Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

የዓሥራት-18ኛ ሙት ዓመት፣ – ይገረም አለሙ

$
0
0

ፕ/ር ዓሥራት ወልደየስ

እውቁ የቀዶ ህክምና ባለሙያ ፕ/ር ዓሥራት ወልደየስ የወያኔ አብዮት ማግስት በዜጎች ላይ የተፈጸመው ኢሰብአዊ ድርጊት የህሊና እረፍት ነስቷቸው በሙያቸው ከበሽታ ሲፈውሱት የኖሩትን ኢትዮጵያዊ በፖለቲካ ትግል ከወያኔ የበቀል ደባ ለመታደግ የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት ፕሬዝዳንት ሆነው ለወያኔ የውስጥ እግር እሳት በመሆናቸው በእስር ተሰቃይተው ከሞቱ(ከተገደሉ ማለት ሳይሻል አይቀርም) እነሆ ግንቦት 2009 18 አመት ሆናቸው፡፡

በዚህ ወቅት በቀጥታ ከእርሳቸው ጋር የተገናኘ ሁለት ነገር ተጽፎ እያነበብን እየሰማንና እያየንም ነው፡ የመጀመሪያው ሆን ተብሎ ይህ ወቅት ተመርጦ የተዘጋጀ ስለመሆን አለመሆኑ መረጃ የሌለኝ የአማራ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ነው፡፡ በዚህ ጉባኤ አዳራሽ የዓሥራት ፎቶ ተሰቀሎ ተናጋሪዎች አውቀው በድፍረት ይሆን ሳያውቁ በስህተት ወይንም ለዓላማቸው ስኬት ዓሥራትን መንጠላጠያ ማድረግ ይበጃል ብለው አልመው ባይገባኝም የዓሥራትን ትግላቸውን የአማራ መስዋዕነታቸውን ክልላዊ  በማድረግ ሲናገሩ ሰምተናል፡፡ የዚህ ጽሁፍ መነሻ አላማም ሆነ መድረሻ ግብ ይህ ባለመሆኑ ኢትዮጵያዊነትን ተላብሶ ለነጻነት ታሎ በክብር ያለፈውን ዓሥራት በእናንተ ደረጃ አውርዳችሁ አታሳንሱት የታገለለትን ዓላማ አታኮስሱት፣ መስዋዕትነቱን አታርክሱ ከማለት ያለፈ የምለው አይኖረኝም፡፡

ሁለተኛው ጉዳይ ባለወልድ ቤተክርስቲያን ሊታደስ ነው በሚል የዓሥራት ሀውልት ሊፈርስ፣ አስክሬኑ ሊነሳ ነው የሚለው ነው፡፡ በርግጥ አንደተባለው ቤተክርስቲያኑ የሚታደስ ከሆነ የዓሥራት ቀብር በቅርበት ነውና የሚገኘው መፍረሱ ግድ ነው፡ከተግባር ርቀን ምክንያት እየፈለጉ መጮህን ስራችን በማድረጋችን አንጂ ይህ ጉዳይ ተቃውሞ የሚሰማበት ባልሆነ ነበር፡እንደውም ከመቃወምና የሚሆን የማይሆን ከመጻፍና ከመናገር አስክሬናቸው እንዳያርፍበት የተከለከለውን  ቅድስት ስላሴ በዚህ አጋጣሚ እንዲያገኝ መስራቱ ነበር የሚሻለው፡፡ ወደተነሳሁበት ጉዳይ ልመለስ፣የዚህ ጽሁፍ ዓለማ ዓሥራትን ከብዙ በጥቂቱ መዘከር ነው፡፡ሀኪሙን ዓሥራት ሳይሆን ፖለቲከኛውን ዓሥራትን፣

1-ከማን ጋር ነው የምሰራው፤

ሀኪሙን ኣሥራት ወደ ፖለቲካው መንደር አምጥቶ የመዐህድ ፕሬዝዳንትነት ለመሆን ያበቃቸው አዲስ አበባ ሰሜን ሆቴል ከፍ ብሎ በሚገኘው የወ/ሮ አልማዝ ቤት የተጀመረ ምን እናድርግ ምክክር ነው፡፡ ምክክሩ አድጎ ወደ ድርጅት አስፈላጊነት ደረጃ ሲደርስ ፕ/ር ዓሥራት ለፕሬዝዳንትነት ታጭተው ሲነገራቸው ከማን ጋር ነው የምሰራው ብለው ነበር ተብሎ ሲወራ ሰመቻለሁ፡፡ነገሩ እውነት ይሁን አይሁን ማረጋገጥ ባይቻልም በተግባር የሆነው ግን ተናገሩት የተባለው ነው፡፡ርሳቸው ሲታሰሩ ም/ል ሊቀመናብርቱ ገሸሽ አሉ፣ መአህድም ቀኛዝማች ነቅዐጥበብ እጅ ላይ ወደቀ፣ ቀኝዝማቹ ደግሞ በወቅቱ የደህንነቱ ኃላፊ በነበረው ክንፈ ገብረመድህን መዳፍ ውሥጥ ገቡ፡፡

2 ከአንግዲህ የዋስ ክምችት በባንክ ማስቀመጥ ሊኖርብኝ ነው፤

መዐህድ ተመስርቱ ብዙም ሳይቆይ ያገኘው የህዝብ ተቀባይነት ያሰጋው ወያኔ ዓሥራት ደብረ ብርሀን ህዝባዊ ሰብሳ ላይ ከተናገሩት ቃላት ተመዞ፣ ነገር ተመንዝሮ ህዝብን ለአመጽ የሚያነሳሳ ጦርነት ቀስቀሳቀዋል የሚል ወንጀል ለጥፎ ክስ መሰረተባቸው፡፡ ይህ አልበቃ ብሎም  ከጎጃም ከመጡ አርሶ አደሮች ጋር በጽ/ቤታቸው ስለ አመጽ መክረዋል የሚል ክስ ታከሎባቸው በየፖሊስ ጣቢያ እየተመላለሱ ዋስ እየጠሩ መመለስ ሲሰለቻቸው እንግዲህ የዋስ ክምችት በባንክ ማስቀመጥ ሳይኖርብኝ አይቀርም አሉ፡፡

3-አስወስጄ መጠሁ፣

በየፖሊስ ጣቢያ እየተጠሩ በዋስ መለቀቁ ዓሥራትን ሸብረክ የሚያደርግ  የወያኔዎቹንም ፍላጎት የሚያረካ አልሆነምና ሰኔ 1986 ዓ.ም ዋረንት ተቆርጦ ላይመለሱ ወህኒ ተላኩ፡፡ በዚህ ግዜ ነበር ጸጋዬ ብረ መድህን አርአያ በሚለው የብዕር ስሙ የሚታወቀው  ሙሉጌታ ሎሌ ድጋፍ ጭብጨባችን እስከ ወህኒ በር ድረስ ሸኝቶ ለመመለስ እንደሆነ ያሳየበትን አስወስጄ መጣሁ የሚል ርዕስ የሰጠውን ጽሁፍ ጦቢያ መጽሄት ላይ ያስነበበን፡፡

ስለ ፕ/ር ዓሥራት ሲነሳ የሚቆጭና የሚያሳዝነው ጸጋየ የገለጸው እስከ እስር ቤቱ በር ሸኝተን መመለሳችን ብቻ አይደለም፡፡ ፕሬዝዳንቱ የታሰረበት መአህድ ይፈቱ ማለቱ ቢቀር ህክምና ያግኙ ብሎ ለመጠየቅ ሰላማዊ ሰልፍ አስቦ አለማወቁ ነው፡፡ ይቻላል አይቻልም ላይ ጉዳይ ነው፤ጠይቆ መከልልም ወጥቶ በፖሊስ መበተንም አንድ ነገር ነው፡፡ ቀኛአዝማች ነቅአጥበብ የእኛ ድርሻ ዓሥራ የለኮሳት ሻማ እንዳትጠፋ የከፈተው ቢሮ በር እንዳይዘጋ መጠበቅ ነው ይሉ ስለነበር አይደለም ሰላማዊ ሰልፍ ከቢሮ የሚሰጥ አስራት ይፈቱ ህክምና ያግኙ የሚል መግለጫ እለነበረም፡፡

4-ህክምናውም ቢሆን እኔ ጋር ሲደርስ ነገር አለው፡፡

ዓሥራት በእስር ቤት በሽታቸው ስር ሰዶ ( ምን አልባትም ወያኔ ራሱ መርዟቸው ሊሆን ይችላል) ወያኔ ህክምና ከልክሎ በቁማቸው ከአዳከማቸው በኋላ እስትንፋሻቸው እጁ ላይ እንዳትወቀጣ በማሰብ ይመስላል ሲሰሩበት በነበረው ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አንዲተኙ ተደረገ፤ በዚህ ግዜ ከአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው ክፍል ጋር(ሰሎሞን ክፍሌ ይመስለኛል የአነጋገራቸው፤) ህክምና ሰለ አለማግኘታቸው ሲናገሩ ህክምናውም ቢሆን እኔ ጋር ሲደርሰ ነገር አለው ነበር ያሉት፡፡

5-የበሽታቸው ምንነት እንኳን አልታወቀም፡

ወያኔ ኣሥራት የሞቱት በበሽታ ነው ለማሰኘት ( የተሳካለትም ይመስላል) እንደማይድኑ ሲታወቅ ለህክምና አሜሪካ እንዲሄዱ ፈቀደ፤ ግና ታክሞ መዳን አይደለም በሆስፒታል ብዙም ሳይቆዩ ይህችን አለም ተሰናበቱ፡፡ አስክሬናቸውን ወደ ሀገር ቤት ለመላክ በተዘጋጀው የሽኝት ፕሮግራም ላይ በጠና ታመው መራመድ አቅቶአቸው በሰውና በከዘራ እየተረዱ የተገኙት ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህን ባሰሙት ዓሥራት አንተ ለእኛ የሚል ንግግራቸው በሽታህ እንኳን ሳይታወቅ በማለት የገለጹት የሚቆጨው፣ የሚቆረቁረው ጠያቂ ባለመኖሩ እንጂ የሚያጠያይቅ የሚያመራምር፣ አስክሬኑ ወጥቶ ይመርመር እስከማለት የሚያደርስ ጥያቄ የሚያስነሳ ነበር፤ግን ከወሬ ተፋቶ ከተግባር ጋር የተጋባ ሰው ጠፋና ምንም አልተባለ፡፡

6-የአስክሬን አቀባበል ከቦሌ እስከ ቤት፤

ዓሥራትን በመግደል ያልረኩት ወያኔዎች አስክሬናቸው የክብር አቀባበልም አሸኛኘትም  እንዳያገኝ ለማድረግ አሲረው ነበር፡ውስጥ አዋቂዎች በወቅቱ አንደገለጹት በክንፈ ገብረ መድህን ቁጥጥር ስር የነበሩት የወቅቱ የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ቀኝአዝማች ነቅዐጥበብ በቀለም ለዚህ ሴራ ተባባሪ ነበሩ፡፡ ግና ይህን የሰሙ ወጣቶች በእልህ ባደረጉት እንቅስቃሴ መንገድ ተዘግቶ፣ አጃቢው እጅግ በዝቶ፣ መፈክሩ፣ ዝማሬው፣ የተቃውሞ ጩኸቱ፣ ደምቆ አስክሬናቸው በቀስታ ተጎዞ ቤታቸው ለመድረስ ትንሽ ሲቀረው ለገሀር ስፖርት ኮሚሽን ጋር የአዲስ አበባ ፖሊስ አዛዦች ላስደፈጡት አድማ በታኝ በሉዋቸው የሚል ትዕዛዝ በመስጠት የአስክሬኑን መኪና ላይ ተደፍተው የሚያለቀስትን ሳየቀር እየደበደቡ በተኑ፣ ከፊሎቹንም አፍሰው ኮልፌ በመውሰድ የሚታወቁበትንና የተካኑበትን ተግባር ፈጸሙ፡፡

7-ቀብር፤

የወያኔዎችን አረመኔነት ልዩ የሚያደርገው አሸንፈው የማይተዉ፣ ገድለው የማይረኩ መሆናቸው ነው፡፡ይህም በመሆኑ የዓሥራት አስክሬን በአጀብ እንዳይሸኝ፣ ቅድስት ስላሴ ካቴድራልም እንዳይቀበር ከለከሉ፡፡ የቀብር ቦታው ክልከላ ቢሳካላቸውም የክብር አጀቡን ግን ማስቀረት አልቻሉም፡፡ እንደውም የወያኔዎቹ ክልከላ ሲሰማ የህብረተሰቡ በተለይም የወጣቱ ተቃውሞው ገነፈለ፡፡ የአስክሬናቸው ግብአተ መሬት ሲፈጸም የነበረው ተቃውሞ ለወገን አኩሪ ለወያኔዎች አስደንባሪ ሆነና ፓርላማ በር ላይ በተተኮሰ ጥይት ሁለት የንፋስ ስልክ አካባቢ ልጆች ተመቱ፡፡ አንደኛው ወዲያው ሲሞት ሁለተኛው ወደ ሆስፒታል ተወሰደ፡፡በልጆቹ መገደል መአህድ የያዘው አቋም አሳፋሪ ነበር፡፡

8-አስታዋሽ ማጣት፤

ዓሥራት ከሞቱ ከአመታት በኋላ የአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው ክፍል አንዱን ልጃቸውን አግኝቶ ቃለ ምልልስ አድርጎለት ነበር፡፡ ከቃለ ምልልሱ መረዳት የተቻለው ቤት ንብረታቸው አስታዋሽ አጥቶ ቤቱ ተዘግቶ መቀመጡን ነበር፤ከዛ በኋላ ምን እንደሆነ መረጃ የለኝም፡፡ በስማቸው ብዙ ነገር ማድረግ ሲገባና ሲቻል ቤት ንብረታቸውን ዘወር ብሎ የሚያይ አስታዋሽ ማጣት  ያሳፍራል፡፡ ዛሬ ከ18 ዓመት በኋላ በስማቸው ለመነገድ ደፋ ቀና የሚሉ ሰዎች ማየት ደግሞ ያሳዝናል፡፡

ይህም ብቻ አይደለም ዓሥራት ወህኒ ሲወርዱ ተዳሚ ምክትል ሊቀመንበር የነበሩበትን ድርጅት ጥለው ከሀገር የወጡት ኢ/ር ኃይሉ ሻውል ተመልሰው የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ለመሆን ከበቁበት 1992 ዓም በሞት እስከተለዩበት 2009 ዓ.ም  ድረስ አንድም ቀን ዓሥራትን በክብር ሊያስታውሱ ቀርቶ  ስማቸውን ሲጠሩ ተሰምተው አያውቁም፡፡ ምክንያቱን ሳናውቀው እርሳቸውንም ሞት ወሰዳቸው፡፡ ስለ ዓሥራት የሚታወሰው ብዙ ቢሆንም ከብዙ በጥቂቱ ይሄ ይብቃን፡፡

9-በዓሥራት አትነግዱ

አሥራት ኢትዮጵያዊ ነው ዘረኝነት ያልነካካው

መአህድ ብሎ መነሳቱ ቢጠበው ቢቸግረው ነው፡፡

የጻፈውን ፕሮግራሙን ፈልጉና ተመልከቱት

ከአንድ አንቀጽ በስተቀር አማራ የሚልም የለበት፤

ለኢትዮጵያ ታግሎ በኢትዮጵያዊነት የሞተውን

አትነግዱበት በስሙ ለቀቅ አድርጉት አሥራትን፤

አታውቁት ሆኖ ነው እንጂ ብታውቁትማ ኖሮ

በአስክሬኑ ሽኝት ላይ ጸጋዬ ያሰማው እንጉርጎሮ

ምስክር ነበር ለአሥራት

ለሱ ኢትዮጵያዊነት

 

 

 

The post የዓሥራት-18ኛ ሙት ዓመት፣ – ይገረም አለሙ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.


Amnesty criticises Ethiopian government for Yonatan Tesfaye Facebook terrorism charges

$
0
0

Tesfaye, arrested in 2015 over social media posts, faces up to 20 years in jail under 2009 anti-terrorism law.

Rights group Amnesty International has criticised the decision of an Ethiopian court to charge an ex-opposition member with encouraging terrorism. Yonatan Tesfaye, former spokesman for the opposition Blue Party, was arrested in December 2015 after posting comments on social media in which he criticised the government.

Tesfaye claimed authorities had used force to quell anti-government protests that rocked Oromiaregion in 2015 and 2016.

In one of his posts, he claimed authorities had used “force against the people instead of using peaceful discussion”, according to AFP.

Tesfaye’s defence team argued he was excercising his right of freedom of expression. However, judge Belayhun Awol ruled on Tuesday (16 May) the comments “exceeded freedom of expression” and amounted to encouraging terrorism.

Tesfaye has pleaded non guilty and plans to appeal the verdict. He will be sentenced on 25 May.

He faces between 10 and 20 years in prison under the country’s anti-terrorism law. The legislation, implemented in 2009, was criticised by rights groups, which claimed it was used to silence critics and journalists, something the government denies.

“This is not a crime, yet he now faces up to 20 years in jail under this draconian and deeply-flawed law,” Michelle Kagari, Amnesty’s Deputy Regional Director for East Africa, the Horn and the Great Lakes, said in a statement.

Kagari deemed the verdict as “a miscarriage of justice” and added: “This ruling is a shameful affront to people’s right to express themselves and further entrenches repression in Ethiopia,” she said.

Demonstrations broke out in Oromia in November 2015 and later spread to the Amhara region, northwestern Ethiopia, growing into what has been considered the biggest anti-government unrest in Ethiopia’s recent history and prompting the country to declare a state of emergency – still in place today – that put an end to the protests.

People initially protested over government plans to expand the territory of the Ethiopian capital Addis Ababa, with farmers fearing that increasing the size of the city would lead to forced evictions and loss of farming land.

The government later scrapped the plans, but protests continued. Many Oromo people argued for a greater inclusion in the political process, saying they had been marginalised. Protesters also called for the release of political prisoners.

Oromo protesters further claimed the government is dominated by the Tigray minority, who make up 6.2% of the total population. The country is ruled by the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front, a coalition of four political parties that includes the Oromo Peoples’ Democratic Organization.

In 2016, in a substantial cabinet reshuffle, Prime Minister Hailemariam Desalegn appointed 21 new cabinet ministers, giving prominent ministerial roles to two members of the Oromo ethnic group.

Since November 2015, the unrest in Ethiopia has resulted in the deaths of 669 people, including 63 policemen, according to a report released by Ethiopia’s Human Rights Commission in April.

Rights groups have accused security forces of killing hundreds of people, opening fire on unarmed protesters and arbitrarily arresting protesters, journalists and human rights defenders during the demonstrations.

While the country’s Human Rights Commission recommended prosecution of some police officers, it maintained that the overall response by security forces was adequate.

The post Amnesty criticises Ethiopian government for Yonatan Tesfaye Facebook terrorism charges appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

Bankruptcy of ethnic federalism in Ethiopia

$
0
0

By: Asress M.

In today’s Ethiopia, the Oromos and Amharas feel they are treated like second-class citizens. The ruling party, the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF), with its core, the Tigrayan People liberation Front, (TPLF) controls all 547 parliamentary seats. Currently, the country is still under state of emergency rule which was imposed in October 2016 during the worst ethnic violence in 25 years that Ethiopia has seen. No one is yet sure how long the country will stay in state of emergency

The Oromiya and Amhara regions of Ethiopia were war zones since protests began in November 2015. The Oromo and Amhara communities together make up more than 60 percent of Ethiopia’s 100 million populations. However, ethnic Tigrayans, who comprise less that 6 percent, dominate an authoritarian government while the Oromos and Amharas have been excluded from the country’s political process and the economic development. . From October 2015 till January 2017 more than 3000 people have been killed and tens of thousands have been arrested by security forces of the minority ruling party.

The brutal reality that has been observed during the biggest protests in 25 years is that people have been humiliated based on race. The security forces who were mostly Tigrayans have been killing the Amharas and Oromos mercilessly simply because they are not from their ethnic group. The Amhara and Oromo protesters have been also attacking the Tigrayans businesses. If the Tigrayan elites continue abusing the power; it is quite possible that people from other regions of the country unite themselves under a banner which claims the bankruptcy of ethnic federalism and fight for their freedom.

The ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front, with its core, the Tigrayan People liberation Front, (TPLF) has been too stubborn in reforming the country’s political system. It is unlikely that TPLF will change it’s the ethnic federal system and its iron feast rule strategy. Because it fears reforms would encourage even more radical protests aiming to overthrow the minority regime. This may lead Ethiopia to eventually implode of conflict, popular uprising that looks like the Syrian situation.

The post Bankruptcy of ethnic federalism in Ethiopia appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

Rubio, Cardin Introduce Bipartisan Resolution Calling on Ethiopia to Respect Human Rights, Open Democratic Space

$
0
0

PRESS RELEASES

Washington, D.C. – U.S. Senators Marco Rubio (R-FL) and Ben Cardin (D-MD) today introduced a Senate resolution condemning excessive use of force by Ethiopian security forces that led to hundreds of deaths last year, and calling on the Ethiopian government to release all political opposition, dissidents, activists, and journalists and to respect the rights enshrined in its constitution.

“As the Ethiopian government continues to stall on making progress on human rights and democratic reform, it is critical that the United States remains vocal in condemning Ethiopia’s human rights abuses against its own people,” said Rubio, chairman of the Foreign Relations subcommittee on human rights and civilian security. “I will continue to work with my colleagues in the Senate to urge the Ethiopian government to respect the rule of law and prioritize human rights and political reforms.”

“The Ethiopian government must make progress on respecting human rights and democratic freedoms.  I am deeply troubled by the arrest and ongoing detention of a number of prominent opposition political figures.  The fact that we have partnered with the Ethiopian government on counterterrorism does not mean that we will stay silent when it abuses its own people,” said Cardin, ranking member of the Senate Foreign Relations Committee. “On the contrary, our partnership means that we must speak out when innocent people are detained, and laws are used to stifle legitimate political dissent.”

The resolution notes that hundreds of people have been killed and thousands were arrested during the course of the protests in Ethiopia. To date, there has not been a credible accounting for security forces’ excesses.

Joining Rubio and Cardin as original cosponsors of the resolution are Senators Thom Tillis (R-NC), Ron Wyden (D-OR), Dick Durbin (D-IL), John Cornyn (R-TX), Debbie Stabenow (D-MI), Chris Coons (D-DE), Cory Gardner (R-CO), Cory Booker (D-NJ), Sherrod Brown (D-OH), Al Franken (D-MN), Chris Van Hollen (D-MD), and Jeff Merkley (D-OR).

The post Rubio, Cardin Introduce Bipartisan Resolution Calling on Ethiopia to Respect Human Rights, Open Democratic Space appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

ተስፋዬ ገ/አብ “የሚዲያ ያለህ” እያለ ነው!

$
0
0
  • ለተስፋዬ ዕድል መስጠት ሬዲዮ RTLM መሆን ነው

የኢትዮጵያ ስም ሲጠራ፣ ከፍ ከፍ ሲል “የዘር ወባው” የሚነሳበት ተስፋዬ ገ/አብ አሜሪካ ገብቶ የሚያናግረው ሚዲያ በማጣቱ “በሚዲያ ረሃብ” እየተሰቃየ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በክፉም ይሁን በመልካም ከሚዲያ መገለል የማይወደው ተስፋዬ “ሻዕቢያን የሚያጋልጥ መጽሐፍ ጽፌአለሁና አናግሩኝ” እያለ በዳያስፖራ ያሉትን ሚዲያ እየለመነ፣ በራቸውን እያንኳኳ መሆኑ ተነግሯል – በተለይ የተንቀሳቃሽ ምስልና (TV and YouTube) የሬዲዮን፡፡ ዛጎል እንደዘገበው ከሆነ እስካሁን ዕድሉን የሰጠው የለም፡፡

ተስፋዬ ከዚህ በፊት እየጻፈ የሚያወጣቸው መጣጥፎች እንደዱሮው ተነባቢነት ካጡ ሰነባብተዋል፡፡ የኦሮሞም ጽንፈኞችም እንደፈለጉ ሲጠቀሙበትና እሱም በተራው ሲጠቀምባቸው ቆይቶ አሁን ከእርሱ “የተሻሉ” አግኝተው ትተውታል፡፡ በርካታ እርሱን የሚተኩ በዘረኝነት የተከተቡ የኦሮሞ ጽንፈኞች (ያውም እንደ ተስፋዬ “ሰልባጅ” ሳይሆኑ ኦሪጂናል ዘረኞች ስለተገኙ)፤ ሚዲያውንም እስከሚበቃቸው ስለተቆጣጠሩትና እርሱ የሚመጻደቅበትን ኦሮሚኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ያደረጉ በመሆናቸው ተስፋዬ “አሮጌ ስልቻ” ሆኗል፡፡ ከዚህም አልፎ ከአማርኛ ጋር ጨምረው ተስፋዬ ሲናገርም ሆነ ሲነገር የሚነስረውን እንግሊዝኛ አቀላጥፈው የሚያንበለብሉ በመሆናቸው ባሁኑ ጊዜ የተስፋዬ ዋጋ የተመጠጠ ሸንኮራ ወይም ፊልተሩ የቀረ የተጨሰ ሲጋራ ሆኗል፡፡ ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው ግን ዘመን ተገልብጦ አሁን የሚዲያ ባለቤት ሲሆኑ “ዝምታቸውን” አስጩኾ “የጡት ጉማጅ” ሃውልት ባለቤት ያደረጋቸውን “ወዳጅ” መዘንጋታቸው ነው፡፡

ተስፋዬ ግን ሞራል የሌለው በመሆኑ የትም ቢጠራ፣ የትም ተናገር ቢባል፣ … ያደርገዋል፡፡ ዓላማው የውይይት አጀንዳ መሆን ነው፡፡ በተለይ ሰሞኑን በድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያዊነት አዲስ ቀለም አበጅቶ የአበባው ሕብረቀለማዊነት መታየት ስለጀመረ ይህንን ማፍረስ የተስፋዬ ተቀዳሚ ዓላማ እንደሚሆን የበፊት ታሪኩን መመልከት ብቻ በቂ ይሆናል፡፡

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ለተስፋዬ ዕድል ሰጥቶ ቃለምልልስ የሚያደርግለትን ሚዲያ የሩዋንዳውን ፍጅት እንዲቀጣጠል ካደረገው ሬዲዮ RTLM (Radio Télévision Libre des Mille Collines) ለይቶ እንደማያይ ግልጽ በሆነ ቋንቋ ለማስቀመጥ ይወዳል፡፡

በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት (ጄኖሳይ) በዋንኛነት ከሚጠቀሱት መካከል የሚዲያውን ኃይል በመጠቀም RTLM (Radio Télévision Libre des Mille Collines) በተሰኘው የሬዲዮ ማሰራጫ አማካኝነት የተነዛው የዘር ጥላቻ ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህንን ተግባር ሲፈጽሙና ሁቱዎች በቱትሲዎች ላይ እንዲነሱ ያደረገውና ቱትሲዎችን “በረሮ” (“cockroaches”)  እያለ በመጥራት “እንዲገደሉ” በሬዲዮው አማካኝነት “ትዕዛዝ” ሲሰጥ የነበረው ፌሊሲዬን ካቡጋ (Félicien Kabuga) ዋነኛ ተጠቃሽ ነው፡፡ የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ በሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ዙሪያ ባደረገው ጥናት ካቡጋ እና የሬዲዮ ጣቢያው ልፈፋ ለ51ሺህ ሰዎች መገደል ቀጥተኛ ተጠያቂ አድርጓል፡፡ ይህም በአጠቃላይ ከተጨፈጨፉት ሰዎች ውስጥ 10በመቶ መሆኑን ጥናቱ ጠቁሟል፡፡

ተስፋዬ ማለት ካቡጋ ነው! መጽሐፎቹና መጣጥፎቹም RTLM ሬዲዮ ናቸው፡፡ ተስፋዬ በሚዲያ ረሃብ ጠውልጎ መሞት አለበት፡፡ ይልቅ የጻፋቸው መጽሐፎችና ያወጣቸው መጣጥፎች ለዜጎች መጨራረስ ምክንያት እንደሆኑ የራሱን ማስረጃዎች በመጥቀስ ለፍርድ የሚቀርብበት ሁኔታ ቢመቻች ነው ለአገርና ሕዝብ የሚበጀው፡፡ አሜሪካ ለዚህ ዓይነት ሕጋዊ አሠራር የተመቻቸች አገር ናት፤ በቅንጅት መንቀሳቀስ ብቻ ነው የሚያስፈልገው፡፡ ምናልባትም ወደ አሜሪካ መምጣቱ ሳያውቀው በአንገቱ ላይ ገመዱን እያጠበቀ እንዳይሆን! የመናገር ነጻነት ማለት ከተጠያቂነት ነጻ መሆን ማለት አይደለም!

ዛጎል ያወጣው ዜና እንዲህ ይነበባል፡፡

ኢትዮጵያዊነት ሲነሳ – ተስፋዬም ተነሳ

ተስፋዬ ሲያትል ግብቶ የሚዲያ ረሃብተኛ ሆነ!!

የጋዜጠኛ ማስታወሻ የሚለውንና “የግል የሚለውን ማስታወሻ” ገጣጥሞ ለንባብ ካበቃ በኋላ ዲያስፖራው አንግሶት ነበር። በፓልቶክ፣ በሬዲዮ፣ በ“ቲቪ/ዩቲብ” … በተለያዩ ሚዲያ አክተር ሆኖ ሙገሳ ጠግቧል። “የቡርቃ ዝምታ” በሚለው የፍጅት አቀጣጣይ መጽሃፉ ጥርስ የነከሱበት ከጅምሩ ቢቃወሙትም የሚሰማቸው አልነበረም። በኢትዮጵያኖች ሚዲያ፣ ኢትዮጵያ ላይ መርዝ እየረጨ ሲጨበጭብለት ያበዱ፣ የተቃጥሉና የተሟገቱ ብዙ ብለው እንደነበርና የሃሳብ መለያየት እስከሚከሰት ድረስ ግጭት ተነስቶም ነበር።

በደጋፊዎቹና ከልብ በሚጠሉት መካከል ያለውን ፍትጊያ “ኦሮሞን” በመንተራስና ግንቦት ሰባትን በ“መደገፍ” ያለፈው ተስፋዬ ገብረአብ (ገብረ እባብ አንዳንዶች እንደሚጠሩት)፣ በስደት ከሚኖርበት ኔዘርላንድስ የወጣበት መረጃ ሊስተባበል በማይችል መልኩ ከሚዲያና እንዳሻው ከሚዘንጥበት ማህበራዊ ገጾች ገፍትሮ እንደወረወረው በጊዜው ብዙ ተብሎበታል። የአሁኑ አመጣጡ ደግሞ ኢትዮጵያዊነት ሲነሳ መሆኑ አነጋግሪ ሆኗል።

በተለይም ከኤርትራው መሪ ኢሳያስ አፈወርቅ ጋር የሚያደርጋቸውን የጽሁፍ ምልልሶች ኮፒ በማደረግ የኔዘርላንዱ ነዋሪ ይፋ ካደረገው በኋላ፣ ካለፈው የቡርቃ ዝምታ መጽሃፉ ጋር ተያይዞ ሊከሰስ እንደሚገባው የሚጠይቁ ተነስተውበት ነበር። እነዚህን ሰዎች ጠቅሶ ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ “ተስፋዬ ማለት ካቡጋ ነው፤ የቡርቃ ዝምታ ደግሞ የካቡጋ ሬዲዮ RTLM ነው” ብሏል። አያይዞም ያነጋገራቸውን ጠቅሶ “ሆላንዳዊው” ተስፋዬ እንደ ካቡጋ “ወደ አባት አገር” በመሄድ ከመሸሸጉ በፊት ውጤታማ ሥራ መሰራት ያለበት አሁን ነው ይላሉ” ሲል ዘግቦ “አክትቪስት ነን” ለሚሉት ሁሉ ህዝብን ለፍጅት በማነሳሳት ወንጀል እንዲከሰስ አሳስቦ ነበር። እንደተባለው ይሁን በሌላ ምክንያት ተስፋዬ አገሩ ገብቶ የኢንተርኔት ሱቅ በመክፈት ሲሰራ እንደነበር ከዚያው አካባቢ የመጡና የሚያውቁት ይናገራሉ። ተስፋዬ አስመራ እያለም ከሕገወጥ የሰው ዝውውር (human trafficking) ጋር በተያያዘ ታስሮ እንደነበርም ስለጉዳዩ የሚያውቁ አመልክተዋል።

ተስፋዬ በአሁኑ ሰዓት አሜሪካ ሲያትል ይገኛል። እዚያም ብዙ እንደሚቆይ ከመናገሩ ውጪ ከሻዕቢያ ጋር ስለመለያየቱ ያለው ነገር የለም። ይልቁኑም አሁን እያሳተመ ያለው ታሪክ የሻቢያን “ምስጢር” የሚያጋልጥ እንደሆነ መናገሩን ዜናውን ያቀበሉን ጠቁመዋል። ጥሩ የመጻፍና የመፈጠር ችሎታ ያለውን ተስፋዬን ኮሎኔል ከማል ገልቹ “የተወለድኩባትንና ያደኩባትን አርሲን ከኔ በላይ የሚያውቅ ሆኗል” ሲሉ አስተያየት እንደሰጡበት አይዘነጋም። ተስፋዬ አሁን እያሳተመ ያለው መጽሃፍ እንዲተዋወቅለት የኢትዮጵያኖችን ሚዲያና ለመጠቀም ቢፈልግም እንደፈለገው ሊሳካለት እንዳልቻለ በዚሁ ጉዳይ ያወያያቸው ለዛጎል አመልክተዋል።

ኢሳትን ለማስታወቂያነት ቢመርጥም እንዳልተሳካለት የጠቆሙት ምንጮች፣ ኢሳት ተስፋዬን ቃለ ምልልስ አድርጎ የመጽሃፉን ማስታወቂያ ከሰራ ከፍተኛ ተቃውሞ እንደሚነሳበት ገሃድ በመሆኑ ሊሳካለት እንደማይችል ተናገረዋል። ሌሎች የሚዲያ ተቋማትንም ለማነጋገር የሞከረ ሲሆን አንዳንዶቹ ጥያቄውን አንቀበልም ባይሉም እንደወትሮው እጃቸውን እንዳልዘረጉለት ነው የተሰማው።

በሌላም በኩል ኦነግን ሻቢያ እንዳፈራረሰው ሁሉንም አብጠርጥሮ የተናገረውን ሰናይን ለማስተባበብል ሆን ተብሎ የተዘጋጀና የሻዕቢያን እውቅና ያገኘ መጽሃፍ እንደሆነ ግምት ያላቸውም አሉ። ተስፋዬ ሻዕቢያን ሙሉ በሙሉ የሚያጋልጥ መጽሃፍ ለንባብ ካበቃ፣ የኤርትራን ምድር እንደማይረግጥ ግልጽ በመሆኑ “እመለሳለሁ” ማለቱ በመጽሃፉ ላይ ከወዲሁ ጥርጣሬን ፈጥሯል። ተስፋዬን በወጉ የሚረዱት እንዳሉት “አሁን ወቅቱ ኢትዮጵያዊነት የተነቃቃበት በመሆኑ ሃሳብ ለማስቀየርና ሌላ አጀንዳ ለማስቀመጥ ነው” ባይ ናቸው። በዚሁ መነሻ የሚዲያ ረሃቡን ማጠናከርና ፊት መንሳት አስፈላጊ እንደሆነ ያሰምሩበታል።

ሊነበብ የሚገባው፤ “ተስፋዬ ገ/አብ እንደ “ካቡጋ” – የቡርቃ ዝምታ፤ “RTLM” ሬዲዮ!” በሚል ርዕስ ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ ያዘጋጀውን ሃተታ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ፡፡


ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

ሰበር_ዜና …. አዲሱ ለገሰ …በረከት ሥምኦን…አቡሃይ ፀሃየ ከወልቃይት ሽማግሌወችንና ካህናትን ባህርዳር በሆቴሎች ሰብስባ አደረጉ

$
0
0

ገብርየ ገብርየ

ህወሃቶች አሁንም ባንዳው ብአዴንን በመጠቀም ወልቃይት ላይ አላርፍ ብለዋል። ባላፈው ሀሙስ ለት ጀምሮ የወልቃይት ሽማግሌወችንና ካህናትን ባህርዳር በሆቴል ብሉናይል አባንቲ ሪዞርት ሰብስበዋቸው ነበር። ሰብሳቡወቹም አዲሱ ለገሰ …በረከት ሥምኦን…አቡሃይ ፀሃየ እና ሌሎችም የህወሃት አመራሮች ናቸው። ሽማግሌወቹንና ካህናቱንም ደረጃ አንድ መኝታ ክፍል በመያዝ፤ የተለያዩ ሥጦታወችን እና ልዩ ልዩ መደለያወችን በመስጠት ሊያባብሏቸው ቢሞክሩ ሊሣካላቸው አልቻለም። ገዳዮቹ እነበረከት ስምኦንም ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት እየሠበኩ የወልቃይቴወችን አንጀት ለመብላት ሞክረዋል። ትንታጎቹ ወልቃይቴወች ግን ” አማራነት እየጠፋ ምን ሚሉት ኢትዮጵያዊነት ነው? ትግሬ የበላይ ሆኖ በዘር ቦለቲካ አገር እየጨፈጨፈ ምን ሚሉት አንድነት ነው? አማራ ነን ሥንል ትግሬ ናችሁ እየተባልን በግድ የዘር እንክርዳድ እየተደፋብን ሥለምን ኢትዮጵያዊነት ነው ምትሠብኩልን? የታለች ኢትዮጵያ…ከሁሉም በፊት አማራነታችን ይከበር” ሲሉ በወኔ እና በድፍረት መልሠውላቸዋል። ይልቅ ከወልቃይት ያመጡትን ሽመላቸውን እያማቱ ወልቃይትን ትግሬ ሊያደርጓት ቢሞክሩ ዘላለማዊ የማያባራ ጦርነት እንደሚሆን ከትልቅ ዛቻ ጋር የተናገሩ ሲሆን በመጨረሻም ለአንድ ሣምንት ይቆያል የተባለው ሥብሠባ በወልቃይት አማሮች እምቢተኝነት በዛሬው ለት ተቋርጦ ቀርቷል

The post ሰበር_ዜና …. አዲሱ ለገሰ …በረከት ሥምኦን…አቡሃይ ፀሃየ ከወልቃይት ሽማግሌወችንና ካህናትን ባህርዳር በሆቴሎች ሰብስባ አደረጉ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

ተስፋዬ ገ/አብ “የሚዲያ ያለህ” እያለ ነው!

$
0
0

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

  • ለተስፋዬ ዕድል መስጠት ሬዲዮ RTLM መሆን ነው

የኢትዮጵያ ስም ሲጠራ፣ ከፍ ከፍ ሲል “የዘር ወባው” የሚነሳበት ተስፋዬ ገ/አብ አሜሪካ ገብቶ የሚያናግረው ሚዲያ በማጣቱ “በሚዲያ ረሃብ” እየተሰቃየ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በክፉም ይሁን በመልካም ከሚዲያ መገለል የማይወደው ተስፋዬ “ሻዕቢያን የሚያጋልጥ መጽሐፍ ጽፌአለሁና አናግሩኝ” እያለ በዳያስፖራ ያሉትን ሚዲያ እየለመነ፣ በራቸውን እያንኳኳ መሆኑ ተነግሯል – በተለይ የተንቀሳቃሽ ምስልና (TV and YouTube) የሬዲዮን፡፡ ዛጎል እንደዘገበው ከሆነ እስካሁን ዕድሉን የሰጠው የለም፡፡

ተስፋዬ ከዚህ በፊት እየጻፈ የሚያወጣቸው መጣጥፎች እንደዱሮው ተነባቢነት ካጡ ሰነባብተዋል፡፡ የኦሮሞም ጽንፈኞችም እንደፈለጉ ሲጠቀሙበትና እሱም በተራው ሲጠቀምባቸው ቆይቶ አሁን ከእርሱ “የተሻሉ” አግኝተው ትተውታል፡፡ በርካታ እርሱን የሚተኩ በዘረኝነት የተከተቡ የኦሮሞ ጽንፈኞች (ያውም እንደ ተስፋዬ “ሰልባጅ” ሳይሆኑ ኦሪጂናል ዘረኞች ስለተገኙ)፤ ሚዲያውንም እስከሚበቃቸው ስለተቆጣጠሩትና እርሱ የሚመጻደቅበትን ኦሮሚኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ያደረጉ በመሆናቸው ተስፋዬ “አሮጌ ስልቻ” ሆኗል፡፡ ከዚህም አልፎ ከአማርኛ ጋር ጨምረው ተስፋዬ ሲናገርም ሆነ ሲነገር የሚነስረውን እንግሊዝኛ አቀላጥፈው የሚያንበለብሉ በመሆናቸው ባሁኑ ጊዜ የተስፋዬ ዋጋ የተመጠጠ ሸንኮራ ወይም ፊልተሩ የቀረ የተጨሰ ሲጋራ ሆኗል፡፡ ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው ግን ዘመን ተገልብጦ አሁን የሚዲያ ባለቤት ሲሆኑ “ዝምታቸውን” አስጩኾ “የጡት ጉማጅ” ሃውልት ባለቤት ያደረጋቸውን “ወዳጅ” መዘንጋታቸው ነው፡፡

ተስፋዬ ግን ሞራል የሌለው በመሆኑ የትም ቢጠራ፣ የትም ተናገር ቢባል፣ … ያደርገዋል፡፡ ዓላማው የውይይት አጀንዳ መሆን ነው፡፡ በተለይ ሰሞኑን በድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያዊነት አዲስ ቀለም አበጅቶ የአበባው ሕብረቀለማዊነት መታየት ስለጀመረ ይህንን ማፍረስ የተስፋዬ ተቀዳሚ ዓላማ እንደሚሆን የበፊት ታሪኩን መመልከት ብቻ በቂ ይሆናል፡፡

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ለተስፋዬ ዕድል ሰጥቶ ቃለምልልስ የሚያደርግለትን ሚዲያ የሩዋንዳውን ፍጅት እንዲቀጣጠል ካደረገው ሬዲዮ RTLM (Radio Télévision Libre des Mille Collines) ለይቶ እንደማያይ ግልጽ በሆነ ቋንቋ ለማስቀመጥ ይወዳል፡፡

በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት (ጄኖሳይ) በዋንኛነት ከሚጠቀሱት መካከል የሚዲያውን ኃይል በመጠቀም RTLM (Radio Télévision Libre des Mille Collines) በተሰኘው የሬዲዮ ማሰራጫ አማካኝነት የተነዛው የዘር ጥላቻ ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህንን ተግባር ሲፈጽሙና ሁቱዎች በቱትሲዎች ላይ እንዲነሱ ያደረገውና ቱትሲዎችን “በረሮ” (“cockroaches”)  እያለ በመጥራት “እንዲገደሉ” በሬዲዮው አማካኝነት “ትዕዛዝ” ሲሰጥ የነበረው ፌሊሲዬን ካቡጋ (Félicien Kabuga) ዋነኛ ተጠቃሽ ነው፡፡ የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ በሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ዙሪያ ባደረገው ጥናት ካቡጋ እና የሬዲዮ ጣቢያው ልፈፋ ለ51ሺህ ሰዎች መገደል ቀጥተኛ ተጠያቂ አድርጓል፡፡ ይህም በአጠቃላይ ከተጨፈጨፉት ሰዎች ውስጥ 10በመቶ መሆኑን ጥናቱ ጠቁሟል፡፡

ተስፋዬ ማለት ካቡጋ ነው! መጽሐፎቹና መጣጥፎቹም RTLM ሬዲዮ ናቸው፡፡ ተስፋዬ በሚዲያ ረሃብ ጠውልጎ መሞት አለበት፡፡ ይልቅ የጻፋቸው መጽሐፎችና ያወጣቸው መጣጥፎች ለዜጎች መጨራረስ ምክንያት እንደሆኑ የራሱን ማስረጃዎች በመጥቀስ ለፍርድ የሚቀርብበት ሁኔታ ቢመቻች ነው ለአገርና ሕዝብ የሚበጀው፡፡ አሜሪካ ለዚህ ዓይነት ሕጋዊ አሠራር የተመቻቸች አገር ናት፤ በቅንጅት መንቀሳቀስ ብቻ ነው የሚያስፈልገው፡፡ ምናልባትም ወደ አሜሪካ መምጣቱ ሳያውቀው በአንገቱ ላይ ገመዱን እያጠበቀ እንዳይሆን! የመናገር ነጻነት ማለት ከተጠያቂነት ነጻ መሆን ማለት አይደለም!

ዛጎል ያወጣው ዜና እንዲህ ይነበባል፡፡

ኢትዮጵያዊነት ሲነሳ – ተስፋዬም ተነሳ

ተስፋዬ ሲያትል ግብቶ የሚዲያ ረሃብተኛ ሆነ!!

የጋዜጠኛ ማስታወሻ የሚለውንና “የግል የሚለውን ማስታወሻ” ገጣጥሞ ለንባብ ካበቃ በኋላ ዲያስፖራው አንግሶት ነበር። በፓልቶክ፣ በሬዲዮ፣ በ“ቲቪ/ዩቲብ” … በተለያዩ ሚዲያ አክተር ሆኖ ሙገሳ ጠግቧል። “የቡርቃ ዝምታ” በሚለው የፍጅት አቀጣጣይ መጽሃፉ ጥርስ የነከሱበት ከጅምሩ ቢቃወሙትም የሚሰማቸው አልነበረም። በኢትዮጵያኖች ሚዲያ፣ ኢትዮጵያ ላይ መርዝ እየረጨ ሲጨበጭብለት ያበዱ፣ የተቃጥሉና የተሟገቱ ብዙ ብለው እንደነበርና የሃሳብ መለያየት እስከሚከሰት ድረስ ግጭት ተነስቶም ነበር።

በደጋፊዎቹና ከልብ በሚጠሉት መካከል ያለውን ፍትጊያ “ኦሮሞን” በመንተራስና ግንቦት ሰባትን በ“መደገፍ” ያለፈው ተስፋዬ ገብረአብ (ገብረ እባብ አንዳንዶች እንደሚጠሩት)፣ በስደት ከሚኖርበት ኔዘርላንድስ የወጣበት መረጃ ሊስተባበል በማይችል መልኩ ከሚዲያና እንዳሻው ከሚዘንጥበት ማህበራዊ ገጾች ገፍትሮ እንደወረወረው በጊዜው ብዙ ተብሎበታል። የአሁኑ አመጣጡ ደግሞ ኢትዮጵያዊነት ሲነሳ መሆኑ አነጋግሪ ሆኗል።

በተለይም ከኤርትራው መሪ ኢሳያስ አፈወርቅ ጋር የሚያደርጋቸውን የጽሁፍ ምልልሶች ኮፒ በማደረግ የኔዘርላንዱ ነዋሪ ይፋ ካደረገው በኋላ፣ ካለፈው የቡርቃ ዝምታ መጽሃፉ ጋር ተያይዞ ሊከሰስ እንደሚገባው የሚጠይቁ ተነስተውበት ነበር። እነዚህን ሰዎች ጠቅሶ ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ “ተስፋዬ ማለት ካቡጋ ነው፤ የቡርቃ ዝምታ ደግሞ የካቡጋ ሬዲዮ RTLM ነው” ብሏል። አያይዞም ያነጋገራቸውን ጠቅሶ “ሆላንዳዊው” ተስፋዬ እንደ ካቡጋ “ወደ አባት አገር” በመሄድ ከመሸሸጉ በፊት ውጤታማ ሥራ መሰራት ያለበት አሁን ነው ይላሉ” ሲል ዘግቦ “አክትቪስት ነን” ለሚሉት ሁሉ ህዝብን ለፍጅት በማነሳሳት ወንጀል እንዲከሰስ አሳስቦ ነበር። እንደተባለው ይሁን በሌላ ምክንያት ተስፋዬ አገሩ ገብቶ የኢንተርኔት ሱቅ በመክፈት ሲሰራ እንደነበር ከዚያው አካባቢ የመጡና የሚያውቁት ይናገራሉ። ተስፋዬ አስመራ እያለም ከሕገወጥ የሰው ዝውውር (human trafficking) ጋር በተያያዘ ታስሮ እንደነበርም ስለጉዳዩ የሚያውቁ አመልክተዋል።

ተስፋዬ በአሁኑ ሰዓት አሜሪካ ሲያትል ይገኛል። እዚያም ብዙ እንደሚቆይ ከመናገሩ ውጪ ከሻዕቢያ ጋር ስለመለያየቱ ያለው ነገር የለም። ይልቁኑም አሁን እያሳተመ ያለው ታሪክ የሻቢያን “ምስጢር” የሚያጋልጥ እንደሆነ መናገሩን ዜናውን ያቀበሉን ጠቁመዋል። ጥሩ የመጻፍና የመፈጠር ችሎታ ያለውን ተስፋዬን ኮሎኔል ከማል ገልቹ “የተወለድኩባትንና ያደኩባትን አርሲን ከኔ በላይ የሚያውቅ ሆኗል” ሲሉ አስተያየት እንደሰጡበት አይዘነጋም። ተስፋዬ አሁን እያሳተመ ያለው መጽሃፍ እንዲተዋወቅለት የኢትዮጵያኖችን ሚዲያና ለመጠቀም ቢፈልግም እንደፈለገው ሊሳካለት እንዳልቻለ በዚሁ ጉዳይ ያወያያቸው ለዛጎል አመልክተዋል።

ኢሳትን ለማስታወቂያነት ቢመርጥም እንዳልተሳካለት የጠቆሙት ምንጮች፣ ኢሳት ተስፋዬን ቃለ ምልልስ አድርጎ የመጽሃፉን ማስታወቂያ ከሰራ ከፍተኛ ተቃውሞ እንደሚነሳበት ገሃድ በመሆኑ ሊሳካለት እንደማይችል ተናገረዋል። ሌሎች የሚዲያ ተቋማትንም ለማነጋገር የሞከረ ሲሆን አንዳንዶቹ ጥያቄውን አንቀበልም ባይሉም እንደወትሮው እጃቸውን እንዳልዘረጉለት ነው የተሰማው።

በሌላም በኩል ኦነግን ሻቢያ እንዳፈራረሰው ሁሉንም አብጠርጥሮ የተናገረውን ሰናይን ለማስተባበብል ሆን ተብሎ የተዘጋጀና የሻዕቢያን እውቅና ያገኘ መጽሃፍ እንደሆነ ግምት ያላቸውም አሉ። ተስፋዬ ሻዕቢያን ሙሉ በሙሉ የሚያጋልጥ መጽሃፍ ለንባብ ካበቃ፣ የኤርትራን ምድር እንደማይረግጥ ግልጽ በመሆኑ “እመለሳለሁ” ማለቱ በመጽሃፉ ላይ ከወዲሁ ጥርጣሬን ፈጥሯል። ተስፋዬን በወጉ የሚረዱት እንዳሉት “አሁን ወቅቱ ኢትዮጵያዊነት የተነቃቃበት በመሆኑ ሃሳብ ለማስቀየርና ሌላ አጀንዳ ለማስቀመጥ ነው” ባይ ናቸው። በዚሁ መነሻ የሚዲያ ረሃቡን ማጠናከርና ፊት መንሳት አስፈላጊ እንደሆነ ያሰምሩበታል።

The post ተስፋዬ ገ/አብ “የሚዲያ ያለህ” እያለ ነው! appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የኢትዮጵያና የኤርትራ መጻኢ እጣ ፈንታ

$
0
0

ያዕቆብ ኃይለ ማርያም (ዶ/ር)

“ኢትዮጵያና ኤርትራን በፖለቲካና በኢኮኖሚ የማያስተሳስርና የኢትዮጵያን የባህር በር መብት የማያስከብር              ፖሊሲ ፋይዳቢስ ነው”
ያዕቆብ ኃይለ ማርያም (ዶ/ር)

ለዚህ ጽሁፍ መንስኤ የሆኑት በቅርብ ጊዜ የተከሰቱ በኢትዮጵያ ሉዐላዊነት ላይ ጫና ሊፈጥሩ የሚችሉ ሁለት ኩነቶ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ከጥቂት ሳምንታት በፊት የኢህአዴግ መንግሥት ኤርትራን አስመልክቶ ከቀድሞው የተለየ አዲስ ፖሊሲ ቀርጾ ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ መግለጹ ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የኤርትራና የኢትዮጵያ የአልጀርሱ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ የሰጠበትን አሥራ አምስተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በድርድሩ ወቅት በታዛቢነት የተሳተፉት የአውሮፓ ሕብረት ከፍተኛ ተወካይ፣ ኤፍ ሞገሪን፣ ሰሞኑን ሁለቱ አገራት ውሳኔውን አክብረው፣ የመጨረሻ የሆነውን የወሰን ችካል ወይንም ምሰሶ እንዲተክሉ ያሳሰቡበት ጥሪ ነው፡፡

ኢህአዴግ ኤርትራን አስመልክቶ የቀረጸው ወይንም ወደፊት የሚቀርጸው ፖሊሲ፤ ወንድማማችና እህትማማች የሆኑት የኤርትራና የኢትዮጵያ ሕዝቦች የ1998-2000 ዓ.ም የጦርነት እልቂት የማያዳግምና የመጨረሻው የማያደርግ፤ ኤርትራና ኢትዮጵያን በፖለቲካና በኢኮኖሚ የማያስተሳስርና የማያቆራኝ፤ እንዲሁም የኢትዮጵያን የባህር በር መብት የማያስከብር ከሆነ፣የተጻፈበትን ወረቀት ያህል ዋጋ አይኖረውም፡፡

በ1998-2000 ዓ.ም በሁለት አምባገነን መሪዎች እልህ ምክንያት በተከሰተው አሳዛኝ ጦርነት፣ ከሁለቱም በኩል እጅግ ብዙ ወንድሞቻችን አልቀው፣ ብዙ ንብረት ከወደመ በኋላ የሁለቱ አገራት መሪዎች፣ ካልጠፉ የአፍሪቃ አገራት የኢትዮጵያና የኤርትራ ትስስር ወደ ማይዋጥላት፣ ቀድሞ የነበረውን ትስስርም ለማፍረስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ወደ አደረገችው ወደ አረቢቷ አልጀርስ አቀኑ፡፡ ከዚያም የግልግል ዳኞች ሰይመው፣ የሚዳኙበት ሕግ መርጠው፣ የድንበርና የካሣ ኮሚሽን አቋቋሙ፡፡

ይህ ኮሚሽን ከመነሻው በሁለቱ አገራት መካከል ሰላምን አስፍኖ፣ ሁለቱን ሕዝቦች ሊያቀራርብና ሊያስተሳስር የማይችል ከመሆኑም በላይ በኢትዮጵያ ተወካዮች ድክመት ወይንም በኢሕአዴግ መሪዎች ትዕዛዝ የድርድሩ አልፋና ኦሜጋ መሆን ይገባው የነበረውን የኢትዮጵያ የአሰብ ባለቤትነት ጉዳይ ከእነ አካቴው ሳያነሳ፣ ሕገ ወጥ በሆኑ ውሎች ተመርኩዞ ውሳኔ ሰጠ፡፡ በኢሕአዴግ አሳሳቢነት ኮሚሽኑ ለውሳኔው መሰረት ያደረጋቸው በአፄ ምኒልክ ላይ በጣልያኖች በግድ በተጫኑ፤ ጣልያን ኢትዮጵያን ወርራ የጣልያን ምስራቅ አፍሪቃ ኤምፓየር ስታቋቁም ያፈረሰቻቸው፤ እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት እ.ኤ.አ በ1947 ዓ.ም ውድቅ ያደረጋቸው፤ ኢትዮጵያም በ1952 ዓ.ም በነጋሪት ጋዜጣ ቁ. 6/1952 የሰረዘቻቸው ውሎች ላይ ነው፡፡ እነዚህ የተሻሩ ወይንም የተሰረዙ ውሎች ፓርላማው ተወያይቶባቸው እንደገና ነፍስ ተዘርቶባቸው ሥራ ላይ እንዲውሉ የተደረገ ነገር የለም፡፡ በእነዚህ በተሻሩ ውሎች ላይ ተመርኩዞ የተሰጠ ውሳኔ፣ “የመርዛም ዛፍ ፍሬ መርዛም ነው” በሚለው የሕግ ብሂል መሠረት፤ ውሳኔው ሕገ ወጥ ስለሆነ በኢትዮጵያም ሆነ በኤርትራ ላይ አሳሪነት ሊኖራቸው አይገባም ነበር፡፡

የድንበር ኮሚሽኑ በአልጄርስ ስምምነት የተሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነት፤ ድንበሩን በጽሑፍና በካርታ ወይም በማፕ ማካለልና (Delimit ማድረግ) በተካለለው ድንበር ምሰሶ ወይንም ችካል ተክሎ (Demarcate) የሁለቱን አገራት ድንበር ወይንም ወሰን መለየት ነበር፡፡ ሆኖም ኮሚሽኑ አቶ ኢሣያስ በጋረጡበት የተለያዩ መሰናክሎች ምክንያት በስምምነቱ በተደነገገው መሠረት፣ ችካል ሳይተከል ወይንም ምሰሶ ሳያቆም፣ዘመናዊ የወሰን አከላለል ስልት ተጠቅሜ ከአውሮፕላን በተነሱ ፎቶግራፎች ላይ ተመርኩዤ የማስመሰል ማካለል (Virtual Demarcation) አድርጌያለሁ ብሎ ጠቅልሎ ከአካባቢው እብስ አለ፡፡ ይህ የማስመሰል ማካለል ልብ ወለድ (Fiction) ከመሆን አልፎ በውሉ ውስጥ እንዲህ ዓይነቱ ማካለል የሚባል ነገር ካለም፣ በስምምነቱ አልተጠቀሰም ነበር፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያና የኤርትራ ድንበር ተካልሎ ችካል ተተክሎ የተጠናቀቀና ፍጻሜ ያገኘ ጉዳይ አይደለም።

በአልጀርሱ ስምምነት መሰረት፤ችካል ተተክሎ የሁለቱ አገሮች ድንበር እንዳልተለየና እንዳልተጠናቀቀ በመገንዘብ ነበር፤ የአውሮፓ ሕብረት ከፍተኛ ተወካይ ማሳሰቢያ የሰጡት። ማሳሰቢያውም ተዋዋዮቹ ማለትም ኤርትራና ኢትዮጵያ የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ያክብሩ ሳይሆን በወሰኖቹ ላይ ችካል ወይንም ምሰሶ ይትከሉ የሚል ነው፡፡ በራሳቸው ቋንቋ፤ “In this regard, European union encourages all concrete steps that could lead to finally demarcating the border” ነበር ያሉት፡፡ … ይህ የአውሮፓ ኅብረት አቋም ኤርትራ በተለያዩ መድረኮች ከምታሰማው ስሞታ ፈጽሞ የተለየ ነው፡፡ ኤርትራ በወረቀት ላይ የተሰመረውን እንደ መጨረሻ ማካለል በመቁጠር፣ ኢትዮጵያ ይህንኑ አክብራ ባድመና ሌሎች በውሳኔው ለኤርትራ የተሰጡ አካባቢዎችን እንድታስረክባት በተለያዩ መድረኮች አቤቱታዎች እያሰማች ትገኛለች፡፡ ሆኖም የተባበሩት መንግሥታትም ሆነ ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ወይንም በድርድሩ ወቅት ታዛቢ የነበሩት አገሮች፣ የኤርትራን ስሞታ ያልደገፉት ወይንም በኢትዮጵያ ላይ ጫና ያላደረጉት የድንበሩ የመጨረሻ የማካለል ስራ በተገቢው መንገድ አለመሰራት ማለትም ችካል ወይንም ምሰሶ አለመተከሉን በመረዳታቸው ነው። በወረቀት ወይንም በማፕ ላይ ማካለልና ችካል ወይም ምሰሶ ወይንም ድንጋይ ተክሎ ቦታውን ረግጦ ማካለል የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ በወረቀት ላይ የሚሰመረው መስመር ት/ቤቶችን፣ የመቃብር ቦታዎችን፣ የግል ቤቶችን ሳይቀር ለሁለት ሊከፍል ይችላል፡፡ ይህንን የመሳሰሉት ጉራማይሌ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ሁለቱ አገራት ተስማምተው፣ ትምህርት ቤቱን ወይንም ቤተ ክርስቲያኑን ወይም መስጊዱን ወደ አንዱ አገር እንዲታጠፉ ማድረግ ይችላሉ፡፡ እነዚህ ጉራማይሌ ሁኔታዎች ሊታወቁ የሚችሉት ቦታውን እረግጦ ችካል በሚተከልበት ጊዜ ነው፡፡

ስለሆነም ይህ በሁለቱ እህትማማች ሀገሮች መሀከል ሰላምን የማያሰፍን፣ ወደ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር የማያሻግርና የኢትዮጵያን የባህር በር መብት የማያረጋግጥ፣ ከመነሻው ህገ ወጥ የሆነው ስምምነት ተሽሮ በምትኩ የሁለቱን አገራት ሰላም የሚያረጋግጥ፣ በሂደት በዘለቄታ እይታም ቢሆን ፌዴሬሽን ወይም ኮንፌዴሬሽን እስከመፍጠር ሊደርስ የሚችል ትስስር የሚፈጥር ስምምነት ማድረግ ለሁለቱም አገራት ጠቃሚነቱ የጎላ ነው፡፡ ይህ የማይጨበጥ ህልም ነው የሚሉ ይኖሩ ይሆናል። ግን ማንኛውም ትልቅ ሃሳብና ክንውን ከትልቅ ህልም እንደሚጀምር ባይረሱ መልካም ነው፡፡
ሆኖም እንዲህ ዓይነቱን አርቆ ተላሚነትና ሰፊ ራዕይ ከአቶ ኢሣያስም ሆነ ከኢህአዴግ መሪዎች መጠበቅ እውነትም የህልም እንጀራ ፌሽታ ይሆናል። የኢህአዴግ ባለሥልጣናት ስለ ኢትዮጵያ የባህር በር መብት በተለያዩ ጊዜያት ያሉትን በመመልከት፣ የኢትዮጵያን መጻኢ ዕድል አስመልክቶ ራዕያቸው ምን እንደሆነ መገመት ይቻላል፡፡

በአንድ ወቅት አቶ በረከት ስምኦን ስለ ኢትዮጵያ የባህር በር መብት ተጠይቀው፤ “እኛ የአሰብን ወደብ አንፈልገውም፤ መንግሥታችን አቋሙን በግልጽ ነው ያስቀመጠው” ብለው ነበር፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው፤ “ተቃዋሚዎች የሚያነሱት የአሰብ ይገባኛል ጥያቄ፣ ኢሕአዴግ አያምንበትም” ብለዋል፡፡ አቶ መለስ ዜናዊ ደግሞ፤ “አሰብን ካልያዝን የሚሉ ዘውዳዊ ትምክህተኞች ናቸው” ሲሉ ተቃዋሚዎችን ዘልፈው ነበር፡፡ እንግዲህ የእነዚህ የኢሕአዴግ ቱባ ባለስልጣናት አቋም ይህ ሆኖ ሳለ፣ እነዚሁ ባለስልጣናት የኢትዮጵያን የባህር በር አስከብረው፣ በአካባቢው ሰላም ያሰፍናሉ ማለት ዘበት ይሆናል፡፡

በእግር መንገድ ርቀት የኢትዮጵያ ወደብ አልባ መሆን ለኢትዮጵያውያን የሚዋጥላቸውና የሚቀበሉት ጉዳይ ባለመሆኑ፤ እነዚህ ሁለት አገሮች በጠላትነት እስከተሰለፉ ድረስ የአሰብ በኤርትራ እጅ መሆን ለጦርነት መንስኤ ወይንም ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ የሁለቱ አገራት በፖለቲካና በኢኮኖሚ መተሳሰር ግን የአሰብን ጉዳይ ከአጀንዳነት ያወጣዋል፡፡ ለሰላም መደፍረስና ለእልቂት ምክንያትም አይሆንም፡፡

የእነዚህ የሁለቱ አገሮች መለያየትና በጠላትነት ተፈራርጆ መናቆር ችግሩ ከራሳቸው አልፎ በአካባቢውም፣ ቀደም ሲል ያልነበረ ሁኔታ ፈጥሯል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኤርትራ ህልውና እየተሸረሸረ፣ የኢትዮጵያ ሰላምና ህልውናም አጠያያቂ እየሆነ መጥቷል፡፡ በአንድ ወቅት የተነሳውን የአቶ መለስ ዜናዊ “አሰብ ኢትዮጵያ ካልተጠቀመችበት የግመል መፈንጫ ይሆናል” የሚል አቋም ተከትሎ፣ የአካባቢውን ስትራቴጂክነትና ጂኦ ፖለቲካዊ ፋይዳ የተረዱ ኢትዮጵያውያን፤ የአቶ መለስን ሀሳብ ተቃውመው፣ አሰብ ለኢትዮጵያ በጎ በማይመኙ ኃይሎች እጅ ትወድቃለች በማለት አስጠንቅቀው ነበር፡፡ (አሰብ የማን ናት፤2003 ዓ.ም ገጽ፤189)

እነሆ ይህ በተባለ አስር አመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አሰብ በሳውዲ አረቢያና በተባበሩት አረብ ኢምሬቶች እጅ ገብቶ የጦር ሰፈር ተቋቁሞበታል። ግብጽም እንዲሁ በኤርትራ ደሴቶች የጦር ሰፈር አቋቁማለች፡፡ ከበባው በመቀጠል አሁንም ግብጽ ከደቡብ ሱዳን ጋር ውል ተፈራርማለች፡፡ ሶማሌላንድ ውስጥም የጦር ሰፈር ለማቋቋም እየተደራደረች መሆኑ ተዘግቧል፡፡ ከፕሬዚዳንት ጋማል ናስር ወዲህ ግብጽ ለመጀመሪያ ጊዜ አውሮፕላን የሚያሳርፍና የሚያስመነጥቅ የጦር መርከብ ገዝታ ቀይ ባህርን በማሰስ ላይ ትገኛለች፡፡

ለመሆኑ ሳውዲ አረቢያና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች አሰብ ላይ የጦር ሰፈር ያስፈለጋቸው የየመንን አማጺያን ለመውጋት ብቻ ይሆን? ግብጽስ ኤርትራ ውስጥ የጦር ሰፈር ለምን አስፈለጋት? ቀጠናዋን ዘልላ ሄዳ ከደቡብ ሱዳን ጋር ምን ሊፈይድላት ነው ውል የተፈራረመችው? ሶማሊላንድ ውስጥ የጦር ሰፈር ያስፈለጋትስ እስራኤልን ለመገዳደር ነውን? በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ፣ ይሄ ሁሉ አደጋ የሚያንዣብበው ኢትዮጵያ በዘር ተሸንሽና፣ ሁሉም በየዘሩ ብሔር ከረጢት ውስጥ ገብቶ፣ ብሄሮቹም ውሃ ቀጠነ ብላችሁ ከእናት ኢትዮጵያ ልትገነጠሉ ትችላላችሁ ተብለው፣ ይህም መብት በህገ መንግሥቱ በተረጋገጠላቸው ወቅት ላይ ነው፡፡ አባይን ለመቆጣጠር ኢትዮጵያን የወረረው የግብጹ አዲቭ ኢስማኤል ፓሻ፣ በጉራና በጉንደት በጀግናው አሉላ አባ ነጋ ጦር ድል የተመታው እኮ፣ አሉላ ከብረት በጠነከረ አንድነት የተሳሰረ ጦር አሰልፈው እንጂ በጎሳና በብሔር በየአቅጣጫው በተከፋፈለ ጦር አልነበረም፡፡

የአልጀርስ ስምምነት የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ ኢትዮጵያን ብቻ አይደለም የጎዳው፤ ከኢትዮጵያም ባልተናነሰ ምናልባትም በከፋ ሁኔታ ኤርትራንም ጎድቷል፡፡ ይኸውም የኤርትራን ሉዐላዊነት ለትልቅ አደጋ ማጋለጡ ነው፡፡ በአልጀርስ ስምምነትና በኮሚሽኑ ውሳኔ መሰረት፣ የኢትዮጵያ ከቀይ ባህር አካባቢ መገለል ኤርትራን ለመዋጥ ለሚሹ ኃይሎች በሩን ከፍቶላቸዋል፡፡ በበረሃ ንዳድ ከመቃጠል ብዛት የአሥመራ ነፋሻማ አየርን ለሚቋምጡ ሳውዲዎችና ኢምሬቶች በሩን ሳያንኳኩ ሰተት ብለው ኤርትራ ለመግባት አስችሏቸዋል፡፡ አሁን የሚከተለው ደግሞ ተቻችሎና ሚዛኑን ጠብቆ የኖረው ሙስሊሙና ክርስቲያኑ ህብረተሰብ፤ በአክራሪ ወሀቢዎች ጣልቃ ገብነት፣ ዘመናት የተሻገረው ሚዛን ወደ መዛባቱ ሊሄድ የሚችልበት አጋጣሚ መፈጠሩ ነው፡፡

እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩትን አደጋዎች የአሁኖቹ የኤርትራ መሪዎችም ሆኑ የኢትዮጵያዎቹ የመቋቋም ወኔ የላቸውም፡፡ በዕውቀት ማነስና በራዕይ መኮሰስ ምክንያት ፍጹም መለያየት ያልነበረባቸውን ሁለት ሕዝቦች ያለያዩ መሪዎች፤በዚህ ዓለም የተቆረጠላቸው አልያም የሚኖራቸው የቆይታ ጊዜ እየተገባደደ ስለሆነ ማለቂያው እሩቅ አይሆንም። ስለሆነም የኢትዮጵያና የኤርትራ ወጣቶች ቂምና ቁርሾውን እረስተው፣ በእኩልነት መቀራረብና መወያየት ይገባቸዋል፣ ነገ የእነርሱ ናትና፡፡

የኢትዮጵያና የኤርትራ መጻኢ ዕድል የተሳሰረ መሆኑን እንደ ዛሬዎቹ መርሳት ወይንም መካድ አይገባቸውም፡፡ የቀድሞዎቹ ኤርትራውያን “ኢትዮጵያ ወይንም ሞት” ብለው የተነሱት ኤርትራ ብቻዋን ብትቆም ሊከተል የሚችለውን አደጋ በመገንዘብ እንጂ አገር ለመክዳት አልነበረም፡፡ እንደ ማንም አገራቸውን የሚወዱ፣ ሕዝባቸውን የሚያስቀድሙ የተከበሩ ዜጎች ነበሩ፡፡ እናም ይህ የአንድነት ትስስር ተማጽኖና ጥሪ የተሰነዘረው ለሁለቱም አገራት ወጣቶች ነው፡፡ ምናልባት ይህን ትስስር ለማስረጽ ጊዜ ይወስድ ይሆናል፡፡ የአገር ጉዳይ በአሥርና በሃያ ዓመት አይሰላም፡፡ አገር ዘላለማዊ እንደመሆኑ መጠን፣ መጻኢ ዕድሉም በዓመታት ቁጥር አይገደብም፡፡

በመጨረሻም የኤርትራና የኢትዮጵያ ወጣቶች ቁርጠኝነቱ ካላቸው፣ ቂምና ቁርሾ እይታቸውን ሳያንሸዋርረውና ሳይገድበው ሰፊ ራዕይ ሰንቀው፣ እነዚህ በደም፣ በቋንቋ፣ በታሪክ ወዘተ የተሳሰሩ አንድ መቶ ስድስት ሚሊዮን ሕዝቦች በኢኮኖሚና በፖለቲካ ተሳስረው እጅግ ስትራቴጂክ የሆኑ ሦስት የባህር በሮች ይዘው፣ ሰፊ የእርሻ መሬትና ሰፊ ገበያ ኖሯቸው፣ በማዕድናት በልጽገው፣ በጠላት የማይደፈርና በልማት የዳበረ አንድ ህብረተሰብ መፍጠር እንደሚችሉ ፍንትው ብሎ የሚታይ ሃቅ ነው፡፡

የኢትዮጵያና የኤርትራ ወጣቶች ከዚህ የበለጠ ታሪካዊ ተልዕኮ ሊኖራቸው አይችልም፡፡ በመሆኑም ይህንን ትልቅ ተልኮ ለማሳካት ከአሁኑ ግንኙነት ፈጥረው፣ ውይይትና የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ለኤርትራውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን አንድ ነገር አስረግጬ መልዕክቴን እዘጋለሁ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ፤ወንድምና እህት ለሆነው ለኤርትራ ህዝብ የማይነጥፍ ፍቅርና የአንድነት ስሜት ነው ያለው፡፡ ለዚህም ምስክሩ ኤርትራውያን ከኢትዮጵያ አለ አግባብ በተባረሩ ጊዜ፣ሲችል እየደበቀ፣ ካልቻለም በእንባ እየተራጨ ወደ አገራቸው መሸኘቱ ነው፡፡

(P.S ይህ መጣጥፍ መታሰቢያነቱ ተለያይተው የነበሩትን ኤርትራና ኢትዮጵያን እንደገና ለማቀራረብና ለማስተሳሰር፣ ፌደሬሽኑም እንዳይፈርስ ትልቅ ትግል ላደረጉት ለክቡር ጸሃፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተወልድ ይሁን፡፡)

The post የኢትዮጵያና የኤርትራ መጻኢ እጣ ፈንታ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.


Joint Statement Between Ogaden National Liberation Front (ONLF) and Patriotic Ginbot7 Movement for Unity and Democracy.

$
0
0

Delegates from Patriotic Ginbot 7 and ONLF met in Frankfurt, Germany from 15 to 17 `May, 2017.  The delegates held a through discussion and assessment of the prevailing political, economic, and social conditions in Ethiopia and the crimes being committed by the TPLF/EPRDF dictatorial regime against the Ethiopian people.

 

The post Joint Statement Between Ogaden National Liberation Front (ONLF) and Patriotic Ginbot7 Movement for Unity and Democracy. appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች በመጪው አርብ ድርድር ይጀምራሉ

$
0
0

አለማየሁ አንበሴ/ አዲስ አድማስ

መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች 15 አጀንዳዎችን ለድርድር አቅርበዋል
ፌደራሊዝሙ እንደገና እንዲዋቀር አጀንዳ ቀርቧል

ከገዥው ፓርቲ ጋር ለድርድር የተቀመጡት ኢዴፓ እና መኢአድን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች የፀረ ሽብር አዋጁና የፌደራል ስርአቱ እንዲሻሻሉ የሚጠይቁትን ጨምሮ 15 አጀንዳዎችን ለድርድር ማቅረባቸው ታውቋል፡፡
ኢዴፓ፣ መኢአድ፣ ኢራፓ፣ መኢዴፓ እና ኢብአፓ በጋራ በመሆን በቀረፁት የመደራደሪያ አጀንዳ ላይ በዋናነት የታሰሩ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ከእስር እንዲለቀቁ መጠየቃቸውን የመኢአድ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበ፤ ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡
የምርጫ ቦርድ አወቃቀርና አደረጃጀት እንዲሁም የፓርቲዎች የስነ ምግባር መመሪያ እንዲቀየር ከገዢው ፓርቲ ጋር ድርድር እናደርጋለን ብለዋል ፓርቲዎቹ፡፡
የምርጫ ቦርድ አመራሮች በሹመት ሳይሆን በህዝብ ተገምግመው፣ በሙያ ብቃታቸው ተወዳድረው በህዝብ ምርጫ ወደ ስልጣን እንዲመጡ የሚጠይቅም አጀንዳ በፓርቲዎች በኩል ቀርቧል፡፡
የምርጫ ቦርድን ጨምሮ የሰብአዊ መብት ኮሚሽንና የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም እንዲሁም የፍትህ አካሉን የሚመሩ ግለሰቦች በሹመት ሳይሆን በህዝብ ድምፅ ወደ ስልጣን እንዲመጡ የሚጠይቅ የድርድር ሀሳብም በፓርቲዎቹ ቀርቧል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አንዲነሳ፣ የፀረ ሽብር ህጉ፣ የሚዲያ አዋጁ እንዲሁም የበጎ አድራጎት ማህበራት አዋጅ እንዲሻሻሉ ወይም እንዲለወጡም የድርድር ሀሳብ በፓርቲዎቹ ቀርቧል ተብሏል፡፡
የፌደራል አደረጃጀቱ በቋንቋ ላይ የተመሰረተ መሆኑ ቀርቶ በመልክአ ምድርና በህዝብ ውሳኔ እንዲደራጅና አንድ ብሄራዊ ቋንቋ እንዲመረጥ ፓርቲዎቹ የድርድር ሀሳብ ማቅረባቸው የተጠቆመ ሲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች ከንግድ እንቅስቃሴ እንዲወጡም ሀሳብ ቀርቧል፡፡
ፓርቲዎቹ አጀንዳዎቹን ቅደም ተከተል በማስያዝ ጉዳይ ላይ ከገዥው ፓርቲ ጋር ለመነጋገር ለመጪው አርብ መቀጣጠራቸውን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡

The post ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች በመጪው አርብ ድርድር ይጀምራሉ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Youth Bulge in Cities and Towns, its Remedies

$
0
0

Tsegaye Tegenu, (PhD)

2017-05-18

Although still a majority rural country, Ethiopia has been rapidly urbanizing in the past few decades. The urban centres have increased both in size and number. In the 1960s there were about 384 towns with a total population of 1.5 million, which increased to 925 in 1994 with the urban population of 8.5 million. Currently, the urban population has more than doubled reaching at 19 million. Over the past 30 years, Ethiopia’s annual urban population growth rate has been higher than the average in Sub-Saharan Africa, according to a report released by the World Bank Group in 2015.

The multiplication and concentration of urban centres in Ethiopia coincided with rapid population growth in the country. Total population doubled in twenty five years from 46 million (1995 size) to 92 million in 2015. Since natural increase in urban population was not greater than the rural population, the explosion of urban population was due to the migration of people from rural to urban areas.

When looking at the urban age structure, the proportions and numbers of young adults, the youth bulge, is increasing. In the 1960s and 1970s, the youth bulge in urban centres was about 30Pct of the urban working age population and in 2007 this number increased to 53Pct, according to the latest national census. The number of young adults is projected to increase as a result of continued rapid urbanization. According to official figures, the urban population is projected to increase to 42.3 million in 2037, growing at 3.8Pct per year. That would mean doubling of the current urban population by the early 2030s.

For many years to come, youth bulge is and will be the dominant age group in the urban centres. The life domains of this age group include education, employment, health, housing and infrastructure services (transportation) as well as participation. Growth in the relative number of the youthful population means the intensity of these needs, roles and livelihood positions affecting their wellbeing.

Now, the questions are do urban centres have the resources to meet the needs and demands of a rapidly growing youthful population? What can urban centres do to mitigate the youth bulge challenges? What are the policy strategies, practical tools, policy actors, governance structure and financial methods that can be used by city and urban governments?

I have not come across studies that assess the effects and challenges of youth bulge trend on sustainable urban development in Ethiopia. Researches such as the one that was published by Ethiopian Development Research Institute entitled ‘Unlocking the Power of Ethiopia’s Cities’ indicate that even in developed countries, the study of urban development from the perspective of age transition is very recent. Traditionally, both in developed countries and developing countries like Ethiopia, the problems and challenges of urban development is studied from the perspectives of sectoral specialization and silo approaches in which each stakeholders prioritizes their own special interest

For instance, a study on the housing sector and associated infrastructure facilities (such as water, electricity, waste disposal) discusses the inadequacy of the social amenities and the slum environments in the urban areas. Likewise, land use planning maps the economic sectors, efficiency of transportation system, and intra-city mobility. Sectoral approaches address mainly the life quality issues of the community and they are relevant in design options. The negative side of this approach is that under conditions where system of accountability lacks, ‘sectorisation’ can give special interest precedence over others and those powerful actors with resources can advance their own interest.

The perspective of youth bulge, on the other hand, focuses on the life quality of the individual and on the opportunity structures that influence the development as well as life chances of individuals, which should be the basis of urban development planning and policy choices. The problems and challenges of youth bulge cities and towns require holistic view that crosses the border of sectors. As pointed out, youth bulge effects cover different life domains (health, education, employment, housing and transportation). Youthful population life moves between the different sectors and spheres which by their very nature require an integrated approach.

The fundamental of urban sector study and planning is difficult to move away from. ‘Sectorization’ and specialization are old phenomenon related to the society’s division of labour and need for accountability. The drawback is that a too far driven sectoral approach impedes actors to cooperate on holistic solutions to youth bulge effects.

Sustainability of youth bulge cities and towns requires holistic view in addition to the traditional sectoral approaches to urban development. Holistic view explores ways of developing good governance structure that enhance co-operation between key stakeholders from the public and private sector, youth and professionals in building sustainable youth bulge urban centres. The question is do; we have now an attempt to break the sectoral approach and initiate long term and integrated vision that crosses the border of sectors?

Another important policy strategy question concerning youth bulge cities/towns is on measures aimed at controlling and stemming rural-urban migration, which is the main source of youth bulge explosion in urban centres. The pattern, trend and characteristics of migration-led urbanization in Ethiopia, calls for program and strategy that are focused on rural industrialization. To absorb the surplus rural labour into a wage based productive economy and to avoid uneven and unbalanced growth of towns, there is a need for rural industrialization in Ethiopia.

Rural industrialization is concerned with the spread and growth of small-scale and cottage industries in rural areas. Bramall. C in his study entitled ‘The Industrialization of Rural China’ reveal that the experiences of high population density countries such as China and India shows that small scale industrial sector has vast potential in terms of creating employment and output. Small-scale manufacturing industries have the capacity to absorb the surplus labour and provide productive employment owing to their growth character.

There are two approaches to rural industrialization. The first approach defines rural industrialization as the spread of manufacturing employment and enterprise management from major cities to rural towns. This is called “exogenous model of rural industrialization”. The second approach emphasises setting up of industries based on rural local resources and skills since economic capacities of a given country may not ensure the expansion of urban industries to rural areas. This model, which emphasises the unique rural character, is called “endogenous model of rural industrialization”.

To me, it doesn’t matter whether industries spread from urban to rural areas or be based on rural local resources catering local demands. What matters is the creation of productive employment for the surplus rural labour in the nearby towns and supply of consumption goods to the rural households.

The conditions of youth bulge cities and towns in the country require industrial decentralization (relocation of manufacturing industries to medium and small towns) to bring about balanced growth and absorb the rural surplus labour in its own proximate location (to curb long distance migration).

There are two policy strategies and tools that matter most for sustainable urban development of youth bulge cities and towns. First, thinking for a holistic view that crosses the border of urban sectors, there need to be a plan that enhance co-operation between stakeholders including the youth. Second, there need to be a program for the promotion of rural-town based small-scale manufacturing industries, which are not only more labour intensive but also more productive per unit of scarce capital than their large-scale counterparts in capital cities.

Source: Ethiopian Business Review, 5th Year, May 2017, No. 50.

 

The post Youth Bulge in Cities and Towns, its Remedies appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

የአፋር ክልል በወያኔ አይን፣ የይህደጎ እና የቡራህ አባ ጉርብትና በአብዓላ!

$
0
0

በአካደር ኢብራሂም 

ያው እንደ ተባለው የአፋር ክልል ከደርግ ውድቀት በኃላ በኢትዮጲያ ውስጥ ከተፈጠሩ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው።

ምንም እንኳን የአፋር ክልል በተባለው መሰረት በመልከዓ ምድር አቀማመጥ፣ በቋንቋ ተናጋሪዎች አሰፋፈር እንዲሁም በባህል ላይ የተመሰረተ አከላለል ሙሉ ለሙሉ ተጠቃሚ ባይሆንም የአፋር ክልል እየተባልን የሄው ሩብ ምዕተ አመት ቆጥረናል።

ምንም እንኳን በግሌ በሔር በህረ ሰቦች እራስን በራስ ማስተዳደር ወይም በሌላ አባባል የፌደራሊዝም ደጋፊ ብሆንም፤ ወያኔ ላንዱ እናት ላንዱ ደግሞ የእንጀራ እናት የሆነው የተወሳሰበ አከላለልና ህዝብን ሊያባላ ጫፍ ላይ የደረሰው ሰርዓት ግን አስፈርቶኛል።

በአሁኑ ግዜ የኢትዮጲያ ህዝቦች አንድ አንባገነንን ከማስወገድ ይልቅ እርስ በእርስ ሲጋጩ እናስትውላለን።

የዚህ መንስኤው ደግሞ የመንግስት ፖሊሲ ውጤት መሆኑን ብዙዎች ይስማማሉ።

ቆየት ያሉትን ወደ ጎን ትተን የትናንቱን በማንሳት ወደ ዋናው መልዕክተ ልግባ።

ወልቃይቴው እኔ አማራ ነኝ እንጂ የትግሬ ማንነት አልፈልግም ብሎ በግልጽ ሲናገር፣ አይ ማንነትህን እኔ ነው የማውቅልህ በማለት ጨፍልቀው ለማለፍ ሲሞከር መላው ጎንደር ተንሰቶ፣ ሳያበቃ መላው አማራ ገንፍሎ ወያነ ለጥቅት አምልጦ በስቸኳይ ግዜ አዋጅ ወይም በህመም ማስታገሻ እየመራን መሆኑን ይታወቃል።

ገና ወደ ተሟላ ጤንነቱ ሳይመለስ የአፋርንም መሬት አምሮኛል በማለት አብዓላ የትግራይ ናት የሚለው ጥያቄ ከወያኔነት አልፎ የትግራይነት መልክ እየያዘ ይገኛል።

የጽሁፌን አርዕስት የይህደጎ እና የቡራህ አባ ጉርብትና በ አብዓላ ላይ ያልኩበት ምክንያትና ትርጉሙን ላካፍላችሁ መሰለኝ፣ ይሕደጎ የትግረኛ የሰው ስም ሲሆን ትርጉሙ ይንጠቀው ውይም ነጣቂ እንደማለት ነው።

ቡራህ አባ ማለት ደግሞ የአፋር ስም ሲሆን ትርጉሙ ባለ ቤት ማለት ነው።

ሪዕሱን የመርጥኩበት ምክንያት መገመት ባይከብዳችሁም ነጣቂው እና ባለ ቤት መቼም ተስማምተው ሊኖሩ አይችሉም።

አብዓላ የሚባለው ከተማ አፋርን ከትግራይ ክልል ጋር የሚዋሰኑ ወረዳዎችን ማለትም የስምንት ወርዳዎች ዋና ከተማ ስትሆን ከተማዋ ከመቀለ 45 ኪሎ መትር ርቀት ላይ ትገኛለች።

በነግራችን ላይ እነዚህ ስምንት ወረዳዎች ለስሙ የአፋር ይባሉ እንጂ በተዘዋዋሪ የትግራይ ክልል ወይም የሕዋሃት የጎሮ አትክልት ከሆኑ ቆይተዋል።

አንድ መታወቅ ያለበት ነገር እነዚህ ወረዳዎች ዝም ብለው ወረዳዎች ብቻ አይደሉም።

መቀሌ የተገነባችው በአስዓሌ አሞለ ጨው ሲሆን አስዓሌ የምትገኝበት የባርህሌ ወርዳ፣ የመላው ኢትዮጲያ የጨው ምንጭ የሆነው አፍደራ፣ የአለም አስገራሚ ዳሉል፣ኤርታ አሌ፣ ፖታሽ፣ የኮናባ የማያልቀው ወርቅና ማዓድን እና ሌላም የተፈጥሮ ሃብት የሚገኝበት ወረዳዎች ናቸው።

ካሁን በፊትም በያንዳንዱ ወርዳዎች በዚህ ነጣቂው እና ቡራህ አባ ማሃል በተደረገው ጦርነት የብዙ ሰዎች ህይወት ጠፍቷል።

አሁን ደግሞ በጦርነት ያልቻሉትን ነጠቃ በእጅ አዙር ከወሰዱ በኃላ አብዓላን የወያኔ ሰርዓት ሳያበቃ በፊት ወደ ትግራይ ለማካለል የሚደረግ ሩጫ ይመስላል።

በእርግጥ አብዓላን ሸኽት ሰላሉ ብቻ አቤት ብላ መቀሌ አትገባም።

ይህን ያልኩበት ምክንያት ምንም እንኳን በተደራጀ መልኩ ባይሆንም ለአብዓላ ህዎቱን ለመስጠት የተዘጋጀ ወጣት መኖሩን ልብ ብያለሁ።

የአብዓላን ወደ ትግራይ ማካለል ጥያቄ ወይም በሌላ አባባል እንደተባለው እዛ የሚኖሩ የትግረኛ ተናጋሪዎች ልዩ ወረዳ እንዲሰጣቸው የተነሳው ጥያቄ ትንሽ የቆየ ቢሆንም አሁን በቅርብ ግዜ የሚታዩት የትግራይና የአፍር ግጭቶች ለየት ያለ ይመስላል።

አንዳንዶቹ በክልሉ አፋረኛ የስራና የትምህርት ቋንቋ እየሆነ ሰለመጣ አፋረኛ ሰለማይችሉ ወይም ሰለማይፈልጉ በትግረኛ እንዲማሩና እንዲሰሩ የራሳቸው ልዩ ወረዳ እንዲሰጣቸው የሚደረግ እንቅስቃሰ ነው ይላሉ።

እኔን ጨምሮ ሌሎቻችን ደግሞ ደግሞ የሄ ምክንያት ብቻ ሳይሆን የወያነ ሰርዓት ከማብቃቱ በፊት የነጠቁትን መሬት ህጋዊ ለማድረግ የሚደረግ ሩጫ ነው ብለን እናምናለን።

ያም ሆነ ይህ ዋናው ነገር አሁን በኢትዮጲያ ውስጥ በየቦታው የሚነሱ የማንነት እና የድምበር ይገባኛል ግጭቶች የወኔ ብልሹ ሰርዓት ውጤት መሆኑን ብዞዎቻችን ይሚንስማማበት ነጥብ ይመስለኛል።

ወያኔ እራሳችሁን በራሳችህ አስተዳድሩ ቢልም ሙሉ በሙሉ እራስን የማስተዳደር መብት አለመስተቱ አንዱ የችግሮች መንስኤ ነው ብዬ አምናለሁ።

ካሁን በፊት በ 2014 በኮኮናባ ወርዳ አንድ የኮሌጅ ተማሪ በትግራይ ሚሊሻዎች የተገደለበት ግጭት አሁን አብዓላ ላይ የምናየው ግጭት ቀጣይ አካል ነው።

ኮናባ ወረዳ አዓላ ስር ከሚተዳደሩ ስምንት ወረዳዎች አንዷ ስትሆን እዛ አከባቢ የድምበር ይገባኛል ግጭት ተፈጥሮ አንድ አብደላ እድሪስ የሚባል የኮሌጅ ተማሪ የሆነ ወጣት በትግራይ ክልል ተጣቂ ምሊሻዎች ተመቶ መሞቱ ይታወቃል።

ይህን ላስታውስ የፈለኩበት ምክንያት በዛን ግዜ በትግራይ በኩል የውቅሮ ዞን አስተዳደር የሆኑት ሰው በግልጽ ለአፋር ሽማግለዎች የተናገሩት ነገር ላካፍላችህ ፈልጌ ነው።

የዛኔ ልጁ ከሞተ በኃላ የሁለቱም ክልሎች መሪዎች ከሁለቱም ክልሎች

የአገር ሽማግሌዎች የተካፈሉበት ሰብሰባ በውቅሮ ከተማ አድርገው ነበረ።

ለግዜው ስማቸውን የማላስታውሰው የዞኑ አስተዳደር እናንተ በኢትዮጲያ ምንም መሬት የላችሁም አርፋችሁ ካልተቀመጣቹህ ወደመጣችሁበት እንመልሳችሃለን ብለው ነበረ።

ታዲያ ዛሬ አብዓላ ወደ ትግራይ እንድትካለል መጠየቃቸው ምን ይገርማል ለማለት ፈልጌ ነው።

የሚገርመው ወያኔ የትግራይ ህዝብ ጥያቄ እያስመሰለ የሚያራምደው የመሬት ወረራ ባሰበው መሰረት በትግራይ ህዝብ ዘንድ ተቀባይነት እያስገኘለት ቢመስልም፣ ትርፉ የትግራይ ህዝብ ታሪካዊ ጥላት ከማብዛት የዘለለ ይሆናል ብዬ አላሳብም።

ለምሳሌ በትግራይ ውስጥ ራሱ ሦስት ቀበሌዎች በግዴታ ወደ ትግራይ እንዲካለሉ ተደርጓል።

እኛ አፋሮች ነን እንጂ ትግሬነት እንድጫንብን አንፈልግም በማለትለ25 አመታት ያለ መንግስታዊ መሰረተ ልማት የሚተዳደሩ የሳውኔ አፋሮችን ጭምሮ እነ ታላክ፣ ሰሔሎ፣ ጎዶሌ፣ ወደ አፋር መካለል የነበረባቸው ወይም የአፋረኛ ተናጋሪዎች፣ በታሪክም ሆነ በመልከዓ ምድር የአፋር ክልል ቢሆኑም ወያኔ ሰላልፈለገ ብቻ ያለ ባህላቸው፣ ያለ ቋንቋቸው፣ በአጠቃላይ ከማንነታቸው ውጭ እየኖሩ ይገኛሉ።

ይህን ጉዳይ ያነሳሁበት ምክንያት አሁን ወያኔ የሚያራምደው ወረራ ትግራይ ውስጥ ወያነን እንቃወማለን ብለው የተደረጁ ድሪጅቶች ሳይቀሩ ሲደግፉ ይታያሉ።

ካሁን በፊት ወልቃይት የማን ናት የሚለውን ጥያቄ ከአመሪካ ድምጽ ራዲያ የቀረባላቸው የዓረና ትግራይ ሊቀመምበር አቶ አብራሃ ደስታ የሰጡት መልስ ወደ ህወሓት ፊላጎት የሚያዘነብል ነበረ።

አቶ አብራሃ ደስታ ጥያቄ ያነሳው ህዝብ እስከሆነ ድርስ የወልቃይት ህዝብ ድምፀውሳኔ ማድረግ አለበት ብለው ተናግሯል።

በሌላ በኩል ወልቃይት ላይ ኣሁን ከሌላ የትግራይ አከባቢ ለስራ የመጡ ሰዎች ቁጥር ከትክክለኛ ወልቃይቴው ሰለመበልጥ ህዝበ ውሳኔ አያዋጣንም የሚሉ ስዎች አስተያየት አንብቤ ነበር።

ልክ አሁን በአፋር ክልል አብዓላ ወረዳ ላይ ልዩ ወረዳ ይሰጠን የሚሉት የትግራይ ተወላጆች ለስራ፣ ለንግድ መጥተው እንደቀሩት በየ ሱቁ የእኛ ቋንቋ ሰለተነገረ ልዩ ወረዳ እንፈልጋለን፣ በከተማው ላይ ትግረኛ ተናጋሪ ሰለበዛ መሬቱ የእኛ ነው የሚለው ጥያቄ እንዳነሱት።

በአፋር ክልል የማን ብሔር ተወላጅ ነህ፣ ምን አይነት ቋንቋ ተናገራለህ፣ ሳይባሉ ከብዙ ብሔር ብሔረ ሰቦችና ከሌላ አከባቢ የመጡ ኢትዮጲያዊያን ይኖራሉ።

ይህ ማለት ግን ኢትዮጲያዊያን በመሆናቸው በምነኛው ቦታ መኖር ይችላሉ ማለት እንጂ ዘር እየቆጠሩ ህዝቦችን ማጋጨት አይደለም፦

ከአንድ ወር በፊት አብራሃ ደስታ በፈይስቡክ ገፁ ላይ አብዓላ የትግራይ እንደሆነችና እዛ የሚኖሩ ትግሬዎች መብታቸው ተነፍገው እየታገሉ መሆኑን ምስክርነቱን ሰጥቷል።

በነገራችን ላይ አብዓላ ውስጥ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች እዛው በአብዓላ ወረዳ ምክረ ቤት 3 ተወካዮች አላቸው።

የትምህርት፣ የስራ፣ የጤና እና ሌሎች አገልግሎቶችን ከአፋሮችም በላይ ይጠቀማሉ።

ታዲያ አብራሃ ደስታ እውነት የማንነት እና የመብት ተሟጋች ከሆነ ለአመታት ሰውኔ ላይ ምንም አይነት መሰርተ ልማት ሳይኖራቸው በስቃይና በግፍ እየኖሩ ላሉት አፋሮች ለመብታቸው መከበር ለሚያድርጉት ትግል ለምን አንድ ቃል አልተነፈሰም ?

እኮ ለምን! ?

አሁን ባለፈው ማክሰኞ በዛው አብዓላ ከተማ የተፈጠረው ግጭት የወዴፊቱን ሁኔታ የሚያማላክት ነው።

ሆነ ብለው የሃይማኖት ቦታ ወይም መስገጃ ቦታ ላይ የሙዚቃ ድግስ ዝግጅት አታዘጋጁብን፣ ከፈለገችሁ ሌላ ቦታ ላይ አድርጉ ሰላሉ ብቻ አፋሮች በጥይት ተደብድበዋል።

ለነገሩ ባለ ቤቷን የተማመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች አይደል የሚባለው?

ማንም ሰው እንደ ሰው መብቱ ሊከበርለት ይገባል የሚል እምነት ቢኖረኝም ያንዱን መብት ተጨፍልቆ ያንዱን መብት እንዲከበር መጠየቅ አብሮ የመኖርን ባህል ማዛባት ብቻ ሳይሆን ሊቀረፍ የማይችል ቁርሾ ያስክትላል።

እንደ እኔ አስተያየት በሰላም ማንም ሰው አብዓላ ላይም ሆነ መቀሌ ላይ ቢኖር ችግር የለብኝም።

ግን ቤቴ እንድትኖር ሰለፈቀድኩልህ መጠቅለል ካማረህ ያኔ ጠብ መነሳቱ አይቀርም።

ጠብ ከተነሳ ደግሞ ለሁሉም አይበጀም፣ በተለይ በተለይ ለአገር አደገኛ ነው።

መጥታችሁ በከፈታችሁት ውስጥ ሱቅ ትግርኛ ልንናገር እንችል ይሆናል፣ ግን መሬቴንና ሃይማኖቴን ከነካህብኝ በሰላም መኖር ያስቸግረናል ይሕደጎ ዓርከይ።

The post የአፋር ክልል በወያኔ አይን፣ የይህደጎ እና የቡራህ አባ ጉርብትና በአብዓላ! appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Ethiopia’s candidate for the World Health Organization doesn’t like mentioning a certain disease

$
0
0

By Paul Schemm
May 18 at 5:00 AM

Ethiopia’s Tedros Adhanom Ghebreyesus is a candidate for director general of the World Health Organization. (Fabrice Coffrini/AFP via Getty Images)

ADDIS ABABA, Ethiopia — Despite warnings from its own experts, the World Health Organization took two months to declare the devastating Ebola outbreak in 2014 an emergency, during which time 1,000 people died in West Africa. Leaked emails later revealed that officials were loath to call it an epidemic for fear of angering the African countries involved and hurting their economies.

The WHO’s handling of the outbreak, which went on to kill more than 11,000 people, has been seen as a sign of the desperate need to reform this global organization, which is responsible for marshaling the global response to epidemics.

On May 22, member state will choose among three candidates — all of whom have pledged deep changes to the organization — vying for the post of WHO director general. One of the candidates, however, has been accused of the same kind of emergency-related minimization of crises that marred the WHO’s response to the Ebola outbreak.

Tedros Adhanom Ghebreyesus, 52, Ethiopia’s health minister from 2005 to 2012 and foreign minister until 2016, is a strong candidate for the post, backed by the African Union as well as countries in the Pacific and the Caribbean. He has an impressive track record in Ethiopia. The country also covered up cholera outbreaks under his watch.

The candidate, who goes by his first name and campaigns as Dr. Tedros, presided over a dramatic expansion of Ethiopia’s health system and reductions in infant and maternal mortality as well as deaths from malaria. He also extended the reach of the health system deep into remote rural areas.

In the past 10 years, Ethiopia is also the only country in the Horn of Africa that has not been touched by cholera — according to the government. Critics disagree.

Since a cholera outbreak in 2006 in the Oromia region, Ethiopia has referred to the disease as “acute watery diarrhea” (AWD), essentially a symptom of the deadly waterborne cholera, which is caused by the Vibrio cholerae bacterium. Tests at the time by the United Nations confirmed that it was actually cholera.

The likely rationale for not calling the disease cholera is the same one that delayed the labeling of the Ebola outbreak an emergency in 2014 — it would make Ethiopia look bad, hurt tourism and could result in some countries banning food exports from Ethiopia.

It is not clear whether Tedros had any input in the government’s decision to stop using the term “cholera,” but the change occurred during his tenure as health minister.

Since then, there have been several AWD outbreaks, including in Addis Ababa in 2016 and in the drought-hit Somali region, where more than 16,000 have been diagnosed since January and 3,500 new cases are being declared every month. None have been identified as cholera.

Yet under the rules of the WHO, countries are supposed to report outbreaks of such diseases.

“In the aftermath of the unconscionable WHO response to Ebola, perhaps the most important global health norm is to accurately and rapidly detect, report and respond to disease outbreaks,” said Lawrence Gostin, director of the O’Neill Institute for National and Global Health Law at Georgetown University.

The Ethiopian government is fighting the outbreak, regardless of what it is called. The Health Ministry sent 1,200 health professionals, including 500 nurses and 68 doctors, to affected areas this year and set up 100 treatment centers.

On Tuesday, the ministry issued a statement carried on Tedros’s website that said: “We are working to establish robust surveillance systems for critical diseases … acute watery diarrheal diseases including cholera is of course included in this effort.” The statement went on to praise Tedros’s tenure as health minister and noted that “despite hosting the largest number of refugees in Africa, Ethiopia has a lower rate of childhood deaths from diarrheal diseases than Africa as a whole.”

But international aid organizations have privately expressed frustration at Ethiopia’s refusal to call the disease cholera; such a move would trigger an international response.

Human Rights Watch says local health workers are under pressure not to refer to the disease as cholera.

“We have interviewed a number of health professionals who have been pressured by government officials not to refer to cholera outbreaks as such, instead referring to outbreaks as ‘diarrhea’ or AWD,” said Felix Horne, the organization’s researcher for Ethiopia. “This is emblematic of the control that government exerts over some of its health professionals — there is little space to question health policies or to challenge the government’s success narratives.”

So while neighboring Somalia, South Sudan and Kenya have cholera outbreaks, Ethiopia just has diarrhea outbreaks.

The Ethiopian Medical Association has endorsed Tedros’s candidacy, saying Wednesday that he would bring a fresh perspective to the WHO. “One that is rooted in the reality of what it takes to design and implement change in a country that is resource-constrained with a high disease burden,” said the association’s president, Gemechis Mamo. He would not comment on the cholera-denial accusations.

“We have been informed that it was acute watery diarrhea,” he said.

Critics say the lack of transparency is part of the repressive nature of the state. Much of the opposition to Tedros’s candidacy emanates from the Ethiopian diaspora, which has taken to social media to criticize his ties (he is a member of the ruling party political bureau) to a government known for its poor human rights record and for suppressing debate. Their campaign even has its own hashtag.

<blockquote class="Tweet h-entry js-tweetIdInfo subject expanded

is-deciderHtmlWhitespace” cite=”https://twitter.com/JBonsa1/status/863291618333532160″ data-tweet-id=”863291618333532160″ data-scribe=”section:subject”>

: Embezzled USD1.4 billion from Global Health Fund,& Now a candidate for WHO DG?! SCANDAL OF THE CENTURY! @WHO @BBCWorld @CNN

The opposition, though, is increasingly mixed up in the bitter ethnic politics of Ethiopia. Tedros, like many influential people in government and business, is from the northern Tigray region, home of the rebel group that overthrew the socialist regime in 1991.

Some from the larger Oromo and Amhara ethnic groups, which together make up nearly two-thirds of the country’s population, allege favoritism by the government for the Tigrayans — leading Tedros supporters to dismiss their complaints as ethnically driven.

<blockquote class="Tweet h-entry js-tweetIdInfo subject expanded

is-deciderHtmlWhitespace” cite=”https://twitter.com/GurageFirst/status/863750980109824000″ data-tweet-id=”863750980109824000″ data-scribe=”section:subject”>

The failing minority media @ESATtv which claims to stand for ALL Ethiopians irrespective of ethnicity, is against DrTedros b/c he’s Tigriyan

In interviews, Tedros says he has the practical and managerial experience to deal with global health challenges.

“I was born in Africa, I was brought up in Africa, and I have seen firsthand how actually, the scourge of diseases — it has affected communities, my own village and also communities, and even myself as a victim,” he said in a January interview.

At the same time, it is an open question whether he would be able to heed the desires and demands of the WHO’s many members, some of which, like the Ethiopian government, might want to play down the effect or presence of some of these diseases.

 

The post Ethiopia’s candidate for the World Health Organization doesn’t like mentioning a certain disease appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

ተመራማሪ የሺወንድም ማሙዬ ከጎንደር የመጣ ዘመድ አሳድረሃል በሚል በማዕከላዊ እየተሰቃየ ነው፤

$
0
0
ሙሉቀን ተስፋው
አገዛዙ የዐማራ ወጣቶችን፣ ምሁራንና ፖለቲከኞችን በግፍ ማሰር ቀጥሎበታል፡፡ በየትኛውም አካባቢ የሚኖሩ የዐማራ ተወላጆች ሰበብ አስባብ እየተፈለገ በጂምላ እየታሠሩ በማዕከላዊ የቶርቸር ሰለባ ሆነዋል፡፡

ወጣቱ ምሁር የሺወንድም ማሙዬ በወያኔ የቶርቸር ሰለባ ከሆኑ የዐማራ ምሁራን አንዱ ነው፡፡ ጥር 12 ቀን 2009 ዓ.ም ጠዋት ከቤተ ክርስቲያን ደርሶ ሲመለስ በትግሬ ደኅንነቶች ተይዞ ወደ ማዕከላዊ ከገባ አራት ወራት አልፈውታል፡፡ ከአራት ጊዜ በላይ ፍርድ ቤት ቀርቧል፤ እስካሁን በማዕከላዊ ቶርቸር እየተፈጸመበት ነው፡፡
ተመራማሪ የሺወንድም ማሙዬ በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ በሜዲካል ቴክኖሎጅ የትምህርት ዘርፍ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ የተመረቀ ሲሆን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ዲን በመሆን ያገለግል ነበር፡፡ የሺወንድም በበርካታ ዓለም አቀፍ የትምህርት ጆርናሎች ላይ ጥናታዊ ጽሑፎችን ያሳተመ ሲሆን በአሜሪካን አገር ከሚገኘው ሚቺጋን ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር አንድ ለአገር የሚጠቅም ጥናት በማጠናቀቅ ላይ ነበር፡፡ ወጣቱ ተመራማሪ ወደ አሜሪካን ተጉዞ በሚቺጋን ዩንቨርሲቲ ጥናቱን ያቀረበ ሲሆን መጠናቀቅ የሚገባቸውን ጉዳዮች ለመጨረስ ወደ አገር ቤት በተመለሰ በ15ኛ ቀኑ ወደ ማዕከላዊ ገብቶ የቶርቸር ሰለባ የሆነው፡፡
ወጣቱ ተመራማሪ በማዕከላዊ ቀርቦበት የነበረው ክስ ‹‹ለዐማራ ታጋዮች የዩንቨርሲቲ ምግብ እንዲያገኙ አድርገሃል›› የሚል ቢሆንም የሺወንድም የተማሪዎች ዲን እንጅ የምግብ ክፍል ኃላፊ አለመሆኑን በማስረዳቱ ክሱም እንደማያስኬድ ሲታወቅ የክስ ጭብጡ ተቀይሯል፡፡ በተቀየረው ክስ ‹‹ከጎንደር የመጣ አሸባሪ አሳድረሃል›› በሚል አዲስ ፋይል ተከፍቶበት በቶርቸር መካከል ፍርድ ቤት እንደሚመላለስ ለማወቅ ተችሏል፡፡
ወጣት ተመራማሪው የሺወንድም ከጎንደር የመጣ አብሮ አደግ መምህር ጓደኛውን የጥምቀት ዕለት አግኝቶት ከቤቱ አብረው ያደሩ ሲሆን መምህር ጓደኛውም እስካሁን አብሮ በማዕከላዊ በስቅይት ላይ ነው፡፡ የሺወንድምን ከእናቱ፣ ከእህቱና ከባለቤቱ ውጭ ማንም ሰው መጠየቅ አይችልም፡፡ በአራት ወራት ውስጥ በአማራነቱ ብዙ ስቃይና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ ከሚችጋን ዪንቨርሲቲ ጋር እየሠራው የነበረው ጥናታዊ ጽሑፍም ተቋርጧል፡፡

The post ተመራማሪ የሺወንድም ማሙዬ ከጎንደር የመጣ ዘመድ አሳድረሃል በሚል በማዕከላዊ እየተሰቃየ ነው፤ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Why I am firmly opposed to Ato Tedros Adhanom becoming the director of WHO

$
0
0

by Veronica Melaku

I know the CIA, Bill Gate and Milinda Gate projects and plans in Africa that have been tested in Ethiopia for years now .
Targeting the Amhara actively happening since TPLF appointed Theodros as a health minister and then foreign minister to work for them.
The Amhara served them under Theodros as the helpless and hopeless testing animals in the medical institutions to control/destroy the African/black population in Africa using new and dangerous vaccines, medicines, sterilization and castration methods. That devastated the Amhara people and would be recognized as genocide .
..
They seem are satisfied with their project and plan in Africa to wipe out blacks is working after testing it on the Amhara since Theodros was appointed as health minister and then foreign minister by them to do their jobs on Ethiopia targeting the Amhara .This is not about him doing the right jobs at WHO but to use his experience on the Amhara on the rest of Africa against blacks .
.
Everybody shoul know who is behind this idea Tewdros to become the leader of WHO.. It is the CIA, Bill and Melinda Gate , the so called aid agencies and the likes.
They are looking to use him in Africa the way they have been using him in Ethiopia for years targeting the Amhara committing genocide in peaceful ways using modern and silent methods .
..
Even If they put him there to do their dirty and criminal jobs in Ethiopia as well as Africa knowing it is not about the world but Africa targeting the black population that would give them multiple benefits including their drug companies making billions out of it selling poisons while calling it medicines, he will never get a peaceful welcome in any country he is going to visit.

Ethiopians will make sure, the whole of Africa as well as the world do know what he did in Ethiopia as health minister as well as foreign minister being the Anglo-American trusted agent and about the mission him being the leader of WHO.
..
As an Amhara i would be curious about the disappearance of 5 million Amaharas in Ethiopia, supposedly due to unsolicited distribution of birth control injections under his watch . I know The idea of him being at WHO is not coming from him but them. They know how he served them in Ethiopia against the amhara and they are looking to use him the same way the rest of Africa against Blacks .

Although the criminal Tewdros got a massive support from evil institution One thing is certain and that is the TPLF era is over in Ethiopia as well as Africa .

The post Why I am firmly opposed to Ato Tedros Adhanom becoming the director of WHO appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.


ሰበር መረጃ . .አፋኝና ገዳይ አባላቶቹን ያጣዉና እያጣ የሚገኘዉ ብሐራዊ መረጃ

$
0
0

አብዛኛዉን አፋኝና ገዳይ አባላቶቹን ያጣዉና እያጣ የሚገኘዉ ብሐራዊ መረጃ በከፍተኛ ሚስጥር ከሐገር ዉጭ አሰልጥኖ ያስገባቸዉ አራት ስናይፐር አነጣጣሪ ገዳዮች፣ ሁለት ልዩ ኮማንዶ የጠለፋ ክፍል ስምሪቶች፣ ሁለት አይቲ ኢንጂነር መረቦች፣  ሁለት አለም አቀፍ ግራና ቀኝ ክንፍ ማንኛዉም አዉቶሞቢል አሽከርካሪዎች፣ ከድተዉ የደረሱበት እንደማይታወቅ በ2008 መጨረሻ ላይ ያሳወቀዉ የብሐራዊ መረጃ የሰዉ ሐይል እና ግንኙነት ክፍሉ በድጋሚ ባሳለፍነዉ ወር  ሚያዚያ 2009 ላይ አንድ እስናይፐር አነጣጣሪና አንድ አይቲ ኢንጂነር ሰልጣኝ ባልታወቀ አካል መገደላቸዉን ለዉስጥ ክፍል ማሳወቁን ምንጮች ጠቆሙ።

   የ10 አለቃ ዝንዉ ክብረት እና የአይቲ ኢንጂነር የሳይበር ጥቃት ባለሞያዋ  ወ/ሪት ሶስና ኤፍሬም የተባሉ ግለሰቦች ቻይናና ህንድ ተምረዉ የተመለሱ እንደነበሩ የጠቆመዉ ምንጫችን ይህን አይነት ድርጊት በመረጃዉ ቢሮ ዉስጥ የተለመደ ነገር እየሆነ ነዉ ሲል ጠቆሞዋል።

  በተያያዘ መረጃ በወታደራዊ ደህንነት የትግባር ክንፍ ተዋቅሮ የተላከ  አንባ  (  ANBA OPERATION )  የሚል ስያሜ ተሰጥቶት ለተግባር ተሰማርቶ  የነበረ ቡድን በጎንደር ሊቦ ከምከም አካባቢ በተደረገ ድንገተኛ ጥቃት ምክንያት በመመታቱ የተግባር መመሪያዉ ውድቅ ( operation  cancelled )  መደረጉን ለማወቅ ተችሏል።

    ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !

ልኡል አለሜ

The post ሰበር መረጃ . .አፋኝና ገዳይ አባላቶቹን ያጣዉና እያጣ የሚገኘዉ ብሐራዊ መረጃ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Why Ethiopians are opposed to Tedros Adhanom’s candidacy for Director General of the WHO

$
0
0

By Shiferaw Abebe

It may appear rather odd that the majority of Ethiopians are opposed to Dr. Tedros Adhanom’s candidacy for the position of Director General (DG) of the World Health Organization (WHO) when the African Union (AU) is fully behind his bid.

The simple explanation could be that African leaders don’t know this candidate as much as we Ethiopians do. But of course there is more to the dichotomy. African rulers are reportedly backing Adhanom for a geopolitical reason, namely that they feel it is an African’s turn to head the WHO. This rationale is of course myopic and narrow minded but could still get a pass if Adhanom had the moral integrity and the intellectual fortitude that match the post he is aspiring to fill. Unfortunately Adhanom lacks both qualities and voting for him on partisan grounds and making him a head of one of the most consequential international organizations is irresponsible and inexcusable.

But then these African rulers are the same individuals who in 2016 threatened to pull their countries out of the International Criminal Court (ICC) as a shameful show of solidarity with those African heads of states the ICC charged with genocide and crimes against humanity. The current rulers of Ethiopia, represented by Adhanom as a foreign minister, were in the forefront of the call for boycotting the ICC.

It goes without saying that the vast majority of Ethiopians have no respect or attach any value to the blanket endorsement Adhanom received from the AU. We know if ordinary Africans were to cast the votes they would side with the Ethiopian people in repudiating Adhanom’s candidacy.

But why do Ethiopians oppose Adhanom’s candidacy?

First and foremost, the vast majority of Ethiopians don’t see Adhanom as representing Ethiopia in any capacity. Adhanom is one of nine politburo members of a secretive, underhanded tribal group called Tigray People Liberation Front (TPLF) that took power in Ethiopia in1991 following a 17-year bloody armed struggle. When TPLF began its armed insurgency in 1975, it had a goal of seceding Tigray from Ethiopia. It was only by surreptitious circumstances that it came to control the entire country, and the reason why most Ethiopians to this day see it as an occupying force.

True to form, TPLF has since ruled the country with an apartheid type political system where a slice minority controls the political apparatus and subject the vast majority to constant harassment, persecution, arrests, tortures and killings.

In addition to Adhanom’s piling crimes as a former health and foreign minister, as member of the TPLF politburo, he shares responsibility for the genocides, tortures, and extra-judicial killings of thousands of innocent Ethiopians. In the last year and a half alone, the TPLF regime has killed over a thousand, wounded and tortured as many and arrested over 25 thousand Ethiopians.

Second, Mr. Adhanom may appear cheery and honest for outsiders but Ethiopians know for what he really is – a master of lies and deception. To give an example, in a July 2015 interview with CNN (http://www.cnn.com/videos/world/2015/07/28/intv-ethiopia-amanpour-tedros-adhanom.cnn) the following is what he said regarding the arrest of journalists in Ethiopia:

First of all what I would like to say is we haven’t jailed any journalist. We follow the law… the rule of law. Nobody is above the law. When they trespass the law they will be in trouble. Otherwise nobody will touch them…

Denying the regime’s false accusation of journalist who are critical of the regime as having connections with political groups the regime has outlawed, he also said:

On arrests for being critical, no…. that cannot be a problem….the problem is when they trespass the law…otherwise for being critical, no we need it because it is feedback for us, and we can learn from what they are saying… media is the eyes and ears of the people …

These lies were interspaced by Adhanom’s stale plea that democracy is nascent in Ethiopia, that it takes time to build democratic institutions, educate people, etc.

To an outsider, particularly a journalist, a politician, or ordinary citizen in the west, the above answers may appear deceptively reasonable, but for Ethiopians they are infuriating lies that show not only Adhanom’s debased morality but also his contempt for the victims of his regime and the Ethiopian people at large who year after year lose their sons and daughters for prison, exile or TPLF’s bullets.

Adhanom’s lies and deceptive remarks are of course taken from a well-rehearsed TPLF playbook designed to keep outsiders deceived or at the very least confused about TPLF’s serial abuse of human and democratic rights of Ethiopians.

The following is what the puppet Prime Minister, Hailemariam Desalegn, said in April in a BBC interview when asked about the regime’s (deceptive) interest to open a dialogue with the opposition when many opposition leaders were locked up in jail (https://www.facebook.com/bbcafrica/videos/10155294955615229/?hc_ref=PAGES_TIMELINE):

First of all, the Ethiopian government has not detained anyone because of its political view. The detention has been there because these guys directly communicating to destabilizing the country with armed struggling groups in Eritrea. So I think it is very clear that none who are arrested because of their political view. You know the problem with transition democracy is these kind of people they know that if you go to the political parties, you know, media and the western, you know, politicians will cry out for them.

Asked how “his government” was going to address concerns of human right abuses and media freedom, Desalegn answered:

The issue is, you know, democracy in Ethiopia is a very young one, with only four elections, five elections conducted…. We need to develop within our own culture because we have our own culture. Sometimes, it can be say to be undemocratic, may be abuses and human rights, which also is within the culture of the society. We have to address these issues through education, awareness creation and institution building.

Except for Desalegn’s poorer mastery of the English language and his utter incoherence, his responses are exactly the same as Adhanom’s. They both apply TPLF’s three part communication strategy:

First, deny any wrong doing, i.e., claim no human right activist or journalist or opposition figures is arrested. Everyone arrested is arrested for violating a law.

Second, admit the possibility of mistakes and room for improvement followed by a plea for patience – repeat democracy is nascent in Ethiopia, that erecting democratic institutions take time, etc., and

Third, blame the Ethiopian people for any mistakes and hold their education and culture as the culprit for lack of progress on democracy and human rights.

It is depressing to admit this gimmick has so far had its intended trick on clueless and half interested western journalists, politicians, philanthropists and even academics.

But it has no chance with Ethiopians!

Ethiopians know that the absence of democracy or human rights in their country has nothing to do with their education or culture but has everything to do with TPLF’s determination to stay in power forever and at any cost.

Ethiopians know TPLF does not respect democracy because it does not respect the rule of law. For example Adhanom and his party have erected the anti-terrorism and civil society laws for the sole purpose of targeting their political opponents and critics. Even as draconian as such laws are it is the TPLF leaders, not the Ethiopian people, who are abusing and misusing them routinely.

Finally Ethiopians know that as long as there is no justice and fairness there cannot be an enduring rule of law or democracy. There is no justice in Ethiopia today because TPLF has no democratic representation. It took power forcefully 26 years ago; it has stayed in power this far forcefully.

When its atrocities and repressions finally gave way to popular uprisings, the regime declared a Marshall Law that is still in place, suspending the constitutional rights of the people, and hunting down its opponents, torturing them with medieval type techniques, and killing many of them without due process.

This minority group controls most of the country’s economic resources, stashes away billions of dollars in foreign banks, and spends millions of dollars to hire lobbyists to soften its image among foreign powers, while millions of Ethiopians are starving and on the verge of death as we speak.

Tedros Adhanom is the embodiment of and a key player in this brutal and criminal regime. Appointing such a person to lead the WHO would be a travesty of justice and a mockery of integrity of the highest order.

Concealing his political rank within the TPLF party, Adhanom has embellished and presented himself as a public health leader and a career diplomat. His deception might work with others.

Not with Ethiopians.

That is why the vast majority of Ethiopians are unapologetically against his candidacy for the DG of the WHO

The writer can be reached at shiferawabebe1@gmail.com

The post Why Ethiopians are opposed to Tedros Adhanom’s candidacy for Director General of the WHO appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

Africa’s Abu Ghraib in Ethiopia (Alem Mamo)

$
0
0

“The oppressors, who oppress, exploit, and rape by virtue of their power, cannot find in this power the strength to liberate either the oppressed or themselves.”

——–Paulo Freire

“When I heard Dr. Tedros Adhanom is running to be the Director-General of the World Health Organization, I screamed wondering if the international institutions such as the UN are tacit participants in my torturing.”

—Ethiopian torture survivor

It is located not far from the buildings that house both national and international power centres in the Ethiopian capital, Addis Ababa. Thus, one can be forgiven for not suspecting that the most henious acts of brutality would be taking place in the same neighborhood as where international dignitaries work, as well as wine and dine.  It is called Meakelawi prison the stories of those who survived this notorious site of human suffering are difficult to comprehend.

Anyone who dares to oppose the regime or is suspected of opposing it is brought to Meakelawi prison for  inhuman treatement that is difficult to put into words. The physical suffering, psychological torment and the deliberate degrading and humiliation are all routine practise.

In his powerful and agonising account of kidnapping and torture in Meakelawi prison, Teshome Tenkolu, the former air force captain, narrates his first-hand account inside the regime’s torture chamber. The 11-page raw personal account entitled “moto menesat,” “Coming back from the dead,” is a testimony of cruelty and inhumanity on one hand, and the courage and strength of the human spirit to fight injustice, on the other.

Captain Teshome Tenkolu was a young aspiring and fiercely patriotic airman deeply committed to serving his country. His story begins on June 5, 1998 on the campus of the Ethiopian air force located 63 Kilometers south of the capital Addis Ababa. He was kidnapped and driven blindfolded outside the city of Debrezeit where he grew up. “At first,” he says, “I thought it was some kind of practical joke. However, as the minutes turned into hours, and hours into days it dawned to me that I am a prisoner. Until now, my familiarity of prison is limited to hearing the stories of prisoners who were locked up during the military regime.”

“It has been 24 hours since I was kidnapped, handcuffed, blind folded and thrown into a small cage like room.”  He narrates this harrowing story of endurance and unbreakable human spirit. “The stink of urine and feces in this small cell where I can stretch my hands and touch both ends of the room is appalling. I am having difficulty breathing and feeling nauseous due to the unsanitary condition of the room.”

“When they took me to another semi-darkroom not too far away from my smelly cell, I could barely walk. I was hungry, thirsty and exhausted. As I approached the room accompanied by two individuals holding me on both sides, as I gingerly waked into the room, a heavy punch landed on my face. Within seconds, I was on the floor. Then, the beating with a hard-electric cable began on my feet, hands and back. I don’t know for how long I passed out, when I woke up I was still in handcuffs lying on the floor. This routine of torture continued for 20 consecutive days.”

“During the course of my ordeal, my meal was a small slice of bread and cup of water every 24 hours. For me one of the most difficult part of this experience was going to the washroom. Imagine for a moment attempting to use the washroom while you are handcuffed and shackled. I can not unbutton my pants or keep my balance to do simple things such as using the bathroom. Indeed, this cruelty is not simply to cause suffering to my flesh and bones, but also to rob me my dignity and pride.”

“After twenty days, I was transferred to a much smaller room. I can barely move around because of the size of the new cell. Deprived of any sound or light my solitary life in this cold room began to take its toll on me. I came to conclusion that the only way I can end this misery is to take my own life. As I began to explore the way to end my life, I was confronted with a reality that I was handcuffed and shackled and even if I try I have no tools to speed up the end. No ropes, no knife nothing. I settled on a hunger strike. Stopping eating the single slice of bread and the cup of water. This went on for three days.”

“After three days, my pain and suffering accelerated. While my desire is to end this suffering by not eating or drinking water after three days, I picked up a glass of water which was sitting close to the door and drunk it in one breath.”

“As my ordeal continues I am beginning to lose track of time. The date, month, morning afternoon, day or night they have no meaning in my life. Everyday is just one long sad day. My pants and t-shirt I was wearing the day I was kidnapped are torn apart and they barely cover my body and I decided to take them off.  My flight uniform has become my blanket as well as my regular clothes.”

“While my daily wish is to end my life instead of continuing living under these circumstances, from time to time I think of my mother who suffers from a heart problem and my girlfriend who has become my close friend. I wonder what would be the impact of my disappearance on my mother’s health. Would I be the cause for worsening my mothers heart condition? How is she feeling these days? I ask myself regularly. The truth is I have no way knowing her condition. But I wonder.”

“All this time I also wonder why they are doing this to me. I have done nothing wrong except taking my flight instructor job very seriously. From time to time I ponder with the question ‘why?’ Could it be simply hate, or simply intoxication with power? Perhaps both I dialogue with myself trying to squeeze an answer from my exhausted and tormented mind. Sometimes my torturers show up for work drunk puffing cigarette mix with the smell of alcohol which makes my breathing difficult.”

“The reality of prison life is not just the torture and the physical suffering. It is the control, humiliation of robbing one’s dignity. Since I lost sense of time I am not sure for how long I have been in those dark and cold dungeons. What I know is that my tormenters have imposed all forms of physical, emotional and psychological brutality on me. All along, I have come to the conclusion that I won’t be able to get out alive from this dark hole of suffering. I have given up on living. With each day, the torture and the abuse continues, the meaning and purpose of life is lost in me.”

The ordeal of Captain Teshome Tenkolu is a clear demonstration of man’s inhumanity to a fellow human being. It is also the triumph of human spirit, a spirit that is good, caring and resilient. It is also worth noting that Captain Teshome Tenkolu’s story is not an isolated anomaly. Thousands of men and women languish in this dark dungeon called Meakelawi. One former prisoner who still resides in the capital Addis Ababa said, “the sounds and smells of torture still haunt me. It is something that I am unable to rid from my mind, the recurring nightmare keeps me awake at night. The sound and the smell of torture and the stinch of rotting flesh are still with me. I have left Meakelawi prison (even the country)but the prison never left me.”

He vividly recalls the torture techniques used in Meakelawi. Electric iron being placed on the bodies of prisoners, water boarding, being hung upside down for hours and electric shock are some of the methods used. He also said, “women prisoners are forced to undress themselves in front of male prison guards.”  In all of such sufferings, there is a strict rule from the Country’s Minister of Health not to provide any medical aid to political prisoners. “This administrative order was given by Dr. Tedros Adhanom, who was the Minister of Health at the time. When I heard that Dr. Tedros Adhanom is running to be the Director-General of the World Health Organization, I screamed wondering if the international institutions such as the UN are tacit participants in my torturing,” said one torture survivor, who still lives in Ethiopia.

 

Part two will be coming soon.

Alem mamo -alem6711@gmail.com

Additional reporting from Addis Ababa and Nairobi

 

The post Africa’s Abu Ghraib in Ethiopia (Alem Mamo) appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

ይድረስ ለጀርመን ድምፅ ራዲወ አማርኛው አገልግሎት

ከዮናታን ተስፋዬ የባሰ “አሸባሪ” ከቶ ከወደየት ይገኛል?

$
0
0
ስዩም ተሾመ

ስዩም ተሾመ

ስዩም ተሾመ

የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ አመራር ዮናታን ተስፋዬ ረጋሳ በተከሰሰበት የሽብርተኝነት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሏል። በዮናታን የተከሰሰው “በፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 ዓ.ም አንቀፅ(4) ስር የተደነገገውን በመተላለፍ” ነው። በዚህም የኦነግ ዓላማን ለማሳካት አመፅና ብጥብጥ እንዲቀጥልና ሌሎችን ለማነሳሳት አስቦ በፌስቡክ ገፁ ላይ በሚወጣቸው ፅሁፎች የሽብርተኝነት ድርጊት ለመፈፀም ማቀድ፣ ማዘጋጀት፣ ማሴር እና ማነሳሳት ወንጀል ተከሷል። በማስረጃነት የቀረበው ከሕዳር 24/2008 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 11/2008 ዓ.ም ባሉት ቀናት በፌስቡክ ገፁ ላይ ያወጣቸው ፅሁፎች ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ በ2ኛ ተራ ቁጥር ላይ የተጠቀሰው እንዲህ ይላል፡-
“በቀን 11/04/08 ዓ/ም (ዲሰምበር 21 2015 4፡32 AM) ከቀኑ 10፡32 በሚጠቀምበት ፌስቡክ ‘ኢህአዴግ ችግር ማዳፈን እንጂ መፍታት የሚያስችል አቅም የለውም’ በሚል ከፃፈው ፅሁፍ ውስጥ ‘አምና ከ40 በላይ የኦሮሞ ተማሪዎችን ገደሎ ችግር የፈታ የመሰለው ኢህአዴግ ዘንድሮም ከአምናው ሳይማር ዜጎችን በመግደል ችግሩን ለመፍታት እየጣረ ነው። በቀና መንገድ ችግር ከመፍታት አፈና ምላሽ ሆኗልና ወደ የማይቀረው አመፅ እየተንደረደርን መሆኑን የሰሞኑ ተቃውሞና የገጠመው ምላሽ ከበቂ በላይ አስረጂ ነው’ የሚል ቀስቃሽ የሆነ ፅሁፍ በመፃፍ ሌሎችን እንዲነሳሱ በማድረጉ” አቃቤ ሕግ ለፌዴራል ክፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ካቀረበው የክስ ቻርጅ ውስጥ የተወሰደ

ታዲያ ይህ ፅሁፍ እንዴት ሆኖ ዮናታን በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል በማስረጃነት ሊቀርብ ይችላል? በእርግጥ ለዚህ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ በክስ ቻርጁ የተጠቀሱ ፅሁፎችን አንድ-በአንድ ብንመለከት “ይሄ እንዴት ፅሁፍ የሽብር ወንጀል በማስረጃነት ሊቀርብ ይችላል?” እያላችሁ ትጠይቃላችሁ። ይሁን እንጂ፣ በሕግ መሠረት ለአንዱም ጥያቄ አጥጋቢ ምላሽ አታገኙም። በእርግጥ ጥያቄው መልስ-አልባ ሆኖ ሳይሆን የተሳሳተ ስለሆነ ነው። ለተሳሳተ ጥያቄ ትክክለኛው መልስ ጥያቄውን ማስተካከል ነው። ለምሳሌ፣ ከላይ የተጠቀሰው ፅሁፍ “እንዴት በሽብር ወንጀል ተከሳሽ ላይ ማስረጃ ተደርጎ ሊቀርብ ይችላል?’ ብሎ መጠየቅ ስህተት ነው። ከዚያ ይልቅ፣ “ከሳሽ ወይም መንግስት ለምን በዚህ ፅሁፍ ተሸበረ?” በሚል መስተካከል አለበት።

ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ የኢህአዴግ መንግስት ከሕዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጠበትን አግባብ በጥሞና ሲከታተል ለነበረ ሰው “ኢህአዴግ ችግርን ማዳፈን እንጂ መፍታት የሚያስችል አቅም የለውም” የሚለው ፅሁፍ ይዘት ሙሉ-በሙሉ “እውነት” እንደሆነ መገንዘብ ቀላል ነው። በተለይ በአምቦ ከተማ በተፈጠረው ችግር ተማሪዎች መገደላቸው የማይካድ ሃቅ ነው። በሕዳር 2008 ዓ.ም የአመፅና ተቃውሞ እንቅስቃሴው እንደገና ሲቀሰቀስ የኢህአዴግ መንግስት የሕዝብን ጥያቄ ተቀብሎ ችግሩን በቀና መንገድ ከመፍታት ይልቅ በኃይል ለማፈን በመሞከሩ ሀገሪቷን ለከፍተኛ አመፅና አለመረጋጋት ዳርጏታል። በዚህ ምክንያት፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች መገደላቸውን፣ ብዙ ሺህዎችን ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውንና ከመኖሪያ ቄያቸው መፈናቀላቸውን፣ እንዲሁም በቢሊዮን የሚቆጠር የሕዝብና የመንግስት ንብረት መውደሙን ማንም አያስተባብልም። ሌላው ቀርቶ ዮናታንን የከሰሰው መንግስት እንኳን ይህን ሃቅ ሊያስተባብል አይችልም።

ታዲያ የዮናታን ፅሁፍ ሙሉ በሙሉ የማይካድ ሃቅ ሆኖ ሳለ ፀኃፊው በሽብር ወንጀል የተከሰሰው ለምንድነው? ፀኃፊው “በሌላ ዓይነት የሽብር ድርጊት ተሰማርቶ ነበር” ቢባል እንኳን ይህን ፅሁፍ በማስረጃነት ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ የለም፡፡ ስለዚህ፣ ተከሳሽ፥ ዮናታን ተስፋዬ የፈፀመው የወንጀል ተግባር በተጠቀሰው ፅሁፍ እውነትን በትክክል መግለፁ ነው። በከሳሽ፥ የኢህአዴግ መንግስት ላይ የደረሰው ጉዳት ደግሞ እውነት እንዲያውቅ መደረጉ ነው።

በመሰረቱ፣ እውነታን ከሌሎች መደበቅ በሚሹ ዘንድ ስላለፈው፣ ስለአሁኑ ወይም ስለወደፊቱ ግዜና ሁኔታ በትክክል መናገርና መፃፍ ከአሸባሪነት ተለይቶ ሊታይ አይችልም። በተለይ አምባገነን መንግስታት ደግሞ ሀገሪቱ ስላለችበት ሁኔታ፣ ሕዝቡ ስለሚያነሳቸው ጥያቄዎች፣ ሌላው ቀርቶ ስለራሳቸው ሥራና አሰራር ማንም እንዲያውቅባቸው አይፈልጉም። ምክንያቱም፣ ሁሉም አምባገነን መንግስታት በስልጣን ላይ መቆየት የሚችሉት፤ አንደኛ፡- ብዙሃኑ የሕብረተሰብ ክፍል ስለ ፖለቲካዊ መብቱና ነፃነቱ በቂ ግንዛቤ ከሌለው፣ ሁለተኛ፡- የሲቭል ማህበራትና ድርጅቶች በፖለቲካው ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ካላደረጉ እና ሦስተኛ፡- የዓለም-አቀፉ ማህብረሰብ ስለ ሀገሪቱ ፖለቲካዊ ሁኔታ በቂ ግንዛቤ ከሌለው ነው።

ነገር ግን፣ የኢንተርኔት ፋይዳና አጠቃቀም ከላይ ከተጠቀሰው ሁኔታ ፍፁም ተቃራኒ ነው። ለምሳሌ፣ አንድ በጉዳዩ ላይ የተሰራ ጥናት የሚከተለውን ድምዳሜ አስቀምጧል፡-
“Four separate areas of Internet use threaten authoritarian regimes: mass public use, civil society organizations (citizens’ pressure groups), economic groups and the international community.”

እንደ ፌስቡክ ያሉ ማህበራዊ ድህረ-ገፆች በተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ እንደ የውይይት መድረክ ሆነው እያገለገሉ ይገኛል። ዜጎች ሃሳብና መረጃን በቀላሉ እንዲለዋወጡ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። የሙያና ሲቭል ማህበራት ከሕብረተሰቡ ጋር አሳታፊ የሆነ ግንኙነት እንዲኖራቸው እና በፖለቲካው ውስጥ የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲጫወቱ ያግዛሉ። የዓለም-አቀፉ ማህብረሰብ ስለ ሀገሪቱ ፖለቲካዊ ሁኔታ በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው ያስችላሉ። በዚህ ምክንያት፣ እንደ ኢህአዴግ ባለ አምባገነናዊ መንግስት ላይ ከፍተኛ የሆነ የሕልውና አደጋ ይጋርጣሉ።

በአጠቃላይ፣ ዮናታን ተስፋዬ በፌስቡክ ገፁ ባወጣቸው ፅሁፎች ምክንያት በሽብርተኝነት ወንጀል መከሰሱና በዚህም ጥፋተኛ ሆኖ የመገኘቱ ሚስጥርን ለመረዳት ከዚህ ጋር አያይዞ መመልከት ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ በክስ ቻርጁ ላይ በማስረጃነት የቀረቡትን ጽሁፎች በዝርዝር መመልከት ብቻ ይበቃል። ዩናታን ከሕዳር – ታህሳስ 2008 ዓ.ም ባሉት ቀናት በሀገሪቱ ስለተከሰተው አመፅና አለመረጋጋት በእውነታ ላይ የተመሰረተ ትክክለኛ መረጃ የያዙ ፅሁፎችን በፌስቡክ ገፁ ላይ አውጥቷል። በእነዚህ ፅሁፎች አማካኝነት ብዙሃኑ የሕብረተሰብ ክፍል፣ የተለያዩ የሲቨል ማህበራትና ድርጅቶች፣ እንዲሁም የዓለም-አቀፉ ማህብረሰብ በወቅቱ ስለነበረው የሀገሪቱ ፖለቲካዊ ሁኔታ ትክክለኛ መረጃ እንዲደርሳቸው አድርጓል። በዚህም በኢህአዴግ መንግስት ላይ የሕልውና አደጋ እንዲጋረጥ የበኩሉን አስተዋፅዖ አበርክቷል። በወቅቱ በሀገሪቱ ስለነበረው የፀጥታና አለመረጋጋት ችግር፣ ሕዝቡ ስለሚያነሳቸው የመብትና ነፃነት ጥያቄዎች፣ እንዲሁም የመንግስትን ሥራና አሰራር በመተቸትና በመፃፍ የኢህአዴግ መንግስትን አሸብሯል። በዚህ ምክንያት፣ መንግስት የፀረ-በሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 ጠቅሶ ከሰሰና ጥፋተኛ ነህ አለው። በእውነት ላይ የተመሰረተ ትክክለኛ መረጃ ክፉኛ ለሚያሸብረው መንግስት ከዮናታን ተስፋዬ የባሰ አሸባሪ ከቶ ከወደየት ይገኛል?

The post ከዮናታን ተስፋዬ የባሰ “አሸባሪ” ከቶ ከወደየት ይገኛል? appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live


Latest Images