Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

እቺ ጠጋጠጋ……! (አምዶም ገብረስላሴ)

$
0
0

13230182_1047394278685561_8816404879204382462_n“…መቴክ 77 ቢልዮን ብር ከ 10 ሱኳር ፋብሪካዎች መዘበረ…” የሚለው ዜና ሲሰማ ሁለት ጭሆቶች ከ ኢህኣዴግ ፤ ኣንድ ትልቅ ጭሆት ደግሞ ከኢትዮጵያ ህዝብ ተሰሙ።

ሁለቱ የኢህኣዴግ ጭሆቶች፦ ከብኣዴን የሚነሳው “የመቴክ ሃላፊ ጀነራሎች ከህወሓት ናቸውና ህወሓት ተጠያቂ ነው”፣ የሚልና ኢህኣዴግ እንደ ድርጅት ነው መወቀስ ያለበት፣ ሁላችን ነው የዘረፍነው ፣ብቻየ ኣይደለም መጠየቅ ያለብኝ” የሚል የህወሓቶች ለቅሶ እየሰማን ነው።
“ብኣዴን ስልጣኔ ሊቀማኝ ፈልጎ ነው ዘረፋው ለብቻየ የሚያሸክመኝ” ይላል ህወሓት።

እኔን ጨምሮ ሌላው ኢትዮጵያዊ ደግሞ የተዘረፈው 77 ቢልዮን ብር የሃገር ሃብት ነው። ዘራፊው ከኢህኣዴግ፣ ብኣዴን፣ ህወሓት ይሁን ሌብነት ነውና ዘራፊዎቹ ወደ ህግ ይቅረቡ የሚል ነው።

የስኳር ኮርፔሬሽን የድሮ ሃላፊ ኣቶ ኣባይ ፀሓየና የወቅቱ ሃላፊም በህግ ፊት ቀርበው ሊጠየቁ ይገባል።

ከዚህ ባለፈ “ጀነራሎችና ኣባይ ፀሓየ ተጋሩ ስለሆኑ መጠየቅ የለባቸውም” የምትሉ የህወሓት ኣባላትና ፍቅራቹ ሳትጨርሱ መቃወም የጀመራቹ ተጋሩ፤ “በምዝበራው ግንባር ቀደም መሪዎቹ ህወሓት ስለ ሆኑ እነሱ ብቻ ይጠየቁ” ለምትሉ ብኣዴኖች ሰሚ የላቹም።

ሌባ ጀነራል ይሁን ባለ ስልጣንና ተራ ሰራተኛም ካለ በህግ ፊት ቀርቦ መጠየቅ ኣለበት።

እቺ ጠጋጠጋ … እንደሚባለው ህዝባችን የኢህኣዴግ ዘራፊዎች ሲነቃባቸው ከብሄር እያጣበቁ ማለቃቀስ ድሮ ተነቃባት።

የትግራይ ህዝብም ቢሆን በጭንቅ ግዜ በስሙ መነገድ ነቅቶባታል።

ነፃነታችን በእጃችን ነው።


“እንተያያለን አስክሬንህ ነው የሚወጣው” የህወሃት አሸባሪዎች

$
0
0

* “በክፉ ጊዜ የከዱን አሉ፤ ለእነሱም ፈጣሪ ልቦና ይስጣቸው”

“የመጣሁት ከትግል እንጂ ከሽርሽር አይደለም” ይላሉ ዳንኤል ሺበሺ! የቀድሞው አንድት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ምክትል ኃላፊና የደቡብ ቀጠና ኃላፊ ሆነው ሲያገለግሉ የነበረ ሲሆን ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ክስ ከተመሰረተባቸው በኋላ ላለፉት 22 ወራት በእስር ላይ ቆይተው ባለፈው ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ ከእሥር ተፈትተዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ አየር ጤና አካባ በተለምዶ ቻይና ካምፕ በተሰኘው የአቶ ዳንኤል መኖሪያ ቤት ተገኝታ በእስር ቆይታቸው ስላሳለፏቸው ነገሮች፣ ስለወደፊት ሀሳባቸውና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ተከታዩን ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡

እንዴትና በምን ሁኔታ ነበር የተያዙት?
የተያዝኩት ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም በተለምዶ ጀርመን አደባባይ በሚባለው ቦታ ነው፡፡ ከያዙኝ በኋላ ከፍተኛ ድብደባ አደረሱብኝ፡፡ ከድብደባው በኋላ ራሳቸው እየመሩ ወደ መኖሪያ ቤቴ ይዘውኝ መጡና ቤቴ እስከ ምሽቱ 2፡30 ሰዓት ድረስ ሲበረበርና ሲፈተሽ አምሽቶ መጨረሻ ላይ ወደ ማዕከላዊ ምርመራው ተወሰድኩ፡፡  እንግዲህ እዚያ ለ120 (አራት ወራት) ቆይቻለሁ ማለት ነው፡፡

በማዕከላዊ ስለነበርዎ የእስር ቤት ቆይታና ሁኔታ ሊነግሩኝ ይችላሉ?
ማዕከላዊ ከባድ ጊዜ ነው ያሳለፍኩት፡፡ ሳይቤሪያ ተብሎ በሚጠራውና እጅግ ቀዝቃዛ ክፍል ነው ታስሬ የነበረው፡፡ ክፍሉ ቀዝቃዛ ብቻ ሳይሆን በረዷማ ነው ቢባል ይቀላል፡፡ በዚህ ቆይታዬ ግራ እጄ ከትከሻዬ እስከ ጣቶቼ ድረስ ደንዝዞ ሽባ ሆኖ ነበር፡፡ ቀስ በቀስ እየተሻሻለ መጣ እንጂ አይሰራም ነበር፡፡ አሁንም ቅዝቃዜ ሲሆን ያመኛል፤ ሙቀት ሳገኝ ትንሽ ይሻለኛል፡፡ እና ማዕከላዊ ሁኔታዎች ከባድ ነበሩ፡፡

ከማዕከላዊ በኋላስ የት ነበር የታሰሩት?
ወደ ቅሊንጦ ነው የተወሰድኩት፡፡ በጣም የሚገርመው ለምን እንደሆነ ባላውቅም፡፡ እኔ ላይ ሁኔታዎች ጠንክረው ነበር፤ እርግጥ የጉዳት መጠኑ እኔም ሀብታሙ አያሌውም የሺዋስም ሆነ አብርሃ ደስታ ላይ እኩል ነው፤ ግን ዝም ብዬ ሳየው እኔ ከወዲያ ወዲህ ብዙ ተንገላትቻለሁ፡፡ በመጀመሪያ ቂሊንጦ ዞን አንድ አስገቡኝ፡፡ ከዞን አንድ ወደ ዞን ሶስት ወሰዱኝ። ከቂሊንጦ ዞን ሶስት እንደገና ወደ ቃሊቲ ዞን ሶስት አመጡኝ። ከቃሊቲ ዞን ሶስት ወደ ዞን ስድስት ወሰዱኝ፤ ከዞን ስድስት አወጡና ደግሞ ወደ ዞን ሁለት አመጡኝ፡፡ ከዞን ሁለት አንደኛ ቤት አውጥተው ደግሞ መስኮትም ምንም የሌለው ጨለማ ቤት 60 ቀናት አሰሩኝ፡፡ ብቻ ምን አለፋሽ.. ብዙ አንከራትተውኛል፡፡ ከዚያ ከጭለማ ቤት አውጥተው ዞን ሁለት ሁለተኛ ቤት አስገቡኝ። እንደገና ደግሞ ዞን አንድ ጭለማ ቤት ውስጥ 120 ቀናት (አራት ወር) አሰሩኝ፡፡ ያላዳረስኩት እስር ቤት የለም፡፡

ከዞን ዞን፣ ከክፍል ክፍል ሲዘዋወሩ ምክንያቱን ያውቁታል?
እኔ እስከዛሬ የማውቀው አንዱን ምክንያት ነው፤ ሌላውን አላውቀውም፡፡

እስኪ እሱን ይንገሩኝ…
አንዱ ምክንያት አንድ ጊዜ ቤተ – መፃህፍት ቁጭ ብዬ አንድ መፅሀፍ ሳነብ ታሪኩ መሰጠኝና  ወደ ሶስት ገፅ የሚሆን ማስታወሻ ፃፍኩኝ፡፡ ከዚያ በፍተሻ ወቅት ወረቀቱ ተያዘ፡፡ “ቤተ መፅሐፍት ውስጥ ያለውን ማንኛውንም መፅሀፍ ማንበብ ይቻላል፤ መፃፍና ወረቀት ይዞ መውጣት አይቻልም” በሚል ምክንያት ነው ጭለማ ቤት እንድታሰር የተደረግሁት፡፡ ከዞን ዞን፣ ከቂሊንጦ ቃሊቲ ለምን ያዘዋውሩኝና ያንከራትቱኝ እንደነበር ግን አላውቅም፡፡ መጨረሻ ላይ ከዞን አንድ ጨለማ ቤት ወደ ዞን ስድስት ወደነ አብረሀ ደስታ ክፍል ተወስጄ የመጨረሻዎቹን አስር ቀናት አሳለፍኩኝ፡፡ እስር ቤት ከገባሁ አልጋ ላይ የተኛሁትም እነዚህን አስር ቀናት ብቻ ነው፡፡ እነዚህን ነገሮች ሳይ በእኔ ላይ ፈተናዎች ጠንክረውብኝ ነበር እላለሁ፡፡ ምክንያቱም አልጋ ከልክለውኝ ሲሚንቶ ላይ ስተኛ ነው የከረምኩት፤ ህክምናም ተከልክያለሁ፡፡ ብዙ ጊዜ ጠይቄ ህክምና ከተወሰድኩ በኋላ ጤና ጣቢያ ህክምና እንዳላገኝ ተደርጌያለሁ፤ ህክምና እንዳላገኝ ያደረጉትን ሰዎች ስምም አውቃለሁ፤ ቤተሰቤ እንዳይጠይቀኝ ተከልክያለሁ፡፡ ለምሳሌ እናት፣ አባት፣ ሚስት፣ እህት፣ ወንድም እንዲጠይቅ ይፈቀዳል ተብሎ፣ ከእኔ ጋር የአባቱ ስም ተመሳሳይ ያልሆነ ወንድም እህት መጠየቅ አይችልም፡፡ እንዴ! የእናትሽ ልጅ የሆነ ወንድምና እህት ይኖርሻል፤ ያ ሰው የግድ እከሌ ሺበሺ ካልተባለ እኔን መጠየቅ አይችልም ነበር።  እናትና አባቴ ክፍለ ሀገር ናቸው፤ በየጊዜው እየተመላለሱ መጠየቅ አይችሉም። ባለቤቴ ነበረች ስትንከራተት የነበረችው፡፡ ቤተሰብ እያስተዳደረች፣ የውጭውንና የቤቱን ስራ ሰርታ በየጊዜው እኔን ለመጠየቅ መመላለስ ምን ያህል ፈተና እንደሆነ ማሰብ ይቻላል፡፡ በአጠቃላይ የደረሰብኝን በደልና ስቃይ በቃላት ለመግለፅ ይከብደኛል፡፡ በምኖርባት አገር የገዛ ወገኔ እንዲህ አይነት በደል በእኔ ላይ ማድረሱ ጭካኔው ከምን እንደሚመነጭ አይገባኝም። በጤናም በህይወትም የወጣሁት በፈጣሪ እርዳታ ነው፡፡

በዚያ ላይ ዛቻው፣ ማስፈራሪያው፣ “እንተያያለን አስክሬንህ ነው የሚወጣው” ይሉኝ ነበር፡፡ ብቻ የማይሆንና የማይደረግ ነገር አልነበረም፡፡ “እነ ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ እንኳን አስክሬናቸው ነው የወጣው እንኳን አንተ” ይላሉ፤ ምን የማይዝቱት አለ… ብቻ አለፈ፡፡ ሌላው ቀርቶ ቀጠሮ ያላቸው እስረኞች ወደ ፍ/ቤት ሊሄዱ ሲሉ የሚያርፉበት የእስረኞች መቆያ አለ፡፡ እኔን ከሌሎቹ ጋር እዚያ እንድቀላቀል እንኳን አያደርጉም፤ ከአጃቢዬ ጋር ለብቻዬ እንድቆም ነበር የሚያደርጉኝ፡፡ ይህን ሁሉ ጫና ለምን አበዙብኝ ብዬ ስጠይቅ ለራሴ መልስ አላገኝም፡፡ እዚያ ግቢ ውስጥ ምንም ጥያቄ ብትጠይቂ መልስ አታገኚም፡፡

እስር ቤት ከገባችሁ በኋላ “አንድነት” የመሰንጠቅ አደጋ ገጥሞታል…?
“አንድነት” ተሰነጣጥቋል ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ፈርሷል፡፡ ያፈረሰው ደግሞ ራሱ መንግስት ነው፡፡ በጠራራ ፀሐይ ሰራዊት ልኮ ነው ያፈረሰው፡፡

ለዚህ ማረጋገጫው ምንድን ነው?
መንግስት “አንድነት”ን አፍርሶ በ“አንድነት” ስም ፓርቲውን ለራሱ ሰው ሰጥቷል፡፡ ለዚህthe quartet ማረጋገጫው አንዱ የእኛ የአመራሮቹ መታሰር ነው፡፡ በመጀመሪያ ሀብታሙንና እኔን አሰረ። ከዚያም አጋዥ የሆኑ ሰዎችን አስፈራራ፡፡ ወቅቱ የምርጫ ቅስቀሳ መጀመሪያ ነበር፡፡ በተቃውሞ ጎራው ከፍተኛ እንቅስቃሴ ያላቸውን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለማዳከም አመራሮችን ከየፓርቲው ማሰር ጀመረ፡፡ ከ“አንድነት” እኔና ሀብታሙን፣ ከ“ሰማያዊ” ፓርቲ የሺዋስን፣ ከ“አረና” አብረሀ ደስታን አሰረና ፓርቲያችንን ማተራመስ ጀመረ።

አሁን “አንድነት”ን እየመሩ ያሉት አቶ ትዕግስቱ አወሉ የትግል አጋራችሁ ነበሩ፡፡ በተለይ በእርስዎ የትውልድ አካባቢ ቁጫ ድረስ በመሄድ የቁጫን ህዝብ የማንነት ጥያቄ አቤቱታ ሲያዳምጡ ነበር፡፡ እንዴት የመንግስት ደጋፊ ሊሆኑ ቻሉ ብለው ያስባሉ?
በጣም ጥሩ! እኛ ከታሰርን በኋላ መንግስት ትዕግስቱንና ሰፊው የሚባለውን ልጅ ይዞ ፓርቲውን ካተራመሰ በኋላ አንድነቶች እርስ በእርስ ተተራመሱ ለማለት አድርጐት የማያውቀውን ያንን ሁሉ የሚዲያ ሽፋን (የቴሌቪዥን) ሰጠ፡፡ እኛ እስር ቤት ውስጥ ሆነን በቴሌቪዥን እንከታተል ነበር፡፡ እኔ በበኩሌ እንዲህ አይነት የቴሌቪዥን ሽፋን ያየሁት መለስ ዜናዊ ሲሞት ብቻ ነው፡፡ እንዲህ ነው ፓርቲውን ያተራመሰው፡፡ “እንዴት ትዕግስቱ አወሉ የመንግስት ደጋፊ ሆነ? አብራችሁ ብዙ መስዋዕትነት የከፈለ አይደለም ወይ?” ብለሻል፤ ትክክል ነሽ፤ ሀሰት አልተናገርሽም፡፡ በፊትማ አቶ ልደቱ አያሌውም ትክክለኛ መስዋዕትነት ከፍሏል፡፡ የቅንጅቱ አየለ ጫሚሶም መጀመሪያ ላይ  ለትግል ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈለ ሰው ነበር፡፡ ነገር ግን ሰዎች በተለያየ ምክንያት አቋማቸውን ይቀይራሉ፡፡ ለምሳሌ በኢኮኖሚ ችግር ሊሆን ይችላል አሊያም ከገዢው ፓርቲ በሚደርስባቸው ጫናና ማስፈራሪያ ሊሆን ይችላል፡፡ በስልጣንና በጥቅም ተደልለው ሊሆን ይችላል፡፡ ብቻ በምንም ምክንያት ይሁን ሰዎች የቀድሞ አቋማቸውን ከቀየሩ ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡

እስር ቤት እያሉ ስለሁኔታው ሲሰሙ ምን ተሰማዎት?
እኔ እታገል የነበረው ለፓርቲ አይደለም፤ ፓርቲ ሊጠፋ አሊያም ሰው ሊቀየር ይችላል። ሊሻሻልም ይችላል፡፡ እኔ እታገል የነበረው ለነፃነት፣ ለፍትህና ለዴሞክራሲ ነው፡፡ ይህም ደግሞ ትክክል መሆኑን እስር ቤት ውስጥ አረጋግጫለሁ፡፡ በደረሰብኝ መከራ ውስጥ ሆኜ የታገልነው ትግል ምን ያህል ትክክለኛ እንደሆነ ተገንዝቤያለሁ፡፡ “አንድነት” ከምስረታው፣ ከስያሜው ጥቆማና ማርቀቅ ጀምሮ ሀሳብ በማሰባሰብም ጭምር ነበርኩበት፤ መስራችም ነኝ፡፡ ለዚህ ፓርቲ ብዙ መስዋዕትነት፣ ብዙ ገንዘብ፣ ብዙ ጉልበት አፍስሼበታለሁ፡፡ ይህን ሁሉም ያውቃል፡፡ በአጠቃላይ “አንድነት” ፓርቲ ለእኔ ፕሮጀክት ነው፡፡ ፕሮጀክት ደግሞ አንዳንዴ ውጤታማ ላይሆን ይችላል። አንድ ፕሮጀክት ሲከሽፍ በቀጣይ ምን ማድረግ አለብኝ የሚለውን ወደ ማሰብ ነው የምሄደው። “አንድነት” በመፍረሱ አላዘንኩም አልልም። ሀዘኔ ግን ፓርቲው በመፍረሱ ሳይሆን በአጠቃላይ በአገሪቱ ላይ እየተሰራ ስላለው ሴራና በአገሪቱ የወደፊት እጣ ፈንታ ላይ ነው። ኢህአዴግ፤ ተቃዋሚ የሚባል ነገር እንዲኖር፣ ድርጅት የሚባል ነገር እንዲፈጠር በተለይም በድርጅት ውስጥ የመሪነት ተፅዕኖ ያላቸው ሰዎች እንዲኖሩ አይፈልግም፡፡ በዚህ ምክንያት “አንድነት” ከምስረታው ጀምሮ ነው የማፍረስ ሙከራ ሲቃጣበት የኖረው፡፡

እንዴት ማለት?
በ2000 ፓርቲው ሲቋቋም ምስረታውን ለማድረግ የሞከርነው ገርጂ አካባቢ በሚገኝ ሆቴል ነበር፡፡ ህንፃውን መከላከያ ገዝቶት ነበር መሰለኝ ተከለከልንና ወደ ቢሮ መጣን። ከዚያም አንድ ዓመት 2001ን አረፍንና 2002 ላይ መሪያችን ብርቱካን ሚደቅሳ ታሰረች። 2003ን አልፈን 2004 ላይ ደግሞ ከፍተኛ አመራሮቻችን አንዱአለም አራጌና ናትናኤል መኮንን ታሰሩብን። አሁንም 2005ን አረፍንና 2006 ላይ እኔና ሀብታሙን አስረው የፓርቲውን ግብአተ መሬት ፈፀሙ፤ ፓርቲውን አጠፉ፡፡ አሁንም የቀድሞው ፓርቲ አባላት አሉ፤ እምነታቸውን አቋማቸውን የያዙ፤ ፓርቲው ግን ድራሹ ጠፍቷል፡፡

እስር ቤት ውስጥ ከባድ ጊዜ እንዳሳለፉ በአዎንታዊ መልኩስ? …
እኔ እስር ቤት አገኘሁ የምለው በጣም አሪፍ ነገር አለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ብዙ ስራ ትሰሪ ትሰሪና ትክክለኛ ነገር ነው አይደለም የሚለውን ለማረጋገጥ ጊዜ ወስደሽ ትመረምሪያለሽ፡፡ ያመጣሽውን ውጤት በጥያቄ ውስጥ ከትተሽ የምታረጋግጪበት አሰራር በሂሳብና በፊዚክስ ትምህርት ላይ አለ፡፡ ቼክ ስታደርጊ በሁለቱም በኩል ወይ ዜሮ ዜሮ አልያም አምስት አምስት ብቻ የሆነ ቁጥር እኩል ከመጣ፣ ስራው ትክክልና ውጤታማ ነው ማለት ነው፡፡ እስር ቤት ሳልታሰር በፊት ስታገል የነበረበት መንገድ እንዴት ነበር የሚለውን በጥሞና ለማየት አስችሎኛል፡፡ ከ97 ወዲህ ስታሰር የመጀመሪያዬ ነው፤ በ97 ዓ.ም ትንሽ ታስሬአለሁ፤ ብዙ ተደብድቤያለሁ ግን ደግሞ እኔ ከእስር ውጭ ሆኜ በሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና በደል በማየት የሰብአዊ መብት ጥሰትን በመቃወም የታገልኩት ትግልና የታገልኩበት መንገድ ትክክለኛ መሆኑን አረጋግጬአለሁ፡፡daniel

በሌላ በኩል የተሰሩ ስህተቶችንም ስገመግም ዝም ብሎ ኢህአዴግን ከማውገዝና ከመጮህ ባሻገር ምን ማድረግ ነበረብን የሚለውን ተገንዝቤያለሁ፡፡ የኢህአዴግን ባህሪ ያለመረዳት ችግርም እንደነበር በጥሞና ተረድቻለሁ፡፡ ኢህአዴግ ይህን ቢያደርግ እኛ በምን መከላከል አለብን የሚለውን የመተንበይና ቀድሞ የማሰብ ችግር በመጠኑ በእኛ በተቃዋሚዎች አካባቢም እንደነበር አሰላስዬበታለሁ፡፡ እንግዲህ ይሄን ነው አገኘሁ የምለው፡፡

በተቃውሞ ትግል ውስጥ 18 ዓመታትን አሳልፌያለሁ፡፡ በነዚህ ዓመታት ውስጥ ህይወቴን … ትዳሬን … ቤተሰቤን ጎድቻለሁ። ብዙ ነገሮችን አጥቻለሁ፡፡ አሁን ሳስብ ግን ሰዎችን ለማዳን ሌሎች ሰዎች መሞት የለባቸውም፡፡ ሰዎች ሳይሞቱ እንዴት ነው ሌሎችን ማዳን የሚቻለው የሚለውን ሀሳብ ለማሰላሰል ጊዜ አግኝቻለሁ ማለት ነው፡፡

በሌላ በኩል፤ እጅግ በጣም ብዙ ችግሮችና ቀውሶች ደርሰውብኛል፡፡ ለምሳሌ በግል ት/ቤት የማስተምራቸው ልጆቼ የመንግስት ት/ቤት ገብተዋል፡፡ ይሄ የሆነውም የሚከፍሉት በማጣት ነው። ይሄ በልጆቹ ላይ ምን ያህል የሞራል ችግር እንደሚፈጥርባቸው፣ ምን ያህል የትምህርት ጥራት ችግር እንደሚያጋጥማቸው ማሰብ ነው። ከስምንት በላይ የወንድም ልጅ፣ የእህት ልጅ፣ በባለቤቴም በኩል የምናሳድጋቸው ልጆች ችግር ውስጥ ወድቀው ነው የጠበቁኝ፡፡ እንዲህ አይነት ትግል ውስጥ በሚገባበት ጊዜ ይህን ቤተሰብ የሚታደግ ነገር ማበጀት ግድ ነው። ያለበለዚያ እዚያ ያለውን ለማዳን ስንታገል፣ እዚህ ያሉት ከሞቱ ሁሉም ትክክል አይመጣም፡፡ በእስር የጥሞና ጊዜ በጥልቀት ካሰብኩባቸው ነገሮች አንዱ ይሄው ጉዳይ ነው።

ከፓርቲ ስራ ውጭ የራስዎ ስራ እንደነበረዎት ይታወቃል፡፡ አሁን ወደ ቀድሞ ስራ ይመለሳሉ?
ይሄ ቀልድ ይመስለኛል፡፡ ስራ ከየት ይመጣል? በቃ ስራ አጥ ነኝ፡፡ ቤተሰቤም ስንቅ በማመላለስ ተንገላቶ የኢኮኖሚ ችግር ውስጥ ተዘፍቋል፡፡ ወደፊት አገሬ ላይ ሰርቼ ለመኖር ምን ዋስትና አለኝ የሚል ጥያቄ በውስጤ አለ፡፡ በሌላ በኩል ስራ ፍለጋ ሲኬድ የፖለቲካ እስረኛ ነው ሲባል፣ እኔን ለማሰራት ብዙ ፍላጎት የሚኖር አይመስለኝም። ያም ሆኖ ስራ መፈለጌን እቀጥላለሁ፡፡ ብዙዎች ኢህአዴግ በአሸባሪነት ከስሶ ያሰረውን ሰው ለመቅጠር ይቸገራሉ። እኔ መሀንዲስ ነኝ ግን አሁን የጉልበት ስራ ለማግኘት እንኳን መቸገሬ አይቀርም፡፡

አንዳንድ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ታስረው ከተፈቱ በኋላ ወደ ውጭ ይወጣሉ፡፡ እርስዎ በፖለቲካ ትግሉ ይቀጥላሉ ወይስ?
ትግሉን ትቀጥላለህ ወይ የሚለው ትክክለኛ ጥያቄ አይደለም፤ አሁንም የመጣሁት ከሽርሽር አይደለም፤ ከትግል እንጂ፡፡ 22 ወራት ስታገልና ስሰቃይ ቆይቼ ነው የመጣሁት፡፡ ይሄ በዚህ ይታረም፡፡ ከአገር ትወጣለህ ወይ ላልሺው እኔ ባህታዊ ነኝ፤ ባህታዊ ማለት ዓለም በቃኝ ብሎ ለነፍሱ ያደረና ገዳም የገባ ሰው ነው፡፡ እኔ ገንዘብና ጥቅም ፍለጋ አይደለም ትግል ውስጥ የገባሁት፡፡ አገሬን ጥዬ የትም የምሄድበት ጉዳይ የለም፡፡ መሄድ ካስፈለገ በፊትም መሄድ እችል ነበር፡፡ የሄዱትንም አከብራለሁ፤ ምርጫቸው ስለሆነ፡፡

በግሌ ግን ሰዎች ስለሄዱ አልሄድም፤ አምኜበት የታገልኩበት ጉዳይ ነው ከአገሬ አልወጣም፡፡ ለዚህ ነው በትግል የቆረብኩ ባህታዊ ነኝ የምልሽ። ማዕከላዊም ቃሊቲም፣ ቂሊንጦም ፍርድ ቤትም ለእኔ የትግል ሜዳዎች ነበሩ፡፡ ምክንያቱም ምንም በማታውቂው፣ ሰርተሽ ለመለወጥ፣ ቤተሰብሽን ለመምራት ትታገይ አሸባሪ ተብሎ መታሰር ማለት እንግዲህ ይታይሽ …

የቀድሞው አንድነት ፈርሷል ብለዋል። ይህንን ፓርቲ ከአጋሮችዎ ጋር እንደገና ለመፍጠር ሀሳብ የላችሁም?
በነገራችን ላይ አሁን እረፍትና ማሰብ እንዲሁም ከመረጃ ርቄ በነበርኩበት የሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ስለተፈጠረው ነገር ማወቅና መገንዘብ ነው የምፈልገው፡፡ አይደለም ሁለት ዓመት፣ ሁለት ቀን ከመረጃ መራቅ በእውቀት ላይ የሚፈጥረው ጫና ቀላል አይደለም። ስለዚህ ይሄን እመረምራለሁ፤ በበቂ ሁኔታ እረፍት እወስዳለሁ፡፡ ከመረጃ በራቅሁበት ሁኔታ ስለ አንድነት እንዲህ ነው እንዲያ ነው ለማለት እቸገራለሁ፡፡ እስካሁን ያወራሁትም በነበረኝ መረጃ ላይ ተመስርቼ ነው፡፡ አሁን ስለአንድነት ምንም ማለት አልችልም፡፡

በመጨረሻ የሚሉት አለ …
ጉዳያችንን ሲከታተሉ የነበሩትን የሚዲያ ሰዎች፣ ቤተሰቤን፣ በተለይ ባለቤቴን፣ የኢትዮጵያን ህዝብ፣ ጠበቆቻችንን አመሀ መኮንን እና ተማም አባቡልጉን በጣም አመሰግናለሁ፡፡ በክፉ ጊዜ የከዱን አሉ፤ ለእነሱም ፈጣሪ ልቦና ይስጣቸው፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ (ምንጭ: ናፍቆት ዮሴፍ፣ አዲስ አድማስ)

<!–

–>

እግርና ጫማ

$
0
0

እግርና ጫማ ተጣብቀው አንድ ላይ

በክር ተሳስረው አብረው ውለው ስታይ

እውነት አይምሰልህ ያ ሁሉ ፍቅራቸው

ሲመሽ ወደማታ ሄደህ ብታያቸው

በአንሶላ መካከል እግር ተዘርግቶ

ጫማ በራፉ ላይ ወድቋል አፉን ከፍቶ!

<!–

–>

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: More soldiers desert the army, join opposition groups

$
0
0

89ef5143-9928-4962-aede-421e0cd58358(ESAT News) 17 May 2016— The number of soldiers deserting the Ethiopian army that’s riddled with corruption and joining opposition forces is on the rise.

 

The Tigray People’s Democratic Movement (TPDM) said in a statement on Monday that several soldiers of the minority regime in Addis Ababa have joined the Movement. TPDM has released a list of the names and other information of those who recently deserted the regime’s army. Some of the deserters had higher ranks in the army.

The soldiers said they had enough of the regime that’s using the army to prolong its stay in power. They said they would rather join democratic forces and fight to save the country from disintegration.

Adem Mohammed and Beshir Yosef said nepotism and corruption were rampant in the army. They said the rank and file were marginalized by the higher officers and generals who hail from one ethnic group. As a result, there is no unity and cohesion in the army, they said, adding that no soldier wish to stay in the army on his will; everyone wants to abandon the army, according to these soldiers.

Unbridled plunder of resources by a handful of generals when the rank and file eke out a living has been one of the causes of the rise in defection; in addition to refusal by some members of the army not to serve as a hit squad for the regime against people who are deemed to be political opponents.

The Intellectual Poverty and Moral Bankruptcy of Ethiopia Famine Deniers (Al Mariam)

$
0
0

By Alemayehu G. Mariam

unnamed (1)There is  “no famine in Ethiopia… Ethiopians aren’t starving to death… People aren’t dying… Animals are dying of thirst…” Alex de Waal

Last week, in an op-ed piece in the New York Times (International Edition), Alex de Waal from Addis Ababa, Ethiopia declared the end of the “era of great famines” and proudly announced to the world, “Ethiopians aren’t starving to death”, only their “animals are dying of thirst.” Of course, that is exactly what USAID Administrator Gayle E. Smith said  in her recent interview.  I guess they all use the same talking points.

de Waal proclaimed:

The worst drought in three decades has left almost 20 million Ethiopians — one-fifth of the population — desperately short of food. And yet the country’s mortality rate isn’t expected to increase: In other words, Ethiopians aren’t starving to death… [their ] animals are dying of thirst. (Emphasis added.)

de Waal feigns astonishment over the adeptness and resourcefulness of the Thugtatorship of the Tigrean Peoples’ Liberation Front (T-TPLF) in licking famine in Ethiopia (no pun intended):

I’ve studied famine and humanitarian relief for more than 30 years, and I wasn’t prepared for what I saw during a visit to Ethiopia last month. As I traveled through northern and central provinces, I saw imported wheat being brought to the smallest and most remote villages, thanks to a new Chinese-built railroad and a fleet of newly imported trucks. Water was delivered to places where wells had run dry. Malnourished children were being treated in properly staffed clinics.

de Waal is beside himself fawning over the T-TPLF’s  savvy statecraft  (I did not say witchcraft) which has delivered the coup de grace in the final conquest of  famine and starvation in Ethiopia:

How did Ethiopia go from being the world’s symbol of mass famines to fending off starvation? Thanks partly to some good fortune, but mostly to peace, greater transparency and prudent planning. Ethiopia’s success in averting another disaster is confirmation that famine is elective because, at its core, it is an artifact and a tool of political repression.

After reveling in a hearty tribute to the T-TPLF’s masterful management of food security in Ethiopia,  de Wall aims his rhetorical guns and blasts the “military regime headed by Mengistu Haile Mariam”  whose “government blocked trade, bombed markets and withheld emergency supplies in rebel-controlled areas” in Tigray and Eritrea.  Not to worry. The late Meles Zenawi and his T-TPLF rode their white horses into  Addis Ababa and saved the day:

The Mengistu regime collapsed in 1991. Under the government of Prime Minister Meles Zenawi, a former guerrilla turned advocate of rapid economic growth, Ethiopia enjoyed internal peace for the first time in a generation. There were localized droughts but no famines — with one notable exception.

de Waal downplays the severity of “food shortages” under T-TPLF rule. He asserts that in 1999 there were “food shortages in the southeastern part of the country [which] killed 29,000 people.” That was  certainly not famine. Just a garden variety food shortage (no pun intended). Another “major drought in 2002 caused hunger nationwide” (not famine), but the following year when de Waal visited, everything was hunky dory “in Wollo (north), Hararghe (east) and Sidama and Wollaita (south)”.

de Waal argues in 2015, “El Niño brought the worst drought in decades” but “Ethiopia was better prepared than ever.” The “government had begun programs to help families facing food shortages with various forms of food and cash assistance. It had taken measures to mitigate the effects of droughts, rehabilitating water catchments, reforesting and building roads and clinics, especially in the countryside.”

Managing the 2015-16 “El Nino drought” is a piece of cake (no pun intended) because the “government” had stashed “aside nearly $1 billion in case oil prices rose” which could be diverted to drought relief.

How does de Waal know all of these juicy tidbits of information on the final conquest of famine in Ethiopia?  “Finance Minister Abdulaziz Mohammed told me,” says de Waal.

In his “there is no famine in Ethiopia” story line, de Waal cleverly slips in the old T-TPLF canard about skyrocketing economic growth rates in Ethiopia. de Waal laments, “The economy will take a hit. Animals are dying of thirst… The G.D.P. growth rate will drop to about 8.5 percent in 2015 and 2016, down from more than 10 percent in 2014. But that’s still 8.5 percent, an impressive figure. And people aren’t dying.

Of course, de Waal is willfully propagating the lies, damned lies and discredited statistics of the T-TPLF.  I have challenged the T-TPLF, World Bank, USAID and all others to prove up the double-digit growth claims in Ethiopia,  or shut up. They have chosen to shut up. You don’t see the World Bank, the IMF, USAID and the rest of the poverty pimps making the double-digit claim anymore because they know it is a damned lie.

I have demonstrated beyond a shadow of doubt, time and again, that the T-TPLF claim of double-digit growth over the past ten years is a crock of statistical horse manure. I challenge de Waal to prove (not merely regurgitate statistics from the talking points handed to him by the T-TPLF and USAID) the veracity of his double-digit economic growth claim!

I also do not understand how de Waal can say the animals are dying of thirst  but the people are not.

Isn’t livestock production the driving force of Ethiopia’s rural agricultural economy and the lifeline of the pastoralists?  If the animals are dying, how long will it be before the people begin to die?

I can imagine how deeply embarrassing it could be to claim double-digit growth over the past ten years and simultaneously admit 20 million people are also facing famine in a country touted as having one of the red hot economies in the world.

But it is what it is.

Who is Alex de Waal  anyway?

I do not know if Alex de Waal is a lobbyist for the T-TPLF.

I do not know if  Alex de Waal is a publicist, media or public relations agent for the T-TPLF.

I do not know if Alex de Waal is the T-TPLF’s international strategic communications officer.

I do not know if Alex de Waal is the Leni Riefenstahl of the T-TPLF.

What I know is Alex de Waal is listed as Executive Director of the World Peace Foundation and a Research Professor at The Fletcher School, Tufts University. He touts himself as “one of the foremost experts on Sudan and the Horn of Africa,” having done his doctoral dissertation  on the 1984-85 Darfur famine. In his biography, he claims to be on “the list of Foreign Policy’s 100 most influential public intellectuals in 2008 and Atlantic Monthly’s 27 “brave thinkers” in 2009.”

de Waal has been in “Tigray on a mission for Oxfam to study local food markets.”

de Waal has been the (un)official historiographer of the Tigrean Peoples’ Liberation Front (TPLF)and written “Evil Days: Thirty Years of War and Famine in Ethiopia”, a book which is basically a hatchet job on the “evil” military Derg regime and its relentless counter-insurgency campaign against the TPLF.

de Waal delivered the keynote address in 2013 “on the occasion of the first anniversary commemoration of the death of Meles Zenawi”.  In his speech, de Waal said, “The second pillar of Meles’s security doctrine was national pride. He condemned what he called ‘jingoism on an empty stomach’”.

Today 20 million Ethiopians are dying because they have empty stomachs, and de Waal says, “There is no famine in Ethiopia.”

In July 2015, I had an opportunity to challenge  de Waal over the pending Senate confirmation of Gayle E. Smith to become the Administrator of USAID.

In an “Open Letter” (a letter I believe should have been more appropriately captioned,  “A Public Ode to Gayle E. Smith” since it read like a letter canonizing Smith instead of  urging her confirmation”)  in the Boston Review, Alex de Waal bloviated about Smith’s impeccable credentials and why she should be confirmed by the U.S. Senate. Hubristically, de Waal pontificated: “No one should question your [Smith’s] credentials.”

Well, I questioned Smith’s credentials and fiercely opposed her confirmation. But she was confirmed by a vote of 79-7 in November 2015.  In that roll call vote, we separated the wheat from the chaff (no pun intended).  After Smith became Administrator, I have sought to hold her  accountable; and will continue to do so.

But who is really Alex de Waal, the self-proclaimed “comrade” of the late Meles Zenawi and the T-TPLF?de waal

In his “eulogy” of Meles in August 2012, de Waal wrote in the New York Times indicating  that he knew Meles as “Comrade Meles” who “rose to become first among equals… due to force of intellect.”

Alex de Waal is an unabashed toady, apologist, propagandist and hagiographer (a writer of the lives of saint) of the late T-TPLF thugmaster Meles Zenawi.

de Waal claims that he personally trained Meles and his gang in economics and even reviewed Meles’ written papers. de Waal  reminds us  in his beatification and canonization of Meles Zenawi that without Meles and his T-TPLF Ethiopia would be ashes today and a wistful historical memory:

Over nearly 25 years, I was fortunate to be able to discuss political economy with him regularly, including critiquing his incomplete and unpublished master’s dissertation. During this time, his thinking evolved, but his basic principles and sensibilities remained constant… Meles had the quiet certitude of someone who had been tested – and seen his people tested – to the limit. Along with his comrades in arms in the leadership of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), he had looked into the abyss of collective destruction, and his career was coloured by the knowledge that Ethiopia could still go over that precipice.

de Waal (a social anthropologist by training) ran a discussion group on political economy for Meles  and the T-TPLF leadership in the bush. De Waal recounted:

As Meles crossed the border back into Ethiopia, I met him for the first time, and we began the first of our seminars on political economy…  Meles was primus inter pares [first among equals] in the EPRDF’s collective leadership and chief economic theoretician.

“I travelled each night on the back of a truck, that was like a travelling seminar”, said  de Waal at “the first anniversary commemoration of the death of Meles Zenawi.”

Meles, the great “economic theoretician” was trained by a “social anthropologist”!

I certainly knew Meles was practicing voodoo economics when I wrote my commentary  by the same title in May 2011. But I used “voodoo economics” as a metaphor. Little did I know that Meles was indeed trained in voodoo economics by a social/cultural anthropologist.  What more can I say!

As the chief expounder of Meles’ political economy, de Waal heaped praise on Meles as the Second Coming, the messiah, not only for Ethiopia but all of Africa. De Waal proclaimed, “Enough of Meles’ writings are in the public sphere to demonstrate that Meles was a truly original thinker. Let us hope that his unpublished papers provide sufficient material to fill out the other, less explored, areas of his intellectual inquiries.”

Does the internet qualify as “public sphere” because there is little online that can be called “writings” of Meles Zenawi.  For years, I have sought to find the writings of the “truly original thinker” in the most comprehensive libraries in the world and have found NONE.

Meles’ magnum opus, “African Development: Dead Ends and New Beginnings” (undated) is available online with the warning “PRELIMINARY DRAFT (Not for quotation).  The “chief economic theoretician” was great at phrase mongering and cooking economic statistics but not much more. Meles should have titled his “book”,  “The Voodoo Economics of African Development”.

Interestingly, no where does de Waal say that he was given honorary membership in the TPLF or the T-TPLF for his service, beyond and above the call of duty, exceeding well over a quarter of a century.

de Waal  speaketh with forked tongue

de Waal has done research on “famine” and “food shortages” in the Sudan and Ethiopia.

In his book, “Famine That Kills” (1989), de Waal wrote, “When faced with a drought that left fifteen million Ethiopians facing hunger in 2002, the fiscal conditionalities for staying on track for HIPC  [highly indebted poor countries debt forgiveness initiative] meant that the government had to reduce spending… Ethiopia had to rely on international agencies to bring huge quantities of food aid… which flooded the market… This is an example of a shockingly bad policy that fails to pass the simple test of being consonant with the realities facing rural people…”

In 2016, de Wall does not talk about the impact of “huge quantities of food aid flooding the market”.  He glibly talks about seeing “imported wheat being brought to the smallest and most remote villages, thanks to a new Chinese-built railroad and a fleet of newly imported trucks.”

USAID bags(I don’t want to sound petty, but American taxpayers have doled out hundreds of millions of dollars to provide “huge quantities of food” to Ethiopia. In 2015-16, during the “El Nino drought”,  U.S.  taxpayers  doled out  USD$441 million in food aid to Ethiopia.  A lot more has recently been pledged. In 2012-2014, when there was no El Nino drought, U.S.  taxpayers  doled out USD$759 million in food aid. I guess de Waal could not see the bags of wheat emblazoned with the words “USAID From the American People” loaded on the trains secured by Chinese loans  (built by Chinese companies  who brought their own workers on a no-bid contract) from the backseat of his SUV.  Who gets the big THANK YOU at the end of the day? The Chinese! You are damn right, I am pissed!)

de Waal pontificated in his book that “most books about famine are written from the viewpoint of outsider, such as relief agencies and other organizations [committed] to alleviate famines.” His book “analyses famine from the perspective of the rural people who suffered it.”

de Waal  castigates the international humanitarian donors and distributors for “arrogating to themselves the power to ‘cry famine’, at the expense of the local famine victims who are suffering.” The “foreigners create a perceived moral imperative for external intervention. The famine victims live (or die) under an alien definition. Another strand of this ‘famine industry’ of the specialized agencies , who see famines in terms of technical issues such as ‘early warning systems’, ‘food scarcity’, logistics, and ‘nutritional surveillance’”

de Waal declares, “The starting point for an analysis of famine should therefore lie with the understandings of those who suffer famine themselves.”

When de Waal wrote his N.Y. Times op ed piece, did he step out of the T-TPLF-provided air conditioned SUV to talk to the “rural people who are suffering” from the “drought” or famine?

Did de Waal talk to any villagers and ask them how many have died from the “drought”?

Did de Waal talk to starving (excuse me, extremely food challenged) mothers and ask them how many of their children have died?

Did de Waal talk to health workers in the clinics and ask them how many people died from extreme food challenges?

Did de Waal talk to herders whose animals have died?

Did de Waal talk to any malnourished children and ask them how they feel about not eating for days on end?

There is absolutely nothing in his piece that suggests that he talked to any victims or those helping victims on the ground.

It seems de Waal told his driver to scoot along the Chinese-built roads surveying the Chinese rail lines and trains carrying food aid paid for by American taxpayers (thank you very much, Uncle Sam).

Why didn’t de Waal report a single statement he heard from those suffering the effects of the “El Nino drought”?

The answer is simple. He never got out of his posh SUV to talk to the “drought” victims.

de Waal forgot in his op ed piece his own admonition written long ago.  “Famines are not situations where dying people are constantly and everywhere to be seen. They are situations of acute poverty and destitution are most prominent.”

If he had talked to the famine victims, he would have gotten an earful.  If he had gotten out of his SUV and talked to the mothers, children, herders, the men too weak to go out and beg, he would have seen the savage face of FAMINE etched on their skins and bones.

Who did de Waal talk to for his op ed piece to conclude that “there is no famine in Ethiopia” and “people are not dying”?

de Waal talked to T-TPLF “Finance Minister” Abdulaziz Mohammed. He mentions no one else in his piece.

Abdulaziz told him there is a stash of a billion dollars available for the drought. I imagine Abdulaziz told him there is no famine. Abdulaziz told him only animals are dying and not people. Abdulaziz told him the T-TPLF has “devised a national drought insurance plan”. Abdulaziz told him there is a big pie in the sky that will fall down and feed the people!  Abdulaziz…

(In 2011, Meles Zenawi pompously declared, “We have devised a plan which will enable us to produce surplus and be able to feed ourselves by 2015 without the need for food aid.” In other words, famine, starvation, severe malnutrition, etc. will be banned from Ethiopia for eternity!)

In 2016, the T-TPLF is talking about a national drought insurance plan? (They must think we are all damned fools!)

de Waal wrote in his book that “Mesfin Wolde Mariam has perhaps more experience of famine in Ethiopia than any other social scientist.”

Did de Waal talk to Mesfin Wolde Mariam who currently lives in Addis Ababa for his op ed piece? No, de Waal  preferred to talk to Abdulaziz Mohammed.

de Waal wrote in his book, “In Ethiopia, a major relief operation distributed immense qualities of free food to about fifteen million people, and the government and most of its donors concurred that no famine occurred. The affected people were not consulted over this, and the data that might reveal excess mortality are only now being collected and analyzed (July 2004).”

Do we need to wait for a few more years to accurately determine how many Ethiopians died from famine in 2015-16?

The fact of the matter is that calling the famine-spade, a famine-spade is a power relationship. In the days when de Waal was critical of the international poverty pimps, he wrote:

Who defines an event as a “famine” is a question of power relations within and between societies. Certain famine-relief technologies, serve to give foreign relief organizations more power to define famines, at the expense of rural people…. I am going to argue that the herder’s concept is fundamentally more accurate when it comes to analyzing the nature of famine in this part [Horn of]  Africa.

Did de Waal talk to the herder or pastoralist whose livestock are dying for his op ed piece?  No, he talked to Abdulaziz Mohammed.

Truth be told, de Waal is right.  There is no famine in Ethiopia until and unless the foreign relief organizations, foreign powers and people like de Waal say, “There is famine”.  To be sure, there is no famine in Ethiopia UNLESS USAID, UN agencies, the World Bank, the International Monetary Fund and the rest of the international poverty and famine pimps say, “There is Famine in Ethiopia!”

If 29,000 people die from lack of food, that is just too bad. They died of hunger.

It is precisely because the international poverty and famine pimps have arrogated to themselves the power to “cry famine” that I have raged against them all these years.  Whether there is a famine in Ethiopia  is a question to be answered by Ethiopians suffering famine, not USAID, the World Bank, the IMF or the de Waals of the world.

Let me repeat it: The only way to know if there is famine in Ethiopia is talk to the people suffering famine conditions.

That is what Jeremy Konyndyk, USAID’s Office of U.S. Foreign Disaster Assistance, found out when he recently visited the Tigray region in Ethiopia.

As I demonstrated in my April 17 commentary, Konyndyk got an earful  from the people of Tigray:

This drought is massive.  It is the worst drought in 50 years in most of this country… When we were out in Tigray yesterday we spoke with many people living in communities there who told us  this was the worst drought they had ever seen in their lives — worse in many cases than the conditions that their areas had seen in 1983, 1984.  And yet we also know that the outcomes of this drought don’t need to look like the outcomes in 1984…”

de Waal fully adopts Amartya Sen’s “reconceptualization of the nature of famine” that “Famine is the characteristic  of some people not having enough food to eat. It is not the characteristic of there not being enough food to eat.”

It seems 20 million Ethiopians today do not “have enough food to eat”.

I ask de Waal straight up. By his own definition, do 20 million Ethiopians today have “enough food to eat”? Is there famine in Ethiopia today?

In his article, “Famine and Human Rights” (1991 Development in Practice, Vol. 1, No. 2), de Waal talked about solving the problem of famine:

History is replete with successful methods of preventing famine. Common to them are versions of ‘political contract’ that impose political obligations on rulers. In the most effective anti-famine contracts, famine is a political scandal. Famine is deterred. The contract is enforced by throwing out a government that allows it to happen or otherwise punishing those in power.

How the hell can you have a “political contract” when the T-TPLF says it has won 100 percent of the seats in parliament?

In his book “Famine Crimes” (1997), de Waal argued that the cause of famine is not necessarily drought but political pigheadedness and  lack of accountability on the part of African governments and international humanitarian organizations. He urged the creation of a political environment where food entitlement is a right and government that fails to ensure food sufficiency could be held accountable by its citizens.

de Waal even argued that liberal rights and democratic institutions are critical in preventing famine. He proposed the idea of a political contract which imposes obligations on those in power making famine itself a legal, political and moral crimes for which governments can be brought down, held accountable and replaced. He suggested that the international famine aid industry (international poverty pimps, as I like to call them) including the elite staff of international relief agencies, academics, consultants, specialists, journalists, lobbyist have tended to obstruct the establishment political contracts against famine by eliminating the political nature of famine and making it a problem of a technical fix.

(Is de Waal  one of the obstructionist “academics, consultants, specialists”?)

In his 1991 article, de Waal argued:

When famine looms in a society without a free press and democratic political institutions, there is little pressure on the government to do anything about it. On average, Africans eat more than Indians. But India has not suffered famine for more than 40 years, and this can largely be attributed to the free press and adversarial politics of the country. (The other factor in India’s success is the government’s willingness to intervene in the economy to support the poor when famine threatens.) The occurrence of the great famine of 1958-61 in socialist China has been attributed in part to the lack of information about the crisis, deriving from Mao’s ‘Great Leap Forward’ and the strict censorship that entailed. Politicians who were aware of the crisis were unable to publicise it or organise to represent the interests of the vulnerable people, on account of the authoritarian political system. Similarly, the occurrence of the famine of 1984-5 in capitalist Sudan can be attributed in part to the strict controls on the press and government actions against groups that tried to organise on behalf of the stricken people. The Sudan government did not want to discourage private investment by admitting to the embarrassment of a famineThese examples demonstrate that political rights – to information, to free association, to representation – are important in fighting famine, irrespective of the economic system. They are important in two ways. One, the free flow of information means that the powerful people in society know about the plight of the poor. Two, the rights of association and representation mean that the poor are able to press for their material needs to be met through adversarial civil politics. These rights are of direct concern to human rights organisations, both because they are prized in themselves, and because their violation makes a poor country vulnerable to famine.

de Waal pulls no punches as he demonizes the Derg military regime and its weaponization of famine.  He says, “Ethiopia is notorious for its famines, and the government which fell from power in May 1991 was notorious for its violations of human rights. [The factors]  which have turned hardship into famine and famine into mass starvation [during the Derg period] include among others “forced removals and displacement by resettlement, villagisation, and military campaigns, heavy taxation, diversion, obstruction, and destruction of food aid.”

In my August 2011 commentary, I demonstrated how the T-TPLF had weaponized famine to cling to power. Indeed, the T-TPLF has used “famine as a tool of political repression”, to borrow a phrase from de Waal.

de Waal says absolutely nothing about T-TPLF land grabs that have left hundreds of thousands landless. He says nothing about T-TPLF mass villagization in Gambella and other regions. He says nothing about T-TPLF forced removals in the outskirts of the capital.

de Waal says absolutely nothing about diversion, obstruction, and destruction of food aid by the T-TPLF.

de Waal says nothing about the T-TPLF’s use of food aid for political coercion and recruitment of party members.

de Waal says absolutely nothing about the total and complete ownership of all land in Ethiopia by the T-TPLF and its cronies!

Does de Waal speak with forked tongue?

Were there a serpent seen with a more practiced forked tongue than de Waal’s, to paraphrase Shakespeare?

Why is de Waal so blind to the FAMINE CRIMES of his T-TPLF buddies but is so strident in condemning everyone from Mao Zedung to Mengistu Haile Mariam?

Is it not ironic that the China whose population was decimated by Mao’s famine is today saving Ethiopians  dying from famine? (U.S.A., who?)

de Waal skewers Mao for “strict censorship” during the great famine of 1958-61 and the “lack of information about the crisis.” He castigates the Sudanese government for strict controls on the press and government actions against groups that tried to organise on behalf of the stricken people.”

According to the Committee to Protect Journalists (CPJ), “Ethiopia was the second-worst jailer of journalists in Africa, after Eritrea.”

de Waal says nothing about T-TPLF’s “strict controls on the press” and indiscriminate jailing of journalists and bloggers.

No matter how de Waal sugarcoats it, the only difference between Mengistu Haile Mariam and Meles Zenawi is that the former is a brazen criminal against humanity and the latter a smooth criminal against humanity.

Why is de Waal so blind to the famine that is killing 20 million of Ethiopians today one person at a time?

de Waal wrote in his book, “It is distasteful in some ways to build a career on the suffering of other people…” I say to de Waal, “Look in the mirror!”

de Waal likes to criticize “disaster tourists” who are “drawn towards aspects of the famine that reinforce their prior conceptions of what famines are” and exaggerate the severity of  famines. “Failing to comprehend how rural people really survive, disaster tourists often predict that in the absence of external aid, millions will starve…”

I wonder if the same can be said of “Disaster Scholars and Researchers”.

Whitewashing Famine in Ethiopia: The axis of famine deniers

Famine Deniersde Waal asked in his op ed piece if the “era of great famines is over”.

I regret to tell de Waal that the era of great famine never left Ethiopia. It is alive and well in Ethiopia in May 2016.

I regret to tell de Waal that the era of hidden famines, creeping famines, famines that kill and famine crimes that are perpetrated on innocent victims is upon us.

The era of famine apologists who obscure the truth is upon us.

I am pleased to tell de Waal that the era of  international poverty and humanitarian pimps in Ethiopia is over.  Y’all can’t tell us when we hungry, starvin’ or just dyin’ of famine.

You have taken everything from us. But we ain’t gonna let you take our dignity to suffer and die. Drown in your own crocodile tears! Stop telling  us we are just hungry when we are dying of famine!

When the great Harry Belafonte went to Ethiopia (Live Aid)  in 1984 to visit famine victims, he said what impressed him most was the fact that the famine victims maintained their utmost dignity, not fighting to get more food or to get more than their share.

There is no need to add insult to the injury of famine victims by telling them that the fact that do not have enough to eat is the equivalent of missing afternoon tea.

There are all sorts of “deniers” in the world. They are willfully ignorant of the fact that as hundreds of thousands die in genocide, war and famine, they see nothing, hear nothing and say nothing.

I have no problems with de Waal’s support of the T-TPLF or his deification of Meles Zenawi. I respect his right to support whomever and whatever he wishes.

But when he gets involved in matters of life and death of my people and whitewash to the world a notorious famine that is taking place today, the least I expect is full disclosure of his affiliation, service and comradeship with the very people who are, in my view, responsible for the famine.

Everyone knows how I feel about the late Prince of Darkness, the Prince’s surviving Horsemen and the Devil’s Advocates.  I do not hide behind the veil of scholarship to hide the truth. I remove the veil of deceit and hypocrisy so all can see the face of EVIL.

That EVIL is FAMINE and those responsible for failing to plan and prevent it.

Thousands have died in the famine (and many more will die) and the T-TPLF, with the aid of the international poverty and famine pimps, has so far succeeded in keeping the famine crime hidden from public view.

In his op ed, de Waal said Ethiopia used to be a  “a synonym for shriveled, glazed-eyed children on saline drips.”

Is that the litmus test to be met before the international famine pimps officially declare famine in Ethiopia?

I hope this commentary will be food for thought for de Waal and his ilk.

Finally, I ask de Waal two simple question:

In 1991, his Comrade Meles said he would consider his government a success if Ethiopians were able to eat three meals a day.

In 2011, Meles Zenawi pompously declared, “We have devised a plan which will enable us to produce surplus and be able to feed ourselves by 2015 without the need for food aid.”

Are Ethiopians eating three meals a day in 2016?

Are Ethiopians able to produce a surplus and be able to feed themselves in 2016?

There are famine crimes, and they are taking place in Ethiopia today.

There is also a “failure to report a famine crime” crime.  J’accuse de Waal!

THERE IS FAMINE IN ETHIOPIA!!!  THERE IS FAMINE IN ETHIOPIA!!!  THERE IS FAMINE IN ETHIOPIA!!! 

Response to the New York Times, Famine and Ethiopia Op-ed

$
0
0

By DICK YOUNG

With all due respect, Mr. de Waal is not asking the right question, and he is doing the people of Ethiopia a great disservice.

2638737 - satenawI have just returned from Denan, Ethiopia, home to a camp for internally displaced persons. In the Denan camp, despite promises by international aid organizations, food relief had not been delivered in nearly seven months. Many people are lucky to be able to give one meager meal per day to their children. Some get less than that. Perhaps the images are not as shocking as those from the 1980s, but seeing a woman hold a malnourished child who is too weak to walk is an image that will stay with me for a long time.

It may be that due to somewhat better infrastructure and an improved political situation that the numbers of great starvation and death are not what they once were. But this is irrelevant to the families who are still watching their children suffer.

The ultimate goal of The Denan Project, of which I’m the president and co-founder, is to help impoverished communities become self-sustainable. But when feeding one’s children becomes a daily struggle, when hunger pains do not lessen, it is not possible to focus on anything else — least of all the semantics of labeling their unspeakable suffering a “great famine” or not.

DICK YOUNG

Woodbury, Conn.

የአኖሌ ሃውልትና መሰሎቹ ለብዙዎች ግፍ ተሰራብን ለሚሉ መጠነኛ ማስታገሻና “ካሳ” (አሰፋ እንደሻው)

$
0
0

anoleተደጋግመው ከሚነሱትና መቋጫ ካላገኙት ያገሪቱ አውራ ችግሮች መካከል የብሄረሰቦች መብት ጉዳይ አንዱ ነው፡፡ ይህም ጉዳይ ሶስት ገጽታዎች እንዲኖሩት ተደርጓል፡፡ አንዳንዶች ብሄረሰብ የሚለውንም ስያሜ ለመቀበል አይሹም፡፡ ለነሱ “ጎሳ”፣ወይም “ነገድ” የሚሉት ይጥሟቸዋል፡፡ ባገሪቱ “ብሄረሰቦች” አለመኖራቸውን ይሞግቱና ለጥፋት ማለትም አገሪቱን ለመከፋፈል ተብሎ የተፈጠረ “ቃል” አድርገው ያቀርቡታል፡፡ በነሱ አስተሳሳብ ኢትዮጵያውያን አንድ ህዝብ ሆነው በውስጣቸው ልዩ ልዩ ጎሳዎች እንዳሉ ይተርካሉ፡፡ (አልሸሹም ዞር አሉ የሚሉት አይነት፡፡) ሌሎች ደግሞ ብሄረሰቦች የሚባል ነገር መኖሩን ከተቀበሉ በኋላ መብታቸው በኢትዮጵያ ውስጥ ወደዱም ጠሉ ተቃቅፈው መኖር ብቻ እንደሆነ ያትታሉ፡፡ ከጥንት ጀምሮ አብረን የኖርን ህዝብ ስለሆን ዛሬ በኢትዮጵያዊነት ስለተሰባሰብን ከዚያ የወጣ ምንም ነገር አንቀበልም ባይ ናቸው፡፡ በነዚህ ወገኖች እይታ ብሄረሶቦች መብት ቢኖራቸውም “መገንጠል” የሚባለውን ማካተት የለበትም ባይ ናቸው፡፡ ማለትም ብሄረሰቦች ይደርሱባቸው የነበሩትን ጭቆናዎች በራስ አገዛዝ ስርአት ማስተካከል ይቻላቸዋልና መገንጠል የማይገባ ነው ይላሉ፡፡ ሶስተኛው ገጽታ ብሄረሰቦች እድላቸውን ለመወሰን መብት ያላቸው በመሆኑ ያለምንም ገድብ እስከመገንጠልና የራሳቸውን አገዛዝ እስከመመስረት መዝለቅ ይችላሉ ብለው ይከራከራሉ፡፡ እነዚህን ሶስት አመለካከቶች ለመፈተሽ ነው የዚህ ከፍል አላማ፡፡ ካሁን በፊት በተለያዩ መድረኮች በእንግሊዝኛ የጻፍነውን ጭምር እዚህ ክፍል ውስጥ መልሰን ሳናስገባ ፍሬ ነገሩን ብቻ ለመመርመር እንሞክራለን፡፡

ከሁሉ አስቀድሞ በተደጋጋሚ እየተነሳ አሁንም ከመነጋገሪያ ይልቅ መደናቆሪያ የሆነውን “ጎሳ” ወይም “ነገድ” እንጅ “ብሄረሰብ” የለም የሚለውን ክርክር እንመልከት፡፡ ኢትዮጵያ እንደአብዛኞች የአፍሪካ አገሮች በህዝቦችዋ መርመስመስ፣ መዘዋወርና መፍለስ ብሎም መዋዋጥና መቀላቀል የትዥጎረጎረች ለመሆኗ አንድም ተቃዋሚ የሚኖር አይመስለንም፡፡ የቋንቋዎች መብዛት፣ የገጽታዎች መለያየት፣ የባህላዊ ዝብርቅርቆች መነሻቸው የተለያዩ የሰዎች ስብስቦች (አካሎች) ከመኖራቸው እንጅ ካንድነት የመነጩ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ አስቀድሞ “ጎሳዎች” ና “ነገዶች” (የኋለኛው ጠቅለል ያለ፣ የፊተኛው የነገድ ክፍልፋዮቹን ይዞ) በሁሉም የአለም አካባቢዎች ይኖሩ እንደነበር፣ በጥንታዊ ስነጽሁፍም ሳይቀር እንደተወሱና እንደተጠቃቀሱ ማን ይስታል; በተለያዩ ምክንያቶች (ጦርነት፣ ፍልሰት ወዘተ) የጎሳዎችና ነገዶች መደበላለቅና መዋዋጥ የፈጠራቸው ስለሆነም የዘር ወጥነት የሌላቸው ስብስቦች ቀስ በቀስ እየበዙ ሄደው ከማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መገለባበጥ ጋር (በተለይ በአውሮፓ) የቋንቋና የስነልቡና አንድነት አግኝተው “ብሄር” መሰኘታቸውንስ ያልሰማ ይኖራል;

በኢትዮጵያ ያፍም ሆነ የስነጽሁፍ ትረካ ውስጥ ከማህበራዊ ስብስቦች መሃል “ጎሳ”ና “ነገድ” እንደነበሩና እንዳሉ የሚክድ እስከዛሬ አልተሰማም፡፡ እንዲያውም ብዙ ያገራችን ጸሃፊዎች ህብረተሰባችን ከነዚህ ማህበራዊ ክፍልፋዮች አላለፈም (ማለት ምንም ለውጥ አልታየበትም፣ ጥንት እንደተፈጠረ ቆሞ ቀርቷል) በሚል ሙግት “ብሄር”፣ “ብሄረሰብ” ወይም ሌላ ቃል ወይም ጽንሰ ሃሳብ አይቀበሉም፤ ክፉኛም ይቃወማሉ፡፡ ማህበራዊ ለውጥ የታየው በአውሮፓ ብቻ ስለሆነ በአፍሪካና ሌሎች አካባቢዎች ያው የጥንቱ የጎሳና የነገድ ስርአት ቀጥሏል በሚል የቅኝ ገዥዎችና የውጭ ጸሃፊዎች የተረኩትን በመከተል እስከዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌሎች አፍሪካዊ አገሮች ውስጥም ይኸው አባባል ይናፈሳል፡፡ ለምሳሌ የኬንያና የኡጋንዳን እለታዊ የእንግሊዝኛ ጋዜጦች ያካባቢያቸውን የማህበረሰባዊ ክፍፍሎች ምንም ሳያፍሩ “ነገድ” ወይም “ጎሳ” በሚል ይገልጻሉ፡፡ ቃሎቹ በቀጥታ ሲተረጎሙ አሁንም የማይለወጥና የማይንቀሳቀስ፣ በኋላ ቀርነት ከስልጣኔ ውጭ የሚኖር ህዝብ ያለ መሆኑን ለመጠቆም እንደሚያገለግል አወቁም አላወቁም፡፡

በርግጥ “ጎሳ ወይም ነገድ” እንጅ ሌላ የማህበራዊ ስብስብ በአፍሪካም ሆነ በኢትዮጵያ የለም የሚሉት የውጭ (በተለይ የቅኝ ገዢነት አራጋቢ የነበሩትና የሆኑት) ምሁራን የቃሎቹን አጸያፊ ትርጓሜ ለመሸሽ ሲሉ ቁጥራቸው እየቀነሰ ሄዷል፡፡ ዛሬ በይበልጥ በእንግሊዝኛ ስነጽሁፍም ጭምር “የትውልድ ቡድን” (ለምሳሌ የሶማሌ የትውልድ ቡድን፣ የአገው የትውልድ ቡድን እንደሚሉት) የሚሰኘው አጠራር እየተስፋፋ ነው፡፡ ቀዳሚዎቹ የማህብረሰቦች ክፍፍል አጥኚ የነበሩ የ19ኛው መቶ አመት የኦስትሪያ ምሁራን (በተለይ ባወር) ግን በአውሮፓ ኢኮኖሚያዊና ማህበረሰባዊ ለውጦች እየተስፋፉና ጥልቀት እያበጁ በመሄዳቸው ከጎሳና ነገድ ወጥተው ወደ”ብሄር” እየተሸጋገሩ መሆናቸውን በማመልከት አዲስ ምእራፍ ከፍተዋል፡፡ የዚህ አንድምታ ደግሞ ግልጽ ነው፡፡ ህብረተሰቦች ከጎሳና ከነገድ አልፈው ወደብሄርነት መዝለቅ እንደሚችሉ፣ የዚህ ስያሜም ፍቺ ከላይ እንደጠቀስነው የቋንቋና የስነልቡና ውሁድነት የተቀዳጁትን የሚያጠቃልል አዲስ ጽንሰ ሃሳብ መሆኑን ምሁራኑ አስተምረውናል፡፡

ያልሰሙ ካሉ ሁሉም ህብረተሰቦች ባንዴ ዘለው ከጎሳነት ወይም ነገድነት ወደብሄርነት መሸጋገር (መለወጥ) አይቻላቸውም፡፡ ከባላባታዊ ስልተምርት (ግብርና) ወደካፒታሊዝም (ኢንዱስትሪያዊ ስርአት) ለመዝለቅ ብዙ ውጣ ውረድ ስላለው ከሱው ጋር ህብረተሰቡ ከተራ፣ ማይም፣ የጎጥ ወይም መንደር ኗሪነት ወደሃገራዊ ዜጋ ለማደግ ጊዜ ይፈጅበታል፡፡ ባንድ አካባቢ የመኖርን ጉዳይ እንተወውና የብሄርነት ደረጃ ለመጎናጸፍ የሚጠበቀው የንቃት፣ የስነልቡና አንድነት መንፈስ እስኪሰፍን ብዙ መጓዝን ይጠይቃል፡፡ ፈረንሳዮች በብሄርነት ራሳቸውን ችለው ለመውጣት ሲራወጡ አብዮት ባካሄዱበት ወቅት እንኳን ቋንቋቸው ገና በየሰፈሩና በየጎጡ የተቆራረጠና ርስ በርስ ለመግባባት የማያስችል ነበር፡፡ ስለሆነም የዚህ አይነቱን የመሸጋገሪያ ማህበራዊ ቁርኝት “ብሄረሰብ” በሚል ጽንሰ ሃሳብ መግለጽ አስፈላጊ ሆነ፡፡ በያገሩም ይህ ቃል በየቋንቋዎቻቸው እየተተረጎመ ስራ ላይ ዋለ፡፡

ከ1966 አብዮት በፊት በነበረው የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ የጎሳና ነገድ ስያሜዎች የህብረተሰቡን አካሎች በሚገባ አለመግለጻቸውን በመረዳት የሽግግሩን ዘመን የሚያቅፍ አጠራር በአማርኛ ለማውጣት ግዴታ ነበር፡፡ በርግጥ በህብረተሰቡ ውስጥ አዲስ ክስተት መኖሩን በመገንዘብ በታሪካችን ያልነበረውን ስም ማውጣቱ የማይቀርና ተገቢ ነበር፡፡ ይሁንና የእንግሊዝኛውን ስያሜ በመከተልና በመተርጎም ለሙሉው ሽግግር “ብሄር”፣ ለረዥሙ ጉዞ ደግሞ “ብሄረሰብ” የሚለውን (አማርኛው ትክክል ይሁን አይሁን ግምት ውስጥ ሳያስገቡ፣ የግእዝ ምንጩም ብዙ መመራመር ሳይደረግበት) መጠቀም ተያዘ፡፡ እነዚያ ስያሜዎች ደርግ ስልጣን ከወጣ ወዲህ በየጓዳውና ሻይ ቤቱ ሁሉ ተነዙ፡፡ ዛሬ ማንም፣ የትም ያለ ዜጋ ሁሉ ብሄርና ብሄረሰብን እንደቋሚ መገልገያዎች አድርጓቸዋል፡፡ (አናውቅም፣ አልሰማንም፣ አንቀበልም፣ አሻፈረን ከሚሉት በጣም አነስተኛ ክፍሎች በስተቀር፡፡)

አስገራሚው ነገር የህብረተሰቦች መገለባበጥ ለአውሮፓውያን ብቻ የተሰጠ ጸጋ አስመስለው የሚያወሩ ቀደም ሲል የቅኝ ገዥዎች የመንፈስ አሽከሮች የነበሩ በየዩኒቨርሰቲዎችና በ”ሳይንሳዊ” ስራዎች ጭምር የነዙትን ጨምድደው ይዘው ያዙን ልቀቁን የሚሉ ዛሬም አለመጥፋታቸው ነው፡፡ የኢትዮጵያ አቻዎቻቸው በይበልጥ ከዱሮው ገዥ መደቦች ጋር በመንፈሳቸው የመሸጉ ስለሆኑ ያንን አለም እያደር እየተወውና እየጣለው ያለውን የጎሳና የነገድ ስያሜ እኝኝ ብለው አንለቅም ብለዋል፡፡ በዚህ የእምቢታ ማህበር ውስጥ የተኮለኮሉ ብዙ ቢሆኑም ኢትዮጵያ በለውጥ ማእበል በምትናጥበት በ1960ዎች ውስጥ ከዳር ተቀምጠው፣ አንዳችም አበሳ ሳያዩ፣ ነፍሳቸውን ለማዳን ተሸሽገው የኖሩት ጥቂት የቀዳማዊ ሃይለ ስላሴ ዩኒቨርስቲ የቀድሞ መምህራንና መሰሎቻቸው በግንባር ቀደም ተሟጋችነት ተሰልፈዋል፡፡ (ጌታቸው ሃይሌ ቢያንስ ቢያንስ የደርግ “ቋሚ ተጠሪ” በስህተት ቤቱን ደርምሶበት በደረሰበት ያካል ጉዳትና መጉላላት ለ”ትግሉ” አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡)

ወደመሰረታዊ ጉዳያችን እንመለስ፡፡ የኢትዮጵያ ማህበረሰባዊ ውጥንቅር በተለይ የብሄረሰባዊ ክፍፍል ባለም ላይ የተለየና አስቸጋሪ ተደርጎ ይናፈሳል፡፡ የትም አገር የሌለና ለውድቀቷ የሚያመቻቻት ነው ብለው የሚያምኑ በርካታ ናቸው፡፡ ነገር ግን የብሄረሰቦች ህልውና ሰዎች በአሻቸው መልክ የሚፈጥሩት፣ ቀጥቅጠው የሚሰሩት ክስተት አይደለም፡፡ ህልውናቸው ከውልደታቸው (ተፈጥሮዋቸው) የተገኘ፣ በታሪካዊ አመጣጣቸው እየተለዋወጠ የመጣ ገጽታቸው ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ባንድ መጣጥፍ (ቁጥር 2.15 ሆኖ “ታሪክና ኦሮሞነት” በሚል በኢትዮጵያ ዛሬና ነገ መጽሃፍ የገባ) ላይ አንስተን እንዳልነው አንድ ሰው ኩናማ ነው፣ ሌላው አፋር ነው ወዘተ ብሎ ማመልከት በሬ ቀንድ አለው፣ ላም ጡት አላት፣ ሰዎች ባብዛኛው ሁለት እጅ አላቸው ከሚሰኘው ትረካ የሚለይ አይለይም፡፡

ሰዎች ከጥንት ጀምሮ በቡድን በቡድን እንዲለያዩ ካደረጓቸው ገጽታዎች ውስጥ ቋንቋ አቢይ ድርሻ አለው፡፡ ነገዶች ሆነ ብሄረሰቦች ትልቁ መለያቸው ቋንቋቸው ነው፡፡ የየቋንቋው ባለቤቶች ዱሮም ቢሆን ልዩነታቸውንና ተመሳሳይነታቸውን እንዲያውቁ በተለምዶ በያካባቢያቸው የሚገፋፏቸው ነገሮች ነበሩ፡፡ ከተሞች በያቅጣጫው ሲፈልቁ ለንግድ የሚንቀሳቀሱት በተለይ ከሌሎች ቋንቋዎች ጋር የሚገናኙበትና የእራሳቸውን ይዞታ የሚያነጻጽሩበት ሁኔታ ተፈጥሮላቸው “እኛና እነሱ” የሚለው አነጋገር ሆነ አስተሳሰብ እየበዛ ሄደ፡፡ በዛሬው ኢትዮጵያ ሰዎች ሁሉ ማንነታቸውን ለማረጋገጥ እንዲችሉ ሁኔታው አመችቷቸዋል፣ አስገድዷቸዋልም፡፡ ያመቻቸው በስልጣን ላይ ያሉት ወገኖች የራሳቸውን የቡድን አለማ ማሳኪያ ይሆናል ብለው የተነሱበትን የብሄረሰቦች መብት ጉዳይ በህገ መንግስት ላይ ስላወጁላቸው ነው፡፡ ግዳጁ ግን ከህገ መንግስት ድንጋጌው በኋላ ሁሉም ሲራወጥና ማነነቱን ለማረጋገጥ ሲጣጣር ዝም ብሎ መቀመጥ ስላልተቻለ ነው፡፡ በቅርቡ የቅማንት ህዝብ ራሴን ችየ ልቋቋም ብሎ በጎንደር አካባቢ ሲውተረተር ካካባቢው ሌላ ህዝብ ጋር የተፈጠረው ውዝግብ የዚህ ተምሳሌት ነው፡፡

ይሁንና የማንነት መብት መሰረቱ በህግ ወይም በይፋ ስለታወጀ ነው የሚሉ አልታጡም፡፡ ማንነቱ በተፈጥሮ ከተገኘ ክስተት ጋር የተያያዘ ሳይሆን ሰዎች በቃላት ስም ስላወጡለት የተወለደ አድርገው ያዩታል፡፡ መፍትሄ አድርገውም የሚሰነዝሩት ስሙ ሳይነሳ ልክ እንደሌለ ቆጥሮ ወይም ጉዳቱ ያመዝናልና እንርሳው ተብሎ መገኘት ነው፡፡ የአጼ ቴዎድሮስ ዝርያዎች የሆኑት ቅማንቶች ጠፉ፣ አማራው ውስጥ ገብተው ቀለጡ ከተባለ ከስንት አመታት በኋላ እንደገና ለማንሰራራት መሞከራቸውን ሙሉ በሙሉ ከመንግስት ባለስልጣኖች እኩይ ቁስቆሳ የተነሳ እድርገው የጥያቄያቸውን ተገቢነት ለመቀበል አሻፈረን ያሉት በርካታ ናቸው፡፡ ባለስልጣኖቹ ቆሰቆሱ አልቆሰቆሱ ቅማንትነታቸውን መነሻ አድርገው የራሳቸውን ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋና አስተዳደር በጃችን እናስገባለን ቢሉ ምንድን ነው ጥፋቱ; ይባስ ብለው ከቅማንትነት አልፈው የአገው ዝርያዎች በመሆናቸው ሁሉንም አገዎች (በምስራቅ ኽምራን በምእራብ አዊን ይዘው) አስተባብረን ባንድነት እንቋቋም ቢሉስ አያስኬዳቸውም; በዚያውም እስራኤል ድረስ ከተዘራው የአገው (የ”ፈላሻ”) ክፍሎች ጋር ቁርኝት እንፍጠር ማለትስ; (በተግባር ለማዋል ይቻላቸዋል አይቻላቸውም የሚለው ጥያቄ ሌላ ጉዳይ ሆኖ፡፡)

የመብቱን መኖር የሚቃወሙት ክፍሎች በብሄረሰብነት መፈረጅን እንደጎጂ፣ ለርስ በርስ መፋጠጥ እንደመነሻ አድርገው የሚያዩት ብሄረሰቦች ለረዢም ዘመናት ስለባህላቸው፣ ቋንቋቸውና እምነታቸው መተንፈሻ አጥተው ስለነበሩና ዛሬ መነቃቃት ስለጀመሩ ልኩን ባለማወቅ ከሚያሳዩት “ፍጹምነት”፣ “ጭፍንነት” ጋር ሲያስተያዩት እየተምታታባቸው ይመስላል፡፡ መነሻ ምክንያትንና ውጤትን አንድ ላይ ጨፍልቀውም መብቱ እንዳይኖር ወይም ከኖረም በተግባር ሳይተረጎም በከንቱ እንዲቀር ይፈልጋሉ፡፡ ይህ ታዲያ ወደመፍትሄ ሳይሆን ወደባሰ ውጥንቅጥ ሁኔታ ያስገባል፡፡

የብሄረሰቦች መብት መታወቅ የመጀመሪያ እርምጃ እንጂ የመጨረሻ ሊሆን እንደማይችል ሁሉም ሊያውቀው ይገባል፡፡ የመብቱ መገለጽና በህግ መቀረጽ ፋይዳ ገና ዳዴ የሚለውን የየብሄረሰበቡን የማንነት መረጋገጥና የሰብእና እድገት ጎዳና መክፈት ነው፡፡ ከዚያ አልፎ የመብቱን ተግባራዊነት ለማሳካትና ለማረጋገጥ መደረግ ያለባቸውን ማወቅም እጅግ አስፈላጊ እንዲያውም አስገዳጅ ያደርገዋል፡፡ የመብቱ መኖር መገለጽ ለብቻው የትም አያደርስምና!

በየብሄረሰቡ ውስጥ ራስን ከሌሎች ለይቶ ከማወቅና ከማቋቋም ጋር የሚፈጠር አላስፈላጊ አዝማሚያ ሊኖር ይችላል፡፡ ከሁሉም በላይ “ራሴን በማናቸውም መስክ እችላለሁ፣ ታሪኬንም ለእኔ በሚጥመኝ መልክ እንደገና እሰራዋለሁ” የሚሉት ነጥረው ይወጣሉ፡፡ እነዚህ ሲመነዘሩ ከሌሎች ብሄረሰቦች ጋር የነበሩትን ያለፉ ግጭቶችና በጦር ሜዳም መሰላለፎች ልክ አዲስ እንደተፈጸሙ አድርጎ “መልሰን እንዋጋና ይዋጣልን” አይነት መንፈስ እየተሰራጨ የመናናቅና የመበቃቀል እይታዎች ይራገባሉ፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ለምን ተከሰቱ ማለቱ አይበጅም፡፡ መከሰታቸው የማይቀር ነውና፡፡ ይልቁንም የራስን ማንነት የመሳሉና የመገንባቱ ጎዳና የዱሮውንም መመርመር አስገዳጅ ያደርገዋል፡፡ ዱሮ ተዋግተን፣ ተዳምተን፣ ተላልቀን ነበርና እሱ ዛሬ ስለማይጠቅመን እንተወው የሚል አስተሳሰብ እስኪስፋፋ ድረስ የመጀመሪያውን የመብት ማወቅ ርምጃ ተከትለው የሚወጡት “አላስፈላጊዎቹ” እይታዎች ናቸው፡፡ ነገር ግን አነዚህ እይታዎች በብሄረሰቦች መካከል ዱሮ የሰፈነውንና ዛሬም ሙሉ በሙሉ ያልታረመውን የበላይና የበታች ግንኙነት ለማስተካከል በመፍትሄነት እንዲያግዙ ማድረግ ይቻላል፡፡ ሄዶ ሄዶም እይታዎቹ የማይቀሩ ስለሆኑ የዛሬውን ብሎም የነገውን የእኩልነት፣ የመተጋገዝና በሰለም አብሮ የመኖር ጎዳና ለመቀየስ የትናንትናውንና የትናንት በስቲያውን ማደፋፈኑ አይቻልምም፣ አይጠቅምም፡፡

የአኖሌ ሃውልትና መሰሎቹ ለብዙዎች ግፍ ተሰራብን ለሚሉ መጠነኛ ማስታገሻና “ካሳ” አይነት ግልጋሎት አላቸው፡፡ “ግፍ” የተባለው ለመፈጸሙ ማስረጃ አለ; የለም; የሚለው ንትርክ እንደተጠበቀ ሆኖ ጡት መቁረጥ ባይኖር እጅ፣ ቋንጃ፣ እግር መቁረጥና ሌላ ሌላም የተፈጸመበት ህዝብ በዳኝነት የሚቆመው ራሱ እንጅ በታሪክ ተጠያቂው ወይም አሸናፊው ወገን ስላልሆነ በሃውልቱ መኖር ዙሪያ ብስጭትና ሙግት መፍጠሩ ርባና የለውም፡፡ የተመዘገቡትና መድረሳቸው የተረጋገጡት ግፎች በምን መልክ ይዘከሩ የሚለው ጥያቄ የግፉ ቀማሽ ህዝብ ጉዳይ ስለሆነ፡፡ በርግጥ የሃውልቱ መቆም ትርጓሜ ላይ የተበታተኑ ሃሳቦች ሊቀርቡ ይችላሉ፤ ይገባልም፡፡ የአኖሌ ሃውልት ሆነ የጨለንቆ ብሎም በአዲስ አበባ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ በቆመው የምኒልክ ምስል ላይ ያስተሳሰብ መጋጨት መፈጠሩ ከህብረተሰባችን ዝብርቅርቅነትና ከእውቀት አለመዳበር ጋር የተቆራኘ ስለሆነ መፍትሄው ግልጽ ንግግርና ክርክር አንዲካሄድ መፍቀድ እንጅ ሃውልት ማፍረስ ወይም መናድ ሊሆን አይችልም፡፡

ያገሪቱ እድገት በተለያዩ መንገዶች ተተብትቦ ባለበት ዘመን ለችግሮቻችን ዘላቂው መፍትሄ በአስተሳሰብ መናቆርና መዋደቅ እንዳልሆነ ሁሉም ሊያውቀው ይገባል፡፡ ያስተሳሰብ ጥራት የፈለገውን ያህል ቢሆን የህዝቡን ኑሮ ቁሳዊ መሰረት ለመለወጥ እስካልተቻለ ድረስ መልሶ መልሶ በችግሮች እሽክርክሪት እንድንላሽቅ ተደርገን እያለን ወደእድገትና መሻሻል አለመድረሳችን ሊያስገርም አይችልም፡፡ የጋራ መቻቻል፣ መተሳሰብ፣ አብሮ የመኖር ባህል ማዳበር የመሳሰሉት ምንም ያህል ጊዜ ተደጋግመው ተሰበኩ መሰረታዊ ለውጥ ሊመጣ የሚችለው እንዳልነው የህዝቡ የኑሮ ቁሳዊ መሰረት ሲቀየር ነው፡፡

በግለሰብ ደረጃ ሆነ በብሄረሰብነት “ጠባብነት” የሚገለጸው ከድንቁርና ጋር እንደተያያዘ አድርጎ የማየት ነገር አለ፡፡ አንዳንዶችማ ጭራሽ እንደበሽታ የሚይዝ ወይም የሚጥል አስመስለው መድሃኒቱ ያንን ህዝብ ካላጠፋን እስከማለት ይደርሳሉ፡፡ አንዱ ባለታሪክ ጥላሁን ይልማ የሚባል ሳይንቲስት “ኢትዮጵያ ከኤርትራና ከትግራይ ትገንጠል” የሚል ሃሳብ በጥር-የካቲት 1989 የኢትዮጵያ ዳሰሳ በሚል ጋዜጣ ላይ (ርእሱ “አዲስ ካርታ ለኢትዮጵያ” የሆነ) ሲያቀርብ “ትግሮች ለመገንጠል ተዋግተው ስልጣን ላይ ሲወጡ ያንኑ ህገ መንግስታቸው ውስጥ አስገቡት፡፡ ሰው ወደማይኖርበት ክልላቸው ሄደው በርሃብ ቢያልቁ ይሻላል፡፡” ብሎ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡ እንደጥላሁን ይልማ አባባል “አዲሱ የኢትዮጵያ ካርታ የትግሬ ዘረኞችን ባንድ ላይ ሰብስቦ በማስቀመጥ የብሄር መከፋፈል አስተሳሰባቸው ወደሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች እንዳይዛመት ማድረግ ያስችላል፡፡” በተጨማሪም “አገራችን በሻእቢያ/ህወሃት እጅ ፈጽማ እንዳትፈርስ ለማዳን አሁኑኑ እነዚህን አጥፊ ወገኖች ከህብረተሰባችን ማስወገድ አለብን፡፡” እያለ ሰብኳል፡፡

ሌሎች በበኩላቸው “ጠባብነት” በአስተሳሰብ ደረጃ ብቻ ያለ፣ ምንም የሚቆምበት ማህበራዊና ፖለቲካዊ መሰረት እንደሌለው ብሎም በአንዳንድ “ክፉ” ግለሰቦች የሚራገብ አድርገው ያዩታል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ አስተሳሰብ ዙሪያ የሚኮለኮሉ የተቋውሞና የድጋፍ ሰፈሮች መደማመጥንና ምክንታዊነትን ባለመያዝና ባለመቀበል ጩኸታቸውን ከፍ በማድረግ ብቻ የሚያሸንፉ ይመስላቸዋል፡፡ አስተሳሰቦች ባጠቃላይ ማሸነፍ የሚችሉት ወይም የሚወድቁት ነባራዊውን አለምና ክስተቶችን በጥሞና መርምረው ሲገኙ ወይም ሳይገኙ ብሎም የሚቀበላቸውና የሚጋፋቸው ህዝብ ሲኖር ነው፡፡

በብሄረሰብነት መጠራትን የ”ዘር ፖለቲካ” ብለው ከሚመድቡት ውስጥ በተደጋጋሚ የሚቀርበው አንዱ ትልቅ ክርክር ጣልያን ተክሎብን የሄደ የመከፋፈያ መርዝ ነው ይሰኛል፡፡ ጣልያን ላገዛዙ እንዲያመቸው ኢትዮጵያን በታትኖ በየዘሮች እንደከፋፈላት ጠቅሰው በተለይ ከኢትዮጵያ ተባሮ የወጣው ኦስተሪያዊው ባሮን ሮማን ፕሮቻሽካ በዘረኝነት የተሞላውን መጽሃፉን ለፋሽሽቶች በማበርከቱ እንደጠቀማቸው ያንኑም አስተሳሰብ ዛሬ ህወሃት/ኢህአዴግ ተግባራዊ እያደረገ እንደሆነ ይዘረዝራሉ፡፡

ይህን አይነት አስተሳሰብ ካላቸው ውስጥ አንዱ አሁን በህይወት የሌለው አለሜ እሸቴ ይገኝበታል፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ በዘር መለወስ ምንጭ፤ ከፋሺዝም እስከፋሺዝም በሚለው የ1995 አም መጣጥፉ እላይ የተወሳውን ኦስተሪያዊ መሰረታዊ አስተሳሰብ ይጠቅሰዋል፡፡ እንዲህ ብሎ “የራስን እድል የመወሰን መብት ተስጥቷቸው ቢሆን ኖሮ በኢትዮጵያ አገዛዝ ስር የሚኖሩት በዘር፣ በቋንቋ፣ በባህልና በሃይማኖት ሃበሻን ከሚገዙት አናሳ ክፍሎች የሚለያዩት በርካታ ህዘዝቦችና ነገዶች ያበሻን ቀንበር ከዘመናት በፊት አሽቀንጥረው በጣሉት ነበር፡፡…የተባበረ ያበሻ ህዝብ የሚባል ነገር የለም፡፡ በሃበሻ የሚኖሩት ክርስቲያን ያልሆኑት ነገዶች አብዛኞቻቸው ከአማሮች ጭቆና ነጻ ከመሆን የበለጠ አንገብጋቢ ፍላጎት የላቸውም… ነጻ ድምጽ መስጠት ቢችሉ ኖሮ ከዳር እስከዳር ከሚጠሉ ዘራፊዎቸችና ጉልበት መጣጮች ይልቅ በአውሮፓውያን ስር ተጠልለው መኖርን ይመርጡ ነበር፡፡ ይህች አገር በመገጣጠሚያዎቿ ሁሉ እየተንቋቋች ነው፣ እስከ ዛሬም አንድ ላይ ሆና የቆየችው ጭካኔ በተመላበት ሃይል ብቻ ነው፡፡”

እንደአለሜ እሸቴ ከሆነ ፕሮቻሽካ “የራስን እድል መወሰን” የሚባለውን ለኢትዮጵያ አገዛዝ መገነጣጠል ፍቱን መሳሪያ አድርጎ ሲያቀርብ የመጀመሪያው ነበር፡፡ በዚህም ያሜሪካው የስለላ ድርጅት ሳይቀር ይህንን መብት ሲያስተጋቡ ኢትዮጵያን በነገድ እንድትሰነጣጠቅ የሚሻውን የፕሮቻሽካን አስተሳሰብ ቃል በቃል እንደተቀበሉ ይከራከራል፡፡ ማስረጃ አድርጎ የሚጠቀመውም ጣልያን ኢትዮጵያን በ1928 አም አሸንፋ የቀድሞ አውራጃዎችና አካባቢዎችን ገነጣጥላ የቅኝ ግዛት ክፍሎች አድርጋ ማወጇን ነው፡፡ በዚህም አዲስ አበባን እንደልዩ ግዛት ትቶ ነገድን እየተከተለ ኤርትራ (ትግራይን ጨምሮ)፣ አማራ፣ ሃረር፣ ጋላና ሲዳማ እንዲሁም ሶማሌ ብሎ 5 ቅኝ ግዛቶችን እንዳዋቀረ ያትታል፡፡ እያንዳንዱ አካባቢ የራሱን ቋንቋና ጽሁፍ እንዲሁም እስልምናን እንዲጠቀም በተለይ ደግሞ የላቲንና አረብ ፊደሎችን እንዲገለገል ግፊት እንደነበር ይጠቅሳል፡፡ “አማርኛ ከይፋ ቋንቋነት ተነስቶ አረብኛ፣ ጋልኛና ካፍኛ በትምህርት ቤት እንዲሰጡ” በተጨማሪም እያንዳንዱ ቅኝ ግዛት ራሱን ችሎ እንዲተዳደር ከሮማው ማእከላዊ መንግስት ጋርም ግነኙነት እንዲያደርግ ይፈቀድለት እንደነበር ህጉን እያያያዘ አስፍርል፡፡

የፋሺስት ጣልያን አላማ አገሪቱን ካሸነፈ በኋላ ያለተቃውሞ ለመግዛት እንዲያስችለው ባገኘው መንገድ ሁሉ መከፋፈሉና መቆራረጡ ምንም የሚደንቅ አይሆንም፡፡ የኦስተሪያውን ዘረኛ ስብከትም ተከትሎ የተደረገ ነው የሚያሰኝበት ምክንያት ግልጽ አይደለም፡፡ በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያውን አገዛዝ ዋና ምልክቶች ማለትም አማርኛንና ኦርቶዶክስ እምነትን ሸርሽሮ በሌሎች ለመተካት መምረጡ ከእቅዱ ጋር የሚሄድ ስለሆነ እንጅ ልዩ ተልእኮ እንዳበጀ የሚያስተች አይደለም፡፡ የፋሺስት ጣልያን ስርወ መንግስት ባፍሪካ ላይ እንዲያንሰራፋ የግድ ጥንካሬ አብጅተው ያሉ ባህሎችንና ስብስቦችን መበተኑ ከዚያም በፋሺስቱ ስርአት ውስጥ በሌላ አኳኋን እንዲሰባሰቡ መደረጉ ያገዛዝ ስልት እንጅ በተለይ “የራስን እድል መወሰን” ከሚለው መርህ ጋር የተቆራኘ አይደለም፡፡ አለሜ ራሱ የጠቀሰው አንድ የፋሺስት ስርአቱ ለፋፊ እንዳለው “የቅኝ ግዛቶቹ ወሰኖች አበጃጅ የፋሺስት ህግ አውጭዎች የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ፣ የተለያዩትን ህዝቦች ዝንባሌዎችና ባለፈው መቶ አመት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የተከሰቱትን ድርጊቶች ምን ያህል በጥንቃቄና በትኩረት እንደተከታተሉት ህያው ማስረጃዎች ናቸው፡፡ የሸዋው መንግስት የዳርቻ አካባቢዎችን ህዝቦች ጥቅሞች እየጣሱ ወደመሃል የማጠቃለል ስራዎቻቸውን ሁሉም ያውቀዋል፡፡” በሱ አስተሳሰብ ያዲሱ አደረጃጀት አላማ የሸዋው ገዥዎች በየዳር አገሩ ሁሉ የፈጠሯቸውን ፍራቻዎችና የመገለል ስሜት ለመምታት እንደነበረ ነው፡፡

ሄዶ ሄዶ የጣልያን አገዛዝ የተባበረ የቅኝ አገዛዝን የሚቃወም እንቅስቃሴ ባገሪቱ አንዳይስፋፋ ህዝቦችን በየጎጣቸው አሰልፎ መጠነኛ ጉርሻ ለመስጠት ነበር፡፡ በኤርትራ ያገኘውን መረገጫ ምድር ተጠቅሞ ለወታደራዊ ዘመቻው ሃይል ከካባቢው ተወላጆች መመልመል (በሊቢያም ጭምር ለማሰማራት) እንደቻለ ሁሉ በተከፋፈለች ኢትዮጵያም ያንኑ ለማግኘትና ለሌላም ሌላም እቅድ ለማዋል ምኞት ነበረው፡፡ ለመሆኑ ጀርመኖች እንግሊዝን አሸንፈው ቢይዙና በአፍሪካ ያለው የእንግሊዝ ጦር ቢመታ ኖሮ የጣልያን ይዞታ ሙሉ በሙሉ ተለውጦ የኢትዮጵያ ህዝቦችም ለሚከተለው የጦርነት ስምሪት ማገዶ ሊሆኑ ይችል አልነበረም;

ሌሎች ተሟጋቾችን እንመልከት፡፡ ፍስሃ ጽዮን መንግስቱና ተባባሪዎቹ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የማያቋርጥ እብደት በሚል ርእስ በአዲስ መንበር ጋዜጣ ጥቅምት 8 ቀን 1992 ላይ ይህንን ደርድረው ነበር፡፡ “ባለፉት ሰላሳ አመታት አላስፈላጊ የሆኑ መከፋፈሎች፣ ጦርነትና ስቃይ ከፈጠሩት ዋና የርእዮታለምና የፖለቲካ ምክንያቶች መካከል  አንዱ በጣም የጎደፈው ‘የብሄሮች እስከመንገንጠል የሚደርስ የራስን እድል የመወሰን መብት’ ነው፡፡ ይኸው ጉዳይ የኤርትራን መገንጠልና የኢትዮጵያን ፖለቲካ በብሄረተኝነት መቀባት አስከትሎ ይህ ነው የማይባል መዘዝ ለኢትዮጵያውያንም ለኤርትራውያንም ዳርጓል፡፡” ተሟጋቾቹ አለም በመጠቃለል ሂደት ላይ በመግባቷና ኩባንያዎች እየተዋዋጡ የአለም ታላላቆቹ 3 የገበያና የገንዘብ ምድቦች (ዶላር፣ ዩሮ ና የን) እያየሉ በመምጣታቸው አገሮች የአለም ኢኮኖሚ አካል እንዲሆኑና “የገበያዎችን መከፋፈልና መገንጠልን ፍጹም ትርጉም እንዲያጡ” አድርጓቸዋል ይላሉ፡፡

አክለውም “እንደኛ ባሉ ብዝሃነት በሰፈነባቸው ድሃ፣ ኋላ ቀር አገሮች ውስጥ ‘የመገንጠል መብትን’ መቀበል ከጥቅሞቹና አገልግሎቶቹ ይልቅ እጅግ የበዛ ጉዳትና አሉታዊ ውጤቶች አሉት፡፡ እንደዚህ አይነት መመሪያዎች ለብሄራዊ ደህንነት፣ አንድነትና ለወደፊቱ ህልውናችን በጣም አስጊ ናቸው፡፡ በቀላሉ ለመግለጽ፣ እነዚህን የእብደት፣ ርስበርስ የመጨራረስና አንዱ ሌላውን የማግለል መመሪያዎች መከተል ከቀጠልን ምንም ብሩህ እድል አይኖረንም፡፡” ይላሉ፡፡ እንደነሱ አስተሳሰብ በተለይ የእምቅ ሃብቶች ባለንብረትነት በየብሄረሰቡ ከተከፋፈለና እያንዳንዱ ክልል ሌሎችን አናስገባም ወደሚል መመሪያ ካዘነበለ ኢትዮጵያ ባለችበት ሁኔታ ልትቀጥል አትችልም፡፡ ስለሆነም አንቀጽ 39 መሻሻል ይገባዋል ይላሉ (ከሌሎች የህወሃት/ኢህአዴግ መመሪያዎች ጋር)፡፡

ሲጠቃለል የተከራካሪዎች ዋና ነጥብ የብሄረሰቦች ማንነት ተከብሮ፣ የመገንጠል መብት ቀርቶ፣ በጋራ ህብረተሰቡን ወደተሻለ እድገት ለማሸጋገር ያገሪቱ ሃብት በተወሰነ ብሄረሰብ እጅ መያዝ እንዲቀር ነው፡፡ ኢትዮጵያውያን በጋራ ያገሪቱ ሃብት ባለቤት መሆን እንደሚገባቸውና “እራሱን የኢትዮጵያ መንግስት ብሎ የሚጠራው መንግስት የኢትዮጵያ አንጡራ ሃብቶች ለሁሉም ኢትዮጵያውያን እንጂ ለአንድ የተለየ ብሄረሰብ እንዳይሆን የማድረግ ተቀዳሚ ግዴታ አለባቸው” ይላሉ፡፡

የተከራካሪዎች እይታ ባለም ላይ ከደረሱት ርስበርስ ጦርነቶች (ዩጎስላቪያ) መማር እንደሚያስፈለግ በሚለው ትንታኔ ይደገፍ እንጅ ለዘመናት አንድ ላይ ታጅሎ በንጉሳዊና ወታደራዊ አገዛዝ ተቀጥቅጦ የኖረን ህዝብ በምን ተአምር ስለማንነቱና ምን አይነት አስተዳደር እንደሚሻ የሚፈቅድለትን መብት ሸራርፎ ይህች ብቻ ትበቃሃለች እንደሚባል ግልጽ አይደለም፡፡ ወይስ ህዝቡ ለመወሰን መብት አይኖረውም; መብቱም በወረቀት ከሰፈረ በኋላ ባዶ ሆኖ እንዲቀመጥ ማን እንደገና ሊወስንለት ነው; ዴሞክራሲ ህዝቡ ባለመብት የሚሆንበት ስርአት አይደልም እንዴ; ስለሆነም ፍስሃ ጽዮን መንግስቱና ተባባሪዎቹ የዱሮውን ስርአቶች ሙጭጭ ብለን ይዘን እንድንቆይ ነው የሚወተውቱን; ደግሞስ ስለመሬት ባለቤትነትና አጠቃቀም በጅምላ ያገሪቱ ሃብት መሆን ይኖርበታልን ከየት አመጡት; ያለውን ስርአት በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲቀጥልበት ለመገፋፋት ነው;

ፍስሃ ጽዮን መንግስቱና ተባባሪዎቹ እንደበርካታ ሌሎች የመገንጠል መብት ተቃዋሚዎች አንድ መሰረታዊ ግድፈት አለባቸው፡፡ ብሄረተኝነትንና የራስን እድል የመወሰን መብትን አንድ አድርገው ይመለከቱታል፡፡ ወይም የመብቱ መኖር ለብሄረተኝነት በር ይከፍታል ባይ ናቸው፡፡ ስለዚህ ከነጭረሹ መብቱን መሸበብ የተገባ መመሪያ አድርገው ያቀርባሉ፡፡ ይህ ደግሞ ወደባሰ አቅጣጫ ይወስዳቸዋል፡፡ መጀመሪያ ነገር መብቱ ምንም ዳር ድንበር ሳይበጅለት በህዝቡ ተግባራዊ ካልተደረገ መብቱ ሙሉ ሊባል አይችልም፡፡ ለሰሚያቸው ማሳመኛ ያገኙ እየመሰላቸው የመብቱን መዳረሻ “መገንጠል” ብቻ አድርገው ሲያቀርቡ ለመብቱ መሸራረፍ በቂ መከራከሪያ እንዳበጁ ይቆጥሩታል፡፡ ነገር ግን ሁለት ወዶ አይሆንም፡፡ መብቱ በልቅነት ስራ ላይ ከዋለ ወይም ገደብ ካልተበጀለት ወደመገነጣጠል ያመራል በሚል ተሸራርፎ እንዲቀር ሲወተውቱ ወደዴሞክራሲ መግባት እንደማይቻል መመስከራቸው ነው፡፡ ወደዴሞክራሲ ለመግባት ፍላጎትና ቁርጠኝነት ካላቸው ደግሞ ምንም ሆነ ምን ውጤት ካለ ያንን ለመቀበል ዝግጁ መሆን አለባቸው፡፡

የብሄረተኝነት መነሻ ባብዛኛው የዚህን አይነት የተምታታ አስተሳሰብ ለመቃረን ከሚፈልጉ መሃል ነው፡፡ መብታችንን አያውቁልንምና ራሳችንን ችለን ካለንበት ፖለቲካዊ አስተዳደር ውጭ እንኖራለን በሚል ይጠነሰስና ስልጣን ላይ ካሉት ጋር በሚከተለው ግጭት ሳቢያ እየተጠናከረ ይሄዳል፡፡ የብሄርና ብሄረሰብን ለብቻ የማቋቋም ወይም ከሌሎች ተገንጥሎ የመኖር እንቅስቃሴ ስር መሰረቱ የመብት ጥሰት እንጅ የአጉል ምኞት አይደለም፡፡ ሁሉም ህዝቦች በእኩልነትና በመከባበር የሚኖሩበት ስርአት ከተበጀ ማናቸውም ወገን ተነስቶ አልተመቸንምና እንውጣ የሚል ስብከት ቢያሰራጭ ብዙ ተከታይ አያገኝም፡፡ በካናዳ በኪዩቤክና በብሪትን በሰኮትላንድ በተለያዩ ጊዜያት የታዩት እነዚህን ያረጋግጣሉ፡፡

በርግጥ ከመብት አለመከበር ጋር የሚዳመሩና የብሄርተኝነት ችግሩን የሚያባብሱ ሌሎችም ገጽታዎች አሉ፡፡ ከአገዛዙ አወቃቀርና የስልጣን አከፋፈል ጋር የብሄርና ብሄረሰብ ይዞታዎች፣ የቁጥር ልዩነቶች፣ የአንጡራ ሃብት ክምችትና ስርጭት፣ የታሪክ ጠባሳዎች እንዲሁም የባህላዊና ስነልቡናዊ ትስስሮች መዳበር አለመዳበር ችግሩን ሊያባብሱት ወይም ሊገቱት ይችላሉ፡፡

ለምሳሌ አድርገን በስፋት የሚወራውን የአማራን ህዝብ ብሄርተኛ አለመሆን ጉዳይ እናንሳ፡፡ (አማራው ብሄርተኛ ካልሆነ ታዲያ ማነው ሌላ ብሄርተኛ; ወይስ ባገሪቱ በሙሉ ብሄርተኞች የሉም;) ብርሃኑ አበጋዝ “የኢትዮጵያ አገዛዝ ስልትና እንቆቅልሽ የተሞላበት አማራ” በሚል ጽሁፍ ይህንን የአማራ “ጸጋ” ከጠቀሰ በኋላ እስከዛሬ “የአማራ ዘርን መነሻ ያደረገ ፓርቲ ለመመስረት የነበረው ተቃውሞ እየቀረ ለራስ-መከላከያ ድርጅቶች እንዲያም ብሎ የተገንጣይነት ስሜት ያላቸው ብቅ እያሉ ነው፡፡” ይላል፡፡ መጨረሻው ምን ሊሆን ነው ብሎ ራሱን ከጠየቀ በኋላ የሚሰጠው መልስ ባንድ በኩል “ያንድ ቡድን በአጋጣሚም ሆነ በእቅድ በመንግስት መመሪያ ሲጠቃ፣ የባህላዊ ንቃቱ ቀስ በቀስ ራስን ከሌላው ወደመነጠል ይሸጋገራል፡፡” ይልና በሌላ በኩል ደግሞ “አማሮች ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ለየት የሚሉበት ከዘር ስብስብነት አልፈው ባንድ ህብረብሄር አገዛዝ ስር ወደብሄርነት መሸጋገራቸውን የጨረሱ መሆናቸው ነው፡፡”ይላል፡፡ በሱ አስተሳሰብ አማሮች በብሄርተኛነት የማይታሙ ስለሆነና በህብረብሄርነት መጠቃለልን ስለሚሹ፣ ከዘር ስብስብነት ወደብሄርነት ስለተሸጋገሩም አማራጩ ወይ ዘመናዊ ኢትዮጵያዊ የህብረብሄር አገዛዝን አጠናክሮ ማቆም አለበለዚያም በአንቀጽ 39 ድንጋጌ ተገፋፍተው ሁሉም የየራሳቸውን መንገድ አዘጋጅተው ሲሄዱ አማሮችም ራሳቸውን ለማዳንና የራሳቸውን አገዛዝ ለማቋቋም መዘጋጀት አለባቸው፡፡

በብርሃኑ አበጋዝ አመለካከት የአንቀጽ 39 መኖር ራሱ በኢትዮጵያ አገዛዝ ላይ ወደኃላ መሽቀንጠርን አስከትሏል፡፡ ታዲያ እሱ እንደሚለው አማራው እንኳን ታድሏል (ሽግግሩን ጨርሷልና) ሌሎች አብረውት በህብረብሄራዊ ጎዳና ለመሄድ ምን መተማመኛ፣ ምን መመሪያ ሊይዙ ነው; ኢትዮጵያ ከነበረችበት “የብሄረሰቦች እስር ቤትነት” ወደ ህብረብሄራዊ አገዛዝና ወደ ዴሞክራሲ ለመሻገር እንዴት ትቻል; ህዳጣን ስብስቦች ሆኑ ብሄረሰቦች ህልውናቸውን፣ ባህላቸውን ሆነ ጥቅማቸውን በቀጥታ የሚያስጠብቅላቸው ምን ተቋምና መዋቅር ይኖራል ወይስ ምንም አያስፈልግም?

በነገራችን ላይ አማራው ራሱ ሆነ ሌሎችም ከዘር ስብስብነት ወደብሄርነት ገና አልተሸጋገሩም፡፡ (ስለዚህም ነው ብሄረሰብ የተባሉት፣ ብሄር ወደመሆን ገና የሚያመሩ ለማለት) አማራው በተለይ የብዙ ዘሮችና ትውልዶች ድብልቅ ስለሆነና ካንድ ቁርጥ ጎሳ ወይም ነገድ ብቻ ስላልመጣ (ባብዛኛው ከአገዎችና መሰል ህዘቦች ተውጣጥቶ አዲስ በተፈጠረው ጉራማይሌ ቋንቋ ዙሪያ ስለተወለደ) ወደብሄር የሚያሸጋግረውን መንገድ ለማቋረጥ ገና ብዙ ገና ይቀረዋል፡፡ በአማራው ህዝብ መሃል የስነልቡና ውሁድነት ገና ለመገንባት ካለመቻሉ ሌላ በቋንቋውና በባህሉ የተፈላቀቀ ሁኔታ ላይ ነው፡፡ አንድ ቀበሌ፣ ጎጥ፣ ወረዳ፣ አውራጃ ከሌላው አቻው ጋር እየተፎካከረ፣ እንደተለያየ አገር ከሚተያዩበት አስተሳሰብና ልምድ ገና ለመውጣት ያንን “ጠባብነት” የሚያጠፋ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ (ትምህርታዊ) ሽግግር ይጠብቃል፡፡

የትግራይ ትግርኚት ብሄረሰብማ በባሰ ውጥንቅጥ ውስጥ እንደገባ ነው፡፡ ባንድ በኩል የሸዋ ነገስታት በውስጡ የቀበሩበት ርስበርሱ የመናናቅና የመናቆር ስሜት በሁለት መንግስታት ስር እንዲወድቅ አድርገውታል፡፡ አጋመ የሚባለውን ህዝብ ጨፍልቀው ምንም ሳያስተርፉ እራሳቸው ጋር እንደቀላቀሉት ሁሉ ጭራሽ የዘለፋ ቃል አድርገው አንደኛው ሌላውን ይተችበታል፡፡ በሌላ በኩል ቋንቋውና ባህሉ አብሮ እንዲራመድ ለህዝቡም ውህደት እንዲያግዝ ከመርዳት ይልቅ በፖለቲካ ብጥብጣቸው አማካይነት የህዝብና ህዝብ መቃቃርን እያሰፉት ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኤርትራ ያሉት ወገኖቻችን ወደመሃል አገር እንዲመለሱ፣ በስራም በትምህርትም እንዲጠቀሙ መደረጉ ቀና አስተሳሰብና ርምጃ ቢሆንም በሁለት አገዛዞች ስር ወድቆ የሚገኘውን ህዝብ በአንድ ላይ ለማቋቋም ከሚያስፈልገው ጥረት አኳያ ውሃ የመውቀጥ ያህል ነው፡፡ እስከዚያው ድረስ የተከፋፈለው ህዝብ ይበልጥ እየተራራቀ መሄዱ አይገታም፤ የውጭ ጣልቃ ገብነት ተጨምሮበት አንዱ ለሌላው ባይተዋር ሆኖ መኖሩን መቀጠሉ ዘለቄታዊ የሆነ አስከፊ ውጤት ማስከተሉ አይቀርም፡፡ የኤርትራ ህዝብ በቀን በቀን እየተበተነ በስዴትና በችጋር እየተቆላ የራሱ ቁራሽ የሆነው ከመረብ ምላሽ ያለው ህዝብ ግን መፍትሄ ለማብጀት አለመሞከሩ ደግሞ አስተዛዛቢ በቻ ሳይሆን አሳዛኝ ነው፡፡ በዚህ በኩል ሲታይ የትግራይ ትግርኚት ወዳንድ ብሄር መጠቃለሉ ቀርቶ በሁለት ደካማ ብሄረሰቦች ተሸንሽኖ መቆየቱ አይቀሬ ነው፡፡

ወደመሰረተ ውይየታችን እንመለስ፡፡ ብሄርነት ከኢንዱስትሪያዊ ህብረተሰብ ምስረታ ጋር የተቆራኘ ማህበራዊ ክስተት ለመሆኑ በስፋት የታወቀና በአለም ተቀባይነት ያለው ነው፡፡ ሆኖም ይህንን ቀላል ጽንሰ ሃሳብና ክስተት በኛም አገር ለመረዳት እንዲቻል አልታደልንም፡፡ እስከገጠር መንደሮች ድረስ የተስፋፋው የብሄር/ብሄረሰብ አነጋገር ከነገድ ያለፈ ትርጓሜ ሳያበጅ የዘር ስብስብነትን ተሻግረው የወጡ አሉ (አማሮች!) በሚል የተሳሳተ ግምገማ መታጀባችን አሳዛኝ ነው፡፡ በርግጥም አገራችን የቁሳዊ ሀብት አለመዳበር ብቻ አይደልም የሚጠናወታት የአስተሳሰብ (የህልናዊ) ሀብትም ጭምር እንጅ፡፡

በቀለም ቀመሱና በዴሞክራሲያዊ ሃይሎች መካከል የሚፈለገው የዘር ልዩነቶች የሉብንም፣ ጎሳና ነገድ የሚባል ዱሮ የቀረ ነው፣ ብሄረሰብ ማናምን የሚሉት ከፋፋይ አስተሳሰብ ነው የሚሉትን እጅግ ኋላ ቀርና መጨበጫ የሌላቸው ሀተታዎች ወደጎን ትተው በተፈጥሮ የተወለደውን ማህበራዊ ስብስብ መቀበልና በመብትነት የተቀረጸውን ህጋዊና ፖለቲካዊ ፈር መፍትሄነቱ ምን ያህል እንደሆነ (እንደሚገባው) ሰፋ ያለ ውይይት ማካሄድ ነው፡፡ የዋለልኝ መኮንን መጣጥፍ ከወጣ ከ45 አመታት በኋላ እንኳን ስለማህበራዊ ስብስቡ ምንነትና ስለመብቱ ስፋትና ጥልቀት ስምምነት ለማብጀት አለመቻሉ ብቻውን ምን ያህል አገሪቱን ለመምራት የሚበቁ ሃይሎች እንዳላፈራች ያረጋግጣል፡፡


Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

ኖርዌይ በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከታዘብኩት – ከተማ ዋቅጅራ

$
0
0

በ10.05.2016 ላይ ከመላው የኖርዌይ ከተሞች የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች የኖርዌይ መንግስ በህገ ወጥ መንገድ 800 ኢትዮጵውያንን በሃይል ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ በራሳቸው ባለስልጣን እና በራሳቸው ሚዲያ ካስነገሩ በኋላ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ያሳዘነ ብሎም ያስቆጣ ነበር። ያሳዘነበት ምክንያት ኖርዌይ የራሷን ዜጎች ከአንድም ሶስት ግዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ችግር ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ ስታስጠነቅቅ በዚው ግዜ ውስጥ ከ800 በላይ 60 ህጻናትን ጨምሮ  ጸጥታዋ ወደተናጋው አገር እንመልሳለን በማለታቸው በአለም የሰባዊ መብት ከሚከበርባቸው ግንባር ቀደም እንደውም በአንደኝነት የምትጠቀሰው አገር በኢትዮጵያውያኖች ላይ የሰባዊ መብት ጥሰት መደረጉ አሳዝኖናል። ያስቆጣን ደግሞ የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች መብታችን ተገፎ ያለ አግባብ ለረጅም አመታት በካንፕ ማስቀመጣቸው ሳያንሳቸው በግፍ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ አሳልፈው ለአንባ ገነን መንግስት  ሊሰጡን መሆኑን በሚዲያቸው መስማታችን ከዚህ ቀደም ተደርጎ የማይታወቅ ጠንከር ያለ የተቃውሞ ሰልፍ በማድረግ ቁጣችንን ለመግለጽ የችግሩ ተጠቂዎች ከያሉበት ተሰባስበው በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ በመገኘት ችግራችንን በቁጣ  ለኖርዌይ ማህበረሰብ ብሎም ለአለም ህብረተሰብ እንድናሰማ አዘጋጅቶን ነበር።

Norway-Ethiopians

ከዋናው ከተማ ኦስሎ ራቅ ካለ ቦታ የመጣን ስለነበረ ሌሊቱን ተጉዘን ጠዋት ነበር የደረስነው። ኦስሎ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያኖችም ተቀብለውን ወደተዘጋጀው ማረፊያ ቦታ በመውሰድ የሰልፉ ሰዓት እስከሚደርስ ድረስ ከ18 ያላነስን ሰዎች ከሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ እና ከኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ኮሚቴዎች ጋር ስለ ሰላማዊ ሰልፉ እና ጠንከራ ተቃውሞ ሰልፍ ስለማድረጉ ጉዳይ ላይ የተለያዩ  ሃሳቦችን በማንሸራሸር ከተወያየን በኋላ በኖርዌይ ህግ መሰረት ጠንካራ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ከ25 ሰው በላይ መሆን አለበት ስለሚል ጠንካራ ሰልፉን ለመውሰድ ከ25 ሰው በላይ ሰው ካለ ተስማምተን ነበር። ከዚህ ስብሰባ የታዘብኩት ሁለት ነገርን ነው። የመጀመሪያው በመስማማት የተስማሙ እና  ሁለተኛው ደግሞ በመስማማት ያልተስማሙ ናቸው። እነዚህ ሁለት ሃሳቦች ተይዘው ወደ ሰልፉ መነሻ ቦታ ሄድን። ሰልፉ መነሻ ቦታ ላይ የጠበቁን ሰዎች በዛ ያሉ ነበሩ በግምት በመቶ የሚቆጠሩ ነበሩ። የዚን ግዜ በልቤ ውስጥ ከዚህ በፊት ተደርጎ የማይታወቀው ጠንካራው ሰላማዊ ሰልፍ ከበቂ በላይ ስለሆንን በኢትዮጵያ ያለውን ችግር እና የኛንም ችግር ለኖርዌይ ህዝብም ለአለምም ህብረተሰብ የምናሳውቅበት ግዜ በመሆኑ ልቤን ደስታ ሞልቶት ነበረ።

ሰልፉ ተጀመረ በተለያዩ  ወንድሞች እና እህቶች ማይክሮፎኑን በመያዝ የተቃውሞ መፈክሮችን እያሰማን በከተማው መሃል መንገድ ጀመርን ። የተቃውሞ ድምጻችንን እያሰማን ጥቂት የማይባል ጉዞ ከተጓዝን በኋላ የኖርዌጃን ሚዲያ TV2 የሚባለው መስራቤት ደረስን እዚህ ጋር ሁላችንንም እንድንቆም በማስደረግ ብዙ አመት ኖርዌይ የኖረ ኢትዮጵያዊ ወንድማችን ለግዜው ስሙን መግለጽ አይጠበቅብኝም የድምጽ ማጉያውን በመያዝ የሁሉንም ሰልፈኛ ስሜት በሚነካ መልኩ የኖርዌጃንን ሚዲያ መውቀስ ጀመረ ።《የኢትዮጵያን እውነተኛ ገጽታ ታውቃላችሁ በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሰውን ግፍና በደል ታውቃላችሁ በኢትዮጵያን ላይ የሚደርሰውን እስራትና ሞታ ታውቃላችሁ ነገር ግን ይሄንን እያወቃችሁ እውነታውን ህዝባችሁ እንዲያውቀው አላደረጋችሁም TV2 በናንተ አፈርን》 በማለት በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሰልፈኛ ልቦናውስጥ ያለውን ሃሳብ ስሜት በሚነካ መልኩ ኢትዮጵያውስ ያለውን ችግር ዘርዝሮ በመንገር የኖርዌጃን ጋዜጠኞች ግን እውነታውን እያወቁ ለህዝባቸው በመደበቃቸው ከፍተኛ ትችት እና ወቀሳ በማስተላለፍ ሰልፈኛው ድምጻችን እስከሚዘጋ ድረስ ያስጮሀ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ብየዋለው። ይሄንን ብርቅዬ የኢትዮጵያ ልጅ ሳላደንቀው እና ሳላመሰግነው ማለፍ አልፈልግም በእውነት ላይ የቆምህ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ልጅ ምስጋናዬ ይድረስህ ብያለው።

ሰልፉ ወደፊት መጓዝ ጀመረ  ሁለት ፈረስ ላይ የተቀመጡ ፖሊሶች ከፊታችን ሰልፉን ይመሩታል ሁለት የፖሊስ መኪና ከፈረሶቹ ፊት አሉ የፖሊስ ልብስ ያለበሱ ፖሊሶች በርቀት ይከተሉናል። ጠንካራ ሰልፍ እንደሚደረግ መረጃው የደረሳቸው ይመስሉ ነበር ሁኔታቸውን ለተመለከተ…  እኛ ውስጣችን ተናዷል ኖርዌይ በኢትዮጵያ ስደተኛ ላይ ያላት አመለካከት ጤናማ አይደለምና። ሰልፉ ቀጥሏል የሰልፉ መጨረሻ ፍትህ ሚንስቴር በር ላይ ነበረ።

Norway

ከተማውን በተቃውሞ ድምጽ እያናወጠነው ወደ ፍትህ ሚንስቴር ህንጻ አመራን እዛም እንደደረስን ያ ጀግና ወንድማችን በድጋሚ ማይክራፎኑን ያዘው የኖርዌይ መንግስ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለ አግባብ በመደገፋቸው ህዝባችን ላይ የሚደርሰው ግፍና በደል የኖርዌይ መንግስ በሚያደርገው የገንዘብ ድጋፍ እንደሆነ ይነግራቸው ጀመር። የቃላት አመራረጡ የድምጽ አወጣጡ ሰልፈኛውን ብቻ ሳይሆን የፍትህ ሚንስቴር በር የሚጠብቁትን ፖሊሶች እና አጅበውን የመጡትን ፖሊሶች ጭምር ቀልብ የገዛ ነበር። እውነት ለመናገር ሁሉም ኢትዮጵያ ቆርጦ ቢታገል  ትግሉ ትልቅ ደረጃ ላይ አድርሶ በአንድ ማስተሳሰር በተቻለ ነበር። በመጨረሻም ከፍትህ ሚንስተር መስሪያ ቤት በመውጣት ሰልፈኞችን አነጋግራለች። ስለ ሰልፋችን አላማ ከሚንስተር መስራቤት ለመጡት ገለጻ ከተደረገላት በኋላ ስለ ሰልፉ አላማ የሚነግር ደብዳቤ ከተሰጣት በኋላ እሷም ደብዳቤውን ከተቀበለች በኋላ ለሰልፈኞቹ ንግግር አድርጋለች።

ከሚንስተር መስራቤት የመጡት ወደ ውስጥ ከገቡ በኋላ ሰልፈኞቹ ወደ ተባለው ጠንካራ ሰልፍ ለመሄድ እየተነጋገርን እያለ ድንገት አንድ ሰው አዲስ ሃሳብ ይዞ ብቅ አለ የሰልፉን አዘጋጆችን በመለየት ጠንካራ ሰልፍ የተባለውን ማድረግ እንደሌለባቸው ይነግራቸው ጀመር። በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ትልቅ የፖለቲካ ስራ ከኖርዌጃን ባለስልጣናት ጋር እየተሰራ እንደሆነ እና ጥሩ ደረጃ ላይ እንዳለ በማሳወቅ ዛሬ ጠንካራ ሰልፍ ቢደረግ እና ከፖሊሶች ጋር ብትጋጩ የተጀመረው ስራ እንደሚበላሽባቸው  በመግለጽ የታሰበው እና ከሁለት ወር በላይ የተዘጋጀንበት ሃሳብ በማስለወጥ ሊወሰድ የታሰበውን ጠንካራ ሰልፉን አስቀርቶታል። ሲጠቀልለው ከኖርዌይ ባለስልጣን ጋር የተጀመረው ውይይት ካልተሳካ ግን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ በድጋሚ በመቀስቀስ ጠንካራ ሰልፉን እንደሚወሰድ አሳውቋል። ለዚህም አላፊነቱን እንደሚወስድ በመናገር የሰልፉን ድምዳሜ ነግሮ ሰልፉ ተጠናቋል።

እኛም ውሳኔውን በመጠባበቅ ላይ ነን ያለውን ሁኔታም እየተከታተልኩኝ ለሚዲያ ለማቅረብ እሞክራለው።

ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሚሰራው ስራ ሃላፊነትን በመውሰድ ተጠያቂነት እንዲኖርበት ያስፈልጋል። መልካም የሰራ ክብር ልንሰጠው እንደሚገባ ሁሉ ስህተት የሰራም ስህተቱ በአደባባይ ሊነገረው ይገባል እላለው። ለጊዜው አበቃው።

 

ከተማ ዋቅጅራ

18.05.2016

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com


ክቡር ሚንስትር (የክቡር ሚኒስትሩ ሾፌር መኪና ውስጥ ዘፈን ከፍቷል)

$
0
0

547769_135652476576207_678376917_nምን ዓይነት ሙዚቃ ነው አንተ?

  • ወደዱት ክቡር ሚኒስትር?
  • ያልተጠየከውን ምን ያስቀባጥርሃል? አማርኛ ዘፈን ነው ለመሆኑ?
  • አዎ ክቡር ሚኒስትር ራፕ ነው፡፡
  • ምንድነው ራፕ?
  • ዘመናዊ ሙዚቃ ነው፡፡
  • ይሰማሃል የሚለው ግን?
  • በሚገባ ክቡር ሚኒስትር፣ እርስዎ አይሰማዎትም?
  • ኧረ ምንም አይሰማኝም፡፡
  • ስለለመደብዎት ይሆናላ፡፡
  • ምኑ ነው የለመደብኝ?
  • አለማዳመጡ!

[የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ቢሯቸው ገቡ]

  • ፕሮፖዛሉ አልቋል ክቡር ሚኒስትር፡፡
  • የትኛው ፕሮፖዛል?
  • የትልቁ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል፡፡
  • ስለዚህ ቀጣዩ ሥራ ምንድን ነው?
  • ያው ፕሮጀክቱን ማን ይገንባው የሚለው መወሰን አለበት፡፡
  • እሱማ ተወስኗል፡፡
  • ጨረታ እንዲወጣ ማለትዎ ነው?
  • የምን ጨረታ ነው የምትለው?
  • ማለቴ ይህንን ትልቅ ፕሮጀክት ሊገነባ የሚችል ተቋም ለማግኘት ነዋ፡፡
  • እኮ ምን ዓይነት ጨረታ?
  • ዓለም አቀፍ ጨረታ ነዋ፡፡
  • የኒዮሊብራሊስቶች ድርጅት መጥቶ ሊገነባ?
  • የአገር ውስጥ ጨረታም ማውጣት እንችላለን፡፡
  • እኮ የማንም ኪራይ ሰብሳቢ ድርጅት መጥቶ እንዲገነባው?
  • ታዲያ ማን ይገንባው ክቡር ሚኒስትር?
  • እኛው ያቋቋምነው ድርጅት ነዋ፡፡
  • ያለምንም ጨረታ?
  • ፕሮጀክቱ እኮ የመንግሥት ነው፡፡
  • ቢሆንስ ክቡር ሚኒስትር?
  • የመንግሥት ፕሮጀክት በመንግሥት ተቋም ነው መገንባት ያለበት፡፡
  • ከመቼ ጀምሮ?
  • አንተ ለመሆኑ ማን ነው ተቆጣጣሪ ያደረገህ?
  • እንዳያስጠይቀን ብዬ ነው፡፡
  • ስለእሱ አታስብ፡፡
  • እንዴት ክቡር ሚኒስትር?
  • ጠያቂውም መንግሥት ነው፤ መላሹም መንግሥት ነው፡፡
  • ሕዝቡስ?
  • ለሕዝቡማ ከባድ የቤት ሥራ ሰጥተነዋል፡፡
  • ምን ዓይነት የቤት ሥራ?
  • የኑሮ ውድነት የሚሉት፡፡
  • ግን ክቡር ሚኒስትር…
  • የምን ግን?
  • አሁን ይኼ ተቋም ይህን ትልቅ ፕሮጀክት ለመገንባት ከዚህ በፊት ምን ሠርቷል?
  • ምን ዓይነት ጥያቄ ነው?
  • ማለቴ ልምድ አለው ወይ?
  • እንዲህ ዓይነት ሥራ እየሠራ ልምድ ካልያዘ፣ እንዴት ልምድ ሊኖረው ይችላል?
  • ያው ይኼ ከባድ ሥራ ነው ብዬ ነው፡፡
  • ተቋሙ ከባድ የሚባል ነገር አያውቅም፤ ብረት ነው ስልህ፡፡
  • እንደ ተረቱ እንዳይሆን ብዬ ነው፡፡
  • ምንድን ነው ተረቱ?
  • መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ፡፡
  • እና እነሱ እንደስማቸው ብረት አይደሉም እያልከኝ ነው?
  • ሥጋት ስላለኝ ነው ክቡር ሚኒስትር፡፡
  • ምኑ ነው የሚያሠጋህ?
  • አቅማቸው!

[ከክቡር ሚኒስትሩ ጋ የቦርድ አባል የሆኑ ሌላ ሚኒስትር ደወሉላቸው]

  • ክቡር ሚኒስትር ምነው ከቦርድ ስብሰባው ቀሩ?
  • በጣም አፋጣኝ ሥራ ገጥሞኝ ነው፡፡
  • ያው አዲሱ ትልቅ ፕሮጀክት ወደ ሥራ እንዲገባ ተወስኗል፡፡
  • ማን ይሥራው ተባለ?
  • እሱ ገና አልተወሰነም፣ ግን በጣም አሳሳቢ ጉዳይ ነው፡፡
  • ምኑ ነው የሚያሳስበው?
  • ያው ፕሮጀክቱ ትልቅ ስለሆነ ማን ይገንባው የሚለው ነዋ፡፡
  • ምን ችግር አለው? የእኛው ድርጅት ይገነባዋላ፡፡
  • የትኛው ድርጅት?
  • ትልቁ ድርጅት ነዋ፡፡
  • እሱማ ሕፃን ነው እኮ፡፡
  • እኮ ሕፃን ልጅ እንዲያድግ ሥጋውንም፣ ወተቱንም፣ ፋፋውንም መመገብ አለብህ፡፡
  • እሱማ ልክ ነው፡፡
  • ስለዚህ ይኼ ድርጅት እንዲያድግ ባቡሩንም፣ ግድቡንም፣ ፋብሪካውንም መመገብ አለብን፡፡
  • ክቡር ሚኒስትር በቃ አከበርኩዎት፡፡
  • ለዛ እኮ ነው ክቡር ሚኒስትር የሚሉኝ፡፡
  • እኔማ ለእርስዎ አንድ ቃል ነው ያለኝ፡፡
  • ምን የሚል ቃል?
  • ብልህ!

[ክቡር ሚኒስትሩ ፕሮጀክቶቹን የሚገነባው ድርጅት ኃላፊ ጋ ደወሉ]

  • እንዴት ነዎት ክቡር ሚኒስትር?
  • ጠፋህ እኮ ወዳጄ፡፡
  • ያው በርካታ ፕሮጀክቶች እኮ ተቀብለን ደፋ ቀና እያልን ነው፡፡
  • ሥራ በዛባችሁ አይደል?
  • ይኸው አገሪቷን እኮ በጫንቃችን ላይ ተሸክመናት ነው የምንዞረው፡፡
  • ይገባኛል እኛም ጫንቃችሁ እንዲጠነክር እኮ ነው በላይ በላይ የምናጐርሳችሁ፡፡
  • ሌላ የሚጐረስ ተገኘ እንዴ?
  • የሚጐረስማ በየጊዜው ነው ያለው፡፡
  • ዛሬ ምን ይዘው መጡ ታዲያ?
  • ትልቅ ፕሮጀክት እንዲሰጣችሁ አስደርጌያለሁ፡፡
  • ውለታዎትን በምን እንመልስ ታዲያ?
  • ያው ጀርባዬን ማከክማ እንዳትረሱ፡፡
  • ክቡር ሚኒስትር እዚህ የደረስነው እየታከክን አይደል እንዴ?
  • ለዛ ነው እኔም ጀርባዬን ማከክ አትርሱ ያልኩት፡፡
  • ክቡር ሚኒስትር አሁንማ ጀርባዎትን በእጄ አይደለም የማክልዎት፡፡
  • ታዲያ በምን ልታከው ነው?
  • በኤክስካቫተር!
  • እንዲህ ከሆነማ ሌላም ፕሮጀክት በቅርቡ አጐርሳችኋለሁ፡፡
  • ክቡር ሚኒስትር ጉርሻው ላይ ግን ጥንቃቄ መውሰድ አለብን፡፡
  • ምን ዓይነት ጥንቃቄ?
  • ብዙ አጉርሳችሁን በኋላ…
  • በኋላ ምን?
  • እንዳታስተፉን!

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ ቢሯቸው ገባች]

  • ሰሙ ክቡር ሚኒስትር?
  • ምኑን?
  • የክበባችን ወጥ ጨላፊ እኮ ሆስፒታል ገባች፡፡
  • ምን ሆና? አደጋ ደረሰባት እንዴ?
  • የለም የለም፣ እርጉዝ ስለሆነች ልትወልድ ነው፡፡
  • ውይ በጣም ደስ የሚል ዜና ነው የነገርሽኝ፡፡
  • ምን እናድርግላት ታዲያ?
  • በአስቸኳይ አማካሪዬን ጥሪልኝ፡፡
  • ለምን ክቡር ሚኒስትር?
  • ግብረ ኃይል መቋቋም አለበት፡፡
  • የምን ግብረ ኃይል?
  • ወጥ ጨላፊያችንን የሚያዋልድ ግብረ ኃይል!

[የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ተጠርቶ ቢሯቸው ገባ]

  • ፈለጉኝ ክቡር ሚኒስትር?
  • ስለፕሮጀክቱ እንድናወራ ብዬ ነው፡፡
  • ስለቅድሙ ፕሮጀክት ነው?
  • አይደለም፣ አዲስ ፕሮጀክት መጥቶልናል፡፡
  • የምን አዲስ ፕሮጀክት?
  • ወጥ ጨላፊያችን ልትወልድ ሆስፒታል ገብታለች፡፡
  • እሺ፡፡
  • ስለዚህ እሷን የሚያዋልድ ግብረ ኃይል መቋቋም አለበት፡፡
  • እየቀለዱ ነው ክቡር ሚኒስትር?
  • የምን ቀልድ ነው? ስማ የእሷን ጉዳይ የሚከታተል ኮሚቴ መቋቋም አለበት፡፡
  • አወላለዷን የሚከታተል ኮሚቴ እያሉኝ ነው?
  • እህሳ፣ አንደኛው የመልካም አስተዳደር ችግር እኮ ይህ ነው፡፡
  • ምን እያሉ ነው ክቡር ሚኒስትር?
  • ይኸው ኮሚቴ እንዴት ይቋቋማል እያልከኝ ነዋ?
  • ገርሞኝ ነዋ ክቡር ሚኒስትር፡፡
  • ስማ አንድም እናት በወሊድ መሞት የለባትም እያልን አሁን ለምን ኮሚቴ ይቋቋማል ትላለህ?
  • እሺ ምን ዓይነት ኮሚቴ ነው የሚቋቋመው?
  • ሦስት ኮሚቴ መቋቋም አለበት፡፡
  • ይንገሩኝ እስቲ፡፡
  • አንደኛ የገንፎ አስገንፊ ኮሚቴ፡፡
  • እ…
  • ሁለተኛ የአጥሚት ዝግጅት ኮሚቴ፡፡
  • እ…
  • ሦስተኛ የዳይፐርና ዋይፐር አፈላላጊና ገዢ ኮሚቴ፡፡

[የገንፎ አስገንፊ ኮሚቴው ኃላፊ ክቡር ሚኒስትር ቢሮ ገባ]

  • ለመሆኑ ይኼን ኮሚቴ ለመምራት ምን ብቃት አለህ?
  • ክቡር ሚኒስትር ቁርስ፣ ምሳ፣ እራቴን ከገንፎ ውጪ አልበላም፡፡
  • ለነገሩ ፊትህ ራሱ እንደገንፎ የተነፋ ነው፡፡
  • ክቡር ሚኒስትር የተሰጠኝን ኃላፊነት ለመወጣት ከተማ ውስጥ አሉ የተባሉ የገንፎ እህሎችን ከነዋጋቸው አጣርቻለሁ፡፡
  • በጣም ደስ ይላል፡፡
  • እና በኤክስፖርት ስታንዳርድ ያለ የገንፎ እህል አግኝቻለሁ፡፡
  • ስማ ሥራህን እንዲህ በትጋት የምትሠራ ከሆነ ይኼን ኮሚቴ አሳድገዋለሁ፡፡
  • ወደ ምንድን ነው የምታሳድጉት ክቡር ሚኒስትር?
  • ወደ ገንፎ አስገንፊ ኮርፖሬሽን!

[የአጥሚት ዝግጅት ኮሚቴ ኃላፊዋ ክቡር ሚኒስትሩ ቢሮ ገባች]

  • በአማካሪዬ በጣም ተደስቻለሁ፡፡
  • እንዴት ክቡር ሚኒስትር?
  • የፆታን ተዋፅኦ ከግምት ውስጥ ያስገባ ኮሚቴ ነው ያቋቋመው፡፡
  • ያው ክቡር ሚኒስትር እኔ በዘርፉ ከፍተኛ ልምድ ነው ያለኝ፡፡
  • ትንሽ ብታብራሪልኝ?
  • በአፌ ጁስ የሚባል ቀምሼ አላውቅም፡፡
  • ምንድን ነው የምትጠጪው ታዲያ?
  • አጥሚት ነዋ ክቡር ሚኒስትር፡፡
  • እና ምን ይዘሽ መጥተሻል?
  • ያው ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ሁሉ የሚበቃ የአጥሚት እህል ተዘጋጅቷል፡፡
  • በዚህ ትጋትሽ ከቀጠልሽ ኮሚቴውን አሳድገዋለሁ፡፡
  • ወደ ምንድን ነው የሚያሳድጉት?
  • ወደ አጥሚት ዝግጅት ዳይሬክቶሬት!

[የዳይፐርና ዋይፐር አፈላላጊና ገዢ ኮሚቴ ኃላፊው ክቡር ሚኒስትሩ ቢሮ ገባ]

  • ይህን ኮሚቴ ለመምራት ምን ብቃት አለህ?
  • ክቡር ሚኒስትር አያስታውሱም እንዴ ግምገማ ላይ ምን ያህል ጊዜ ሽንት ቤት እንደምመላለስ?
  • ሽንታም ነኝ እያልከኝ ነው?
  • ከሙስናዬ ብዛት በግምገማ ወቅት በሽንት ብቻ መገላገሌ ዕድለኛ ነኝ፡፡
  • ስለዚህ ምን አስበሃል?
  • ዳይፐርና ዋይፐር ከውጭ ለማምጣት የውጭ ምንዛሪ ስለሚጠይቀን ሌላ ሐሳብ አለኝ፡፡
  • ምንድን ነው ሐሳብህ?
  • ያ ትልቁ ድርጅት ለምን ዳይፐርና ዋይፐር እዚሁ አገር ውስጥ አያመርትም?
  • የሚገርም ሐሳብ ነው ያመጣኸው እባክህ?
  • እዚህ ብናመርተው የውጭ ምንዛሪ ማትረፍ እንችላለን ብዬ ነው፡፡
  • አሁኑኑ ወደ ምርት መገባት አለበት፡፡
  • ሐሳቤን ስለተቀበሉኝ አመሰግናለሁ ክቡር ሚኒስትር፡፡
  • ከዛሬ ጀምሮ አንተም የእኔ ልዩ አማካሪ ሆነሃል፡፡
  • በምን ጉዳይ ክቡር ሚኒስትር?
  • በዳይፐርና ዋይፐር!

ምንጭ – ሪፖርተር

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

Ethiopia: Fruits of ‘Genbot 20’– a Complete Systemic, Mentality Change On the People of Ethiopia – AllAfrica.com

“ሙዚቃ መምራትን ለዓለም ያስተዋወቀችው ኢትዮጵያ ናት”

$
0
0

ሙዚቃን በተለየ መንገድ በማዋሐድ ሙላቱ አስታጥቄ የሙዚቃ ሳይንቲስት መሆኑን በአምስት አሠርታት የሙዚቃ ጉዞው ውስጥ አስመስክሯል፡፡ የተለያዩ ቅላፄዎችንና ምቶችን ከተለያዩ አፍሪካ አገሮች፣ አሜሪካና አውሮፓ ሙዚቃ በመውሰድና በማጣመር አዲስ የሆነ ሙዚቃንም ለዓለም አበርክቷል፡፡ የኢትዮ ጃዝ ፈጣሪው ሙላቱ አስታጥቄ የሙዚቃ ትምህርቱን ያጠናው በለንደን፣ ኒውዮርክና ቦስተን ከተሞች ሲሆን፣ የራሱን የሆነ የሙዚቃ ስልት ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ቅኝቶች ጋር አጣምሮ ኢትዮ ጃዝን ፈጥሯል፡፡ በቀላሉ በዓለም አቀፍ ሙዚቃ አፍቃሪዎች ዘንድ ጆሮ ማግኘት የቻለው ሙላቱ ከመቶ ሺሕ በላይ የሚሆኑ ታዳሚዎችም ኮንሠርቱን ለማየት መሽቀዳደም የተለመደ ሆኗል፡፡ ከሙዚቃ ክህሎቱም በተጨማሪ በጥንታዊ ሙዚቃዎች ላይ ፈር ቀዳጅ የሆኑ ምርምሮችንም በማካሄድ ነው፡፡ የአምስት አሠርታት የሙዚቃ ጉዞውንም በተመለከተ ከሪፖርተሩ ጥበበሥላሴ ጥጋቡ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡

ሪፖርተር፡- በቅርቡ ከነበረው የአውሮፓ የሙዚቃ ጉዞ እንጀምር እንዴት ነበር? ምን ያህል ኮንሠርቶችንስ አደረግክ?
አቶ ሙላቱ፡- ወደ ሃያ ያህል ኮንሠርቶችን አቅርቤያለሁ፤ የሚገርመው የእነዚህ ኮንሠርቶች የቲኬት ሽያጭ ቀድሞ ነው ያለቀው፡፡ በጣም አስገራሚ ነው፡፡ ከመቶ ሃያ ሺሕ ሕዝብ በላይ በተገኙባቸው ቦታዎች ላይ ዘፈኖቼን አቅርቤያለሁ፡፡ መድረክ ላይ ሆኜ አንዳንድ ጊዜ የሕዝቡን ብዛት በምመለከትበት ሰዓት ይኼ ሁሉ የእኔን ሙዚቃ ለመስማት ነው ብዬ ማመን ከብዶኝ ነበር፡፡ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የማልጠብቃቸው ሰዎች ኢትዮ ጃዝን ለመስማት ሲመጡ ማየት ከአስገራሚም በላይ ነው፡፡ ለምሳሌ ብራዚል ኮንሠርት በነበረኝ ወቅት ፋቪላ ከሚባለው፣ በአደገኛነቱ ከሚጠራውና ከተጨናነቁ መንደሮች የመጡ ከሃያ ሺሕ በላይ ታዳሚዎች ተገኝተው ማየት አስደናቂ ነው፡፡ ከአደገኛ ዕፆች ጋር ተያይዞ ስማቸው ስለሚነሳ ከኮንሠርቱ በኋላ ሊያቅፉኝ ሲመጡ ትንሽ ተረብሻለሁ (ሳቅ)፡፡ ሰውነታቸው በንቅሳት የተሸፈኑና አስፈሪ የሚመስሉ ታዳሚዎች ሙዚቃዬን እየሰሙ ስሜን እየጠሩ ማየት የማይታመን ነበር፡፡ እነዚህ ሁሉ ኮንሠርቶች ለኔ ኃይል ይፈጥሩልኛል፣ ጠንክሬም እንድሠራ ያደርጉኛል፡፡ በዚህ ሁሉ መካከል ግን ምንጊዜም ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ባለውለታ የሆኑትን የኢትዮጵያ የሙዚቃ መሣሪያዎች ፈጣሪዎች፣ የቅኝቶቹን ጀማሪዎች ታላቅነታቸው ሳላስታውስና ሳላደንቅ አላልፍም፡፡Mulatu-Astatke

ሪፖርተር፡- ከኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ቅኝቶች ጋር በተያያዘ የምርምር ሥራዎች እያካሄድክ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሱ ጉዳይ በበለጠ ብትነግረን፣ ፍላጎቱስ የመነጨው ከምንድን ነው?
አቶ ሙላቱ፡- በእውነቱ ከሆነ ፍላጎቱ የመጣው ለራሴ የቅኝቶቹን መነሻ ለማወቅ ከመፈለግ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ለኢትዮጵያ ሙዚቃ መሠረት የሆኑትን አራቱን ቅኝቶች ማለትም አምባሰል፣ ባቲ፣ አንቺሆዬና ትዝታን ስለፈጠራቸው አካል የሚያትት ምንም ዓይነት የምርምር ጽሑፍ የለም፡፡ በጣም የሚያሳፍር ነው፡፡ ምንም እንኳን አብዛኛው ሕዝብ እነዚህን ቅኝቶች እያደመጠ፣ በእነዚህ ቅኝቶች እየተደሰተ ለዘመናት ቢቆይም ምንጫቸው የት እንደሆነ የሚያመላክት ሥራ የለም፡፡ አንዳንድ የሙዚቃ ባለሙያዎች ከቅዱስ ያሬድ የዜማ ስልቶች ማለትም ግዕዝ፣ ዕዝልና አራራይ ጋር ሊያገናኟቸው የሚሞክሩ አሉ፡፡ ለእኔ ግን የቤተ ክርስቲያን ዜማዎች ራሳቸውን ችለው የሚሄዱ ሲሆኑ እነዚህ ቅኝቶች ግን የተለዩ ናቸው፡፡ የምርምር ሥራዎች እጥረትና የዕውቀት ማነስ በቅኝቶች ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ የሙዚቃ ባህል መሣሪያዎች ላይም ይታያል፡፡ እንደነ ክራር፣ ማሲንቆ በገና ያሉትን የባህል የሙዚቃ መሣሪያዎች ማን እንደሠራቸው የሚጠቁም መረጃ የለም፡፡ በዓለም አቀፍ ዘንድ ታዋቂ ሙዚቀኛ የሆነችው ቢዮንሴ እስክስታን፣ እንዲሁም ከጉሙዝ ማኅበረሰብ አንዳንድ እንቅስቃሴዎችን ወስዳለች፡፡ ብዙዎች ራሷ ያመጣችው ይመስላቸዋል፡፡ ዕውነታው ግን ሌላ ነው፡፡ ሰፋ ባለ መልኩ ብንመለከተው ይኼ ሁኔታ የሚያሳየው ስለ ጥበብና ባህል ቦታ እንደማንሰጥ ነው፡፡ በአንዳንድ አጋጣሚዎች የተለያዩ የባህል ሙዚቃዎችን አዳዲስ ቀለም ሰጥተዋቸው ሲዘፍኑ እሰማለሁ፡፡ አርቲስቶቹ ማንኛውንም ሙዚቃ በፈለጉት መልኩ የመዝፈን ነፃነታቸው እንዳለ ሆኖ ቱባው የሙዚቃው መሠረት እንዳይበላሽ መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው አካሄድ የሚያሳየው የሙዚቃው ስረ መሠረቱ መዘንጋቱን ነው፡፡ በሚያሳዝን መልኩ እነዚህ ሙዚቃዎች ኋላቀር በመባልም ይጠራሉ፡፡ የኢትዮጵያ የሙዚቃ መሣሪያዎችን በምንመለከትበት ጊዜ ማሲንቆ የምዕራባውያኑን ቼሎ፤ በምዕራብ አካባቢ የሚጫወቱበት የሙዚቃ መሣሪያ ዙምባራ፣ ከትሮምቦን እንዲሁም ዋሽንት ከፍሉት ጋር ተመሳሳይነት አላቸው፡፡ እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች ጥንታዊና ከምዕራባውያኑም የሙዚቃ መሣሪያዎች ይቀድማሉ፡፡ ለዚህም ነው የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያ ፈጣሪዎች ሳይንቲስቶች ናቸው የምለው፡፡

ሪፖርተር፡- በማሳቹስተስ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ የምርምር ሥራህም ከኢትዮጵያ የባህል የሙዚቃ ሥራ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በምን ሁኔታ እየተካሄደ ነው?
አቶ ሙላቱ፡- ከኢትዮ ጃዝ በዓለም አቀፍ ዘንድ ታዋቂነቱ ከመጨመር ጋር ተያይዞ ብዙ የሙዚቃ ጉዞዎችን እያደረግኩ ስለሆነ ትንሽ የምርምር ሥራውን ለጊዜው ወደጎን ትቸዋለሁ፡፡ በቅርብ ግን እመለስበታለሁ፡፡ እስካሁን በነበረው ቆይታዬ የባህል የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከማሻሻልና ከማሳደግ ጋር የተያያዙ ሥራዎችን ሠርቼያለሁ፡፡ የመጀመሪያ ሥራዬ የነበረው ክራር ላይ ሲሆን፣ የጃዝ ስታንዳርድ ቅላፄዎችን ክራር እንዲጫወት አስችያለሁ፡፡ እነዚህ ቅላፄዎች ከአራቱ የኢትዮጵያ ቅኝቶች ውጭ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ የሙዚቃ መሣሪያዎች ሲሻሻሉ ወይም ሲያድጉ የሙዚቃችን ሳይንቲስቶች የሆኑት አዝማሪዎችም የዕድገቱ አካል ይሆናሉ፡፡ ከክራር መሻሻልም ጋር ተያይዞ አዝማሪዎች ከለመዱት የሙዚቃ ቅላፄዎች (ኖትስ) ወጥተው በአሥራ ሁለት ቅላፄዎች (ኖትስ) MulatuAstatkeandThe-Heliocentricsእንዲሞክሩ በር ከፋች ነው፡፡ “ብሪንጊንግ አዝማሪስ ቱ ቲዌንቲ ፈርስት ሴንቸሪ” (አዝማሪዎችን ወደ ሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ማምጣት) የሚለውም ፕሮጀክቴ ከዚህ ዓላማ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ እኔ እንደማምነው ክራር ጊታር ሊሠራው የሚችለውን ሁሉ መሥራት ይችላል፡፡ ይኼ የሚሆነው ግን ጊዜ ተወስዶበት ዕድገቱ ላይ ሲሠራ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት ጠለቅ ያሉና ጠንካራ ሐሳቦችን ስለሰበሰብኩ ወደ ምርምሩ በምመለስበት ጊዜ የበለጠ ጥሩ ይሆናል፡፡

ሪፖርተር፡- እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች እስካሁን ያልተሻሻሉበት ምክንያት ምንድነው?
አቶ ሙላቱ፡- ይኼንን መመለስ ይከብዳል፡፡ እንደማየው ግን ከሙዚቀኞቹ ወይም ከሙዚቃ ባለሙያተኞች ፍላጎት ጋር ተያይዞ ይመስለኛል፡፡ የሙዚቃ ባለሙያተኞቹ ምርምራቸውን አጠናክረው መሥራትና ሙዚቃውን ወደ ቀጣዩ ደረጃ ለማሳደግ ፍላጎት ስለሌለ ይመስለኛል፡፡ ይኼ ለኔ ህልሜ ነው፣ ለማሻሻልም ሞክሬም ተሳክቶልኛል፡፡ ወደ ኤምአይቲም (ማሳቹሴትስ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ) ተመልሼ እቀጥልበታለሁ፡፡

ሪፖርተር፡- የኢትዮ ጃዝ የሙዚቃ ስልት ዝና በዓለም ደረጃ እየናኘ ያለበት ወቅት ነው፡፡ በዓለም ላይ ስመ ጥር የሆኑት ዘፋኞች እንደነ ካንዬ ዌስት፣ ናስና ዴሚየን ማርሌይ ሥራዎችህን ቀንጭበው ተጠቅመውበታል፡፡ ኢትዮ ጃዝ እዚህ ደረጃ ላይ ይደርሳል ብለህ አስበህ ታውቃለህ?
አቶ ሙላቱ፡- ኢትዮ ጃዝን ስፈጥር ዋናው ዓላማዬ የነበረው የኢትዮጵያ የሙዚቃ አስተዋጽኦን በዓለም ዘንድ ለማሳየት ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ኢትዮ ጃዝ የተፈጠረበትን ሃምሳ ሁለተኛ ዓመት ክብረ በዓል ለማክበር በዝግጅት ላይ ነን፡፡ በአምስት አሠርታት ውስጥ ኢትዮ ጃዝ እንደ ሬጌ፣ ብሉዝ፣ የመሳሰሉት የሙዚቃ ስልቶች የደረሱበት ደረጃ መድረስ ችሏል፡፡ ብዙ ከፍተኛ የሆኑ ሽልማቶችን አግኝቼበታለሁ፡፡ በመላው ዓለም ኢትዮ ጃዝን እንደ ሙዚቃ ስልት አድርገው የሚዘፍኑ ባንዶችን በኒውዮርክ፣ በእንግሊዝ፣ በጀርመን፣ በእንግሊዝ አግኝቻለሁ፡፡ ኢትዮጵያም ውስጥ የኢትዮ ጃዝ ሙዚቀኞች ቁጥር እየተበራከተ ነው፡፡ በበርክሌይ Mulatu_Astatkeየክብር ዶክትሬት ያገኘሁት “ዩር ኮንትሪብሽን ቱ ዘ ወርልድ ሚዩዚክ ኢንደስትሪ” (ለዓለም አቀፉ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ላደረግከው አስተዋጽኦ በሚል ነው፡፡ እዚህ ደረጃ በመድረሱም ደስታዬ ከፍ ያለ ነው፡፡ ይኼን ሁሉ ስመለከት ኢትዮ ጃዝ የተጠነሰሰበትን ኒውዮርክን ያስታውሰኛል፡፡ ለዛም ነው ክብረ በዓሉን ኒውዮርክ ለማድረግ ያሰብነው፡፡ በዚህ ዓመት በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የሙዚቃ ዝግጅቶች አለኝ፤ እንግዲህ ካሰብነው ጊዜ ጋር ከተገጣጠመ ክብረ በዓሉንም በአጋጣሚው እናደርገዋለን፡፡ ምንም እንኳን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ቢያገኝም በመጀመሪያው ወቅት አስቸጋሪ ጉዳዮች ኢትዮጵያ ውስጥ አጋጥመውኛል፡፡ በአምባሳደር ቴአትር በገናን፣ ፒያኖና እንዲሁም በሌሎች የሙዚቃ መሣሪያዎች የታጀበ “ዴይስ ኦፍ ሜሎዲስ” በሚል ሥራዬን አቀረብኩ፡፡ ብዙዎች ተቃውሟቸውን በጩኸት የገለጹበትና ከመድረኩ ውረድም ተብያለሁ፡፡ ተቃውሟቸው ብዙ ጊዜ ከመንፈሳዊ ዝማሬ ጋር ተያይዞ የሚጠቀሙበትን በገናን ከሌሎች የሙዚቃ መሣሪያዎች ጋር አጣምሬ በመጫወቴ ወይም ሙዚቃዬ ስላልገባቸው ይሆናል፡፡ ሆነም ቀረም ብዙዎች አልተቀበሉትም ነበር፡፡ ከነበረው ተቃውሞ አንጻር ሕዝቡ ሙዚቃዬን አልወደደውም ብሎ ማቆም ይቻል ነበር፡፡ እኔ ግን ይኼ አጋጣሚ የተለየ ኃይል ሰጠኝ፤ የበለጠም ጠንክሬ እንድሠራና ገፍቼ እንድሄድ አደረገኝ፡፡ በተቃራኒው ደግሞ አሜሪካውያንና አውሮፓውያን እንዲሁም በዓለም ላይ የሙዚቃ አፍቃሪዎች አዕምሮዎቻቸውን ክፍት አድርገው መቀበላቸው አበረታች ነበር፡፡ በመላው ዓለም አድናቂዎችን አፍርቼያለሁ፡፡ በቅርቡም የሙዚቃ ሥራዬን እንዳቀርብ ኢራን ተጋብዤያለሁ፡፡ እስቲ አስቡት ኢራን የሙዚቃ ኮንሠርት ማቅረብን፣ ሙዚቃዬንም እንደሚወዱ ሰምቼያለሁ፡፡ በቅርቡ በነበረኝ የሞስኮ ኮንሠርትም ብዙዎች በደስታ ሲዘሉ አይቻለሁ፡፡ ይኼ ኮንሠርት ከታዋቂው የአሜሪካ ሂፕ ሆፕ አርቲስት ታሊብ ክዌሊ ጋር ተጣምሬ የሠራሁበት ነው፡፡ አጠቃላይ ሁኔታው ከመጠን በላይ አስደሳች ነው፤ በዓለም አቀፍ ዘንድ ኢትዮ ጃዝ ውበት በተሞላበት መልኩ ተሠራጭቷል፡፡

ሪፖርተር፡- “የገሌ ትዝታ”፣ “የከርሞ ሰው” እና “ጉብልዬ” የተባሉት ሥራዎችህ በኦስካር ዕጩ ለነበረው “ብሮክን ፍላወርስ” ለሚለው ፊልም ማጀቢያ መሆናቸው ታዋቂነትህን ጨምሮታል ትላለህ?
አቶ ሙላቱ፡- ኢትዮ ጃዝ በኒውዮርክ ከመጀመርያው ጀምሮ ተቀባይነትን እንዲሁም ታዋቂነትን mulatu brokenአግኝቷል፡፡ በሌላው ዓለም ዘንድ “ብሮክን ፍላወርስ” ሰፋ ያለ አድማጭ እንዳገኝ አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት አስደሳችና አስገራሚ ነገሮች እየተፈጠሩ ነው፡፡ ከተለያዩ ሙዚቀኞች ጋር ተጣምሬ የምሠራበትም ብዙ አጋጣሚ አለ፡፡ በቅርቡ ለንደን ውስጥ ብራዚል ውስጥ ታዋቂ ከሆነ ራፕ አርቲስት ክሪዮሎ ጋር የሠራነው ዝግጅት አስደማሚ ነበር፡፡ በየትኛውም ቦታዎች የታዳሚው ቁጥር እየጨመረ እስከ መቶ አርባ ሺሕ በላይ ታዳሚዎች የሚገኙበት አጋጣሚም አለ፡፡

ሪፖርተር፡- በዚህ ደረጃ ታዋቂ መሆን ምን ዓይነት ስሜት አለው?
አቶ ሙላቱ፡- ኢትዮጵያ የት እንደምትገኝ የማያውቁ፣ ነገር ግን ኢትዮ ጃዝ ሙዚቃን የሚያደንቁ ሰዎች በሙዚቃዬ አገሪቷን ሲያውቁ በጣም ኩራት ይሰማኛል፡፡ ኢትዮ ጃዝ እዚህ ደረጃ ይደርሳል ብዬ አላሰብኩም፡፡ ነገር ግን በዓለም አቀፍ ያሉ ሙዚቃዬ የገባቸው አድማጮች ድጋፍና ፍቅር እዚህ አድርሶኛል፡፡ ድጋፋቸውን ይቀጥላሉ የሚልም ተስፋ አለኝ፡፡

ሪፖርተር፡- ከዓመታት በኋላ በደራሼ ማኅበረሰብ ሙዚቃ እንዲሁም የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዜማዎች ላይ ተመሥርተህ ሙዚቃዎችን ሠርተሃል፡፡ ኢትዮ ጃዝን ስትፈጥር መነሻ ያደረግከው ምን ነበር?
አቶ ሙላቱ፡- ከአምስት አሠርታት በፊት ብዙ ሙከራዎች ያደረግኩት በአራቱ ቅኝቶች ላይ ነው፡፡ የሙዚቃ ትምህርቴን በርክሌይ ዩኒቨርሲቲ በምከታተልበት ወቅት “ራሳችሁን ሁኑ” እያለ የሚመክረን አንድ ፕሮፌሰር ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ታላላቅ የሚባሉ ሙዚቀኞችን እንደነ ኮልትሬን፣ ማይልስ ዴቪስና ኩዩንሲ ጆንስ ሥራዎችን በጥልቀት የምንመረምርበት ወቅት ነበር፡፡ የፕሮፌሰሩም አባባል ጥያቄ ይፈጥርብኝ ጀመር፡፡ እነዚህ ታላላቅ ሙዚቀኞች ራሳቸውን እንዴት ሆኑ? አፍሪካ አሜሪካዊው ሙዚቀኛ ኮልትሬን እንዴት ታላቅ ሆነ? እኔም እንደሱ አዕምሮ አለኝ፡፡ ታላቅ የማልሆንበት ምክንያት ምንድነው? በማለት ራሴን በመጠየቅ የፕሮፌሰሩን ምክር ተግባራዊ አደረግኩ፡፡ ኢትዮ ጃዝንም ስፈጥር የራሴን የሆነ የተለየ የሙዚቃ አካሄድ ተከተልኩ፡፡ የሙዚቃ ጉዞዬም አምስት የሙዚቃ ቅላፄዎችን ከአሥራ ሁለት የሙዚቃ ቅላፄዎች ጋር ማጣመር ነበር፡፡ በእውነቱ ከሆነ ሁለቱ ሳይቃረኑ ተዋሕደው እንዲሄዱ ማድረግ ከባድ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ነው ረዥም ጊዜ የወሰደብኝ፡፡ ምንም እንኳን አስቸጋሪ ቢሆንም የሁለቱን ድብልቅ ጥሩ ዉሕደት መፍጠር ችያለሁ፡፡

ሪፖርተር፡- ሁለቱን የሙዚቃ ቅላፄዎች (ኖትስ) ለማዋሐድ ከባዱ ፈተና ምንድን ነው?
አቶ ሙላቱ፡- ዋናው ሥራ አምስቱን ቅላፄዎች ከአሥራ ሁለቱ ቅላፄዎች ጋር ማጣመር ብቻ አይደለም፤ አብረው ሊሄዱ የሚችሉበትን ዉሕደት መፍጠር ነው፡፡ ይኼንንም ማድረግ ችያለሁ፡፡ በመጀመሪያዎቹ አካባቢዎች ሙዚቃዬን የሰሙ ሰዎች የላቲን ሙዚቃ ነው ወይ በማለት አስተያየት ይሰጡ ነበር፡፡ ለኔ የላቲን ሙዚቃ መነሻው አፍሪካ ነው፡፡ በላቲን ማኅበረሰብ ዘንድ ታዋቂ የሆኑት ቻቻና ሩምባ የተባሉት የሙዚቃ ስልቶች በደቡብ ኢትዮጵያ አካባቢ ይገኛሉ፡፡ ብዙ የሙዚቃ ስልቶች ከአፍሪካ ተወስደው የተለያዩ ቅላፄዎች ተጨምረውባቸዋል፡፡ የላቲን ጃዝም አመጣጡ ከዚሁ መሠረት ጋር በተያያዘ ነው፡፡ በኪዩባና በሜክሲኮ በተጫወትኩበትም ጊዜ እነዚህ ምቶች ከአፍሪካ እንደተወሰዱ ተናግሬያለሁ፡፡ የእነሱ ብቻ ሙዚቃ ሳይሆን ኢትዮ ጃዝም የዓለም ሙዚቃዎች ጥምረት ነው፡፡ ምንም እንኳን ይኼ ቢሆንም ግልፅ መሆን ያለበት የኢትዮጵያ ቅኝቶች ምንጊዜም ከላይ ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት የዓለም ሙዚቃ (ወርልድ ሚዩዚክ) የሚል ዘርፍ ፈጥረዋል፡፡ ወደ እኔም መጥተውም በጠየቁኝ ጊዜ የገለጽኩላቸው የዓለም ሙዚቃን ከሃምሳ ሁለት ዓመት በፊት መጀመሬን ነው፡፡

ሪፖርተር፡- ኢትዮ ጃዝ የሚለው ስም በቅፅበት ነው የመጣልህ?
አቶ ሙላቱ፡- በመጀመርያ አፍሮ ላቲን ሶውል የሚል ስያሜ ነበር የሰጠሁት፡፡ ያለውን የሙዚቃ ይዘት ካየሁ በኋላ ነው “ኢትዮ ጃዝ” የሚል መጠሪያ የሰጠሁት፡፡

ሪፖርተር፡- የደራሼ ማኅበረሰብ ሙዚቃና የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዜማዎችን እንድትመራመር ያነሳሳህ ምንድነው? የጀመርክበት ወቅትስ መቼ ነው?
አቶ ሙላቱ፡- ወደ ደቡብ ሙዚቃ መሳብ የጀመርኩት ከረዥም ጊዜ በፊት ሲሆን ከአሜሪካ Mulatu-Celo-and-Masinkoበተመለስኩበት ወቅት ነው፡፡ የደቡብ ሙዚቃዎችን ማድመጥና ምርምሮችን ማድረግም ጀመርኩኝ፡፡ በአፄ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ወቅትም ከጋምቤላ ሙዚቀኞች አምጥቼ በመጣመርም ሠርቼያለሁ፡፡ በጥልቀት መመራመሬንም ቀጠልኩበት፡፡ ክራር፣ በገናና ዋሽንት ላይ የተለያዩ ሙከራዎችን ማድረግ ጀመርኩ፡፡ የሕዝብ ለሕዝብም የሙዚቃ ጉዞም እነዚህን የተለያዩ ሥራዎችን ለማቅረብ ጥሩ መድረክ ነበር፡፡ በዚህ ወቅትም ነበር አስገራሚውን የደራሼን ማኅበረሰብ ሙዚቃ የሰማሁት፡፡ የደራሼ ሙዚቃ ከኢትዮጵያ አራቱ ቅኝቶች አምባሰል፣ አንቺሆዬ፣ ትዝታና ባቲ ውጭ ናቸው፡፡ ይኼ ማኅበረሰብ ለዘመናት የ12 ሙዚቃ ቅላፄ (ኖት) ሲጫወት ነበር በአምስት ቅላፄ በሚጫወትበት አገር መካከል ተከበው 12 ቅላፄዎች የመጫወታቸው ምስጢር አስደናቂ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ “ዲሚኒሽድ ስኬል” የሚባል የተወሳሰበና ነፃነት ያለው የሙዚቃ አሠራርን ከጥንት ጀምሮ በመጫወት የሚታወቁ ናቸው፡፡ የእነሱን ሙዚቃ ከሌላ የሙዚቃ ዓይነት ጋር አጣምሬ በመሥራት በሀርቫርድና በበርክሌ ዩኒቨርሲቲ አቅርቤያለሁ፡፡ ስለማኅበረሰቡም የሙዚቃ ክህሎት ጥናት አቅርቤያለሁ፡፡ ለኔ እንደ ጥያቄ ያነሳሁትም የዘመናዊ ጃዝ ሙዚቃ ፈጣሪ የሚባለው ቻርሊ ፓርከር “ዲሚኒሽድ ስኬልን” ፈጣሪ ይባላል፡፡ ነገር ግን የደራሼ ማኅበረሰብ ከጥንት ጀምሮ ቻርሊ ፓርከር ፈጠረው ከመባሉ በፊት ሲጫወቱት ነበር፡፡ ጥያቄዬም ዲሚኒሽድ ስኬልን የፈጠሩት የደራሼ ማኅበረሰብ ወይስ ቻርሊ ፓርከር? በበርክሌ ዩኒቨርሲቲ የሙዚቃ ፕሮፌሰርን በጠየቅኩበት ወቅትም ፕሮፌሰሩ ማለት የቻለውም “ሙላቱ አገኘኸኝ” ብቻ ነበር፡፡ ይኼ ሁኔታም “በዲሚኒሽድ ስኬል” ላይ የተለየ ምርምር እንዲሠራ በር የከፈተ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- “በዲሚኒሽድ ስኬል” ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ሙዚቃ የመምራትን ፅንሰ ሐሳብን መቋሚያን በመጠቀም ቀዳሚ እንደሆነች ትናገራለህ፡፡ ስለዚህ ጉዳይ እስቲ የበለጠ ንገረን፡፡
አቶ ሙላቱ፡- መቋሚያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከስድስተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቤተ ክርስቲያን ዜማን ለመምራት ተጠቅመውበታል፡፡ ምንም እንኳን መቋሚያን ብዙዎች ከድጋፍ ጋር ቢያያይዙትም የመቋሚያ ዋና ዓላማ ዜማን መምራት ነው፡፡ የሙዚቃ መምራት (ኮንደክቲንግ) ፅንሰ ሐሳብ በተለያዩ ኦርኬስትራዎች ላይ ሲጠና እንቅስቃሴው የሚወሰነው መሪው በሚይዘው ዘንግ (ስቲክ) ነው፡፡ መቋሚያንም በተመለከተ አንድ ጥናት ሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ አቀረብኩ፡፡ ጥናቴም የሚያተኩረው ሙዚቃ መምራት በኢትዮጵያ እንደተጀመረና ለዓለምም ክላሲካል ሙዚቃ ዘርፍም ኢትዮጵያ አስተዋጽኦ እንዳደረገች የሚጠቁም ነው፡፡ በየትኛውም የሙዚቃ ምርምርም ሆነ ኢንሳይክሎፒዲያ በስድስተኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ የሲምፎኒ ኦርኬስትራ፣ እንዲሁም ሙዚቃ መምራት እንደነበር የሚያሳይ ምንም መረጃ የለም፡፡ ይኼ ዕውቅናም ለቅዱስ ያሬድ መሰጠት እንዳለበት በማጠቃለልም አፅንኦት ሰጥቼ ጥናቴን አቀረብኩ፡፡ በዚህም መሪ ሐሳብም አንድ መርጌታና አንድ አውሮፓዊ የሙዚቃ መሪ (ኮንዳክተር) እኔ የጻፍኩትን ኦፔራ እንዲመሩ አደረግኩኝ፡፡ ይኼ ሁኔታ ለዓለም ሙዚቃ አዲስ ግኝት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- እነዚህን የመሳሰሉ አዳዲስ ሐሳቦች በምታቀርብበት ወቅት ተቀባይነት ታገኛለህ ወይስ ተቃውሞ አለው?mulatu -
አቶ ሙላቱ፡- ምንም እንኳን የአውሮፓውያን (የምዕራባውያኑን) የሙዚቃ ታሪክ እየተፈታተንኩ ቢሆንም አውሮፓውያን አዕምሮአቸው ክፍት ነው፡፡ ይኼንን ሐሳቤን ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሱ የመዚቃ ተመራማሪዎች በተገኙበት በሀርቫርድ ባቀረብኩበት ጊዜ ምንም ለማለት አልተቻላቸውም፡፡ ከተሳሳትኩ ለመታረምና በሐሳብ ለመፋጨት ዝግጁ ነበርኩ፡፡ ነገር ግን መልስ አልነበራቸውም፡፡ ይኼው ማለት ኢትዮጵያ አሸነፈች ማለት ነው፡፡ አውሮፓውያን አዳዲስ ሐሳቦችን መስማት ይወዳሉ፤ ስለዚህ ተቀባይነቱ መቶ በመቶ ነው ማለት ይቻላል፡፡

ሪፖርተር፡- ብዙዎቹ የቤተ ክርስቲያን ዜማዎች ከቤተ ክርስቲያኗ ብቻ ተወስነው ከመቅረታቸው አንፃር የምርምር ሥራህ እንዴት ነበር?
አቶ ሙላቱ፡- በጠዋት ማልጄ እንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በመሄድ የመቋሚያ እንቅስቃሴን እንዲሁም የተለያዩ ዜማዎችን አጥንቼያለሁ፡፡ ከዚህም በተጨማሪም በቤተ ክርስቲያኗ ካሉ መርጌታና ሊቀ ሊቃውንቶችም ጋር በመቅረብ ስለ ቅዱስ ያሬድ ዜማዎች ተምሬያለሁ፡፡ ይኼንንም ተከትሎ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የተላለፈ “ንዋየ ማህሌት” የሚል ሥራም ሠርቻለሁ፡፡ ይኼ ሁሉ ግን ኢትዮጵያ እንዲሁም አፍሪካ ለዓለም ሙዚቃ ያደረጉትን አስተዋጽኦ የሚያሳይ ነው፡፡ በአፍሪካም ሆነ በኤዥያ ያሉ ነባር ሕዝቦች ያደረጉት አስተዋጽኦ ምንጊዜም መታወስ እንዳለበት የሚያሳይ ጥናት ነው፡፡ የሚያሳዝነው ግን ይኼ ዕውቀትም ሆነ እነዚህ ማኅበረሰቦች ዕውቅናና ክብር አለማግኘታቸው ነው፡፡ ምዕራባውያን ፒያኖ፣ ሣክስፎን የመሳሰሉትን ሙዚቃ የሠሩ ሰዎች ያከብራሉ፡፡ ለምሳሌ የፒያኖን ድምፅ የሚመስል ኢምቢራ የሚባል የሙዚቃ መሣሪያ አፍሪካ ውስጥ አለ፡፡ እምቢራ ከፒያኖ በፊት ነበር፣ አሁንም አለ፡፡ ከዚምባቡዌ እምቢራ ተጫዋቾችም ጋር የሙዚቃ ኮንሠርት በኦስትሪያ አድርጌ ነበር፡፡ ብዙዎቹንም አስደምሟል፡፡ በሙዚቃ ብቻ ሳይሆን በፀጉር ስታይልም ሆነ በዳንስ ብዙ አስተዋጽኦ አፍሪካ አድርጋለች፡፡ ይኼ ዕውቅና ሊሰጠው ይገባል፡፡

ሪፖርተር፡- በአምስት አሠርታት ውስጥ ብዙ ምርምሮች ማድረግህ ምን ያህል ሙዚቃህ ላይ ተፅዕኖ ፈጥሯል?
አቶ ሙላቱ፡- ኢትዮ ጃዝ ብዙ ተሻሽሏል፣ አድጓል፡፡ ከሃምሳ ዓመት በፊት የነበረውን የኢትዮ ጃዝ ሙዚቃ በመስማት ለውጡን መስማት ይቻላል፡፡ የሙዚቃው ዉሕደት፣ ስሜቱና ምቱም ተቀይሯል፡፡ ለወደፊቱም የኢትዮጵያ የሙዚቃ ሥራዎችን የማሻሻል ምርምሬን ስጨርስ ኢትዮ ጃዝን በባህላዊ ሙዚቃ መሣሪያ ብቻ እጫወተዋለሁ፡፡

ሪፖርተር፡- ወደኋላ እየሄድክ እንደአዲስ እንደድጓ፣ ጾመ ድጓ የመሳሰሉትንና የቤተ ክርስቲያን ዜማዎች እያጠናህ ነው፡፡ በቀላሉ እንዲገኝ ምን መደረግ ነበረበት?
አቶ ሙላቱ፡- የጥንት የቤተ ክርስቲያን ዕውቀቶች በሥርዓተ ትምህርቱ ውስጥ ቢካተቱ በብዙ ዕውቀት የተሟላ ኢትዮጵያዊ መፍጠር እንችል ነበር፡፡ ምዕራባውያኑ ሙዚቃንና ሥነ ጥበብን የትምህርታቸው አንድ አካል አድርገውታል፡፡ እኛም ከእነሱ ትምህርት በመውሰድ የጥንቱን ከአዲሱ ጋር በማጣመር ማስተማር መቻል አለብን፡፡ እንግሊዝ ውስጥ የሁለተኛ ደረጃ በምማርበት ወቅት መምህራኑ የዕለት ተዕለት አትኩሮታችንና ዝንባሌያችን በመከታተል ወደየት ማዘንበል እንዳለብን አስተያየት ይሰጡን ነበር፡፡ የዚህ አትኩሮት ውጤትም አስደናቂ ችሎታ ያላቸውን የሒሳብ ምሁራንና የፊዚክስ ሊቅ ማፍራት አስችሏል፡፡ የኢትዮጵያ ዋናው ችግር በትምህርት አትኩሮት ላይ ኃላፊዎቹ ባህልና ጥበቡን ችላ በማለታቸው ምክንያት፣ በሙያቸው ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሱ ሰዎችን ማፍራት አልቻልንም፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ዶክተሮችም ሆኑ ኢንጂነሮች መካከለኛ ደረጃ ላይ ያሉ ናቸው፡፡ ይኼንን ክፍተትም በማየት የትምህርት ሚኒስቴርም ሆነ የተለያዩ የባለድርሻ አካላት የትምህርት ካሪኩለሙን (ሥርዓተ ትምህርቱን) ሊያጤኑትና ሊያስቡበት ይገባል፡፡

ሪፖርተር፡- መጨረሻ የምትለው ነገር ካለ?
አቶ ሙላቱ፡- ሙዚቃ፣ ፍቅርና ሰላም!!!

(ምንጭ: ሪፖርተር )

<!–

–>

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live