈትንበት ሰዓት ላይ አድርሶታል፡፡ “እስከ አርብ ጠብቁ” ብሏል!

ሰሞኑን የቀድሞው የበረሃ ጓድ እና የድል ተካፋይ ታምራት ላይኔ ከኤስቢኤስ ሬዲዮ ጋር በሁለት ክፍል ባደረጉት ቃለምልልስ የቀድሞ ጓዶቻቸው ምን ማድረግ እንዳለባቸው በርካታ ምክር ሰጥተዋል፡፡ የወቅቱን የሕዝቡ ጥያቄ “በምን ዓይነት መልኩ እንፍታው በሚለው ጥያቄ ላይ የኢህአዴግ መሪ አካላት (ህወሃትን ማለታቸው ነው) ወታደራዊውና ሲቪል መሪዎች በጉዳዩ ላይ አንድ ቁመና ይዘው የማይገኙበት ሁኔታ ይፈጥራል፤ … ቅራኔው ስለተባባሰ በዚህ እንሂድ ወይስ በዚያ እንሂድ በሚለው ጉዳይ ላይ” የማይቀር ክፍፍል እንደሚከሰት ተናግረው ነበር፡፡ የቂሊንጦ ሟቾችን በተመለከተስ? የሟቾችን ማንነት ይፋ ከማድረግ ጋር የተፈጠረ ነገር ይኖር ይሆን? ስምምነት ወይስ መለያየት? ከአርብ በፊት የታሰበውስ ምንድነው? አንዳንድ “ታማኝ ጋዜጠኞች” በፌስቡክ ገጻቸው “የሟቾች ስም ዝርዝር ሃሙስ ይለጠፋል” እያሉ ነው። የሰው ልጅ ሞት እንደ ኮንዶሚኒየም ወይም እንደ ትምህርት ፈተና ውጤት ወይም “ስማቸው ይለጠፋል” ማለት ሰብዕና የሌለው ህወሃት ራሱ የሚመልሰው እንኳን አይደለም፡፡ ውዶቻቸው የሞቱባቸውና ያልሞቱባቸው እንደ ሎተሪ ዕጣ ነገ ስማቸው ሲለጠፍ ያያሉ፤ ለመሆኑ የህወሃት ግፍና የጭከና መጠን የሚለካበት ገደብ ይኖር ይሆን? ጉዳዩ የታዋቂ ፖለቲከኞች ጉዳይ ስለሆነ ብቻ አይደለም፤ የማንም ህይወትስ ቢሆን እንዴት “የስም ዝርዝር ይለጠፋል” ይባላል?

 በተመሳሳይ የቂሊንጦ  እስር ቤት የተፈጸመውን አሳዛኝ ትራጀዲ አዲስ ስታንዳርድ (addis standard) ሲዘግብ “እስረኞች ሲረሸኑ አየሁ” ያለ እማኝ ጠቅሶ ጽፏል። ቃጠሎው ሲደርስ በቂሊንጦ እስር ቤት ጥበቃ ላይ የነበረ የዓይን እማኝ ጠቅሶ የሚሰቀጥጥ መረጃ ያስነበበው አዲስ ስታንዳርድ እስረኞች ላይ ጥይት መርከፈከፉን አርጋግጧል። እንደ ዘገባው ከሆነ የጥበቃ ሰራተኛው ማንነቱ እንዳይጠቀስ ጠይቆ፣ ቂሊንጦ እስር ቤት ሰራተኛ መሆኑንን የሚያረጋግጥ የስራ መታወቂያውን አያይዞ ነው እልቂቱን በኢሜይል ያጋለጠው።

የዓይን ምስክሩ እንዳለው እሳቱ እንደተነሳ 5 እስረኞች ከሁለት ማማ ላይ በተቀመጡ ጠባቂዎች ተገድለዋል። እሳቱን ለማጥፋት ሲረባረቡ የነበሩ እስረኞች ላይ የጥይት እሩምታ ሲወርድባቸውም ተመልክቷል። የ18 እስረኞች አስከሬን ከእስር ቤቱ ሲወጣ ማየቱን የተናገረው የዓይን እማኝ፣ ሁሉም በጥይት መገደላቸውንና እሳት የሚባል ነገር እንዳልነካቸው ያየውን መስክሯል። የእማኙ ገለጻ በቂሊንጦ እስር ቤት ታሳሪዎች “በጅምላ ተጨፍጭፈዋል” የሚለውን ዜና ያጠናክረዋል።

በፋሽስት የሚመሰለው ህወሃት “ለማምለጥ የሞከሩ” ሲል የጠራቸው ሁለት እስረኞች በጥይት መገደላቸውን፣ 21 ደግሞ እሳትና ጭስ ተባብረው እንደገደሏቸው የፋሽስት ልሳን የሆነው ራዲዮ ፋና መዘገቡ አይዘነጋም። “የእርም ሽንት፣ የባንዳ ዘር ፍሬ” የሚባለው ፋና የፊታችን ዓርብ ውይም ሐሙስ ደግሞ ምን እንደሚል ይጠበቃል።


ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (http://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡

<!–

–>

Ethiopia: 23 Die in Disputed Circumstances at Addis Ababa Prison …– Democracy Now!

$
0
0

Judge Rules Dakota Access Construction on Sacred Burial Sites Can Continue

H2standingrockprotest

In Washington, D.C., a federal judge has ruled that construction on sacred tribal burial sites in the path of the $3.8 billion Dakota Access pipeline can continue. Yesterday, U.S. District Judge James Boasberg issued a temporary restraining order that halts construction only between Route 1806 and Lake Oahe, but still allows construction to continue west of this area. The ruling does not protect the land where, on Saturday, hundreds of Native Americans forced Dakota Access to halt construction, despite the company’s security forces attacking the crowd with dogs and pepper spray. This part of the construction site is a sacred tribal burial ground. As the ruling was issued in Washington, D.C., about 100 Native Americans again shut down construction on another part of the Dakota Access pipeline by obstructing equipment. Some of them locked themselves to the heavy machinery. Native Americans from across the U.S. and Canada continue to arrive at the resistance camps. This is Defender Eagle, a Lakota Sioux.

Defender Eagle: “I think that we’ve waited long enough, in various ways and means, to listen always to what the white man tells us to do. And the time is dawning, and the age is beginning, when we listen again to our indigenous femininity. So I’m waiting for the women, and I’m hearing the women keep telling us what to do. They’ll guide our course. So, I’m tired of waiting. I’m tired of listening to the white man tell us different forms of ’I’m not honoring the treaties,’ which are the law of the land.”

Green Party presidential candidate Dr. Jill Stein also was on the site of the protest and graffitied the excavating equipment. We’ll go to North Dakota and to Seattle for an update on the lawsuit and the actions after headlines, and we’ll go to Iowa, where the pipeline is also facing legal resistance over its use of eminent domain.

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live