Quantcast
Channel: admin – Medrek
Viewing all 3686 articles
Browse latest View live

ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! (በላይነህ አባተ)

$
0
0

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)

እነዚህን በሰባራ ድልድይ የዘፍጥረትን ሁለተኛ ወንዝ እንደ አእዋፋት በሰማይ የሚሻገሩ ሰዎች አይቶ በሚችለው አተነፋፈስ እማይተነፍስ እንደ ግዑዝ እስተንፋስ አልባ ሊባል ይችላል፡፡ ይህን ምስል እንኳን አእምሮን ተሸክሞ እሚዞርን ሰው ደመ-ነፍስን አንጠልጥሎ እሚንቀሳቀስ ከብትንም “እህህ…” አሰኝቶ እሚያስተነፍስ ይመስለኛል፡፡ ይህንን የሕዝብ ኑሮ አይቶ “እህህ…” ያላለ ወይም በሚችለው መንገድ ያልተነፈሰ ከእእምሮው በተጨማሪ ከከብቶች የሚጋራውን ደመ-ነፍሱንም መፈተሽ  እንዳለበት ይሰማኛል፡፡ ይህንን የሰቆቃ ኑሮ በቃላት ለመግለጽ አስራ ሁለት ሕዋሳት የሚያስፈልጉ ይመስለኛል፡፡

ለማኝ ገዥዎች እንደዚህ ዓይነቱን ሰባራ ድልድይ እያሳዩ ማሰሪያ ገንዘብ ለግፍ ወንበር ካበቋቸው ጌቶቻቸው ገንዘብ እንደሚረጠቡ ይታወቃል፡፡ የተረጠቡትን ገንዘብና ይህ ሕዝብ የሚከፍለውን ግብር ግን እነዚሁ ለማኝ ገዥዎች ፎቅ ይሰሩበታል፣ ለሚስቶቻቸው ንግድ ይከፍቱበታል፣ ልጆቻቸውን ያንቀባርሩበታል፤ የተረፈውንም ሲፈረጥጡ ሊውጡት ከምዕራብ ጌቶቻቸው ባንክ ያስቀምጡታል፡፡

በተመሳሳይ መንገድ ይህ ሕዝብ ለታቦት እሚያስገባውን ሥለትና አስራት ተገዳላይ ‘ፓትርያሪኮች’ና ሐሳዊ “ጳጳሳት” እየሞጨለፉ ፎቅ ይሰሩበታል፤ በሉመዚን ይንቀባረሩበታል፤ ጮማ ይቆርጡበታል፤ ዘመድ አዝማዳቸውን ያንደላቅቁበታል፡፡ ይህ ሕዝብ “ከዚህኛው የግዮን ዳር እዚያኛው ጫፍ ካደረስከኝ ጠቦቴን ሸጬ እከፍልሃለሁ”ን እየተሳለ የሚያስገባውን ስለት የ”አባ” ገረ መድህንና የ”አባ” ማትያስ ጋሻ ጋግሬዎች  እንደ ጩሉሌ ሲልፉት ኖረዋል፡፡ ገዳም አፍርሰው ኒዮርክ የተደበቁት “አባ” ዘካርያስ መጀመርያ “በአባ” ገረ-መድህን ጋሻጋግሬዎች ያዘረፉት በሚሊዮን እሚቆጠር የእናቶች ስለትና አሁን ደግሞ እኒሁ ዘኬኛው ዘካርያስ ከየዋህ ዲያስፖሮች ሰብስበው ለ”አባ” ማትያስ የሰጡት በሚሊዮን እሚቆጠር ገንዘብ ለእነደዚህ ዓይነቱ ዝርፊያ ምሳሌ ይሆናል፡፡

ይህ ነፍሱ በገመድ ያለች ሕዝብ በቀን አስራ ስድት ሰዓት እየሰራ ሰሜኑንም ደቡብንም ምስራቁንም ምእራቡንም ማኛ፣ ማርና ቅቤ ሲመግብ ሺህ ዘመናት አስቆጥሯል፡፡ እንዳለመታደል ግን ይህ ሕዝብ መርፌ እንደ ወጋው ፊኛ ትእቢታቸውን አስተንፍሶ በመለሳቸው ነጫጭባዎች የተመረዙ ያምሮ በሽተኞች በመሶሎኒ ድምፅ ማጉያ “አማራ ጨቋኝ” እያሉ መጮሁን አላባራ ብለዋል፡፡ እነዚህ ያምሮ በሽተኞች ያገር ሰው መስለው ወንበር ተቆናጠው ይህንን ከክርስቶስ በቀር ማንንም የማይፈራ ሕዝብ ከቅረርቶው፣ ከፉከራውና ከነፍጡ አርቀው ለግርፋት፣ ለምክነት፣ ለባሰ ድህነት፣ ለስደት፣ ለባርነትና ለእጅ አዙር ቅኝ-ተገዥነት ዳርገውት ይገኛል፡፡

እጁ አመድ አፋሽ የሆነው ይኸ ሕዝብ ግን ዛሬም በመሶሎኒ የማደጎ ልጆች የመጣበትን የጥፋት ውሀንና እሳተ ገሞራ ተቋቋሞ ብሉይን ከሀዲስ አዋህዶ ይኖራል፡፡ በሞሰሎኒ የማደጎ ልጆች ከምድር እየተሰመረውን የሞሶሎኒ ክልል አሻፈረኝ ብሎ በሙሴ የተሳለውን የዘፍጥረት ካርታ ሙጥኝ ብሏል፡፡ የሞሶሎኒን ደቀ መዛሙርት ኮከብ እምቢኝ ብሎ ለኖህ የታየውን ቀስተ ደመና ከመርከቡ ደቅኖ መቅዘፉን ቀጥሏል፡፡ የዲያብሎስን ክልልና አጥር አፍርሶ ቅዱስ መጽሐፍ እንዳዘዘው በሁለተኛው ወንዝ ተሳስሮ በኤደን ለመኖር ገመዱን ዘርግቷል፡፡ ምንም ምድራዊ ኃይል ሊበጥስ ያልቻለውን  ወንድማማችነትና እህትማማችነት በዓባይ ወንዝ በተዘረጋው ገመድ አጥብቋል፡፡

እንዲያው ለመሆኑ ተለያይቶ ከመኖር ወድቆ መፈጥፈጥን እሚመርጥ እንደዚህ ዓይነት ሕዝብ  በየትኛው ዓለም ታይቷል? እንደ መንታ ጽንስ በአንድ የእትብት ገመድ ተሳስሮ በአንድ ማህጸን እሚዋኝ እንደዚህ ዓይነት ሕዝብ በየትኛው አሀጉር ተፈጥሯል?

ይህ ከመለያየት ሞትን የመረጠ ሕዝብ ለውጪም ሆነ ለውስጥ ጠላቶች ምን ያስጠነቅቃል? ለእኛ ገመድን ለመገናኘትና ለመያያዝ ሳይሆን ለመጓተትና ለመጠላለፍ ሃምሳ ዓመት ለተጠቀምነውስ ምን ያስተምራል? “አማራ ጨቋኙ”ን በኦፔራ ዜማና በሞሶሎኒ ቫዮሊን ለሚዘፍኑት በሽተኞችስ ምን ፈውስ ያቀርባል? በአማራ ጨቋኙ ዘፈን ምክንያት በወልቃይት፣ በደኖ፣ በአርባ ጉጉ፣ በአርሲ ነገሌ፣ በወለጋ፣ በሁመራ፣ በራያ፣ በመተከል፤ በጉራ ፈርዳና ሌሎችም ሥፍራዎች ለረገፉት፣ ገደል ለተጣሉት፣ ለታረዱት፣ ለተቃጠሉት፣ ለታወሩት፣ ለተቆመጡት፣ ለመከኑት፣ ለተፈናቀሉት፣ ለተራቡት፣ ለተጠሙት፣ ለተራቆቱት፣ ለተሰደዱትና ባርያ ለሆኑት ፍትህ የመፈለግ ሂደትስ ምን አስተዋፅኦ ያደርጋል?

መንግስት ባልነበረበት ወቅት ራሱን አደራጅቶ ጣልያንን እንኳን ምሽግና ካምቦ ድንኳን ተክሎ ለማደር ፋታ ያልሰጠ ይህ ሕዝብ ስንት ክፍለ-ዘመን እጁ አመድ እያፈሰ ይኖራል? አማራ ጨቋኝን ኦፔራ ዜማ በሚያንቆረቁሩት አረመኔዎች ደሙን ካፈሰሰበትና አንጥንቱን ከከሰከሰበት ምድር ስንቴ ይባረራል? ምን ያህል ጊዜስ “ጨቋኙ አማራ!” እየተባለ ጠላትን ሊፋለም ከመሸገበት ገደል ይወረወራል? የሌላውን ሀዲድና ድልድይ እየሰራ እርሱ ስንት ዘመን በገመድ መጓዝ ይቀጥላል?

እንደ ፍካሬ እየሱስ መደገም ያለባት የክቡር አቶ ሀዲስ አለማየሁ ትዝታ እንደምታስረዳው በሁለተኛው የጣልያን ወረራ ወቅት ከዚህ ሁለተኛውን ወንዝ በገመድ ከሚሻገሩት ወላጆችና አያቶች የተውጣጡ ሃምሳ ሺ ያህል የጎጃምና የጎንደር አርበኞች እንደልማዳቸው ትግሬን ነፃ ሊያወጡ ዘምተው ነበር፡፡ እንደሚታወቀው እነዚህን ትግሬን ነፃ ሊያወጡ የሄዱትን አርበኞች ኃይለስላሴ ጉግሳና ሰራዊቱ አምባሻ ትተው ፒዛ እየቀረደዱና አማራ ጨቋኝን በከበሮ እየደለቁ ከግራዚያኒ አብረው ወጓቸው፡፡ በትግሬም የግራዚያኒና የባንዶች ኃይል ሲያይል ነፃ ሊያወጡት ከሄዱት ትግሬ ሥልታዊ ማፈግፈግ አድርገው ደቡብ ምዕራብ መሽገው ነበር፡፡ ድካም፣ ርሃብ፣ በሽታና እልቂት ሳይበግራቸው ከፋና ወለጋን ነፃ ሊያወጡ ሞክረው ነበር፡፡ ዳሩ ግን የወለጋው ገዥና ሰራዊትም ጪኮ ትተው መኮሮኒያቸውን እየዛቁና አማራ ጨቋን እየደለቁ ነፃ ሊያወጧቸው የሄዱትን አርበኞች ከሞሶሎኒ ሰራዊት ጋር ሆነው ወጓቸው፡፡

የጨቋኙ አማራ ጣጣ ከዚህ አልቆመም፡፡ እነ አባ ጆቢር የአማራን ራስ ቆርጦ ላመጣ 30 ብር እሰጣለሁ እያሉ በዚያ አካባቢ ያለውን አማራ በኛ ዘመን በጉራ ፈርዳ እንዳየነው ንብረቱን እየቀሙ አባረሩት፡፡ (ትዝታ ገፅ 166-167). አማራ ይኸው ነው! ነፃ አውጥቶም ሽልማቱ ሞት የሆነ ሕዝብ ነው! ከሞት የተረፈው አንዳንዱም የገጠመው ረጅሙን ወንዝ በገመድ መሻገር ነው!

እኔም ከልጅነቴ እስካሁን ያስተዋልኩት ይኸንኑ የአማራ እጅ አመድ አፋሽነት ነው፡፡ በሶማልያ ወረራ ወቅት ይኸው በገመድ እትብት የተሳሰር ሕዝብ ሆ! ብሎ በራሱ ፈቃድ ሃረርጌ ተምሞ ገባ፡፡ ከአንደኛ ትምህርት ቤቴ አጠገብ ገበያ ውስጥ የድምፅ ማጉያው “አገርህ ተደፍራለች! አገርህን ጠላት ወሯታል” ሲል ሊሸጡ ያመጡትን እህልና ከበት በትነው ቤተሰቦቻቸውን ሳይሰናበቱ እያቅራሩና እየፎከሩ ከቀረበላቸው ክፍት መኪና የገቡት አርበኛ ወገኖች ዛሬም ከዓይኔ ናቸው! መኪናው ሞልቶ በመቅረታቸው ጸጉራቸውን የነጩት ጎበዛዝትና “ግንባር-ግንባሩንን ብላችሁት በድል ተመለሱ” እያሉ የተንጎራደዱት ወይዛዝርት ዛሬም በህሊናዬ ይመላለሳሉ፡፡

እነዚህ ወይዛዝርት እንደተመኙትም አርበኞች ከመደበኛው ጦር ጋር ቀደምት አባቶቻቸው የፈጸሙትን ጀብዱ ደገሙ! የሞሶሎኒን ድንፋታ እንደ ፊኛ እንዳስተነፈሱት አባቶቻቸው የሲያድ ባሬን በእንግሊዞች የተደፈደፈ ታላቋ ሶማልያ ቅዠትና ረጅም እጅ አሳጠሩ፡፡ እነዚህ አርበኞች ከድል መልስ ኢትዮጵያን ወግተው ባህር አልባ እንዳደረጓት ከንቱዎች ሁመራና ዳንሻ ለም መሬት አልተሰጣቸውም፡፡ ብዙዎቹ በችጋርና ሊደን በሚችል በሽታ አለቁ፡፡ እድሜውን የሰጣቸው አንዳንዶቹም ዓባይን በዋናና በገመድ እየተሻገሩ ኑሮን ይገፋሉ፡፡ ደማቸውን ያፈሰሱበት ሃረርጌም የእነዚህን አርበኞች ቋንቋ ለሚናገሩት ዜጎች ፊት ነስቷቸው የሰቀቀን ኑሮ ይኖራሉ፡፡ በሃረርጌ አማራ ዛሬ ድምፅ ብቻ ሳይሆን የመኖር ዋስትናም አጥቷል፡፡ አማራ በሃረርጌ የመኖር ዋስትና እንደሌለው የበደኖን ታሪክ ያስታውሷል፡፡

ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! ነፃ ባወጣው አገር መኖር እሚነፈገው ሕዝብ ነው! ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! “ነፃ አውጥቼሃለሁ!” እሚል ጉራ እየነዛ እንደ መሶሎኒ ደቀመዛሙርቶች የሊጥ እቃ ሳይቀር እየዘረፈ ከትውልድ ቦታው እማያግበሰብስ ፈርሀ-እግዚአብሔር ያለው ሕዝብ ነው፡፡ ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! እንኳን ሰላማዊ ሕዝብ ጠላቱንም ከቤት እሚያሳድር እንጅ ገደል እማይወረውር ብሩክ ሕዝብ ነው! ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! “ራሴን ሳለማ ሌላው ሕዝብ ይድማ”ን የማያልም በህሊና የተካነ ሕዝብ ነው፡፡ ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! ለሌሎች ሀዲድና ድልድይ እየሰራ ራሱ በገመድ ትልቁን ወንዝ እሚሻገር ነው፡፡ ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! ለሌላው ሆስፒታል እየሰራ እርሱ በአባሎና በወጌሻ እሚታከም ነው፡፡ ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! እርሱ በሁለት እንጨት እየተጋዘ ሌላውን በአንቡላስ ሆስፒታል እሚያደርስ ነው፡፡ ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! እርሱ በበሽታ እየረገፈ ገዳዮቹን በፈረንጅ ሆስፒታሎች እሚያሳክም ነው! ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! እርሱ ቅጥቅጥ እያበራ ፈጣሪ የባረከለትን ቅዱስና ግርማ ሞገስ ያለው ወንዝ ለሌሎች መብራት ማፍለቂያ እሚፈቅድ ነው፡፡ ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! በኩሊና ደመና አርሶ እያመረተ እንደ ጠላት እሚቆጥሩትን ሳይቀር በአውሮጳና አሜሪካ ጤፍ አስነግዶ ቱጃር እሚያደርግ ነው!  ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! እስከ መቼ እንደሚጨቁን ባላውቅም ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! ይኸው ነው! ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! በመለኮት ኃይል ሁለተኛውን ወንዝ እንደ አእዋፍ በሰማይ እየተሻገረ ኑሮውን እሚገፋ፤ ሲሞትም በወሰካ ተሰቅሎ እሚቀበር፤ ሞቷል ሲሉት ግን እንደ ክርስቶስ እሚነሳ ሕዝብ ነው! ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! ይኸው ነው!

 

ግንቦት ሁለት ሺ ዘጠኝ ዓ.ም.

 

The post ጨቋኙ አማራ ይኸው ነው! (በላይነህ አባተ) appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.


የሰሞኑ እይታዎቼ ቴዲና ዶ.ር ብርሀነመስቀል – ሰርጸ ደስታ

$
0
0

ኢትዮጵያ በዚች ምድር ከዘፍጥረት ጀምሮ  በብዙዎች እጅ የሚገኘው መጽሀፍቅዱስ ሲገልጸው የዛሬዋ ኢትየጵያ አስኳል (ኒውክለስ) እንደሆነች በማያሻማ መልኩ የግዮንን (አባይን) ወንዝ ምልክት አድርጎ ነው፡፡ በዛን ዘመን ስማቸው ተገልጾ ዛሬም ድረስ የሚታወቁ አገራት ወይም አነስተኛ ሥፍራ ለመኖሩ እጠራጠራለሁ፡፡ ፕ/ር ኃይሌ ላሬቦ ኢትዮጵያ የሚለውን ቃል ረቂቅ ሀሳብ ነው ማለታቸውን በሌሎች ረቂቅ መባሉን ሲፌዝበት ነበር፡፡ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በእርግጥም ረቂቅ ነው፡፡ ብዙዎች ያልተረዱትም ይሄን ነው፡፡ ማፈሪያ የሆንው እኛ የዛሬዎቹ የኢትዮጵያ ምድር ነዋሪዎች እንጂ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት አደለም፡፡ ይህ ምድር ከጥንት ጀምሮ ልዩ የሆኑ ሕዝቦች መኖሪያ እንደነበር ብዙ መዛግብትና ምሁራን ይገልጹታል፡፡ ጥንታውያን የግርክ ጸሀፊዎች የኢትዮጵያን ጥንታዊ ሕዝቦች በሰማይ አምላክ የሚያመልኩ የመጀመሪያዎቹ ሕዝቦች ይሏቸዋል፡፡ ቀጥሎም ስለጠፈር ከፍተኛ ምርምር የሚያደርጉ ፈላስፎች ብለው ይጠቅሷቸዋል፡፡ ምድሩም እንደዛሬ ጠቦ ወደ የአባይን ምንጮች ወደሆኑት ተራራዎች የተሰበሰበ ሳይሆን በደቡብ ምስራቅ አፍሪካ እስከ ደቡብ ምዕራብ አፍሪካ ይደርስ ነበር፡፡ ሰሞኑን የዛሬው አትላነቲክ ውቂያኖስ ከምድር ወገብ ደቡብ በኩል የኢትዮጵያ ውቂያኖስ ይባል እንደነበር በየፌስቡኩ ተለጥፎ አየሁ፡፡ ብዙዎቻችን ይህን አናውቅም ነበር ማለት ነው፡፡ ግን እኮ ይሄ የታወቀ ነበር፡፡ https://en.wikipedia.org/wiki/Aethiopian_Sea . በሊንኩ ላይ ያለውን ታሪክ አንቡቡት.  እውነታው ብዙዎች እንደሚሉት በጥንት ጊዜ ኢትዮጵያ የሚባለው ከግብጽ ደቡብ ያለው ምድር በሙሉ ነው ብቻም ሳይሆን በእርግጥም ኢትዮጵያውያን እዛ ድረስ እንደተስፋፉ (ቢያንስ ደቡብ ምስራቅ አፍሪካ ጫፍ) አሁን እየወጡ ያሉት የሰዎች መለዘር(ዲኤንኤ) መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በቅርቡ አጋርቻችሁ የነበረው የኢትዮጵያውያን መለዘር ጥናት ውጤት አንዱ ነው፡፡ አሁንም አንሆ http://www.cell.com/ajhg/pdf/S0002-9297(12)00271-6.pdf ሁሉም ኢትዮጵያዊ ራሱን ሊያይበት የሚችልበት ሳይንሳዊ የጥናት ውጤት ነው፡፡ በጭፍኑ እኔ የእከሌ የሚባል ጎሳ ነኝ እኔ እንደዚህ ነኝ ማለት አይቻልም፡፡ ከዚህ በተረፈ ግን ከእኛ ርቀው ወደደቡብም የሄዱ ኢትዮጵያዊ ወገኖችን የምናይበት ገሀዳዊ ምስክር ነው፡፡ ይህ ማንነት ነበር ታዲያ ለእኛ እንደ ገጸ በረከት ሆኖ የተሰጠን፡፡ ግን ምን ዋጋ አለው ክብራችንን ናቅን፡፡ ወደተነሳሁበት ዋና ጭብጥ ልመልሳችሁ ለአንባቢ ይመች ዘንድ በንዑስ ርዕስ ባደርገው ወደድሁ፡፡

ቴዲ አፍሮና ኢትዮጵያዊነት

ለቴዲ ኢትዮጵያ በወደዳት መጠን አንዳከበረችው ሰሞኑን የምናየው እውነታ ምስክር ነው፡፡ ቴዲ በቢልቦርድ ሰንጠረዥ በአንደኝነት መስፈሩ ከልቡ የሆነው የኢትዮጵያዊነት ኃይል እንደሆነ ነው የተሰማኝ፡፡ እንዲህ ነው ኢትዮጵያዊነት፡፡ ቴዲ ነብሱ ከቀደሙ ኢትዮጵያን ብለው መስዋዕት ከሆኑ አባቶች የተጣበቀች ይመስል ኢትዮጵያንና ለኢትዮጵያ ክብር መስዋዕት የሆኑትን በመዘከሩ ብዙ ዋጋን እንደከፈለ እናውቃለን፡፡ ግን ኢትዮጵያ ዝም ብሎ ዝሩዕ ቃል አደለም፡፡ ከልብ ሲመጣ ታላቅ ኃይል አለው፡፡ ፕ/ር ኃይሌ እንደገለጹትም ረቂቅ ነው፡፡ በኢትዮጵያዊነት ከልቡ መጥቶ ያፈረ በታሪክ የለም፡፡ ግን በኢትዮጵያዊነት ከልባቸው የመጡ ጥቂት የታደሉ ብቻ ሳይሆኑ አልቀሩም፡፡ ቴዲ ምልክቶቻችን ናቸው የሚላቸውን የቀደሙ ነገስታትና ታላላቅ ጀግኖች አባቶቻችን የስኬት ሚስጢራቸውም በኢትዮጵያዊነት ረቂቅ ሀሳብ ውስጥ ያለ ልዑል አምላክ የሰጣቸው ኃይል ነበር፡፡ እግዚአብሔር ከልብ በሆነ ኢትዮጵያዊነት የሚነሳን ሀሳብ ይደግፈዋል፡፡ እግዚአብሔርን ለማምለክ ከጥንት ጀምሮ ለተመረጡ ሕዝቦች የተሰጠ ረቂቅ ሀሳብ ነው፡፡ ግሪካዊው ጥንታዊ የታሪክ ጸሀፊ ዲዎዲሮስ የሚመሰክረው እውነትም ይህን ነበር፡፡ የመጀመሪያዎቹ እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ሕዝቦች የሚኖሩባት ይላል፡፡ ዲዎዶረስን እንተወውና በየቤታችን ያለው መጽሀፍ ቅዱስ እንደሚናገረው ከእስራኤላውያን በፊት እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ሕዝቦች እንደነበሩ እንረዳለን፡፡ በሰፊው የሚነገረው የሙሴ አማት ካህን አንደነበር በግልጽ እናነባለን፡፡ ያም ብቻም አደለም ሙሴ 40ዓመት በእሱ ዘንድ ሲቀመጥ የእግዚአብሔርን አምልኮት በመከተሉ ኋላ ለዛ ሁሉ ታላቅ ክብር መመረጡን ማስተዋልም እንችላለን፡፡ ከዚያም በኋላ ሙሴ ህዝቡን ሲመራ አማቹ ዮቶር ሥርዓትን ይነግረው እንደነበር እናነባለን፡፡ ከዚያም ሲወርድ ሲዋረድ መጥቶ ታላላቅ ነገስታት የተነሱባት አገር ኢትዮጵያ አንዷ ኆና ተመዘገበች፡፡ በብዙ አረብ መጻሕፍት የዛሬ ሁለት ሺ ዓመታት ገደማ ኢትዮጵያ ፋርስ(ኢራን)፣ ሕንድና ሮም ታላላቅ ተብለው ከተጠሩ አገራት ነበሩ፡፡ ኢትዮጵያውያን የባሕር ኃይል ሁሉ እንደነበራቸው ይነገራል፡፡ ዛሬ የሱዳን፣ ሶማሌ፣ ጂቡቲ ከፊል ግብጽን ጨምሮ በአጠቃላይ የሀበሾች ምድር  ኢትዮጵያውያን እጅ ነበር፡፡  ይህ መዛግብት የሚያሳዩት ነው፡፡ ዛሬ ላይ ግን ሳይንስ እውነቱን በነዋሪዎቹ እያመሳከረው ነው፡፡ ኢትዮጵያ የብዙ ሕዝቦች መኖሪያ ነች፡፡ አንዴ ትገዝፋለች አንዴ ታንሳለች፡፡ ምልክቷ ጊዮን አሁንም አለ፡፡ ይመሰክራል፡፡ ኋላ ግን ኢትዮጵያ በመሳፍንቶች ምክነያት ተበታተነች፡፡ ካሳ(አጼ ቴዎድሮስ) የተበተነችውን ኢትዮጵያ አንድ ለማድረግ ከልብ ተመኙ፡፡ በዛን ሁኔታና ዘመን ሆኖ ይሄን ማሰብ ከባድ ነበር፡፡ ግን ከልብ የመጣ ኢትዮጵያዊነት በመሆኑ ሀሳባቸውን ሊያግድ የቻለ ኃይል አልነበረም፡፡ ሚኒሊክን በሕፃንነት ይዘው በምርኮ አሳደጉ፡፡ ምኒሊክ የቴዎድሮስን ሀሳብ ከልባቸው አሰቡት በእርግጥም ሊታመን በማይቻል ሁኔታ ዛሬ ያለችውን ኢትዮጵያ አንድ አድርገው አስረከቡን፡፡ ብቻም ሳይሆን አለም ላይ አለ የተባለ የፈጠራ ሥራንም ወደአገር በማምጣትና በማስፋፈት አገሪቱን ወደ ልዩ ምዕራፍ አሸጋገሩ፡፡ የአገዋን ድል ታሪክ ሌላው የኢትዮጵያዊነት ኃይል የታየበት ክስተት ነው፡፡ ቴዲ አፍሮ ምልክቶቻችን ናቸው ምልክት የሌለው ሕዝብ ይጠፋል ሲል ይህን ማለቱ ነው፡፡ ይህን የማንዘክር ከሆነ በእርግጥም እንጠፋለን፡፡ እነዚህን ምልከቶች ሊያስጥሉን የተነሱብን ብዙ ጠላቶች አሉ በዙሪያችን፡፡ ሆኖም ኢትዮጵያዊነት ረቂቅ ሀሳብ ነውና የኢትዮጵያ ጠላቶች 26 ዓመት እንቅልፍ አጥተው መዋቅር ዘርግተው ኢትዮጵያዊነትን አጠፋን አዳክመናል በአሉበት ወቅት ዛሬ ነው ቴዲ ኢትዮጵያ ማለት ረቂቅ ሀሳብነቱ እውን እንደሆነ ያሳየን፡፡ በእርግጥ ቴዲ የእኔ ብቻ አደለም ብዙዎች ዘንድ ኢትዮጵያዊነት ስላለ ነው አንደመስመር ላይ ያገናኘን ይለዋል እወነታውን፡፡ ቴዲ እንደ ተራ ዘፋኝ ብቻም ሳይሆን እንደ ቀደሙ አባቶች ፈላሰፋነቱን የሚያሳብቅበትን ቃለምልልስ ነበር ለቪኦኤዋ ጽዮን ግርማ ጥያቄዎች ሲመልስ፡፡ በእርግጥም የቴዲ አፍሮ መልሶች ይገርማሉ፡፡ ብዙዎች ብዙ ስለኢትዮጵያ ያወራሉ ምን አልባትም ከልብ የጎደለ ስለሆነ ይሆናል እንደቴዲ በሙሉ ልብና፣ ፍልስፍናዊ አገላለጽ ስለ ኢትዮጵያዊነት የተናገረ ለመኖሩ እንጃ፡፡ ቴዲ ዘፈኖቹ አሱም እንዳለው እንደውም ከፍልስፍናው ትንሽ ዝቅ አድርጎ ነው ያቀረባቸው፡፡ እውነትና እውነት በመሆናቸው፣ የስሜትም ብቻ እንዳይሆን፡፡

ኢትዮጵያዊነት ቢሆን ጥሩ ነው ይምንለው ሳይሆን እንኑር ካልን መሆን ያለበት መሆኑን አቅጩን ሳያቅማማ መናገሩን ብዙ የኢትዮጵያ ጠላቶችን ሳያስበረግግ አልቀረም፡፡ ለነገሩ ቢልቦርድላይ በአንደኝነት ሲታይ ሁላቸውም ክው ነው ያሉት፡፡ እውነታው የቱንም ያህል አዳከምንው ቢሉም ኢትዮጵያዊነት ጭራሽ እንደ እሳተ ገሞራ ከታመቀበት የወጣበት አስመስሏልና፡፡ ይህን ጉዳይ ቀጥሎ በማነሳው ሀሳብ አነሳዋለሁ ይቆይ፡፡ ግን ዛሬ ሰዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን የሰጠው አስተያየት እንዳልተመቸኝ ሳልገልጽ አላልፍም፡፡ አምሳሉ ለቴዲ መልዕክት ያስተላለፈው በመቆጨት ይመስላል፡፡ ሆኖም ሀሳቡ ልክ አደለም፡፡ ቴዲን ለዚህ ሁሉ ድል ያበቃው ታጋሽነቱና በኢትዮጵያዊነቱ ምክነያት እግዚአብሔር ከእሱ ጋር ስለሆነ እንጂ በተራ በቀለኝነት አደለም፡፡ በቴዲ ቃለ መጠይቅ የወያኔ ፕሮፓጋንዳ ማሰራጫ የሆነው ኢቲቪ አድማጭ አገኛለሁ ብሎ ከሆነ  ጥሩ ነው፡፡ ቴዲን ለማድመጥ ብቻ ሊሆን ይችላል፡፡ ከዛ ውጭ የሕዝብ እስካልሆነ ድረስ ማንም አይሰማው፡፡ ይልቁንም ቴዲ አሁንም አጋጣሚውን ተጠቅሞ የእሱን የቪኦኤና ሌሎች ቃለ መጠይቆች ላልደረሰው ኢትዮጵያዊነትን ለሕዝብ ጆሮ ለማድረስ ከ26 ዓመት በኋላ እድሉን ቢጠቀምበት እላለሁ፡፡ ይህም ሆኖ ግን ቴዲ ኢቲቪ ላይ ለመቅረቡ እርግጠኞች አደለንም፡፡ የቴዲን ፍልስፍና የሚፈሩት ጭራሽ በቴሌቪዥን ለሕዝብ ፍልስፍናውን እንዳያሰራጭ ይፈራሉና፡፡ ከመጀመሪያዊም ቢቢሲና ዘ ጋርዲያን ሳይቀሩ ቴዲን ማናገራቸው ኢቲቪን ራሱ አሳፍሮት እንጂ ምን አልባትም የወያኔ ወሮበሎች ነገር ሊያሴሩበት በኢቲቪ ቴዲ ኢትየጵያዊነት ከመቼውም ጊዜ አደጋ ላይ ወድቋል እንዴት ይላል፣ የመይሳውን ከመቃብር ተነስ አንተ የሞትክላት አገር ክብሯ ሳይረሳ ማለቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚጻረረ ነው በሚል በአቀነባበረ ነበር፡፡ ኢቲቪን የምናውቀው እንዲህ ነው፡፡ ብዙዎች ዛሬ በወህኒ ያሉ ፍርድ ቤት ሳይሆን የሚዳኙት በኢቲቪ በተቀጠሩ የወሮበሎቹ ጋዜጠኞች ነው፡፡  ሌላው ሰዎችን የሚያጠምድበት ቃለመጠይቅ ማድረግ ነው፡፡ ይልቅ ቴዲን አሁንም እነሱ እንደሚፈልጉት ነገር የሚሰሩበትን ቃለመጠይቅ አዘጋጅተውለት እንዳይሆን እሰጋለሁ፡፡ ሙሉ ቃለምልልሱን እንዳለ ሳይሆን ቃላት እየቆረጡና ለነገር እያስተካከሉ ማቅረብ በ26 የወሮበሎቹ ወያኔ ጋዜጠኞች ተክነናል የሚሉት ያላቸው ብቸኛ ችሎታቸው ነውና፡፡

የዶ/ር ብርሀነመስቀል አበበ ሰኚ ኦኤም ኤን ቃለ መጠይቅ

ኦኤም ኤን የተባለውን ሚዲያ የምናውቀው የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ጥላቻ ሲሰራጭበት ነው፡፡ አሁን አሁን እማ ለይቶላቸው ምሁርነታቸውንና አልፎም ስብዕናቸውን አዋርደው ከእውነት በራቆ የሐሰት ታሪኮች መናገር ትንሽ እንኳን  የማይማቸው ምሁራን በዚህ ሚዲያ የዕለት ከዕለት ትዕይንቱ ናቸው፡፡ ሰሞኑን ግን በስህተት ይሁን ወይም ታስቦበት እስከዛሬ ከምናውቃቸው የኦሮሞ ምሁራን ነን ከሚሉት ለየት ባለ ሁኔታ እውነትን በድፍረት የሚናገረውን ዶ/ር ብርሀነመስቀል አበበ ሰኚን ጋብዞ ሳይ እኔም እስኪ ብዬ ማደመጤን ቀተልኩ፡፡ ያልኩትም አልቀረ ብርሀነመስቀል መሠረታዊ የሆኑትን ለ26ዓመት የኦሮሞ ወጣት እንዳያውቃቸው የተከለከሉትን እውነታዎች ዘረገፋቸው ብል ይሻላል፡፡ ብርሀነመስቀል ከሌሎች የኦሮሞ ምሁራን የሚለይበት የአስተዳደግ መሠረቱ ይመሰላል፡፡ ብርሀነመስቀል ራሱ እንደተናገረው ተወልዶ ያደገው ሸዋ ነው፡፡ ሊያውም ደግሞ ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግም ሆነ ከወጭ ወራሪዎች ለመጠበቅ መሥዋዕት ከሆኑት ከፈረሰኞቹ ጀግኖች አባቶች ወገን ከአቢቹ፡፡ ብርሀነመስቀል ይህን ታሪክ ክዶ ቢናገር የአባቶቹ አጥንት ይወቅሰዋል፡፡ በእርግጥም ከልጅነት ጀምሮ የሚያውቀውን እውነት መካድ አይቻለውም ነበርና፡፡ ለእሱ እነዚያ አባቶች የማንነቱ ትልልቅ ምልክቶች ናቸው፡፡ ለእሱ ምልከቶች አሉት፣ አንድ ሳይሆን ሺዎች፡፡ አገላለጹም ለማውራት ሳይሆን እውነታውን ነው፡፡ እውነትን መናገር ደግሞ ሊያውም የሚያኮራና ወኔ ሊሆን የሚችልን ታሪክ መናገር ክብር ነው፡፡ ሆኖም እየተናገረ የነበረበት ሚዲያ አጋጣሚውን ለመጠቀም ሲል መጠንቀቅ እንደነበረበት አያለሁ፡፡ በእርግጥም በብልሀት ተጠቅሞበታል፡፡ እውነት ነው ዛሬ ባዶውን እንዲሆንና ምልክት የሌለው ሕዝብ የሆነው የኦሮሞ ሕዝብ የወደቀው ምልክቶችህን ጣል የተባለ ዕለት እሽ ብሎ ለጠላት ቃለ መታዘዙ ነበር፡፡ አውቃለሁ ብዙ የኦሮሞ ምሁራን ብርሀነመስቀል እንደሚያስበው እንደሚያስቡ፡፡ ግን በድፍረት ሊናገሩት አልደፈሩም፡፡ ምክነያቱ ደግሞ አደማጭ የለም፡፡ የኦሮሞ ቁቤ ትውልድ ምልከቶቹን ከአእምሮ አጥፍቶ ዛሬ የባዘነ ሆኗል፡፡ ኦሮሞ ገዥ እንጂ ተገዥ አልነበረም ሲባል ደሙ ይፈላል፡፡ ሁኔታው ያሳዝናል ገዥ መሆን ክብር ነው እኮ፡፡

በወራዶች የወራዳ አስተሳሰብ እየወረደ መጥቶ ዛሬ አልቃሻና እንደ ተፈለገ የሚዘወር መሆኑ ሊገባው አልቻለም፡፡ ስለዚህ እውነታውን የሚያውቁት ምሁራንም ድፍረቱ ኖሯቸው ይህን መናገር አልቻሉም፡፡ ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲህ ያሉ እውነታዎችን በመናገሩ ነበር ለዘመናት ይሄ የነፍጠኛ ቅጥር እየተባለ የኖረው፡፡ ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ዛሬ ላይ ለኦሮሞ ሕዝብ ነጻነት ራስን መስዋዕት አድርጎ እየታገለ ያለ ብቸኛው ቡድን የመረራ መሆኑን ዘግይቶም ቢሆን ሊያውም መረራና አጋሮቹ ራሳቸውን ስለሕዝብ አጋልጠው ተቀባይነት እያገኙ መጥተዋል፡፡ በተለይም ደግሞ የእውነተኛው የቀደሙ ጀግኖች አባቶች ታሪክ ዛሬም ጨርሶ ባልጠፋው የሸዋ ኦሮሞዎች፡፡ የሸዋ ኦሮሞ የምለው እኔ ኦሮሞን የመከፋፈል ሕልም ኖሮኝ አደለም፡፡ እውነቱ እንዲህ ግልጥ ብሎ ካልተነገረ በጅምላ ኦሮሞነት የሚነገደው ንግድ ብዙ ጥፋቶችን እያጠፋ እንደሆነ ስለማውቅ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ እመጣበታለሁ፡፡

ብርሀነመስቀል ብልሀተኛውንና ጥበበኛውን ታላቁን ራስ መኮንን ወልደመስቀል ጉዲሳን ጨምሮ ሌሎች ታላላቅ አባቶችንና የኢትዮጵያ ብርሀን የምትባለውን ጣይቱን ከታሪክ ይጠቅሳል፡፡  አዎ ብርሀነመስቀል እንደተናገረው ነው እውነታው፡፡ ሌላ ያልጠቀሰው ነገር ግን ኃይለሥላሴ (ተፈሪ መኮንን) የራስ መኮንን ወልደመስቀል ጉዲሳ ልጅ መሆናቸውን ነው፡፡ እንጊዲህ ኦሮሞ ገዥ አልነበረም የሚባለው በደም ከሆነ ይህን ታሪክ ከመጸፍም፣ ከሰዎች አእምሮም እስኪጠፋ  የሚሳካ አይደለም፡፡ ኦሮሞን ተገዥ ነበርክና ነጻ እናወጣሀለን የሚሉት ዋና ኢላማ ያደረጉት ትውልድን ከእዚህ እውነት አላቆ ምልክት የሌለው የመከነ ማድረግ ነበርና ስለዚህ እውነት እንደወራ ፈጽሞ እድል አይሰጡም፡፡ የሚኒሊክ ቀኝ እጆች፡ ራስ መኮንንን ጨምሮ ጣይቱ ብጡል፣ ገበየሁ ጎራ፣ ራስ ሚካኤል (ራስ አሊ)፣ ባልቻ ሳፎ (ባልቻ አባ ነብሶ) በጉልሕ የአደዋው ድል የሚዘክራቸው ከኦሮሞ ሕዝብ የሆኑ ናቸው፡፡ ከእነዚህ ውጭ ከሌሎች ሕዝቦች ቢባል ከአንድ ወይም ሁለት በላይ መጥቀስ አይቻልም፡፡ አሉላና ራስ መንገሻ ትግራይ፣ ንጉስ ተክለሀይማኖት ከጎጃም ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡  በነገራችን ላይ ባልቻ አባ ነብሶ የአደዋውንም የሁለተኛውንም የኢጣሊያ ጦርነት የተዋጉ ናቸው፡፡ በአደዋው ጦርነት ወጣት ነበሩ፡፡ በሁለተኛው ጦርነት የተሰው ታሪክ እንደልዩ ሊዘክራቸው ከሚገባ ሰው ናቸው፡፡ እነዚህ ልጆቿን ኢትዮጵያ አትክዳቸውም፡፡ የቱንም ያህል ከሀዲ ትውልድ ቢነሳ እነዚህ ጀግኖች ለዘህች ምድር ያፈሰሱት ደም የቆጠሩት አጥንት ምድሪቱ አትረሳም፡፡ ለዛም ነው ከዘመናት በፊት አልፈዋል የተባሉት የእነዚህ ጀግኖች አባቶች መንፈስ ዛሬ ኢትዮጵያን በጠላትነት የተነሱባት ከሀዲ ወሮበላ ትውልድ አሁንም የሚያስበረገጋቸው፡፡  በተለይ እንዲህ ሰፊ የታሪክ ድርሻ የነበራቸው የኦሮሞ ሕዝብ ጀግኖች ዛሬ ለመከነውና እነሱን ለካደው የቁቤ ትውልድ ፍርሀት የሆኑበት፡፡ ያለነበረ ታሪክ የሰፈር ወሮበሎች እየጻፉለት ለገዳዮቹ እጁን ያጣመረ ትውልድ፡፡ ለዛሬው የኦሮሞ ትውልድ ይሄ አይገበውም፡፡ የወያኔ ቅትረኛሰው ተስፋዬ ገ/አብ የአባቶቹን ታሪክ እንዲጥል የጻፈለትን የቡርቃው ዝምታ፣ የጀሚላ እናትበ ምናምን የሚሉ የአዚም ድርሰቶች እያነበበ መክኗል፡፡ በሕይወት ኖረው ምስክር የሆኑትን አባቶች ሳይቀር አዋረዷል፡፡ በቅረቡ በሞት የተለዩን ጀግናው ጃጋማ ኬሎ አንድ ማሳያ ናቸው፡፡ ጃጋማ ኬሎ ታመው ለሕክምና እርዳታ ለማሰባሰብ በድረገጾች በተበተነው መልዕክት ላይ በአነበብናቸው ኦሮሞ ነን በሚሉ ግለሰቦች በተጻፉ ምላሾች ብዙ ታዝበናል፡፡ ይህ ባረጋገጥናቸው ማለቴ እንጂ በየፌስቡኩ የሚሰጠው ምላሽ የማን እንደሆነ የማይታወቀውን ማለቴ አደለም፡፡ ጃጋማ  በእርግጥም ጀግና መሆናቸው ብቻም ሳይሆን በሕየወት የተገኙ ምልክት በመሆናቸው በትልቅ መተማመን መንፈስ ነበር የደረገ ገጽ የእርዳታ ዘመቻው በተለይ ከኦሮሞ ተወላጆች በጎ ምላሽ ተጠብቆ የነበረው፡፡ ከብዙ ኦሮሞ ነን ከሚሉት ግን የተሰጠው ምላሽ አሳዛኝ ነበር፡፡ ጃጋማ ለአገር ያበረከቱትን አስተዋጽዖ እንኳን ማንቆጥር በስብዕና ከቻልን መርዳት ቢያንስ ግን መልካም መምኘት ከከፋ ደግሞ ዝም ማለት ጥሩ በሆነ፡፡ ግን እንደሰው ማሰብ የሚከብዱ ምላሽ ስንሰማ እጅግ አዝነናል፡፡ ለእንደነዚህ አይነቶች አእምሮአቸው ለመከነና በሌሎች አስተሳሰብ ባርነት ወድቀው ሌሎችን ወደ ውድቀት የሚስቡ የጃጋማን መጥላት ምክነያታቸው የጃጋማ ኢትዮጵያዊነት ነበር፡፡ አዎ እንኳን በሕይወት ያሉት የሞቱትም የባነኗቸዋል፡፡ በጅምላ ግን እነሱም ኦሮሞ በሚል ዋናውን ቦታ ይዘው የሚፈልጉትን ያነግሳሉ ሌላውን ይጥላሉ፡፡ ይህ ክስተት በእርግጥም ባለማወቅ የወረዱትን አመለካከት ሲከተሉ የነበሩ እንዲባንኑ እድል ፈጥሯል፡፡

ዛሬ የኦሮሞን ትግል በመሪነት የተቆጣጠሩት የአርሲ እስልምና አክራሪ ናፋቂዎች ናቸው፡፡ ለእነሱ ከሶማሌ ጋር አባሪ የነበሩት እነ ዋቆ ጉቱ እንጂ የኢትዮጵያ ኩራት ሆነው ሶማሌን የተዋጉት እነ ጃጋማ ኬሎ ጠላቶች ናቸው፡፡ ጀጋማ ኬሎ እንደ ባልቻ አባነብሶ ሁሉ በጣሊያን በልጅነታቸው ተዋግተው በሶማሊ ወረራም የተሳተፉ ጀግና መሆናቸውን እያስታወስን ማለት ነው፡፡ ብርሀነ መስቀል ኢትዮጵያ የጅግኖች ልጆቿን ታሪክ አልረሳችም፡፡ ዛሬ ስለነዛ ጀግኖች ታሪክ እያነሳን መዘከር የእኛ ፋንታ ነው፡፡ ሀውልት ማቆም፣ በሥማቸው፣ ተቋማትን መመስረት የመሳሰሉት፡፡ እነሱ ታሪክ ሰሩ እንጂ የራሳቸውን ታሪክ ሲጽፉም ሆነ ለራሳቸው ማስታወሻ አላኖሩም፡፡ ችግሩ አሁን አሁን አንዳንዶች ወደራሳቸው ቢመለሱም አሁንም ብዙ የኦሮሞ ሕዝብ ልጆች የአባቶቻቸውን ታሪክ እየረገሙ ጠላቶቻቸው በሰጧቸው ታሪክ ታውረዋል፡፡ ከኦሮሞ ሕዝብ ልጆች ይልቅ የቀደሙ የጀግኖች አሮሞ አባቶቻችንን ክብር እየዘከረ ያለው ሌላው ነው፡፡ ሸዋ የብዙዎቹ ጀግኖች መፍለቂያ ስለነበር ዛሬ በኦሮሞዎች ዘንድ የዳጬ ዘር እየተባለ እንዲሸማቀቅ ነው የተደረገው፡፡ አማራው ሸዋም እንዲሁ የሚኒሊክ ዘር ነው፡፡ ጎበና ዳጬ ግን የኦሮሞ ከብርን በሚኒሊክ ዘመን እንዲያበብ ከዛም በኃይለስላሴ እንዲቀጥል ታላቁ ምልክት ነበር፡፡ ዛሬ መሰደቢያ ነው፡፡

ሌላው ስለአዲስ አበባ የአርሲው እስላማዊ ቡድን አደለም የሚያገባውና የሚመለከተው፡፡ የሸዋው የጎበና ዳጬ ልጆች እንጂ፡፡ ልብ በሉ እኔ እስላማዊ የምለው የእስልምናን እምነት ተከታዮችን ከመጥላት አደለም፡፡ ወሎም፣ ጉራጌም፣ ሲጤም ጂማም እስልምና ተከታዮች የሚበዙበት ህዝብ አለ፡፡ በታሪክና በኢትዮጵያዊነቱ ግን አይደራደርም፡፡ አርሲም ስል የእስላማዊ አክራሪነትን የሚመኘውን የአረብ አገር ፍልስፍናን በኢትዮጵያ ምድር የሚናፍቀውን ነው፡፡ በሜጫ እንገታችንን በየቀኑ በየሚዲያው የሚቀነጥሱትን ማለቴ ነው፡፡ ብዙ ጊዜ በዝህ አገላለጼ ሊያንሻፍፉት የሚሞክሩትን ስላየሁ ነው፡፡ ወደ ጉዳዬ ልመለስሳችሁ፡፡ ስለሆነም የአዲስ አበባን ጉዳይ በቅርብ በሀሳብ እንደተነሳው ለሸዋ መስጠትን የመሰለ መፍትሄ ሊኖረው አይችልም፡፡

ከብርሀነመስቀል ጋር የማንግባባው አዲስ አበባ በኦሮሚያ ሥር ትሁን የሚለውን ሀሳብ ነው፡፡ ሲጀምር ኦሮሚያ የሚባው ክልል ለኦሮሞ ሕዝብ ነጻነት ሲባል ፈርሶ ሁሉም እንደድሮው መሆን አለበት የሚል ጽኑ እምነት ያለኝ ሰው ነኝ፡፡ ዛሬ የኦሮሞ ሕዝብ መከራ እያየ ያለው በጅምላ ኦሮሞነ ነህ በሚል ሌሎች መጠቀሚያ እያደረጉት ነው፡፡ እንደልኩት ሸዋ በሸዋነቱ ክልል መሆኑ የአዲስ አበባን ንትርክ ከተማዋን ለሕዝቦቿ (ለሸዋ) በመስጠት መፍትሄ ከማምጣቱም በላይ ሸዋ የሕዝቦች መስተጋብር ተምሳሌት ሆኖ ለወደፊት ኢትዮጵያ የፍትህ አገር እንድትሆን እድል ይሰጣል ከሚል ነው፡፡ ወያኔ በሰራችልን ኦሮሞ፣ አማራ፣ ምናምን እየተባለ በተከለልንው መዋቅር ግን መቀጠል ከኢትዮጵያዊነት አንጻር  አንችልም፡፡ እየተመቸ ያለው ለጠላቶቻችን ነው፡፡ አሁን ላይ አማራ በሚል የተነሱ ሌላ ቡድን እንደኦሞው እነሱም አማራ በሚል የጅምላ መጠሪያ ሕዝቡን ከማንነቱ አምክነው ለራሳቸው መነገጃ ሊያደረጉት የሥራ ዕድል በወያኔ የተሰጣቸው መሆኑን ሰው ሊረዳ አልቻልም፡፡ ዛሬ ኦሮሞ በወለጋነቱ ማሰብ አይችልም፣ በሸዋነቱማ ቆየ፣ ጂማም ድምጽ የለውም፡፡ ሁሉም በኦሮሞነት በአርሲ ተወክሏል፡፡ ልብ በሎ ዛሬ አማራ ነን ብለው የተነሱትን አማራ በተባለው ክልል ሁሉ የሚኖረው ሕዝብ ወኪል እኛ ነን እያሉን ናቸው፡፡ ልክ የአርሲውና አጋሮቹ ቡድን ኦሮሞን ሁሉ እኔ ብቸኛ ወኪል ነኝና ከእኔ ውጭ መናገርም፣ መንቀሳቀስም እንደሚለው ማለት ነው፡፡ አማራ ውስጥ እኮ ሌሎች ዛሬም ድረስ በትላልቅ ሕዝብነት ያሉ ሕዝቦች አሉ፡፡ ቢያንስ በኢትዮጵያ ውስጥ በጥንታዊነቱ የሚታወቀውና ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ የሉት የሰው ሰራሽ አሻራዎች( አክሱምንም፣ ላሊበላንም) ባለቤት የሆነው የአገው ሕዝብ፡፡ አማራ ነኝ የሚለው ቡድን በወያኔ እንደሚደገፍ እንዴት ሰው ሊረዳ እንዳልቻል አልገባንም፡፡ አላማው በአማራ በሚባለው ክልል ውስጥ መለያየትን ለመፍጠር ነው፡፡ ይሄ ቡድን ተቀባይነቱ እየጎላ ሲሄድ አገው እኔ አደለሁም አገው ነኝ ይላል፡፡ ቀጥሎ ለዘመናት የወሮበላው የወያኔ ቡዲን ሲያሴረው የነበረውን ሴራ በይፋ ያንቀሳቅሳል፡፡ ያም የአገውን ሕዝብ ከሌሎች ጋር በማጋጨት ሲቀጥል በዚህ አጋጣሚ አገውን ወደ ትግራይ ማካለል ነው፡፡ አደለም ሰቆጣን በመኀል ጎንደር ቅማንትና አማራ በማለት እንዴት እንደከፋፈለ እናስታውሳለን፡፡ ወያኔዎች የረጅም ጊዜ ሕለም ብለው ከተነሱበት ላሊበላን ወደ ትግራይ መገንጠል ነበር፡፡ ለነገሩ የቱሪስት ማስታወቂያው አሁንም እየጠቀሰ የነበረው ላሊበላን ትግራይ ውስጥ ነው፡፡ ሆኖም አሁን በአለው ሁኔታ አደለም አገውን ወልቃይትም ከእጁ እያመለጠ ስለሆነ ለጊዜው ሕዝብን መለያየት የሚችልበትን አማራ የሚል ቡድን ማቋቋምና እንደ ኦሮሞ ሁሉ ሕዝቡን በጅምላ አማራነት ከአመከነ በኋላ የፈለገውን ሊያደርግ የተሴረ ነው፡፡ በቀላሉ ቤተ አማራ ነን የሚሉትንና ደጋፊዎቻቸውን ቢናይ በወያኔ አዲስ አበባ ውስጥ ስልጠና ሲሰጣቸው ያደጉ ዛሬ በሌሎች አገራት እየኖሩ የተሰጣቸውን የቤት ሥራ የሚያከናውኑ ናቸው፡፡ ይህ ቡድንና የአርሲው ቡድን እንዴት ያለ ሕብረት እንዳላቸው አዚም ተደርጎብን ካልሆነ መቼም ማስተዋል የሚያቅት ሆኖ አደለም፡፡

አሁን ላይ ኢትዮጵያንነና ሕዝቦቿን ለመታደግ ጎንደሬውም በጎነደሬነቱ (እስላም ክርስቲያን፣ አማራ፣ ቅማንነት ምናምን የለም ጎንደሬ ጎንደሬ ነው)፣ ጎጃሜውም በጎጃሜነቱ፣ ሸዋም በሸዋነቱ፣ ወለጋም፣ ኢሉ አባቦራም እንደ ድሮው ተመልሰን የሚበጀነን እኛው በወሰንው መኖር ነው የሚያዋጣው፡፡ እንደ አመችነቱ ሊጣመሩ የሚችሉ ይኖራሉ፡፡  ክልሎቹን የሰሯቸ ወያኔና ኦነግ እንጂ አንድም የኢትዮጵያ ሕዝብ ፈቅዶና ወዶ አደለም፡፡ ሸዋ ከአሁን ጀምሮ ኦሮምኛና አማርኛን የሥራ ቋንቋ አድርጋ መጠቀም የሚያስችላት አቅሙ አላት እንደ አስፈላጊነቱ ጉራጊኛንም፡፡ ሌሎችም እንደተመቻቸው በየራሳቸው ይወስናሉ፡፡ ይህን ሀሳብ መቼም ብዙዎች የአጼዎቹ ሥርዓት እንደሚሉት አልጠራጠርም፡፡ እውነታው የአጼዎቹም ሆነ የደርግ የክፍለሀገር መዋቅር ችግር አልነበረበትም፡፡ ችግሩ የነበረው ፍትሀዊነት ላይ ነበር፡፡ ፍትሀዊነት ደግሞ ሕዝቦን እንዲራራቁ የሚያደርግ የዘር ክልል በመከልል አደለም፡፡ ዛሬ በጅምላ እንደልባቸው እየፈነጩ ላሉ ወሮበሎች ባልተጋለጥ ነበር፡፡ ጅማም በኢጂሌ ጂማነቱ ባሌም በኢጆሌ ባሌነቱ፣ ሌላውም በየአካባቢው ጎሳ ሀይማኖት ሳይለየው በሕብረት የሚኖርበት እድል መፍጠር በጃልን ነበር፡፡ ያኔ በጅምላ በኦሮሞነት አሁን ደግሞ በአማራነት ለሚነግዱብን ጠላቶቻችን እድል አይኖርም፡፡ በይፋ የኢትዮጵያን ከምድረ ገጽ መጥፋት የሚያውጁብንን ጠላቶቻችንን ያኔ አናያቸውም፡፡ የኢራኑ መሀመድ ነጂብ እስራኤልን ከካርታ ማጥፋት ብሎ የተናገረው ንግግር ዛሬም ድረስ ትልቅ ጉዳይ ሆኖ ኢራን ላይ ችግር ነው፡፡ ኢትዮጵያን እናጠፋለን፡፡ በኢትዮጵያ መቃብር ላይ ኦሮሚያን፣ አማራን እንመሰረትታለን እያሉ ከአሉት በላይ ጠላት የለንም፡፡ ኢትዮጵያዊነት የሕልውና ጉዳይ እንጂ ቢሆን ጥሩ ነው ተብሎ የሚታለፍ አደለም፡፡ ብዙዎች ያለ ኢትዮጵያ መኖር አይችሉም፡፡ በደቡቡ አገራችን የሚገኙ በርካታ የተለያዩ ሕዝቦች ከኢትዮጵያዊነት ውጪ አደጋ ላይ እንደሆኑ ያውቁታል፡፡ ከኢትዮጵያዊነት ውጭ እንኳን ትንንሾቹ ትልልቅ የተባሉትም አደጋ ላይ ናቸው፡፡ ዛሬ ኦሮሚያ የተባው ብቻውን አገር ቢሆን በወማግስቱ እርስ በእርሱ ተባልቶ ሰባት ትንንሽ ሊሆን ከሚችልበት አደጋም በላይ በዙሪያው ከአሉ ሕዝቦች ሁሉ በሚየገጠመው ውጊያ የአሮሞ ሕዝብ ራሱ ሕልውናው አደጋ ላይ ሊሆን እንደሚችል ብዙዎች አያስተውሉም፡፡

ብርሐነ መስቀል የኦሮምያ ከተሞችን አስመልክቶ ያነሳህው አመክንዮዋዊ ቢሆንም ተፈጻሚነቱን ትክክል ነው ብለህ የምታምነው ከተሞቹን ለኦሮሚያ ለሚባለው ክልል ነው ብለህ ከአመንህ ስህተት እንደሆነ በድጋሜ እነግርሀለሁ፡፡ 26 ዓመት የሄድንበት ሂደት ሕዝቦችን አደጋ ላይ ጥሏል፡፡ አሁን ወደነበርንበት ተመልሰን ነው ማሰብ የምንችለው፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ በገዛ ክልሉ በአሉ ከተሞች ተገፍቷል ለሚለው፡፡ ጥያቄ የለውም፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ ግን በኮታ በሚሰጠው እድል ሳይሆን እንደማንኛውም ዜጋ እኩል እድል አግኝቶ የሚሳተፍበትን እድል ነው ትግላችን፡፡ ይህ ደግሞ ለሁሉም ነው፡፡ ትክክል ነው የኦሮሞ ኤክስፖርተር የለም፡፡ ለምን ብለህ ግን አልጠየቅክም፡፡ አነሰም በዛም ኦሮሞ እስከደርግ ጊዜ ድረስ በገር ጉዳይ ውሳኔዎችም ሆነ በኢኮኖሚ ተሳታፊ ነበር፡፡ ዛሬ ተበዳይ ብቻ አድርገው እንደሳሉት አልነበረም፡፡  አሁን ግን እንደተባለው ነው የኦሮምኛ ቋንቋ በአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪ ሳይን በከተማዋ የሚገኙ የእስር ቤቶች ቋንቋ ነው፡፡ ለምን፡፡ ምልክት የሌለው ትውልድ ይልሀል ይሄ ነው፡፡ ምልክቶቹን ባይተው እንዲህ እንደፈለጉ ሊዘውሩበት የሚችሉትን እድል በአላገኙ፡፡ ኦነግ ነህ በሚል ስንቱ እንዲሁ ጠፍቶ ቀርቷል፡፡ ዛሬ ለኦሮሞ ትውልድ ጠላቱ አባቶቹ የበላይነት የነበራቸው የሚኒሊክ ታሪክ እንጂ ዛሬ የሚገድሉትና የሚያሰቃዩት አደሉም፡፡ አየህ ምልከቶቹን ያጣ ትውልድ እንዲህ ነው!! ደቡብ አፍሪካን ተመልከቱ የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ሕዝብ አደገኝነቱ ለጥቁር ሕዝብ ነው፡፡ ነጮቹ ዛሬም ጌቶቹ ናቸው፡፡ እንዲህ ነው ትውልድ ሲመከን!!!!

አመሰግናለሁ!

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይጠብቅ

አሜን

ሰርጸ ደስታ

 

 

 

The post የሰሞኑ እይታዎቼ ቴዲና ዶ.ር ብርሀነመስቀል – ሰርጸ ደስታ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

መቀሌ ደም በዋንጫ እየጠጣች ነው! – ልዩ ፈንታ

$
0
0

ከባህርዳር ለስፖርት ብለው ርቀው ወደ ትግራይ መቀሌየተጓዙ ስፖርተኞች እና ደጋፊዎቻቼው የጨካኙ የህዋህት ደጋፊ በሆኑ በህዝብ ደም ሲጨፍሩ ዉለው በሚያደሩ ካድሬዎች እማካኝነት ተደበደቡ ። ሜዳው በአማራ ልጆች ደም ታጠበ።

እንዲህ ነው እንጂ በህዝብ ደም ከሰከሩ አይቀር ጥሩ አደርጎ በዋንጫ መጎንጨት።
ኦ! መቀሌ የደም መሬት

The post መቀሌ ደም በዋንጫ እየጠጣች ነው! – ልዩ ፈንታ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

አገራዊ መግባባት ለብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ወሳኝ ዕርምጃ ነው! (አበበ ተክለሃይማኖት)

$
0
0

አበበ ተክለሃይማኖት

ባለፉት ሁለት ዓመታት የነበረው ሁኔታ ከፍተኛ ፖለቲካዊ ውጥረትና ሁከት የታየበት፣ የአጭር ጊዜ፣ መካከለኛና ስትራቴጂካዊ የረዥም ጊዜ የመፍትሔ አቅጣጫ ማስቀመጥ ባለመቻሉ ፖለቲካዊ ችግሩ ሄዶ ሄዶ ወደ ደኅንነት ችግር (Security Problem) ተሸጋግሮ አገራችን በአስቸዃይ ጊዜ አዋጅ እየተዳደረች ትገኛለች፡፡ ለዚያውም ስድስት ወራት ያልበቃው አራት ወራት ጭማሪ የጠየቀ ክስተት ሆኖ እናገኘዋለን። ይህ ማለት የገጠመን ችግር አገርን ሊበትን የሚችል፣ የግዛት አንድነቷንና የሕዝቦቿን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ ሊጥል የሚችል የደኅንነት ችግር ነው ማለት ነው።

ጉዳዩን እንዲህ ባለ ከፍታ አጉልተን ስናይ ነው ለመፍትሔው የምናደርገው እንቅስቃሴ እርባና የሚኖረው። በሰላም ወጥቶ በስላም መመለስ ያለመቻል፣ ስለነገ ውሎ እርግጠኛ መሆን የማይቻልበት የሥጋት ኑሮ፣ ኢንቨስትመንትና የሕዝቦች ሀብት በአድማ እሳት የሚበላበት፣ በአንድ ቀን በርከት ያሉ ፋብሪካዎች የሚወድሙበት፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ አገልግሎቶች መውደምና መሽመድመድ፣ ሥራና የቀን ተቀን ግብይት መቆምና የትራንስፖርት ዘርፍ መቆራረጥ ማለት የአንድ አገር አጠቃላይ ደኅንነት አደጋ ውስጥ ወድቋል ማለት ነው።

ሕዝቦች እርሰ በርስ የሚጠራጠሩበትና አንዱ ሌላው ላይ የሚያቄምበት አዝማሚያ የፖለቲካ ችግር ተብሎ በቀላሉ የሚወሰድ ሳይሆን፣ አጠቃላይ የአገርና የሕዝቦች ድኅንነት አደጋ ላይ ወድቋል ማለት ነው። ልማትና ዴሞክራሲ እክል ገጥሞታል ማለት የደኅንነት ችግር ገጥሞናል ማለት ነው። ስለዚህ ፖለቲካዊ ችግሩ ወደ ደኅንነት ችግር ልቆ ተሻግሯል ማለት ነው። የኢትዮጵያ ሁኔታም ከዚህ አኳያ ነው መታየት ያለበት።

ሰሞኑን መንግሥት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይና የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ለማሻሻል እንቅስቃሴ መጀመሩ እየተነገረ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ገዥው ፓርቲና ተቃዋሚዎች ለውይይትና ለድርድር ተቀምጠዋል፡፡ አካሄዳዊ (Procedural) ጉዳዮችን አጠናቀው አሁን የውይይት አጀንዳዎችን በመቅረፅ ላይ እንዳሉ በመገናኛ ብዙኃን እየሰማን ነው፡፡ ፖሊሲውን የማሻሻል ሒደትና የፓርቲዎች ውይይትና ድርድር ለየቅል የሚሄዱ ሒደቶች ናቸው እንዴ? ፓርቲዎች የሚደራደሩበት ዋነኛው አጀንዳ ምን መሆን አለበት? በዝርዝር ጉዳዮች ወይስ የፖሊሲዎች ቁንጮ በሆነው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይና የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ? በሌላ አነጋገር ከሕገ መንግሥቱ ቀጥሎ ከፍተኛ ጠቀሜታ ባለው የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ወይስ በቅርንጫፍ ችግሮችና መፍትሔዎች ላይ ነው መወያየት ያለባቸው? ወዘተ. የሚሉ ጥያቄዎችን መዳሰስ ተገቢ ነው፡፡

ፓርቲዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የሚያደርጉዋቸው ውይይቶችና ድርድሮች በብሔራዊ ደኅንነት መግባባትን ለመፍጠር ከሆነ ይዘቱ ብቻ ሳይሆን ሒደቱ ጭምር በጣም ወሳኝ ነው፡፡ በአንድ በኩል ጥናትና ምርምርን መሠረት ያደረገ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ሒደቱ አሳታፊ (Participatory)፣ እንዲሁም ሁሉንም ባለድርሻ አካላት (Stakeholders) የሚያቅፉ (Inclusive) እንዲሆን ምን መደረግ አለበት? የሚለው መመለስ አለበት፡፡ በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያን የማዳን ድርድር ከሆነ መግባባት የሚያስፈልገው በተጋረጠብን ከፖለቲካዊ ችግር በላይ ጎልቶ በወጣው የደኅንነት ሥጋታችን ላይ መሆን ያለበት ይመስለኛል።

ከጥቂት ዓመታት በፊት “የኢትዮጵያ የውጭና ብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ግምገማ” የሚል የውጭ ጉዳይና ብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሱን የሚዳሰስ ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፡፡ የፖሊሲው መሠረታዊ ጥንካሬዎችና ድክመቶች ምን መደረግ አለባቸው? የሚለውን ንድፍና ጽንፈ ሐሳባዊ ማዕቀፎች (Concepts and Theories of Security) መሠረት አድርጎ የተጻፈ ነበር፡፡ አሁን ካለው ሁኔታ ጋር አዛምዶ ለጋዜጣ በሚሆን መልኩ ያለኝን አስተያየት ለመዘርዘር ነው፡፡ የደኅንነት ጉዳይ ከፖለቲካ በላይ ቁንጮ በመሆኑ ለፓርቲዎች ብቻ የሚተው አይደለም፡፡ መላው ኢትዮጵያውያን እንደየአቅማችን እንድንሳተፍ ይጠይቃል፡፡ የዚህ ጽሑፍ ዓላማም በጉዳዩ ዙሪያ የግል አስተያየት በመሰንዘር ሌሎችም እንዲሳተፉ ለመጋበዝ ነው፡፡

ጽሑፉ አገራዊ መግባባት ስንል ምን ማለታችን ነው? በሚለው ይጀምርና የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ለምን የሁሉም ፖሊሲዎችና ሕጎች ቁንጮ እንደሆነ ያብራራል (ከሕገ መንግሥቱ በመለስ):: ቀጥሎም የ1994 ዓ.ም. የውጭ ጉዳይና ብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ይገመግማል፡፡ በመጨረሻም ምን መደረግ አለበት? የሚለውን የግል አስተያየት ያስቀምጣል፡፡ የሕዝቦቻችንና የአገራችን ደኅንነት የሚጠበቀው ፈጣን ልማት ሲረጋገጥና የዴሞክራሲ መስተዳደር በቀጣይነት መሠረት ሲጥል ነው፡፡ ከዚህም ተነስቶ ዋናው የደኅንነት አደጋ የዴሞክራሲ እጥረት ነው ይላል፡፡ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህት፣ ጠባብነት፣ ወዘተ. የሚሉት ቅርንጫፎችና አጫፋሪዎች ችግሮች ቢሆኑም ከዋናው ችግራችን ማለት ከዴሞክራሲ እጥረት ሊያዛንፉን አይገባም፡፡

መሠረታዊ ችግሮቻችን ሕገ መንግሥታችን በግልጽና በተሟላ መንገድ ያስቀመጠውን የሦስት ትውልድ መብቶች (Three Generations Of Human Rights) አለመተግበር ነው፡፡ መላውን ኅብረተሰብ የሚመለከት ቢሆንም ዴሞክራሲያዊ ተቋማት ልዩ ቦታ አላቸው፡፡ ትምክህትና ጠባብነት ማምለጫ መሆን የለባቸውም፡፡ በ1990 የኤርትራ መንግሥት ባልተዘጋጀንበት ለምን እንደወረረን ሌሎች ምክንያቶች ቢኖሩም፣ በዋናነት የተደራጀ የደኅንነት ፖሊሲና አስተዳደር ባለመኖሩ መሆኑን አጠር ባለ መንገድ ያስቀምጣል፡፡ በ2008 ዓ.ም. የተከሰተው አመፅ ለምን እንደ አገር ዱብ እዳ ሆነብን? አመፅ እየመጣ መሆኑን ከወዲሁ ለመገመት ለምን አልቻልንም? በ2008 ዓ.ም. ኅዳር አካባቢ የተከሰተው የኦሮሞ ተቃውሞ እንዴት የመጀመርያ ዙር መሆኑን ለማወቅ ተሳነን? እንዴት አመፅ ከመምጣቱ በፊት ልንከላከለው አልቻልንም? አሁንስ እንደዚያ ዓይነት ነገር አመፅ እንዳይከሰት መሠረታዊ መፍትሔዎች አስቀምጠናል ወይ? በሒደት ይዳሰሳሉ፡፡

አገራዊ መግባባት ስንል?

ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ስንል በውሳኔ አሰጣጥ ባለድርሻ አካላት በአገሪቱ ዋና ዋና ጉዳዮች (በየደረጃው) በፖሊሲ ሕግ በይዘቱ ይሁን በውሳኔ አሰጣጥ ሒደት የሚመለከት ነው፡፡ ሕዝቦች በቀጥታ ይሁን የሚወክላቸው አደረጃጀት (ፍላጎታቸውን) የሚያንፀባርቁና የሚገልጹዋቸው (Articulate) የሚያደርጉባቸው ፓርቲዎች፣ ማኅበራት፣ ወዘተ. ፖሊሲው ሕጉን እንዲያውቁትና እንዲተቹት፣ ሐሳባቸውን የሚያሳርፉበት፣ በቀጣይነት ተሳትፏቸውን የሚያረጋግጡበት ሒደት መግባባትን ሊያስከትል ይችላል፡፡ ሒደቱ ከይዘቱ አይተናነስም የሚባለውም ለዚህ ነው።

የፖሊሲ/ሕጉ አመንጪዎች (ከፍተኛ አመራር) ጭምር በመግባባት የሚጀምር የአብላጫው ሐሳብ ብቻ ሳይሆን፣ የውህዳን ድምፅ (Minority’s Voice) በሚገባ የሚሰማበት ሒደት ነው:: በፖሊሲው/ሕጉ የተወሰነ አንቀጾች ልዩነት ቢኖርም አጠቃላይ ይዘቱና በውሳኔ አካሄዱ ዴሞክራሲዊ ከሆነ ሁሉም በየኔነት ስሜት ለተግባራዊነቱ የሚረባረቡበትና መሻሻል ያለባቸው ላይ ቀጣይ ትግል እንደሚያስፈልገው አምነው፣ ባለድርሻ አካላት መንቀሳቀስ ሲጀምሩ ብሔራዊ መግባባት ደረጃ በደረጃ እየተረጋገጠ ነው እንላለን፡፡ በብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ብሔራዊ መግባባት ለምን አስፈለገ የሚለውን ቀጥሎ እናየዋለን?

ብሔራዊ የደኅንነት ፖሊሲ የሁሉም ፖሊሲዎች ቁንጮ ነው ለምን?

በተለምዶ አስተሳሰብ ብሔራዊ ደኅንነት ማለት በዋናነት ውጫዊና ወታደራዊ አድርጎ ማሰብ የተለመደ ነው፡፡ ሉዓላዊነት (Sovereignty) እና የግዛት አንድነት (Territorial Integrity) በውጭ ሥጋት የሚሽከረከር እንደ ታሪካዊ ጠላቶችን ዓይነት አስተሳሰብ ገዥ ሐሳብ አድርጎ ቆይቷል፡፡ ባደጉ አገሮች አሁንም ወሳኝ አስተሳሰብ ነው፡፡ ያደጉ የምዕራብ አገሮች በብዙ ምዕተ ዓመታት የአገር ግንባታ ሒደት (State Building Process) የሕዝባቸውን መሠረታዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ፍላጎቶች አሟልተናል ስለሚሉ፣ በሌላ በኩል ዴሞክራሲ በማረጋገጥ የአገርና የባንዲራ ፍቅር እንደ መንግሥት ያላቸው እምነት ጥሩ ነው ብለው ስለሚያስቡ፣ ከውስጥ የሚነሳ አደገኛ የሕዝብ ተቃውሞ አይኖርም ብለው ስለሚያምኑና ከግሎባላይዜሽን የበለጠ ተጠቃሚ ለመሆንና ተፅዕኖቻቸውን ለማሳደግ ዋናው የደኅንነት ሥጋት ከውጫዊ አድርገው ያስቀምጡታል፡፡

በአሁኑ ጊዜ በተለይ በሦስተኛ ዓለም አገሮች ይህ የተለምዶ አስተሳሰብ እንደገና ከሁኔታቸው ጋር አዛምደው ማየት የሚያስገድድ ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ በሽግግር ላይ ያሉና የተከፋፈለ ኅብረተሰብ (Divided Society) ያላቸው አገሮች ዋናው የብሔራዊ ደኅንነት ሥጋት ውስጣዊና ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መዋቅር (Structure) የፈጠረውና በኅብረተሰቡ ኋላቀር አስተሳሰብ የሚታጀብ በተለይ ብቃት ባለው የዴሞክራቲክ አስተዳደር እጥረት የሚነሳ ነው፡፡ ስለዚህ በዋናነት ውስጣዊ ነው፡፡

የውጭ ጠላቶች ይህን ተንተርሰው የራሳቸውን ፍላጎት ለመጫን መሞከራቸው አይቀሬ ነው፡፡ ከውጭ የሚገኘውን በጎ ዕድል (Opportunity) ለመጠቀምና ሥጋት (Threat) ለመከላከል ከፍተኛ ሥራ መሥራት ቢኖርብንም፣ ዋናው ዕድልና ለደኅንነት የሥጋት ምንጭ ግን የውስጣችን ሁኔታ ነው፡፡ እኛ ስንደክም ነው የውጭ ጠላቶችም ለማጥቃት የሚቃጡት፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት የመጀመርያው ክፍል በዋናነት የሕዝቦቻችን ስስት ትውልድ ሰብዓዊ መብቶች ዕውቅና ሰጥቶ በግልጽና በተሟላ አኳኋን ያስቀምጣል፡፡ ሁለተኛው ክፍል እነዚህን መብቶች ለማረጋገጥ አገር (State) እና መንግሥት  (Government) እንዴት መደራጀት እንዳለበትና ተዛማጅ ፖሊሲዎችና ሕጎችን ያስቀምጣል፡፡ በሌላ አገላለጽ አገር/መንግሥት በዚያ መልክ እንደ ደረጃ የተደረገው የሕዝቦቻችን የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ መብቶች ለማረጋገጥ ነው፡፡ ከዚያ የዘለለም ከዚያም ያነሰም ዓላማ የለውም፡፡

በሕገ መንግሥቱ የተቀመጡትን የኢትዮጵያ ሕዝቦች ፍላጎቶች የአገራችን ጥቅሞችና ያሉንን ሰብዓዊና ተፈጥሯዊ እሴቶችን አጣምሮ ሰላምና ልማት፣ ዴሞክራሲ ለማረጋገጥ ከውስጥ ሆነ ከውጭ የሚገኙትን ዕድሎች/ፀጋዎች በሚገባ አጢኖ፣ የሕዝቦችን ሰላም፣ ልማት፣ ዴሞክራሲ ለማደፍረስ ከውስጥ ሆነ ከውጭ የሚገኘውን ሥጋቶች አንጥሮና ቀምሮ የአገራችን፣ የአካባቢያችንና ዓለም አቀፋዊ አካባቢውን በጥናት አረጋግጦ እንዴት ሥጋቶችን መቀነስ እንደሚችልና መከላከል የሚያስችል ስትራቴጂዎችን ያቀፈ በመሆኑ፣ ከሕገ መንግሥቱ ቀጥሎ ለሁሉም የአገራችን እንቅስቃሴዎች አቅጣጫ የሚያስቀምጥ በመሆኑ ነው የውጭ ጉዳይና ብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ የፖሊሲዎች ሁሉ ቁንጮ የሚያስብለው፡፡ ለፖለቲካዊ፣ ለኢኮኖሚያዊና ለማኅበራዊ እንቅስቃሴዎችም አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፖሊሲ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ደኅንነት ጉዳይ በጥቂት ጄኔራሎች፣ የደኅንነት ባለሙያዎች (Experts) እና በሥልጣን ላይ ባሉ ፖለቲከኞች ብቻ ሳይሆን የመላው ኅብረተሰብና የኅብረተሰብ የተለያዩ አመለካከት የሚያንፀባርቁና የሚገልጹ ፓርቲዎች፣ ሲቪልና ፕሮፌሽናል ማኅበራት ጉዳይ የሚሆነው፡፡ በብሔራዊ የደኅንነት ፖሊሲ መግባባት ማለት የአገራችንን ዕድሎችና ሥጋቶች መሠረት አድርጎ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የወታደራዊና የደኅንነት ክፍል እንዴት መመራትና መደራጀት እንዳለበት በአጠቃላይ መስማማት ማለት ነው፡፡ ፖለቲካዊ የኛው የሁላችን፣ ኢኮኖሚያዊ የኛው የሁላችን፣ ወታደራዊና ደኅንነት ክፍሎች የኛው የሁላችን ናቸው ብለን በአጠቃላይ ተስማምተናል ማለት ነው፡፡ የሚያለያዩን ጉዳዮች መኖራቸው አይቀርም፡፡ የሚታዩት ግን በዚህ ማዕቀፍና የተመቻቸ ሁኔታ ስላለ በሰላምና በሰላም ብቻ ለመታገል የምንችልበት የጋራ አስተሳሰብ አለ ማለት ነው፡፡ ከፅንፈኞች በስተቀር፡፡

የ1994 ዓ.ም. ፖሊሲ የአመለካከት አቅጣጫ ለውጥ

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይና ብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ አገር በቀልና ከደኅንነት አኳያ ያሉት በቂ ዕድሎች/ፀጋዎችና ሥጋቶች ዋናዎቹ ውስጣዊ መሆናቸውንና ድህነትና ኢዴሞክራሲያዊነት የአገሪቱ ህልውና ከሚፈታተኑን ሥጋቶች ዋናዎቹ መሆናቸውን በማያሻማ መንገድ ያስቀምጣል፡፡ የአገርና የሕዝብ ፍላጎትን አስተሳስሮ የአገር የመበታተን አደጋ የሚያጋጥመው በዋናነት በውስጣችን ባሉት ችግሮች መሆናቸውን ይገልጻል፡፡ ደኅንነት ጥቂቶች ባለሥልጣናት/ጄኔራሎች የደኅንነት ባለሙያዎች ብቻ አለመሆኑናቸውን የመላው ሕዝቦች አጀንዳ ሆኖ እንደ ፖሊሲ ያላስፈላጊ ሚስጥርነት ድባብ ያገለለ (በሚስጥር የሚጠበቁ እንዳሉ ሁሉ) መለያው ነው፡፡ የደኅንነት የድብብቆሽ ሥራን ድባቅ የመታ ለውጥ ነው ያሳየው።

የደኅንነት ጽንሰና ንድፈ ሐሳባዊ ማዕቀፎችን በዓለም ዕውቅ ከሆኑ አስተምህሮዎችን (Schools of Thoughts) ቀደም ብሎ በዘውዳዊ ሥርዓትና በወታደራዊ አገዛዝ ሥርዓት ከነበሩት ፖሊሲዎች አንፃር ሲታይ፣ መሠረታዊ የአቅጣጫ ለውጥን (Paradigm Shift) የሚያመላክት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ፍላጎትና ተስፋ ከፈጣን የኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጠቃሚ መሆን ማለትም ከደኅንነት፣ ከኋላቀርነት፣ ከመሃይምነትና ከበሽታ የፀዳ ሕይወት መኖር ነው፡፡ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ያላትን ኢትዮጵያ በመፍጠር የቡድንና የግለሰቦችን መብት ማስከበር፣ መልካም አስተዳደርን ማረጋገጥና ለኑሮና ለሥራ ምቹ ሁኔታን መፍጠር ነው ብሎ ያስቀምጠዋል፡፡ የብሔራዊ ጥቅም (National Interest) በማያሻማና በተሟላ መንገድ እንዲህ ያቀርበዋል፡፡ “ብሔራዊ ጥቅም ማለት የሁሉም ሕዝብ ጥቅም ማለት ነው፡፡ ከዚህ ያነሰም የበለጠም ማለት አይደለም” (16) ትንተናው ልዑላዊነትና የድንበር አንድነት (Sovereignty and Territorial Integrity) ከሕዝቦች ፍላጎትና ጥቅም ጋር ብቻ አቀናብሮ ያየዋል፡፡ ከእነዚህ ጽንሰ ሐሳብ ውጫዊ አመለካከት ቋንቋዎች (External-looking Orientations) ይለያል፡፡ ፖሊሲው እየደጋገመ እንደሚያሰምረው ፈጣን የኢኮኖሚ ልማትን፣ ዴሞክራሲና ሰላምን ማምጣት በከፍተኛ ድህነትና ኋላቀርነት ለምትገኝ አገር መሠረታዊ የህልውና ጉዳይ ነው፡፡

በአጠቃላይ የፖሊሲው ስትራቴጂዎች ከላይ የተጠቀሱትን ወሳኝ የደኅንነት አካባቢ መፍጠር ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ብሔራዊ ኩራትን (ነፃነታችን ጠብቀን መኖራችንን) እንደ አንድ እሴት፣ ድህነታችን (Poverty) እንደ አሳፋሪ ታሪክ አስቀምጦ፣ የተለዋዋጩ ምሥራቅ አፍሪካ ቀንድ እንደ መልካም ዕድልና ሥጋት፣ ሉላዊነት (Globalization) ለልማትና ለዴሞክራሲ ግንባታ ያላቸውን ተፅዕኖ እንደ መልካም ዕድልና የሥጋት ምንጭ በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ መካከለኛው ምሥራቅን በተመለከተ ፖሊሲው እንዲህ ይላል፡፡ “መካከለኛው ምሥራቅ በእኛ ሰላምና ደኅንነት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያደርጋል፡፡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በእኛ ኢኮኖሚ ላይ በእጅጉ ተፅዕኖ ያደርጋል፣ ለዚህ ነው የመካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ በእኛ በኩል ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡” (ኢውጉብደፓ፡ 46)

የመከላከያ መዋቅርን (Military Establishment) በተመለከተ ስትራቴጂዎችን ሁሉን አቀፍና የተቀናጀ (Comprehensive and Coherent) ሆኖ የአገሪቱን የልማት እንቅስቃሴ መሠረት አድርጎ የሚገነባና በጥልቅ የአደጋ ትንተና ላይ የተመሠረተ አቅም ግንባታ ላይ ሲሆን፣ ብቃት ያለውና ዘመኑ የደረሰበት የመረጃ መረብ ዕድገትን በማቋቋምና የሰው ልማት ላይ በማተኮር የሚታነፅ መሆን አለበት ይላል፡፡ ይህ ማለት በሁለት ተመሳሳይ የቴክኖሎጂ አቅም ያላቸው ኃይሎች መካከል ጦርነት ቢነሳ ወሳኝ ልዩነት የሚፈጥረው ሰው ነው፡፡ (ኢውጉብደፓ፡ 43) በሚል ነው፡፡ የአፍሪካን ትልቁ ሠራዊት ከመገንባት የደርግ እብደትና ድንፋታ ተወጥቶ ከአገሪቱ አጠቃላይ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ተዛምዶ በልክ (Right Size) ሠራዊት ለመገንባት የሚቀነቅነው ሐሳብም ሌላው የአቅጣጫ ለውጥ ነው፡፡ ፖሊሲው የፋይናንስ ሀብትን በጥንቃቄ መጠቀምን በኢኮኖሚያዊና በመከላከያ ወጪ መካከል ቁርኝትን፣ የሠራዊቱና የውጭ ጉዳይ ዲፕሎማቶች አቅም ግንባታ ከኢኮኖሚ ልማት አንፃርና ከአደጋዎች ጋር ያለውን ትስስር በሚገባ ያስቀምጠ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በጠመንጃ ወይም ቅቤ (Gun or Butter) ያለውን ግጭት ለመፍታት የታሰበለት አማራጭ ያስቀመጠ ይመስላል፡፡

ፖሊሲው ስለጠንካራ የማስፈጸም አቅም ግንባታ በሚመለከት “በትክክል የተቀረፀ የውጭ የአገር ውስጥ ፖሊሲዎች ዓላማዎች፣ ግቦች ፕሮግራሞች ስትራቴጂዎች በአግባቡ ተግባር ላይ ካልዋሉ የትም ሊያደርሱ አይችሉም፣ ለዚህም ነው ውጤታማ የማስፈጸም ብቃት እንደ መሠረታዊ ስትራቴጂ የሚታየው፤” (ኢውጉብዴፓ፡ 49):: ይህ አንድ ቁልፍ ነገር ነው። ፖሊሲው ከዘውዳዊውናና ከወታደራዊው አገዛዝ በተለየ ከበባ አስተሳሰብ (Siege Mentality) ወጥቶ “ታሪካዊ ጠላቶቻችን” የሁሉም ችግሮቻችን ምንጭ እንደሆነ በቀጣይነት ከማላዘን አልፎና በተቻለ መጠን የሥጋት ምንጮችን በመቀነስና ትብብርን የማስፋት አቅጣጫ ተከትለዋል፡፡ “የትኞቹ ጥቅሞቻችን አስፈላጊ እንደሆኑና የትኞቹ ኃይሎች ፍላጎታቸውን ለማስጠበቅ እንደሚፈልጉ በሚጠቅም አቅምና ኃይል ማወቅ ተገቢ ነው፡፡ ከግንዛቤ በመነጨ አደጋዎችን መጋፈጥና በትብብርና ገንቢ በሆነ መንገድ የሥጋት ምንጮችን ማስወገድ አስፈላጊ ነው፤” ይላል የፖሊሲ ሰነዱ በገጽ 33፡፡ በአጠቃላይ ፖሊሲዎቻችን ጥልቅ በሆነ ጥናትና ምርምር መቅረፅ እንዳለባቸው እያስቀመጠ እየተመላለሰ አጽንኦት የሚሰጠው ግን፣ “ለእኛ ዋነኛው የደኅንነት ሥጋት ምንጭ ውስጣዊ ነው፡፡ የድህነት መስፋፋት የአገሪቱ ህልውና አደጋ ሊሆን ይችላል፡፡ የመልካም አስተዳደር ዕጦት የዴሞክራሲ አለመኖር ወደ ደም መፋሰስና ጥፋት ሊከተን ይችላል፤” (91)፡፡ ሆኖም ፖሊሲው አጠቃላይ የአቅጣጫ ለውጥ የሚያመለክት ቢሆንም ቀጣይነት (Consistency) እና ሙሉዕነት (Comprehensiveness) ይጎድለዋል፡፡

ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትና ኅብረ ብሔራዊነት እንደ መልካም ዕድል በሚገባ አያስቀምጥም፡፡ የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት እጅጉን መሠረታዊና ፋውንዴሽናል (Very Basic and Foundational) የግጭቶች መሠረታዊ የአፈታት አቅጣጫዎች በመተንተን ውስጣዊ ደኅንነት የሚረጋገጥበት ሁኔታን አመቻችተዋል፡፡ በተሟላ ሁኔታ መብቶችን በማወቅ ሕገ መንግሥቱ አንድነት ማራኪ ያደረገ ብቻ ሳይሆን፣ አንድ የፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ማኅበረሰብን የመፍጠር ሒደትም አመቻችቷል፡፡ በዚህ ሁኔታ ማኅበራዊ ቡድኖች (Societal Groups) ተጨባጭ የሆነ ፍላጎታቸውን ለማጠናከርና ተጨባጭ ያልሆኑትን ሊሟሉ የማይችሉ ፍላጎቶች መሆኑን ለመገንዘብ የሚያስችል ሒደት አቀናጅቷል፡፡

ፖሊሲው ለደኅንነት አካባቢ (Security Environment) ሕገ መንግሥታዊ ዓውደ ጽሑፍ (Context) ከማስቀመጥ አኳያ የሰጠው ትኩረት አነስተኛ ነው፡፡ ብዝኃነት በአጠቃላይ የኅብረ ብሔራዊነት እሴት በተለየ፣ በዋጋ የማይተመን ሀብት መሆኑንና ለአገር ግንባታ ሒደትና ሁሉን አቀፍ ልማትን ለማፋጠን ያሉትን አዎንታዊ የልማት፣ የዴሞክራሲና የሰላም ሐሳቦች፣ መልካም ዝንባሌዎች የጋራ ልምዶች የግጭት መቆጣጠርና የአስተዳደር ዘዴዎች እንደ ዋነኛ አቅም አድርጎ አያስቀምጥም፡፡ ከዓለም አቀፍ የሚገኘውን የቴክኖሎጂና የቁስ ድጋፍ በከፍተኛ ድጋፍ ደረጃ ሲያደንቅና አስፈላጊነቱን ሲያስረግጥ፣ ብዝኃነትንና ኅብረ ብሔራዊነትን የመሳሰሉ ፀጋዎችን በመርሳት “የኢትዮጵያ ሕዝቦች” የሚለውን ጽንሰ ሐሳብ ወደ ጎን በመተው፣ “የኢትዮጵያ ሕዝብ” የሚለውን ሐሳብ ሲያራምድ ከላይ የተገለጸውን የአቅጣጫ ለውጥ ስንኩል ያደርገዋል፡፡ ይህ የቃላት ጨዋታ ሳይሆን የራሱ ጥልቅ ፖለቲካዊ ትርጉም ያለው ነገር ነው። የ1994 ዓ.ም. ፖሊሲ መሠረታዊ የሆነ ከውስጥ የሚነሱ ፀረ ዴሞክራሲ ሥጋቶችን ችላ ያለ ነው፡፡ የአገራችን ደኅንነት ዋናው ውስጣዊ ነው ብሎ ለሚነሳ አስተሳሰብ የዴሞክራሲ ግንባታ በድህነት ማስወገጃ ትግል ሒደትን ሊያኮላሹ የሚችሉትን በውስጥ ተቋማት፣ ኃይሎችና ዝንባሌዎች ምንም ነገር ሳይል ማለፍ የሚያስገርም ነው፡፡ ዴሞክራሲን ለመገንባት በሚደረገው እንቅስቃሴ የውስጥ ተቋማት፣ ኃይሎችና ዝንባሌዎች በአዎንታዊ ይሁን በአሉታ ውስጥ መሆንን እንደታወቀ ያለመጥቀሱ አሁንም ያስተዛዝባል፡፡ በመንግሥት ይሁን በኅብረተሰቡ ሁልጊዜ በከፍተኛ ውጥረት (Tension) የሚኖሩት የፍፁም አንድነትና የመበተን ኃይሎች (Centripetal and Centrifugal Forces) መሳሳብ ቀጣይነት ያለው የደኅንነት ሥጋት መሆናቸውን የተገነዘበ አይመስልም፡፡

የፌዴራሊዝም ሥርዓት መሠረታዊ የደኅንነታችን ዋስትናና መሠረት ቢሆንም፣ እንደ ማናቸውም ሥርዓት የራሱ ተግዳሮቶች ያሉት አደረጃጀት ነው፡፡ ማይክል በርጊስ የተባለ ምሁር የፌዴራል መዋቅርን አስቸጋሪነት በጽሑፍ “In Seymour and Gugnoned” (2012፡24)  እንዲህ ሲል ያብራራል፡፡ “የፌዴራል አገር ግንባታ በተፃራሪዎች ችግሮችና አደጋዎች የተሞላ በመሆኑ ከመጀመርያው በጭንቀትና በውጥረት የተሞላ ሊሆን ይችላል፡፡ “በመቀጠልም ትራዱን (1968፡12) በመጥቀስ “እንደ የራስ ዕድልን በራስ የመወሰን ሐሳብ ፌዴራሊዝም እንዲኖር ቢያስገድድም እዚያ ሳለ የፌዴራል ሥርዓቱን ያልተረጋጋ ያደርጋል፤” ይላል፡፡ ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔርና ብሔረሰቦች ከሰላም፣ ከልማትና ከዴሞክራሲ መሠረታዊ ጥቅሞቻቸው የሚረጋገጥ ቢሆንም፣ ተጨባጭ ሁኔታው ግን የተለያየ ትርጉምና አመለካከት (Perceptions) እንዲኖር ሊያደርግ ይችላል፡፡ ከፈጣን የኢኮኖሚ ልማት የሚያገኙት ድርሻ በተግባርም ይሁን በአስተሳሰብ የተለያዩ ባህሎችና የሕዝብ ብዛት ላላቸው አካሎች የተለያዩ ትርጉም ያለው ነው ወይም ሊኖረው ይችላል፡፡ አንድ ወይም ከዚያ በላይ ብሔሮች ወይም ብሔረሰቦች በሕገ መንግሥታዊ ዲዛይን፣ በምርጫ ሥርዓቱና በመንግሥት ተቋማት አወቃቀር፣ በተለይም በሥራ አስፈጻሚና በደኅንነት ኃይሎች ብሔራዊ ተዋጽኦ (National Composition of the Executive, Military and Security Forces) ላይ ቅሬታ ሊኖራቸው ይችላል፡፡ የታላላቅ ብሔሮች ልሂቃን (Elites) ባለው የፖለቲካ ሥርዓት ያልተሟሉ ፍላጎቶች ሊኖራቸው ሲችል፣ ትንንሽ ብሔሮች መሬታቸውን፣ ሀብታቸውንና ማንነታቸውን የማጣት ሥጋት ሊያድርባቸው ይችላል፡፡

እነዚህ ክስተቶች ቀጣይነት ባለው ሰፊ ጥናትና ምርምር መሠረት አድርጎ በሕዝቦች መካከል ቀጣይነት ያለው ሰፊ ዴሞክራሲያዊ ውይይት በማድረግ መስተካከል ያሉበትን በወቅቱ መሟላት፣ የማይቻለውን በማስረዳት የሕዝቦች አንድነት ብሎም የአገሪቱ ደኅንነት ማረጋገጥ ይጠይቃል፡፡ ትምክህትና ጠባብነት ከሚባሉ አጫፋሪ ሐሳቦች በየጊዜው መውደቅ ያባብሰው እንደሆነ እንጂ የሚፈይደው የለም፡፡ አሁንም መፍትሔው ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር በማጠንከርና የሕዝቦችን ሁለንተናዊ መብቶች በማስከበር ሁለንተናዊ ጥቅሞቻቸውን ማረጋገጥ ነው፡፡ በ1994 ዓ.ም. ፖሊሲ እነዚህ ተግዳሮቶችን በዝምታ ለምን እንዳለፍናቸው ለመረዳት ያስቸግራል፡፡

ከደኅንነት አንፃር ወደብ የለሽዋ ኢትዮጵያ ሊያጋጥሟት የሚችሉ የደኅንነት ተፅዕኖዎችን የ1994 ዓ.ም. ፖሊሲ በዝምታ ነው ያለፈው፡፡ ነገር ግን ዘመናዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ፈጣን፣ አስተማማኝ፣ ብቃት ያለውና ወጪ ቆጣቢ ዓለም አቀፍ ግብይትን ይጠይቃል፡፡ የባህር በር ዕጦት የኢኮኖሚ ብሎም የደኅንነት ማነቆ ሊሆን ይችላል፡፡ ግጭት በማይጠፋበትና ራሳቸውን ለመቻል በትግል ላይ ያሉ መንግሥታት ባሉበት የአፍሪካ ቀንድንና ቀይ ባህርን ለመቆጣጠር ላይና ታች የሚሉት የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ቀጣይ እንቅስቃሴ ባለበት ሁኔታ፣ የባህር በር ዕጦት የሚፈጥረውን ሥጋት ቸል ማለት አይገባም፡፡  

አጥንትና ሥጋ እንጂ ደም የሌለው ፖሊሲ

ፖሊሲው አገር በቀል የመሆኑን ያህል አዲስ የአቅጣጫ ለውጥ በማምጣት በደኅንነት ዙሪያ መሠረታዊ የአመለካከት አረጋግጧል፡፡ ሆኖም የአቅጣጫ ለውጡ ቀጣይነት ባለው መልኩ የተተነተነ ባለመሆኑ ከላይ የተገለጹትን መሠረታዊ ድክመቶችም ያዘለ ነው፡፡ ፖሊሲው በሰፊ ጥናትና ምርምር እንዲታጀብ በቂ አቅም በመፍጠር አስፈላጊነትና አገራዊ መግባባት እንዲኖር ቢያውጅም ይህን ለማስፈጸም የሚችለው የተሟላ የደኅንነት አስተዳደር (Security Governance) በሚመለከት ዝምታን መርጧል፡፡ አንድ ፖሊሲ የተሟላ ቢሆንም ከተለዋዋጭ ሁኔታዎች ጋር በጥበብ አዛምዶ ለመተግበርና ለማበልፀግ፣ ጉድለቶች ካሉትም ለማረም የግድ ጠንካራ አስተዳደር ያስፈልገዋል፡፡ ቀጣይነት ያለውና የተሟላ ከአገር ውስጥም ሆነ ከውጭ የሚከሰቱትን ዕድሎችና ሥጋቶች ቀጣይነትና ሰፊ በሆነ ጥናትና ምርምር ለማጎልበት የተደራጀ የደኅንነት አስተዳደር ያስፈልጋል፡፡

ለዚህ ጽሑፍ ሲባል አጥንትና ሥጋ የምንለው የደኅንነት አካባቢ (Security Environment) እና Hardware ጨምሮ አጠቃላይ የደኅንነት ቅርፅ (Security Posture) ሲሆን፣ “ደም” ደግሞ የፖሊሲው ስስ ‹Software› ነው፡፡ የደኅንነት ቅርፅ ያለ “ስስ” ደም የሌለው አጥንትና ሥጋ ይሆናልና፡፡ እንደ ታዋቂዎቹ የደኅንነት ምሁራን አዘርና ሙን (Azar and Moon 1988) ገለጻ፣ “የደኅንነት አካባቢ ሥጋቶችና ዕድሎችን ከቁሳዊ አቅሞች (ወታደራዊ ኢኮኖሚያዊ ኃይል) እና ተጨባጭ የፖሊሲ መሠረተ ልማት፣ ወታደራዊ ዶክትሪን የኃይል አወቃቀር (Force Structure)፣ መረጃ (Intelligence)፣ የመሣሪያ አመራረጥ፣ ወዘተ. የሚያካትተው የደኅንነት ቅርፅ (Security Posture) “ደም” (Software) ከመጨረሻው የፖሊሲ ውጤቶችና አጠቃላይ የፖሊሲ አፈጻጸም የሚያስተሳስር ነው፤” ይላል። በሌላ አገላለጽ የፖሊሲው ዶክመንት ወደ ተግባር/መሬት ለማውረድ የሚያስችል “ለአጥንቱና ሥጋ” ሕይወት የሚዘራ ደም ነው ሶፍትዌር የሚባለው፡፡

የደኅንነት አስተዳደሩ ፖሊሲው የተሟላና ዘላቂ ቅቡልነት (Legitimacy) እንዲያረጋግጥ፣ የሁሉም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ኃይሎችና የደኅንነት ክፍሎች ቅንጅት/ውህደት (Integration) እንዲኖር የሚያረጋግጥና የፖሊሲው አቅም በቀጣይነት ለመገንባት የሚያስችል ነው፡፡ ፖሊሲው በትክክል ያነጠረው የአገሪቱ ህልውና ዋናው ሥጋቶች ድህነትና የዴሞክራሲ እጥረት መሆኑን አስቀምጧል፡፡ በሌላ አገላለጽ ፈጣን ልማትና የዴሞክራሲ ግንባታ ባረጋገጥን ቁጥር የአገራችን ህልውና የሚያስተማምን መሠረት እየተጣለ ይሄዳል ማለት ነው፡፡

ቅቡልነት ለማረጋገጥ “የመጀመርያ ቅቡልነት” (Prema-facie Legitimacy) ማንፀባረቅን ይጠይቃል፡፡ የመንግሥት ባለሥልጣናት ብሔራዊ ተዋጽኦ፣ የአመራሮቹ ብቃት፣ የሕዝብ ባህል/ወግ የማክበርና አመርቂ ሕገ መንግሥትን ይጠይቃል፡፡ ቅቡልነቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሕገ መንግሥቱን የመተግበር ህያው ፖለቲካ ለመምራት የሚወጡት ፖሊሲዎችና ሕጎች ጥራትና የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ፣ ሥርዓቱ እኛን ይወክላል፣ ፍላጎታችን ቀስ በቀስ እያሟላ ይሄዳል፣ በአገራችን ጉዳይ እኩል እየተሳተፍን፣ ወዘተ. የሚል አመለካከት (Perception) ካለ “አጥንቱና ሥጋ” ነፍስ ለመዝራት ህያው ሆኖ እንዲተገብር የመጀመርያው ፈተና አልፏል ማለት ነው፡፡ ቅቡልነት የሚባል ደም፡፡

በእውነትም ይሁን በተሳሳተ መንገድ “የአንድ ብሔር የበላይነት አለ”፣ “የሚገባን ሥልጣን እያገኘን አይደለም”፣ “በበጀት አድልኦ አለ”፣ “ፍትሕ የለም” የሚባል ሰፊ አስተሳሰብ ካለ ሕይወት የሚዘራ ደም መሆኑ ቀርቶ “አጥንትንና ሥጋውን” የሚፈጅ እሳት ይሆናል፡፡ ሕግ ካልተስተካከለ አገሪቱ ባልፈነዳ እሳተ ጎመራ ላይ እንደተቀመጠች ሊቆጠር ይችላል፡፡ ስለዚህ አቅም ያለው የደኅንነት አስተዳደር ካለ ቀጣይ በሆነ ጥናት እያካሄደ ቅቡልነት የሚያሰጡ እውነተኛ ምክንያቶችን ያለማወላወል በማስተካከል፣ በተሳሳተ አመለካከት (Perception) በግልጽ ከሕዝቦች ወኪሎች ጋር እየተወያዩ ረመጡን በጊዜው በማጥፋት ቅቡልነት እንዲጠናከር ያደርጋል፡፡ በሌላ በኩል ውህደት (Integration) የሚባለው “ደምም” በብዛትና በጥራት መገኘት ይኖርበታል፡፡ በአገራችን ሁኔታ ዴሞክራሲ ያለ ፈጣን ልማት፣ ልማት ያለ ዴሞክራሲያዊ ምኅዳር መረጋገጥ አይችሉም፡፡ ልማቱን እናፋጥነው ዴሞክራሲው ቢቆይም ቀስ ብሎ ይደርሳል ማለት የዋህነት ነው፣ ወይም ደግሞ አውቆ አጥፊነት ነው፡፡ የፈጣን ልማት ጉዞና ዴሞክራሲያዊ ግንባታ መዋሀድ ይኖርበታል፡፡ ፖለቲካው ከኢኮኖሚ፣ የውጭ ሥጋት ከውስጥ፣ ሲቪል አስተዳደሩ ከወታደሩ፣ ፌዴራል መንግሥቱ ከክልል ካልተዋሀደና መነጣጠል ከመጣ፣ የተለያዩ ማኅበራዊ ኃይሎችን ወደ አንድ ፖለቲካዊ አቅጣጫ ለመምጣት ካልተቻለ የአደጋ ምልክት ነው፡፡ የፖለቲካው መበታተን በአገር አደጋ እንዲያንዣብብ ያደርጋል፡፡ የውህደት ደሙ ካልደረቀ ወይም መሳሳት ካሳየ፣ ወይም ከቆሸሸ አጥንቱ ይጎብጣል ሥጋው ይበሰብሳል፡፡

የፖለቲካዊ ሥርዓቱ ቅቡልነትና ውህደት እየተረጋገጠ ሲሄድ (ሕገ መንግሥቱን መሠረት ያደረገ) የዴሞክራሲ ትውልድን ዕድገት ያፋጥናል፡፡ አንዳንድ የኦሮሞ ምሁራን እንደሚሉት የ“ቁቤ ትውልድ” (Qubee Generation) የኦሮሞ ሕዝብ ትግልን ውጤት መሠረት አድርጎ አዲስ ታሪክ በመጻፍ፣ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር በመሆን ዴሞክራቲክ ሥርዓትን ለመገንባት ወይም በትግራይ እንደሚባለው “ሳልሳይ ወያኔ” ትውልድ ማለት የሁለተኛው ወያኔ ድል መሠረት አድርጎ አመራሩን በመንጠቅ፣ ፖለቲካዊ መንሸራተቱን ከሌሎች ወጣቶች ሆነው ለመፍታት የሚሞክር በሌሎች ሕዝቦችም ተመሳሳይ ምሳሌዎች ሊጠቀሱ ይችላል፡፡ ተቀባይነትና ውህደት ለማረጋገጥና የግድ ፖሊሲውን የማስፈጸም አቅም (Policy Capacity) ይጠይቃል፡፡ አቅም ለመገንባት የጠራ አቅጣጫ ያስፈልጋል፡፡ ተቀባይነትና ውህደት እያረጋገጠ የሚገነባ አቅም፡፡ የዴሞክራሲያዊ ትውልዱ፣ የቴክኖሎጂ ትውልድ፣ የአፍላ ጉልበት ትውልድ መሠረት አድርጎ መገንባት ይጠይቃል፡፡

ከፌዴራል ጀምሮ እስከ ቀበሌ ፖለቲካዊ ሳይንቲስቶች፣ ኢኮኖሚስቶች፣ የፀጥታ ባለሙያዎች. . . ወዘተ. ማእከል ያደረገ የአገራችን የውስጥ ዕድሎችንና ሥጋቶች ከአፍሪቃ ቀንድ፣ ከመካከለኛው ምሥራቅና ከግሎባላይዜሽን ጋር አስተሳስሮ ፖሊሲው ያስቀመጠውን አቅጣጫ በተሟላ መንገድ የሚረዳና የሚያጎለብት፣ አጥንቱና ሥጋው ከበቂ የደም ጥራት ጋር አዋህዶ የደኅንነት አቅሞችን በከፍተኛ ደረጃ ተጠቅሞ ሥጋቶችን በቀጣይነት በመቀነስ፣ በፈጣን ዕድገት ዴሞክራሲያዊ ምኅዳሩ እየሰፋ የተረጋጋች አገራችንን የሚገነባ አቅም መፍጠር ያስፈልጋል፡፡ የተሟላ የደኅንነት ቅርፅ (Security Posture) እንዲኖር ተቀባይነት፣ ውህደትና የፖሊሲ አቅም እያዳበረ እንዲሄድ የሚያስችል አደረጃጀት ያስፈልገዋል፡፡ በተለምዶ የብሔራዊ ደኅንነት ካውንስል (National Security Council) እየተባለ የሚጠራውና በሥሩ በጣም ጠንካራና የተሟላ የደኅንነት ሴክሬተሪያት (Secreteriat) እንዲኖር የግድ ነው፡፡

የ1994 ዓ.ም. ፖሊሲ ስለ ካውንስሉና ሴክሪታሪያቱ ዝምታ መርጧል፡፡ የብሔራዊ ደኅንነት ካውንስል ደኅንነትን የሚመለከት ከፍተኛው የሥራ አስፈጻሚው አካል ሲሆን፣ በየጊዜው እየተሰባሰበ ወሳኝና ስትራቴጂካዊ ውሳኔዎችን የሚያሳልፍና ተግባራዊነቱ በሴክሬታሪያቱ በኩል የሚከታተል ነው፡፡ ሴክሪታሪያቱ በቁጥር ሆነ በብቃት ከሁሉም ዘርፍ የተውጣጡ በቂ ባለሙያዎችን ያካተተ ሆኖ በራሱ ዘርፈ ብዙ ጥናት የሚያካሄድ መሆን አለበት፡፡ የመከላከያና የውስጥ ደኅንነት ጥናቶች፣ መረጃዎችና የአገሪቱ ከፍተኛ የትምህርትና የዲፕሎማሲያዊና ፕሮፌሽናል ተቋማትን ተጠቅሞ የውስጥም ሆነ የውጭ ሥጋቶችንና ዕድሎችን መሠረት አድርጎ የተለያዩ ቢጋር/ቢሆኖች (Scenarious) በማደራጀት፣ ለውሳኔ ወደ ካውንስሉ የሚያቀርብና ተግባራዊነቱን የሚከታተል ነው፡፡  

የብሔራዊ ደኅንነት ካውንስል ይሁን ሴክሪታሪያት ተቀባይነትን (ውህደትን) አቅሙን በሚያረጋግጥበት መንገድ መዋቀር ይኖርበታል፡፡ ብሔራዊ ተዋጽኦ አገሪቱን የሚያንፀባርቅ፣ በተለምዶ ደኅንነት (ወታደራዊ ደኅንነት) የሚባሉትን ብቻ ሳይሆን ዋናው ሥጋት ድህነትና የዴሞክራሲ እጥረት በመሆኑ የኢኮኖሚያዊ፣ የማኅበራዊና የዴሞክራቲክ ተቋማትን ጭምር በማሳተፍ ውህደት የሚያረጋግጥ፣ በከፍተኛ ደረጃ ሁሉን አቀፍ ባለሙያዎችን (በተለይ ሴክሪታሪያቱ) መሠረት ያደረገ አቅም ፈጣሪ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህ ካውንስልና ሴክሪታሪያት በማናቸውም አደረጃጀት ሊተካ አይችልም፡፡ የመከላከያ ተቋም ዋናው ተልዕኮ አገሪቱን ከውጭ ጥቃት መከላከል ነው፡፡ የውስጥ ደኅንነት ክፍሉ በውስጥ ፀረ ኢትዮጵያና ሽብርተኛነትን ተከታትሎ የሚያድን እንጂ፣ አጠቃላይ ከድህነትና የዴሞክራሲ እጥረት የሚነሱት ሥጋቶችን ለመከታተል የተደራጀ አይደለም፡፡ ስለዚህም ይህ ቀዳዳ ካልተሞላ እስካሁን የከፈልነው ሳይበቃ ከውስጥም ከውጭም ለከፍተኛ ጥፋት ልንዳረግ እንችላለን፡፡

በጠንካራ ሴክሪታሪያት እየታገዘ የሚንቀሳቀስ ካውንስል መኖሩ ፖለቲካዊ ትርጉሙ ከፍተኛ ነው፡፡ የሲቪሎች አመራር (Civilian Administration) ወሳኝነት በመከላከያና የውስጥ ደኅንነት ክፍል የሚያረጋግጥበት መንገድ ጭምር ነው፡፡ የብሔራዊ ደኅንነት ካውንስሉ እንደተቋቋመ ይታወቃል፡፡ መሪነቱን እስከምን ድረስ እያረጋገጠ ነው? የሚለው በጥናት የሚታይ ነው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የደኅንነት አማካሪ የሚመራ ቡድን በጣም ጥቂት አባላት ቢኖሩትም፣ የሴክሪታሪያት ሚና ለመጫወት ይችል ይሆን እንዴ? እያሉ የደኅንነት ባለሙያዎች ጥያቄዎች እያነሱ እያለ፣ በ2009 ዓ.ም. በተደረገው አዲስ የመንግሥት አደረጃጀት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአማካሪዎች ቡድን ሲፈርስ የደኅንነት አማካሪ ቦታ በተለይ መልሶ ሳይደረግ ቀሩ፡፡ ከድጡ ወደ ማጡ ይሏል ይኼ ነው!

የጠራ የደኅንነት ፖሊሲ ባለመኖሩ፣ እንዲሁም ተቀባይነት፣ ውህደትና የፖሊሲ አቅም የተላበሰ የብሔራዊ ደኅንነት ካውንስልና ሴክሪታሪያት ባለመኖሩ በ1990 ብዙ ምልክቶች እያሉም የኤርትራ መንግሥት ስትራቴጂካዊ ድንገተኝነት አግኝቶ አገራችንን ወረረ፡፡ መጨረሻው በኢትዮጵያ አሸናፊነት (ከዚያ በላይ ድሉ ሊሰፋ ይችል ነበር ወይ? የሚለውን ለጊዜው ትተን በተለይ አሁን ካለው ‹ወይ ሰላም ወይ ጦርነት› ካለመኖር ጋር ተያይዞ) ቢረጋገጥም፣ የከፈልነው መስዕዋትነት በሰው ሕይወትም በንብረትም ከፍተኛ ነበር፡፡ ከዚህ በላይ አገራችን ተያይዛ ከነበረው የልማትና የዴሞክራሲ ግንባታ ለጥቂት ዓመታት ቢሆንም ያደረሰው ኪሳራ ከፍተኛ ነው፡፡ ከኤርትራም ሆነ ከሌሎች አገሮች ጋር የሚኖረን በፖሊሲ ለውጥ በአዋጅ እናጠናዋለን እየተባለ ሳይሆን፣ የካውንስሉ ሴክሪታሪያት ዋናውና በቀጣይነት የሚሠራ ነው መሆን የነበረበት፡፡ የ1994 ዓ.ም. ፖሊሲ ማሻሻል ከተፈለገ ጊዜያዊ ኮሚቴ በማቋቋም ሳይሆን፣ ከምንም ረቂቅ  አዘጋጅቶ ለባለድርሻ አካላት ለውይይት ማቅረብ ይገባ ነበር፡፡ ያ ተቋም ወሳኝ ነው፡፡ የ2008 ዓ.ም. ግርግርና ጥፋት፣ እሱ ተከትሎ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ድህነትና የዴሞክራሲ እጥረት አገራችንን ወደ መበታተን ሊያደርሱ የሚችሉ ወሳኝ ሥጋቶች ናቸው የሚለውን በተግባር ያሳየን ሁነት ነው፡፡ ኃይላችንን ሳንበታትን በእነሱ ላይ በመረባረብ የተረጋጋ ሰላም፣ የበለፀገችና ዴሞክራሲያዊት አገር እንገንባ፡፡ ይህን ለማድረግ በብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲና አመራሩ መግባባት ይፈጠር፡፡

በተለይ የዴሞክራሲያዊ ምኅዳር እየጠበበ መሄድ ከሁሉም በላይ የሚያሳስብ ነው፡፡ ምኅዳሩ የመጥበብ ጉዳይ የጥቂት ፓርቲዎች መሳተፍ አለመሳተፍ፣ የጥቂት ሰዎች የመጻፍና ያለመጻፍ ጉዳይ አይደለም፡፡ የሞት የሽረት ጉዳይ ነው፡፡ የዴሞክራሲ ምኅዳሩን እንዴት እናስፋው? ዴሞክራሲያዊ ተቋማት ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥቱን ብቻ ማዕከል አድርገው እንዴት በተግባር ይዋሉ? የሥራ አስፈጻሚውን አምባገነንነት እንዴት እንቆጣጠር? ፓርቲ፣ መንግሥት (Government)፣ አገር (State) በተመለከተ የሚታየውን መዘባረቅ እንዴት እንቀንሰው? በአጠቃላይ ሕገ መንግሥታችን በፖለቲካው የበላይት የሚያገኝበት፣ ብሎም ግልጽነትና ተጠያቂነት የነገሠበት ምኅዳር ለማንገሥ መረባረብ ይኖርብናል፡፡ የመልካም አስተዳደር ችግሮች፣ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህትና ጠባብነት ከድህነትና ከዴሞክራሲያዊ እጥረት የሚመነጩ በፈጣን ዕድገትና ዴሞክራሲያዊ ግንባታ ብቻ የሚሸነፉ ናቸው፡፡

በተለይ ትምክህትና ጠባብነት የሚባሉ ጉዳዮች ዴሞክራሲን ማዕከል በማድረግ ካልታዩ አደገኞች ናቸው፡፡ የአመራሩ ራሱን ከተጠያቂነት ለማዳን የጎንዮሽ ግጭት (Horizontal Conflict) የማስፋትና የትችት ትኩረትን ወደ ውጭ የማዞር (Externalization) ሥልት ሊሆን ይችላል፡፡ ኅብረተሰቡ ወደ ላይ አንጋጦ በአመራሩ ያለውን ችግር እንደ ዋነኛ አድርጎ እንዳይረባረብ እርስ በርሱ እንዲገማገም ለማድረግ የታሰበ እንዳይሆን፡፡ እስኪ ይግረማችሁ አስተማሪ በሙያው ሳይሆን እርስ በርሱ በትምክህትና በጠባብነት ሲገመገም፣ ድስት ስታቁላላ ወጥ ያረረባት ሠራተኛ የማረሩ ምንጭ በትምክህትና በጠባብነት ምክንያቱ እየተፈለገ ነው፡፡ በኪራይ ሰብሳቢነት ሆነ በመልካም አስተዳደር ችግሮች ወይም በጠባብነትና በትምክህት በላይኛው አመራር ላይ ስለተወሰደ ዕርምጃ የምናውቀው የለም፡፡ የተሰጠን መልስ ማስረጃ የለም ነው፡፡ ፖለቲካዊ ሙስና ባለበት ሁኔታ የገንዘብ/ኢኮኖሚ ሙስና እንዴት ማስረጃ ሊገኝበት ይችላል?

በተለይ ጠባብነትና ትምክህት የሚባሉት የአጫፋሪ ቃላት አባዜ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት እየታየ ያለውን የብርሃን ጭላንጭል እንዳይገድለው መጠንቀቅ ይገባናል፡፡ ብቃት ያለው ካቢኔ ለመመሥረት “የኢኮኖሚክ አብዮት” መጀመርና በራሱ ተማምኖ መወሰን (Assertiveness) የጠንካራ ክልላዊ መንግሥት ምልክት እያየን ነው፡፡ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ በቅርቡ ባላሀብቶችን ሰብስበው ሲያናግሩ፣ “የምንወስንባቸውና ልንወስንባቸው የማንችልባቸው ሥልጣኖች አሉን፣ የተገደበ ሥልጣን ነው ያለን፣ እኔ በግልባጭ አልወስንም፤” ብለው የፀና ፌዴራሊስት አቋማቸውን ገልጸዋል። ይበል የሚያስብል ነው። ጠንካራ የኦሮሞ ክልላዊ መንግሥት መኖር ለጠንካራ ኢትዮጵያ መሠረት ስለሆነ በጉድለቶቹ ላይ ተንተርሰን ደካማ ጎን እየፈለግን አናራግበው፡፡

ምክር ቤቶቻችን በትምክህትና በጠባብነት ምክንያት አልተሽመደመዱም፣ ፍትሕ የታጣው በትምክህትና በጠባብነት ምክንያት አይደለም፡፡ በ2008 ዓ.ም. የነበረው ተቃውሞ በዋናነት ዴሞክራሲያዊ ጥያቄ ነው (ጠባብነትና ትምክህት ቢያጅበውም)፡፡ ወጣት ፖለቲካል ሳይንቲስቱ ናሁሰናይ በላይ አስገራሚ ሐሳብ አለው፡፡ እንዲህ ይላል፡፡ “በዲሞክራሲ ዕጦትና በኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳስብና ተግባር መካከል ያለው መስተጋብር ልክ እንደ ዝንብና ቆሻሻ አድርገህ ማየት ይቻላል፤›› ይላል፡፡ በመቀጠልም፣ ‹‹ቆሻሻ (የዴሞክራሲ እጥረቱ) በሌለበት አካባቢ አንድ ሁለት ዝንቦች (የኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህትና ጠባብነት አስተሳሰብና ተግባር) ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ድምፅ ካልሰማህ መኖራቸውን አታውቅም፡፡ ከዝንብ ነፃ የሆነ አካባቢ ያለህ ይመስልሃል፡፡ ከፍተኛ ቆሻሻ በሚከማችበት ግን የዝንብ መዓት አያስቀምጥህም፤›› በማለት የሁለቱን ምክንያታዊ ጥምረት ያብራራል፡፡ በዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ረገድ ችግር በሚኖርበት ጊዜ እነዚህ ለግል ጥቅማቸው የሚሯሯጡ ልሂቃን ያለምንም ከልካይ ወይም ሃይ ባይ ወለል ያለ ሜዳ ስለሚያገኙ እንደፈለጉ ይጋልቡበታል ማለት ነው፡፡ በዚህ ጊዜ ሁኔታዎች ሁሉ አደገኛ ይሆናሉ፡፡ መፍትሔውም ዝንቦች (የኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህትና ጠባብነት) ከማስወገድ በላይ፣ ቆሻሻውን ማስወገድ ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ማለት ነው፡፡ ፀረ ዴሞክራቲክ አስተዳደር የሚባል ቆሻሻ፡፡

ማጠቃለያ

አገራችን የገጠማት ችግር ተራ ፖለቲካዊ ቀውስ ሳይሆን፣ እንደ አገር ቆሞ የመቀጠልን ሥጋት የጋረጠ ከፍተኛ የደኅንነት አደጋ መሆኑን ዓይተናል። ለዚህም ሲባል አገራዊ ችግራችን በአገራዊ መግባባት መፍታት ካለብን፣ መወያያትና መነጋገር ያለብን ከሕገ መንግሥቱ በታች የፖሊሲዎች ቁንጮ በሆነው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይና የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ (ኢውጉብደፓ) ዙርያ ነው፡፡ ገዥው ፓርቲም ጥልቅ ተሃድሶ ሲል የፓርቲ ተሃድሶ ነው? ወይስ የመንግሥታዊ መዋቅር ተሃድሶ? የሚባለውን በቅጡ ለይቶ መንቀሳቀስ አለበት። የደኅንነታችን ዋና የሥጋትም የኩራትም ምንጭ ውስጣዊ የዴሞክራሲና የልማት ሁኔታ መሆኑ በመገንዘብ፣ የችግሩን ሥረ መሠረት ትቶ አጫፋሪ በሆኑ ትምክህት፣ ጥበት፣ አክራሪነት በሚባሉ ቅርንጫፎች ላይ ተንጠላጥሎ የሚመጣ ለውጥ ሊኖር እንደማይችል መረዳት አለበት። እያጠናሁት ነው የሚለው የፖሊሲ ክለሳም ሆነ ጥልቅ ተሃድሶ የአገሪቱን መሠረታዊ ችግር የሆነውን የድህንነት ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ አካሄድ መከተል አለበት። ይዘቱ ብቻ ሳይሆን ሒደቱም ለአገራዊ መግባባት ወሳኝ ነው፡፡ የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ያሉንን አቅሞች አሟጦ፣ ድህነትና የዴሞክራሲ እጥረት እንደ ዋነኛ የውስጥ ሥጋት አድርጎ፣ አካባቢያዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት እንዴት የአገራችን ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ እናረጋገጥ? የሚለው አጥንትና ሥጋ ከደም ጋር አዋህዶ የሚያስተማምን ፖሊሲ መቅረፅ የግድ ነው፡፡ ፖሊሲው በኢሕአዴግና በኢሕአዴግ ዙሪያ ባሉት ሰዎች ብቻ ተረቆና ውይይት ተደርጎበት መፅደቅ የለበትም፡፡ የፖለቲካዊ ፓርቲዎች፣ የሲቪልና የሙያ ማኅበራት፣ የክልል ምክር ቤቶች፣ ወዘተ. ተሳትፎና የተለያዩ አስተያየቶች ተጨምሮበት መሆን ይገባዋል፡፡ ባይሳካም ደቡብ ሱዳንን በተመለከተ ከጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ የሰማሁትን ላካፍላችሁ፡፡

የብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ለማርቀቅ አንድ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡ ልዩ ልዩ ሥልጠናዎች ተሰጠው፡፡ በመጀመርያ ረቂቅ ተዘጋጀ፡፡ ከፖለቲካዊ ፓርቲዎች ጋር ውይይት ተደረገበት፡፡ ከዚያም ወደ አሥሩ ክልሎች ኮሚቴው ተሰማርቶ፣ የየክልል ሕገ አውጭንና ሕግ አስፈጻሚውና ሲቪል ማኅበረሰቡ የመጀመርያው ረቂቅ ቀርቦለት ለየብቻ ሰፋፊ ውይይት ተደረገበት፡፡ ብዙ ግብዓት ተገኘበት፡፡ ኮሚቴውም ግብረ መልሶችን እንደ ግብዓት በሚገባ አሰባሰበ እንደገና መሥራት ጀመረ፡፡ ይዘቱም ዳበረ፡፡ በመሀል ግርግሩ ተፈጠረ፡፡ ከሁሉም በላይ ግን የኅብረተሰብ ወኪሎች በስፋት መሳተፋቸው የፈጠረው የእኔነት ስሜት በብሰባው ይታይ ነበር፡፡ ውጤቱን ለማየት አልታደሉም፡፡

ኢውጉብደፓ ከውጭ ወደ ውስጥ ይመለከት የነበረው የደኅንነት አስተሳሰብ በግልጽ አሳይቶታል፡፡ አልቀጠለበትም እንጂ፡፡ አሁንም ስላልረፈደ አሳታፊ በሆነ መንገድ ሁሉም ኃይሎች የሚሳተፉበትና የእኔነት ስሜት በሚፈጥር መንገድ ዴሞክራሲና ፈጣን ልማት የዋስትናችን መሠረቶች መሆናቸው በተግባር መግባባት ግድ የሆነበት ሰዓት ላይ መድረሳችን ታውቆ፣ ዕርምጃችን በዚህ ቅኝት ቢሆን መልካም ነው እያልኩ ጽሑፌን በዚህ ልቋጨው።

**************

The post አገራዊ መግባባት ለብሔራዊ ደኅንነት ፖሊሲ ወሳኝ ዕርምጃ ነው! (አበበ ተክለሃይማኖት) appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

መቀሌ ደም በዋንጫ እየጠጣች ነው! – ልዩ ፈንታ

$
0
0

ከባህርዳር ለስፖርት ብለው ርቀው ወደ ትግራይ መቀሌየተጓዙ ስፖርተኞች እና ደጋፊዎቻቼው የጨካኙ የህዋህት ደጋፊ በሆኑ በህዝብ ደም ሲጨፍሩ ዉለው በሚያደሩ ካድሬዎች እማካኝነት ተደበደቡ ። ሜዳው በአማራ ልጆች ደም ታጠበ።

እንዲህ ነው እንጂ በህዝብ ደም ከሰከሩ አይቀር ጥሩ አደርጎ በዋንጫ መጎንጨት።
ኦ! መቀሌ የደም መሬት

The post መቀሌ ደም በዋንጫ እየጠጣች ነው! – ልዩ ፈንታ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Trump’s Comey firing sets off new round of leaks

$
0
0

BY JONATHAN EASLEY –
The HILL

President Trump is besieged by internal leaks as he tries to weather the fallout from his firing of FBI director James Comey.

Media reports about the run-up to Trump’s decision paint him as isolated and consumed by anger and paranoia, prompting questions from Trump allies about whose interests these government officials had in mind when they spoke to the press.

The behind-the-scenes stories have often undermined the White House’s public reasoning for firing Comey, causing further political trouble for the administration and exacerbating growing divisions between Trump and his law enforcement agencies.

And Trump’s abrupt firing of Comey appears to have stirred opposition from the former FBI director’s loyalists, who are pushing back on the administration’s claims in the press.

The White House felt it was under attack by anonymous leaks coming out of federal agencies in the early days of the administration, leading Trump’s allies to launch public attacks against the “deep state” leakers they described as lifelong bureaucrats and Obama administration holdovers.

The conflict with Comey appears to have launched a new round of leaks from the Justice Department and the FBI. Citing sources close to Comey or lawmakers in touch with the FBI and DOJ, media outlets ran with stories about how Comey was fired because the administration felt the noose tightening on the Russia investigation.

At a moment of crisis, the White House looks surrounded on the outside and divided on the inside.

“It’s total chaos,” said one former transition team official with close ties to the administration.

“It’s image-making on the inside and people trying to protect themselves. There is a deep streak of paranoia among staff. The communications team s— the bed on the Comey firing and now the war with the FBI has them all scared and throwing each other under the bus.

“Thank God I don’t work there. If I did, I’d be dialing up my attorney.”

The behind-the-scenes stories that gripped Washington on Thursday were relayed to the press in the publications and news outlets Trump loves to hate — the New York Times and Washington Post.

In the stories, Trump’s decision to fire Comey was described as the result of “festering anger” at the FBI director for failing to prioritize leaks coming out of the bureau over the investigation into allegations Trump campaign officials colluded with the Russians during the election.

Trump was “stewing” at Comey for weeks, even as some close to him, including chief strategist Stephen Bannon, reportedly advised that the time was not right to fire Comey.

Trump only informed his communications team about the firing an hour beforehand, according to reports, but still raged at his staff for not being more prepared to defend his actions as blowback.

The accounts were almost uniformly unflattering for the president. The stories also elevated some wings of the White House at the expense of others, underscoring the persistent divisions among Trump’s team of rivals and their propensity to air grievances in the press.

The rush of leaks comes as the White House deals with normal course palace intrigue stories.

Trump had just successfully brokered a temporary reprieve from the infighting that played out in the media following an explosive battle between Bannon and senior adviser and Trump son-in-law Jared Kushner.

Even before the Comey firing, though, the White House was once again stung by public infighting, as national security adviser H.R. McMaster became the target of embarrassing stories about how Trump had berated him in front of staff.

Late Wednesday, CNN reported that White House press secretary Sean Spicer’s job was once again on the chopping block.

Trump did nothing to quell those rumors in an interview with Time magazine that ran Thursday.

“The real story is the surveillance but my comms people can’t get it out,” Trump said.

Still, the unusually detailed accounts of inner turmoil frustrated Trump’s allies in the media, like Matt Drudge, who runs the enormously influential conservative aggregation website Drudge Report.

“We never got 1 damaging leak out of Obama White House staff in 8 yrs. Under Trump, they appear hourly. BIG DANGER: Small leaks sink ships!!,” Drudge said in a flurry of tweets.

“Trump advisers leaking to media are now deliberately sabotaging presidency. Major house cleaning needed for survival. Leaks on hour, every hour, will destroy Trump presidency. There’s a Trojan horse plotting within the inner circle!”

As that drama played out, Trump also faced negative stories that appeared to originate with law enforcement officials angered by his handling of the Comey affair.

Those stories directly contradicted the White House’s accounts of events.

The DOJ worked furiously to beat back against a story that Comey had asked for more resources and money for the Russia investigation just before he was fired. Acting FBI director Andrew McCabe dismissed that story Thursday at a public hearing.

But stories about FBI anger over Comey’s firing gained traction, with CNN’s Jake Tapper citing sources close to Comey saying the FBI director was fired because the investigation into potential ties between Trump’s campaign and Russia was “accelerating.”

Comey’s allies also went to the press to shoot down Trump’s claim that Comey had told him three times he was not at the center of the Russia investigation, an argument Trump first made in the letter he used to fire Comey.

The Washington Post later reported that deputy attorney general Rod Rosenstein considered resigning because the administration had hung Comey’s firing on a memo he put together at the president’s request.

Those leaks and others ignited chatter among Trump’s allies that FBI officials would retaliate against the president by planting negative stories about him in the press.

“Do we now have to worry about deep state officials that gather intelligence are going to go after Americans and the president politically, or the FBI, some that don’t like him might be leaking to hurt this president?,” Sean Hannity, one of Trump’s top boosters in conservative media, asked on his Wednesday night show.

Dov Zakheim, a former Defense official in George W. Bush’s administration, told The Hill those fears might not be far off.

“Should the administration be perceived as trying to influence, stall or undermine the investigation, there will be Justice lawyers and/or FBI agents or both who will see it as their patriotic duty and ethical imperative to leak to the press,” Zakheim said.

The post Trump’s Comey firing sets off new round of leaks appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

Book Review: ‘Pharaoh: The Symbol of Dictators’ – By Ahmedin Jebel

$
0
0

Original Title in Amharic: [ፈርዖን፡ የአምባገነኖች ተምሳሌት]

Author: Ahmedin Jebel

Published: Aug. 2015

Reviewed by Abadir M. Ibrahim, for Addis Standard

Addis Abeba, May 12, 2017 – The author wrote the book during his time in prison, where he remains for over four and a half years at the time this review is published. While it is interesting to read about how he had to write the book despite his imprisonment, despite his torturous experience in prison, and despite prison guards trying to prevent him from writing and searching him regularly to confiscate his work, what is even more interesting is that the book actually owes its existence to the author’s imprisonment and torture.

The epiphany, the initial spark, which eventually led to the writing of an entire book, arose during the initial phase of his detention when he was being tortured. He writes that he was taken to solitary confinement between torture sessions where he would read the Quran to comfort his soul. In this process, and to his surprise, he found the story of Pharaoh and Moses to be freshly insightful and relevant to his condition. At times, his insights were so novel that he felt he had never read the relevant verses before. Thus, as much as the book is a commentary on the story of Pharaoh and Moses, and its theological, ethical, and political implications, it is also a compelling story of a religious intellectual who is forced by a set of shocking experiences to re-read familiar religious texts in a wholly new way. With this book, the author redeploys the story of Pharaoh and Moses and meticulously sets out his views on the contemporary applicability of its lessons.

He begins his discussion with a detailed account of Pharaoh’s government which he concludes is an archetypal dictatorial regime. One of the interesting facets of how he does this is that, while being extremely critical of what he describes as pharaonic political systems, the author is also ever cognizant of the fact that the book itself is being written in a pharaonic state. The author chooses to write in a style typical of Ethiopian political conversation – one that is full of innuendo and allusion, leaving just enough room for deniability while at the same time allowing the reader to grasp the intended meaning. Without directly mentioning Ethiopia, and even specifically stating that his work is not meant to refer to any specific country or regime, the author alludes to clear imageries of his own country as a pharaonic state. He alludes to the length of time Pharaoh has been in power, how he changed with the times, and how he used developmentalist discourse to justify power in ways that are reminiscent of Ethiopia. In addition to discussing how Pharaoh transgressed the boundaries of ethics, morality and natural law through his rampant violations of human rights, he describes how Pharaoh’s larger than life images and statues were put up all over the country while the images and statues of previous rulers were removed and their images denigrated; how Pharaoh relied on a propaganda empire to keep power and to defame his detractors; and how an entire generation grew up knowing only one ruler in a way that any Ethiopian of the author’s generation would recognize. Throughout the book, the author uses “Pharaoh” to describe the historical Pharaoh as well as skilfully allowing the word to stand for dictatorship in general and to the Ethiopian regime in particular.

After describing what pharaonic regimes are, and closely following the story of Moses and Pharaoh, the author then describes how and why pharaonic regimes persist and how they can be successfully resisted. The author describes in great detail how Pharaohs use intricate means of co-option, propaganda and coercion to stay in power and, and in an interesting move, lays most of the responsibility for the existence of pharaonic dictatorships at the feet of their subjects. Pharaohs become what they are primarily because their subjects let them. Every time the people let a dictatorial move go unpunished, the dictator’s behavior is reinforced and the dictatorship only gets stronger and harsher. He thus concludes that dictatorships are joint ventures between Pharaohs and their subjects, and it is the responsibility of the people to stop rewarding bad behavior if they want to take back the power that is originally theirs.

In this narrative, Moses becomes a figure who realizes this problem and takes the first steps to start a struggle to take back the people’s power. After going through the familiar motions of how Moses called for monotheism, he reintroduces Moses as a human rights activist and a leader of a liberation movement. Moses, the protagonist, is portrayed an activist who fought for human rights and especially the freedom of religion, a right which is so fundamental that even God does not violate it. Similar to many human rights and liberation activists, Moses was accused of being an enemy of peace and order and had to overcome the propaganda and coercive machineries of Pharaoh’s Egypt. Moses also embodies the characteristics of what a great liberation leader should be like – he was patient and persistent, he was polite and honest, and while he was brave in the face of threats he was also a humble man who understood his weaknesses. Jumping in and out of scripture the author draws a picture, which at points looks like a blueprint, of how dictatorship is to be resisted, how dictators will react to such resistance, and what needs to be done to ensure success for the eventual realization of freedom, justice, and rights.

A conclusion that underpins the entire book is its unflinching dislike for dictatorship and its support for liberty and rights. One liberty that gets specific treatment is religious liberty which the author concludes requires a separation of religion and state for its proper protection. He emphasizes that the separation of religion and state is critical for a multi-religious society such as Ethiopia and that no one group should use state power to oppress or discriminate against others. As the Pharaoh-Moses story shows, it is better to keep state power away from religion as it is in the nature of the powerful to hijack religion and use it to achieve their own political ends. Yet, he does not want to banish religion from the hearts and minds of political actors. In fact, he encourages political actors to learn from the moral teachings of the Bible and the Quran which, among other things, teach the perils of mixing religion and state power. As far as the author is concerned, emulating Moses’ example as an advocate of freedom and justice is itself a religious undertaking that may be rewarded by God both in this life and in the hereafter.

The book is a pioneering work of Ethiopian literature for two reasons. It is one of the first original book-sized works of Islamic literature authored in Amharic. The book crystallizes a moment in Ethiopian Islamic discourse by making sense of the country’s contemporary political context from the point of view of the author and his coreligionists. The second ground-breaking aspect of the book is that it may also be the first attempt at cross-religious discourse in Ethiopia. The author uses the Old Testament, which is also recognized as a religious text in Islam, in a bid to build a communal spiritual terrain on which Muslims and Christians can have a joint ethical conversation. He regularly alludes not just to the need for Christians and Muslims to focus on commonalities but calls for unity in many specific respects. He sees such communality as his personal ethical obligation ordained by the Quran in addition to being a necessary step which, if not taken, may lead to the disintegration of Ethiopian civil society and state. Although one cannot say with confidence that the author has succeeded in building a common discursive terrain on which both Christians and Muslims would be equally comfortable, he has no doubt started laying strong foundations. Ethiopians, both Christians and Muslims, should consider this book as a call for action and take steps to collaborate with him, and amongst each other, in order to complete building this common ground (or common grounds) by picking up where he left off.

The post Book Review: ‘Pharaoh: The Symbol of Dictators’ – By Ahmedin Jebel appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

ጠብመንጃና አማራ ምንና ምን ናቸው? – ጋሻው መርሻ

$
0
0

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ቴሌቪዥን የሚተላለፉ ፕሮግራሞችን እከታተላለሁ። እውነት ለመናገር ሃገር ውሥጥ ካሉት ሚዲያዎች ለህዝብ የቀረበ ነገር በማቅረብ አማራ ቴሌቪዥንን የሚደርሥበት የለም። ጋዜጠኞቹ እሾህ ላይ ቁመውም ቢሆን ማሥተላለፍ የሚፈልጉት ነገር እንዳለ መረዳት ይቻላል። በጣቢያው ከሚተላለፉ ፕሮግራሞች መካከል “አንድ ለአንድ (የክልሉን ባለሥልጣናት በጥያቄ የሚያፋጥጥ ፕሮግራም ነው)፣ ምክር ከአበው፣ የከተሞች መድረክ እና የወጣቶች ፕሮግራም ትንሽ መሻሻል ቢደረግባቸው ለክልሉ ብሎም ለሃገሪቱ እንደ አማራጭ ሚዲያ ማገልገል፣ ለጣቢያውም የመታየት እድሉን ያሠፋለታል ብየ አሥባለው። በተለይ እንደ አድዋ ድል፣ የአርበኞች የድል ቀን የመሣሠሉትን ሃገራዊ ክብረ በዓላት የሚዘክሩበት ርቀት ይበል የሚያሠኝ ነው። ከዚህ የተነሣም ነው የትግራይ ብሄርተኞች የአማራ ቴሌቪዥንን ሃገር ውሥጥ ያለ ኢሣት ሲሉት የሚደመጠው። ያው ሃገር ውሥጥ ያሉ ጣቢያዎች ህዝባዊ ወገንተኝነታቸውን ትተው መንግሥታዊ የፕሮፖጋንዳ ማሽን እንዲሆኑ የመፈለግ ጠቅላይነት ክፉ ልክፍት።
.
ህጻናት እያለን በክረምት ከብት ሥናግድ በሠፈር እረኛ የሌላቸውን ሠወች ከብቶች ጨምረን እናግድ ነበር። ታዲያ በነጻ አይደለም። በቀን 10 ወይም 15 ሣንቲም እየተከፈለን እንጅ። ሌላው ደግሞ ከብት በምናግድበት አካባቢ ያለን ማሣ በክፍያ አረም በመንቀል፣ በመኮትኮት፣ እህሉን በማጨድ ትንንሽ ክፍያ እናገኛለን። እንዲሁም ዘመድ አዝማድ ቤተሠብ ሊጠይቅ ሲመጣ ስሙኒም ሃምሣ ሣንቲምም ይቸረናል። ሌላው ደግሞ ከበግ ጸጉር ኮፍያ ሠርተን በመሸጥ፣ ከሠኔል ወይም ግራምጣ ገሣ በመሥራት ሣንቲም እናገኛለን። ይህን ሣንቲም ታዲያ አጠራቅመን ከረሜላ አንበላበትም ወይም ለእሥክብሪቶ ወይ ለእርሣሥ አናወጣውም። ይልቁንም ሥናጠራቅም ከርመን መሥከረም ሲጠባ ጥይት እንገዛበታለን እንጅ። ጥይቱ ከአባታችን ወይም ከወንድማችን ሊሆን ይችላል የምንገዛው። ያኔ እኔ የምገዛው ከአባቴ ሲሆን አንድ የአብራረው ጠብመንጃ ጥይት 1 ብር አካባቢ ነበር። ታዲያ ባጠራቀምነው ሣንቲም ሁለት ሶሥት ጥይት እንገዛለን። የመሥቀል እለትም የገዛነውን ጥይት በቤተሠቦቻችን ጠብመንጃ እንደ ፈንድጃ እናጣጣዋለን። የመሠቀል እለት መንደሩ ከታች በደመራ ከላይ በጥይት እሣት ይንቦለቦላል። የአካባቢያችን ጋራዎች ድምጹን ተቀባብለው ለማዶው ሠው ያሠሙታል። የእዛኛው ማዶ ጋራም ለእኛ ያሠማል። ከዚያ በኋላ የአተኳኮሥ ጀብዱአችን እሥከ ቀጣይ መሥቀል ድረሥ ሥንተርክ እንከርማለን። በሠርግና በሃዘን ጊዜም ጠብመንጃ ማድመቂያው ነው። የእያንዳንዱ አማራ ከጠብመንጃ ጋር ያለው ቁርኝት እንደዚህ ነው የሚጀምረው። ይሄ የሁላችንም የአማራ ልጆች ታሪክ ነው ብየ አሥባለሁ። በአጭሩ ነው ለመተረክ የሞከርኩት። ሌላ ጊዜ በሠፊው እመለሥበታለሁ!! በአዲሥ መሥመር ወደ ዋናው ጉዳየ ልግባ።

 

የአማራ ቴሌቪዥን ትናንት ማታ ያሥተላለፈውን “ፍለጋ” የተሠኘ ድራማ ተመለከትኩት። ድራማው አንድ ወጣት ልጅ የሆነች ልጅ ወዶ እንዴት የራሡ ማድረግ እንዳለበት፣ አንድ ሌላ ሠው ደግሞ ሠው በድሎት ምን ማድረግ እንዳለበት ዘዴ ሲያፈላልጉ የሚያትት ነው። ታዲያ በመካከል አንደኛው ልጅ ጠብመንጃ መግዛት እንዳለበት ለሌላኛው ይነግረዋል። ሌላኛው ግን ጠብመንጃ ለወጣት ብሎም በዚህ ዘመን የማያሥፈልግ ዕቃ እንደሆነ ሊያሥረዳው ይታትራል። በመካከል ሁለቱም ወደ ሌላ ጓደኛቸው ዘንድ ይሄዳሉ። ቤቱ ሲደርሡ ጓደኛቸው ጠብመንጀ ፈትቶ እየወለወለ ይደርሣሉ። ከዚህ በኋላ ያለው የድራማው ክፍል ነው የሚያናድደው!! ወጣቱ ልጅ ጓደኛው ጠብመንጃውን በእጁ እንዲያሥነካው ሲለምነው ያሣያል። ተመልከቱ! ለአንድ የአማራ ወጣት ጠብመንጃ በእጅ መንካት ብርቅ ሲሆን። ባለጠብመንጃውም ጠብመንጃ ከሚገዛ በሬ እና ላም ቢገዛ የተሻለ እንደሚሆን ሊያሥረዳው ይሞክራል። በመካከል ጠብመንጃውን ወልውሎ ከገጠመ በኋላ ሲሞክረው(ሙከራው ያለ ጥይት ነው) ያ ጠብመንጃውን እንዲያሥነካው ሲለምነው የነበረው ልጅ በጣም ይደነግጣል። ድንጋጤው ከአንድ አማራ ወጣት የሚጠበቅ አይደለም። የምር ያናድዳል። ማንኛውም አማራ ለጠብመንጃ አዲሥ አይደለም። ከላይ የጠቀሥኩት አሥተዳደጋችን ለጠብማንጃ አዲሥ እንዳልሆንን የሚያሥረዳ ይመሥለኛል። ታዲያ የዚያ አማራ ወጣት ያን ያክል ለጠብመንጃ መደንገጥ ምን አመጣው? ያልን እንደሆነ ነው ቁምነገሩን የምናገኘው። መንግሥት አማራን ከምድረ ገጽ አጥፍቸ አማራ አልቦ የሆነች ሃገር እመሠርታለሁ ብሎ በያዘው ሥትራቴጅይ መሠረት አማራን ለማንበርከክ ልጆቹን ጠብመንጃ ጠል ማድረግ የመጀመሪያ ሥራው ነው። የዚህ ድራማ ዋና አጀንዳም ይሄው ነው። አማራን ከጠብመንጃው ጋር ማራራቅ፣ ጠብመንጃ የፋራ ነው የሚል መልዕክት መሥጠት፣ ያኔ አማራን እንደፈለጉ አርቆ (ር ጠብቆ ይነበብ) መግዛት ይቻላል ብሎ ከማሠብ የተሠራ አጉል ሥሌት። ልብ አድርጉ አማራ ራሡንና ሃገሩን አሥከብሮ የኖረው በነፍጠኛነቱ ነው። የታጠቀን ህዝብ ማንም እንደፈለገ ሊሸልልበት አይችልም። ህዝብ ራሡን እንዲያሥታጥቅ የሚፈለገውም ለዚህ ነው። አማራ ክተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት ሲባል ከሚወዳት ጠብመንጃው ጋር ወደ ጦር ሜዳ ይዘምታል። በዚህ አዋጅ ጊዜ ማንም ወሥልቶ አይቀርም። ጠብመንጃ ለአማራ ህልውናው ነው፣ ማንነቱ ነው፣ የአማራነቱ ምልክት ነው። ለአማራ ጠብመንጃ በብቸኝነቱ ጊዜ የሚያነጋግረው ጓደኛው ነው። በክፉውም በደጉም ጊዜ የማይለየው የእሡነት የአጽም ፍላጭ ነው። አማራ ያለ ጠብመንጃ ምንም ነው..! አማራ ጠብመንጃን ፈርቷር አያውቅም!! ይልቁንሥ እንዴት እንደሚያናግራት ያውቃል እንጅ!! እንዲህ እንዝጋው..!
አማራ እና ጠብመንጃ ምንና ምን ናቸው፣
የጆሮ ጉትቻ የአንገት ማተብ ናቸው።
.
በመጨረሻም እደግ ተመንደግ፣ ክፉ አይንካህ ብለን እንትፍ እንትፍ ያልንበት የአማራ ቴሌቪዥን ምራቃችን ሣይደርቅ እንዲህ አይነት ዋልጌ ፕሮግራሞችን ከማሥተላለፍ ቢቆጠብ ለነገው እድገቱ ይጠቅመዋል ሥንል እንመክራለን። ከዚህ በኋላም እንዳይደገም ይሁን!! አማራነትን ዝቅ የሚያደርግ የአማራ ቴሌቪዥን ማየት አንሻም!!

The post ጠብመንጃና አማራ ምንና ምን ናቸው? – ጋሻው መርሻ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.


ሰበር ዜና! … በምእራብ ትግራይ ዉጥረት ነግሶአል! – ልኡል አለሜ

$
0
0

በትግራይ በተለይም በምእራቡ ክንፍ አካባቢ ተሰማርተዉ የነበሩ የመከላከያ ሰራዊት በድንገተኛ ጥሪ እና ትእዛዝ ወደ ጀርባ እንዲያፈገፍጉ መመሪያ ተሰጥቶአቸዋል በ ዌልቂ፣ ሻምቡካ፣ ባድሜ እና ኢሮብ፣ ኣህፈሮም ድንበሮች ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ሲንቀሳቀስ የነበረዉ የድንበር መከላከልና አሰሳ ምድብ የጥበቃ መረባቸዉን አላልተዉ ወደ ጀርባ ተወርዉረዋል፤
በተያያዘ መረጃ 15 የሚጠጉ የመከላከያ አባልት
1. ወ/ር ዘመድኩን ሳሙኤል
2. ወ/ር ቢሆነኝ አጥናፉ
3. ወ/ር ዘገየ ሳሳሁልህ
4. ም/መቶ አለቃ ዘረብሩክ ሰንበቴ
5. ወ/ር ጌጡ አበራ
6. ወ/ር ግርማይ በረካ
ከምእራቡ የመከላከያ ኮማንድ ክንፍ በማፈንገጥ የት እንደገቡ ያልታወቀ ሲሆን የተቀሩት ኍአሃት እራሱ እንደጠለፋቸዉ የሚጠረጠሩ የመከላከያ አባላት የደረሱበት አለመታወቁን ታማኝ ምንጭ ጠቅሰዋል።
በቅርቡ የምእራቡ ትግራይ ድንበር ላይ ጥቃት ከተፈጸመ ወዲህ ከፍተኛ ትርምስምስ ዉስጥ የገባዉ የትግራዩ አንጋች ሰራዊቱን በግምገማና በመልሶ መቁዋቁዋም እያንገበገበዉ ይገኛል፤
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !

ልኡል አለሜ

The post ሰበር ዜና! … በምእራብ ትግራይ ዉጥረት ነግሶአል! – ልኡል አለሜ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Our Dishonest President

$
0
0

By THE TIMES EDITORIAL BOARD

Los Angeles Times

It was no secret during the campaign that Donald Trump was a narcissist and a demagogue who used fear and dishonesty to appeal to the worst in American voters. The Times called him unprepared and unsuited for the job he was seeking, and said his election would be a “catastrophe.”

Still, nothing prepared us for the magnitude of this train wreck. Like millions of other Americans, we clung to a slim hope that the new president would turn out to be all noise and bluster, or that the people around him in the White House would act as a check on his worst instincts, or that he would be sobered and transformed by the awesome responsibilities of office.

Instead, seventy-some days in — and with about 1,400 to go before his term is completed — it is increasingly clear that those hopes were misplaced.

In a matter of weeks, President Trump has taken dozens of real-life steps that, if they are not reversed, will rip families apart, foul rivers and pollute the air, intensify the calamitous effects of climate change and profoundly weaken the system of American public education for all.

His attempt to de-insure millions of people who had finally received healthcare coverage and, along the way, enact a massive transfer of wealth from the poor to the rich has been put on hold for the moment. But he is proceeding with his efforts to defang the government’s regulatory agencies and bloat the Pentagon’s budget even as he supposedly retreats from the global stage.

These are immensely dangerous developments which threaten to weaken this country’s moral standing in the world, imperil the planet and reverse years of slow but steady gains by marginalized or impoverished Americans. But, chilling as they are, these radically wrongheaded policy choices are not, in fact, the most frightening aspect of the Trump presidency.

What is most worrisome about Trump is Trump himself. He is a man so unpredictable, so reckless, so petulant, so full of blind self-regard, so untethered to reality that it is impossible to know where his presidency will lead or how much damage he will do to our nation. His obsession with his own fame, wealth and success, his determination to vanquish enemies real and imagined, his craving for adulation — these traits were, of course, at the very heart of his scorched-earth outsider campaign; indeed, some of them helped get him elected. But in a real presidency in which he wields unimaginable power, they are nothing short of disastrous.

Although his policies are, for the most part, variations on classic Republican positions (many of which would have been undertaken by a President Ted Cruz or a President Marco Rubio), they become far more dangerous in the hands of this imprudent and erratic man. Many Republicans, for instance, support tighter border security and a tougher response to illegal immigration, but Trump’s cockamamie border wall, his impracticable campaign promise to deport all 11 million people living in the country illegally and his blithe disregard for the effect of such proposals on the U.S. relationship with Mexico turn a very bad policy into an appalling one.


In the days ahead, The Times editorial board will look more closely at the new president, with a special attention to three troubling traits:

1Trump’s shocking lack of respect for those fundamental rules and institutions on which our government is based. Since Jan. 20, he has repeatedly disparaged and challenged those entities that have threatened his agenda, stoking public distrust of essential institutions in a way that undermines faith in American democracy. He has questioned the qualifications of judges and the integrity of their decisions, rather than acknowledging that even the president must submit to the rule of law. He has clashed with his own intelligence agencies, demeaned government workers and questioned the credibility of the electoral system and the Federal Reserve. He has lashed out at journalists, declaring them “enemies of the people,” rather than defending the importance of a critical, independent free press. His contempt for the rule of law and the norms of government are palpable.

2His utter lack of regard for truth. Whether it is the easily disprovable boasts about the size of his inauguration crowd or his unsubstantiated assertion that Barack Obama bugged Trump Tower, the new president regularly muddies the waters of fact and fiction. It’s difficult to know whether he actually can’t distinguish the real from the unreal — or whether he intentionally conflates the two to befuddle voters, deflect criticism and undermine the very idea of objective truth. Whatever the explanation, he is encouraging Americans to reject facts, to disrespect science, documents, nonpartisanship and the mainstream media — and instead to simply take positions on the basis of ideology and preconceived notions. This is a recipe for a divided country in which differences grow deeper and rational compromise becomes impossible.

3His scary willingness to repeat alt-right conspiracy theories, racist memes and crackpot, out-of-the-mainstream ideas. Again, it is not clear whether he believes them or merely uses them. But to cling to disproven “alternative” facts; to retweet racists; to make unverifiable or false statements about rigged elections and fraudulent voters; to buy into discredited conspiracy theories first floated on fringe websites and in supermarket tabloids — these are all of a piece with the Barack Obama birther claptrap that Trump was peddling years ago and which brought him to political prominence. It is deeply alarming that a president would lend the credibility of his office to ideas that have been rightly rejected by politicians from both major political parties.


Where will this end? Will Trump moderate his crazier campaign positions as time passes? Or will he provoke confrontation with Iran, North Korea or China, or disobey a judge’s order or order a soldier to violate the Constitution? Or, alternately, will the system itself — the Constitution, the courts, the permanent bureaucracy, the Congress, the Democrats, the marchers in the streets — protect us from him as he alienates more and more allies at home and abroad, steps on his own message and creates chaos at the expense of his ability to accomplish his goals? Already, Trump’s job approval rating has been hovering in the mid-30s, according to Gallup, a shockingly low level of support for a new president. And that was before his former national security advisor, Michael Flynn, offered to cooperate last week with congressional investigators looking into the connection between the Russian government and the Trump campaign.

On Inauguration Day, we wrote on this page that it was not yet time to declare a state of “wholesale panic” or to call for blanket “non-cooperation” with the Trump administration. Despite plenty of dispiriting signals, that is still our view. The role of the rational opposition is to stand up for the rule of law, the electoral process, the peaceful transfer of power and the role of institutions; we should not underestimate the resiliency of a system in which laws are greater than individuals and voters are as powerful as presidents. This nation survived Andrew Jackson and Richard Nixon. It survived slavery. It survived devastating wars. Most likely, it will survive again.

But if it is to do so, those who oppose the new president’s reckless and heartless agenda must make their voices heard. Protesters must raise their banners. Voters must turn out for elections. Members of Congress — including and especially Republicans — must find the political courage to stand up to Trump. Courts must safeguard the Constitution. State legislators must pass laws to protect their citizens and their policies from federal meddling. All of us who are in the business of holding leaders accountable must redouble our efforts to defend the truth from his cynical assaults.

The United States is not a perfect country, and it has a great distance to go before it fully achieves its goals of liberty and equality. But preserving what works and defending the rules and values on which democracy depends are a shared responsibility. Everybody has a role to play in this drama.

This is the first in a series.

 

The post Our Dishonest President appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

Finland School Withdraws Planned Honorary Award From Ethiopian Prime Minister

The Life and Times of Assefa Chabo SBS Amharic

Has the pan-African hour come? A review of The Making of the Africa-Nation

$
0
0

Book review of The Making of the Africa-Nation: Pan-Africanism and the African Renaissance. Edited by Prof Mammo Muchie. Published by Adonis & Abbey, London.

President Thabo Mbeki and the Ethiopian professor, Mammo Muchie, are conjoined by similar concerns. They are aligned by their strong preoccupations with notions of the African, the African-Nation, pan-Africanism, African renaissance and African transformation. Perhaps not since Kwame Nkrumah have we had a systematic focus on pan-Africanism and its possibilities for articulating a broad range of African identities, including Diasporan ones under a unified force. And both Mbeki and Muchie are very serious about their common project.

Henry Sylvester Williams was a Trinidadian lawyer, councillor and writer, most noted for his involvement in the Pan-African Movement.

Africanism as an ideology of transcontinental liberation was formally established in 1900 when Henry Sylvester Williams, a Trinidadian law student, hosted the Pan African Congress. In those days of triumphant colonialism, it certainly was a very revolutionary gesture as it projected an anti-colonialist stance as well as ideology and also because it undermined established colonialist stereotypes of the African as being incapable of meaningful though and action.

Pan-Africanism was an important ideological response to centuries of racism and cultural and sociopolitical disempowerment. Muchie’s project is one that attempts a resurrection of pan-Africanism as an ideology of liberation and agency in the era of contemporary globalisation. His work in this regard connects with Mbeki’s political role as one of the most important supporters of pan-Africanism today.

Muchie’s introductory chapter is entitled “Has the Pan-African Hour Come?” From the look of things, pan-Africanism is definitely high on the African political agenda. For instance, in October 2014, the first meeting of intellectuals of Africa and the Diaspora took place in Dakar, Senegal, Present at the event were the heads of state of countries such as Nigeria, Cape Verde, Mali, Uganda, South Africa and the host nation, Senegal.

The conference discussed, among other things, pan-Africanism in the 21st century; the contribution of intellectuals of Africa and the diaspora to the deepening and strengthening of African integration in the context of the 21st century; African identity in a multicultural context; Africa’s place in the world; Africa’s relations with its diaspora; and science and technology.

These are all themes that are given prominent attention in the Muchie edited volume. He agrees that the question of a single African idea or identity for the entire African continent is usually problematic.

The author, V. Y. Mudimbe’s major work, The Invention of Africa (1988), is one of the most famous interrogations of the problematic status of Africanity. Paulin J. Hountondji, the Beninoise philosopher, has also debunked what he termed “the myth of unanimism” in relation to the question of African identities. By extension, there are indeed very significant moments in contemporary African philosophy that attest to the continent’s heterogeneity.

Muchie concurs that there are many African identities but he argues that this should not prevent Africans from forging a collective vision for the continent just as the Indians have been able to do. Contemporary pan-Africanism, in other words, should not be a platform for ethnocentricism.


Mbeki + Mandela + de Klerk

Instead, Muchie argues that it can be reconfigured as an ideology of agency in the face of the multiple disjunctures of the global moment as they affect the generality of Africans. Interestingly, Thabo Mbeki often stresses the point that he works for a nonracialised South Africa which in a significant way undermines charges that pan-Africanism and African Renaissance are masks for identity inflexibility.

Muchie asserts that “the right to the universal or the African does not have to challenge the right to remain different, speak different languages and worship different deities. It can complement it and in fact it can enrich it, provided that the dialectic between specificity and universality is resolved in favour of producing the national nucleus for creating a sustainable unification of Africa”.

I have concentrated on Muchie rather extensively because he alone has five chapters in the volume. Apart from theoretical reflections on pan-Africanism, there are also chapters that depart from this trajectory. In her chapter, Silvia Bercu argues that pan-Africanism requires a new humanism while Chen Chimutengwende calls for a redress of economic inequality and another struggle for liberation in order to make contemporary pan-Africanism more meaningful.


Gaddafi. Supporters lauded his anti-imperialiststance and his support for Pan-Africanism and Pan-Arabism, and he was decorated with various awards.

Not all the contributors are favourably disposed to pan-Africanist ideology. Messay Kebede, an Ethiopian philosopher based in the United States, argues that pan-Africanism has complicities with colonialist discourse and is often transformed into a political tool for narrow interests by African elites. New African editor Baffour Ankomah says there is no such thing as a free press, free from national interest. Li Xing explains how pan-Africanist ideology can profit from the Chinese revolution. Steven Friedman, on his part, argues that processes of democratisation in Africa have failed because they are disconnected from many significant contexts. First, there is a disconnection between the rulers and the ruled in Africa and also he suggests there is a contextual disconnection within African experiments with democracy.

The relations between pan-Africanism and pan-Arabism are also explored. Akram Hawas navigates the contours and history of those relations in the light of efforts by Egypt’s Gamal Abdel Nasser and Libya’s Muammar AlGathafi. Part of AlGathafi’s approval of pan-Africanism, Hawas points out, comes from his dissatisfaction with Arab nationalism.

B. F. Bankie’s contribution identifies the Arab complicity in the Atlantic slave trade as a possible obstacle to cooperative Arab-African relations. For those relations to be cordial, he advocates a revisitation of the trauma that the slave trade was for purposes of atonement. Jacques Hersh explores the connections between Afro-pessimism and Afro-optimism and it is interesting to note that these issues have been important preoccupations in Gallic intellectual circles.

Finally, Mammo Muchie looks into the aims of the New Partnership for Africa’s Development (Nepad) and concludes that the project would only be viable if the problems of financial indebtedness to the Bretton Woods institutional order and general dependency are addressed.

By putting together this volume (and by his wide-ranging contributions to it), Muchie has positioned himself as probably the most assiduous theorist of pan-Africanism of the present. The volume obviously has many values; it is first of all a theoretically engaging tome that takes on, with a great deal of confidence, an important ideological configuration in the evolution of modern Africa. It can also serve as the intellectual manifesto of President Mbeki’s engrossing continental project.

If we are truly concerned about African agency and subjectivity in the age of contemporary globalisation, then we ought to take The Making of the Africa-Nation very seriously.

The post Has the pan-African hour come? A review of The Making of the Africa-Nation appeared first on Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!.

ሰበር ዜና……አሁን በደረሰን መረጃ በሁመራ ከተማ ወያኔ የአማራ እና የትግራይ ሽማግሌዎች እርቅ በማለት በየወረዳው ሰዎችን መርጦ ስብሰባ ሊያደርግ መሆኑ ታውቋል!!

$
0
0

ጉልላት ደጀኔ

ስለሆነም ህዝባችን ይህ የወያኔን ፖለቲካዊ “ቁማር ተረድቶ ስብሰባውን ለማክሸፍ አስፈላጊውን ተግዳሮት እንዲተገብር ለማሳወቅእንወዳለን ። በሌላ ዜናም ወያኔ ጠገዴን ከሁለት ጠገዴ ና ፀገዴ ብሎ በመክፈል በድንበር ጉዳይ ህዙቡን ያጋጨው ወያኔ በአሁኑ ሰዓት የሁለቱን አካባቢ እርቅ አውራጅ ሽማግሌዎች ባህርዳር መሰብሰቡ ታውቋል ይሁን እና በእርቅ እና በማይሆን ሽንገላ የሚቀለበስ ጥያቄ እንዳልሆነ ያነሳነው እንድታወቅ በአፅንኦት ማስታወስ እንሻለን ። ወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ነው ያለምንም ቅድመ ሁኔታ!!!!!!
ከዚህም ባሻገር መረሳት የለለበት ነገር ቢኖር ደምን የሚያነፃው ደም እንጅ የወያኔ የይስሙላ የእርቅ ቱሪናፋ እንዳልሆነ እንዲታወቅልን እንወዳለን በተለይም ይህ ጉዳይ በቀጥታ የትግራይ ህዝብ ከወዲሁ ሂሳቡን ለማወራረድ እንዲዘጋጅ የማንቂያ ደውል ነው ።
ወላ በይቅርታ ወላ በማሃላ የሚቀለበስ ጥያቄ አይደለም የጠየቅነው ጥያቄው የህልውና ጉዳይ ነው የሞት ሽረት!!
አማራነት ይለምልም

#ታሪክ ምስክር ነው ወልቃይት ጠገዴ ጠለምት ራያ አማራ ነው
#ትግሬ እንጂ ትግራይ ተከዜ ተሻግራ አታውቅም!!!!!!!

ጉልላት ደጀኔ

The post ሰበር ዜና……አሁን በደረሰን መረጃ በሁመራ ከተማ ወያኔ የአማራ እና የትግራይ ሽማግሌዎች እርቅ በማለት በየወረዳው ሰዎችን መርጦ ስብሰባ ሊያደርግ መሆኑ ታውቋል!! appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Ethiopia: Political Parties’ Dialogue to Strengthen Democratic Culture – AllAfrica.com

$
0
0
opinion

Ethiopian political parties, taking part in the ongoing national dialogue, hoped that the initiative the ruling party taken to have a political negotiation and dialogue could widen the political space and strengthen the country’s democratic culture.

Representatives of competent political parties, who opted to have dialogues and negotiations with the ruling party without any outside moderator, told The Ethiopian Herald that the accord is one step forward in building participatory democracy and political pluralism in the country.

According to Head of Party’s Affairs of the Ethiopian New Generation Party, Alemayehu Deneke, the ruling party has taken the initiative and made a national call to have dialogues with all opposition political parties in connection to political, economic and social affairs of the country.

The ruling party opens the stage for 21 political parties to bring their interests on how the negotiation would be, he said, adding that “we have forwarded our interest based on our own perspective and the next step will be taking part in the coming dialogues.”

In fact, EPRDF opened a room to opposition political parties to sit for the negotiations either in coalition, special dealing or in group with those of the same interests, he added.

Previously, there were complaints in connection with lack of transparency and absence of open discussion between the ruling party and other political parties about elections and other national agendas that led to misunderstandings, he emphasized .

He added: “Some members of our party have been detained. That was due to the problems in the ruling party in creating such transparency and dialogue on election conducts. However, taking lessons from its past experiences, the ruling party is now willing to have discussion with all political parties, which is a good step to develop multiparty democracy.”

“The dialogue that we held so far were democratic. We believe that this negotiation will create good atmosphere to improve our regulations that would bear fruits to strengthen democratic situations and enhance the political space. We don’t want to continue as usual but to be actors of democracy and development in the country,” Alemayohu underlined.

President of All Ethiopian National Movement Mesafint Shiferaw for his part said it is time for all political parties to come together and discuss every problem the nation face and set solutions together, which the country lacks so far.

Despite the need of the country and the people for peaceful negotiations and dialogue among political parties, a few parties have come up with the title of leading negotiator, which is insignificant at this juncture when the ruling party determined to have open dialogues voiding its former political exclusion, Mesafint said.

“The consultation will bring improvements in the structure of the national electoral board, the electoral codes and in the systemic political settings in controlling all seats in the parliament.”

The past discussions on procedure and negotiator were not as such important to take such a long time but that was due to the misunderstanding among the political parties, Mesafint said, adding that the parties invited to the dialogue are all legitimate. “So, why do we need to have external moderator. An outsider may be needed to negotiate guerrilla fighters or insurgent warriors to come to peaceful negotiations.”

EPRDF Office Head Shiferaw Shigute also seconded Mesafint’s argument. He said: “The forum is equal for all legitimate political parties and we can negotiate freely without an outside moderator as we are brothers of the same destiny with different agendas.”

Ethiopian Federal Democratic Forum (MEDREK) Chairperson Prof. Beyene Petros admitted the case that his party needs to get the position of leading negotiator in the national dialogue for the party has experiences in this regard which he said even caused the changing of laws and regulations. MEDREK will not be taking part in the forums other than on special issues with the ruling party, he said.

However, Alemayohu said: “Some parties had left the political consultation other than the two forums in the initial time. No one obliged them to leave out. They leave due to their egoism. Among the 21 political parties invited, no party would either be a leader or a follower.”

Alemayehu further went on to say that the affairs of New Generation Party could not be the affairs of MEDREK or Blue Party and the reciprocity. As to him, that is not expected from parties working for the promotion of democracy.

It is obvious that tolerance is so important among political parties to enhance democracy in developing countries like Ethiopia.

Professor of Sustainable Economic Development at Dominican University Asayehgn Desta for his part emphasized that Ethiopia needs a multiparty democracy to end the crushing impact of corruption and ensure democracy.

In an article he published in The Conversation, he emphasized that certain changes need to be made to fight corruption. Civic organizations, alternative parties and opposition groups need to be involved in political dialogues.

It is a crystal clear that the already started political parties national dialogue would widen political space, promote democracy and strengthen multiparty system in the country, as Prof. Asayehgn Argued.

Political parties should further strengthen their culture of solving problems through dialogues and negotiations; thereby, strengthening the federal and multiparty system that gives an equal playing field to all citizens.

NEWS ANALYSIS


የዐማራ ተማሪዎች ስቃይ በዓለማያ ዩንቨርሲቲ- ተማሪ ሀብታሙ ጌታቸው እንደማሳያ – ሙሉቀን ተስፋው

$
0
0

ተማሪ ሀብታሙ ጌታቸው ይባላል፤ ትውልዱና እድገቱ ከወደ ጎጃም ሲሆን የሁለተኛ ዓመት የሕግ ተማሪ ነው፤ ከዲፓርትመንቱ በውጤት እሱን የሚስተካከል ተማሪ የለም፡፡ ባለፈው ዓመት ጀምሮ ውጤቱን አስጠብቆ መሔዱ ያናደዳቸው ጠባብ ብሔርተኞች ከትምህርቱ እንዲሰናከል ወይም እንዲያቋርጥ ጥረት ማድረግ የጀመሩት ባለፈው ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስተር ውጤት ከታየ በኋላ ነበር፡፡ ሀብታሙ የሚደርስበትን ትንኮሳና ዛቻ ከምንም ሳይቆጥር ትኩረቱን ትምህርቱ ላይ አደረገ፡፡

ግንቦት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ቤተ መጽሐፍት ሲያነብ ቆይቶ ወደ መኝታ ክፍሉ በመመለስ ላይ ሳለ አራት ከሳሽና መስካሪ ሊሆኑ የሚችሉ ወንጀል አቀናባሪዎች አብረውት መንገድ ጀመሩ፤ አንደኛዋ ሴት ናት፡፡ ሁለቱ በኤርፎን ሙዚቃ ያዳምጣሉ፤ አንደኛው ማዳመጫውን ነቅሎ ሙዚቃውን አስጮኸው፡፡ የሚሰማው የቴዲ አፍሮ አዲሱ ሙዚቃ ነበር፡፡ ከመካከል ሴቷ ልጅ ‹‹ስለምን የነፍጠኛ ዐማራ ሙዚቃ ታዳምጣለህ›› የሚል ሀሳብ ታነሳለች፤ አካሔዳቸው ሀብታሙን ማናደድና ወደ ጠብ መገፋፋት ቢሆንም ሀብታሙ ጌታቸው ግን ዝም ብሎ ንቋቸው መንገዱን ቀጠለ፤ እነርሱ እረፍት ሳይሰጡት ግልጽ የሆነ ስድብ ይሰድቡት ጀመር፤ አሁን በዚህ ሳይናደድ ገብቶ ተኛ፡፡

ወዲያውኑ ብዛት ያላቸው ፖሊሶች መጥተው ሀብታሙን እየደበደቡ አፍነው ወሰዱት፡፡ ለምን ብለው የጮኹ ጥቂት የዐማራ ተማሪዎች በጥይት አስፈራሯቸው፡፡ ሌሊት በመሆኑ ብዙ ልጆች መሰባሰብ አልቻሉም ነበር፡፡ ሀብታሙ ጌታቸው ትምህርቱን አቋርጦ በዓለማያ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ሲደበደብ ከሰነበተ በኋላ ‹‹የትምከተኝነት›› ክስ ተመሰረተበት፡፡ ተማሪ ሀብታሙ በቀጣይ ሰኞ ግንቦት 14 ቀን 2009 ዓ›ም ፍርድ ቤት ይቀርባል ተብሏል፡፡

በዓለማያ ዩንቨርሲቲ የዐማራ ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለው ሰብአዊ መብት ረገጣ ከቀን ወደ ቀን እየከፋ እንደሔደ በዩንቨርሲቲው የሚማሩ ተማሪዎች በተደጋጋሚ ይገልጻሉ፡፡ የኦሮሞና የትግሬ ተማሪዎች በግቢው ውስጥ ማኅበር አላቸው፡፡ የትግሬ ተማሪዎች በዩንቨርሲቲው ተደግሶላቸው ከአንድ ሳምንት በፊት በዓል አዘጋጅተዋል፡፡

ሚያዚያ 21 ቀን 2009 ዓ.ም በዩንቨርሲቲው በነበረው የባሕል ፌስቲቫል የዐማራ ተማሪዎች ባሕላቸውን ካዘጋጁ በኋላ የትኽምከተኛ ባሕል በዩንቨርሲቲያችን አይቀርብም ተብሎ የሌሎች ብሔሮች ሲቀርብ የዐማራው ተለይቶ ቀርቷል፡፡ ለምን ብለው የጠየቁ ተማሪዎችም ታስረዋል፡፡

በዩንቨርሲቲው የዐማራ ተማሪዎችን ቸግር ሊፈታ ወይም ሊያዳምጥ የሚችል አንድም አካል አለመኖሩም ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል ብለውናል፡፡

The post የዐማራ ተማሪዎች ስቃይ በዓለማያ ዩንቨርሲቲ- ተማሪ ሀብታሙ ጌታቸው እንደማሳያ – ሙሉቀን ተስፋው appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የቤተ ክርስቲያንን የዳኝነት ሥርዓት መልሶ በማደራጀት ጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት በገለልተኝነት እንዲዋቀር ተጠየቀ

$
0
0

ሐራ ዘተዋሕዶ

  • እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ያለውን የፍትሕ ሥራ በማቀናጀት ተግባሩን ይወጣል
  • የፍትሕ ዕጦት የተንሰራፋው፣ መንፈሳዊ ፍርድ ቤቱ የይስሙላ መዋቅር በመኾኑ ነው
  • ከፓትርያርኩና ከጠቅ/ቤተ ክህነቱ ክፍሎች ጣልቃ ገብነት እንዲጠበቅ ይደረጋል ተብሏል
  • ለፓርማው የተላከው የመንፈሳዊ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ ዐዋጅ፣ ውሳኔ አላገኘም

መንበረ ፓትርያርክ ከኾነው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀምሮ፣ በቤተ ክርስቲያናችን የተንሰራፋውን የመልካም አስተዳደር ዕጦት፣ የሥነ ምግባርና የውሳኔዎች አስፈጻሚ ማጣትን ችግሮች ለመቅረፍ፣ የቤተ ክህነቱን መዋቅር መልሶ በማደራጀት ማሻሻል እንደሚገባ በመሠረታዊ ችግሮች ላይ የተካሔደው ጥናታዊ ሪፖርት ያመለክታል፡፡

መዋቅሩን መልሶ ከማደራጀት ጋራ በተያያዘ፣ ወጥ የአሠራር ሥርዓት በመዘርጋት፣ ቤተ ክርስቲያን ዋነኛ ተልእኮዋን በብቃት እንድትወጣ ለማድረግ የሚያግዙ ሕጎች፣ ደንቦችና የአሠራር ሥርዓቶች የሚያስፈልጓትና ያሉትም ተሻሽለውና ተስተካክለው እንደገና መጻፍ እንዳለባቸው ጥናታዊ ሪፖርቱ ጠቁሟል፡፡

በዐዲስ መልኩ እንዲወጡ ከተጠቆሙት ሕጎችና ደንቦች መካከል፥ የቤተ ክርስቲያኒቱን የዳኝነት ሥርዓት የሚደነግገው ሕግ የሚገኝበት ሲኾን፣ ከቅዱስ ሲኖዶሱ፥ የፍርድ፣ የሕግና ሥነ ሥርዓት ተግባርን በሚመለከት ያለው ሥልጣን፣ ከቋሚ ሲኖዶሱ ጽ/ቤት ውጭ በማድረግ፣ በጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት እና በሕግና ሥነ ሥርዓት ኮሚሽን እንዲዋቀር፣ በአማራጭነት የቀረበው መዋቅር ያሳያል፡፡

የቅዱስ ሲኖዶሱ የሕግና ሥነ ሥርዓት ኮሚሽን፣ በኮሚሽነር እንዲመራ በማድረግ፦ የሕግ፣ የሥነ ሥርዓት፣ የኦዲት፣ የቁጥጥር፣ የመሳሰሉት ከተጽዕኖ ነጻ በኾነ መልኩ መሠራት ባለባቸው ጉዳዮች ላይ እንደሚሰማራ፤ የኮሚሽኑም ሓላፊ በቅዱስ ሲኖዶሱ በቀጥታ እንደሚመረጥና ተጠሪነቱም ለቅዱስ ሲኖዶስ ብቻ እንደሚኾን በአማራጭ መዋቅሩ ተመልክቷል፡፡ በጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤቱም ኾነ በሕግ፣ ሥነ ሥርዓት፣ ቁጥጥርና ኦዲት ሥራዎች፣ ከፓትርያርኩ፣ ከቋሚ ሲኖዶሱና ከጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ክፍሎች ጣልቃ ገብነት ሊጠበቁ እንደሚገባ ጥናቱ ያስገነዝባል፡፡

የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ በዛሬ፣ ግንቦት 7 ቀን 2009 ዓ.ም.፣ የቀትር በፊት ውሎው፣ ጥናታዊ ሪፖርቱንና የከፍተኛ ኮሚቴውን ማብራሪያዎች በማዳመጥ ተወያይቶበታል፡፡ የዳኝነት ሥርዓቱን መልሶ በማደራጀት፣ ጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤቱን በገለልተኝነት ማዋቀር እንደሚያስፈልግ በጥናቱ የተጠቆመውን በተመለከተ፣ ሰንደቅ ጋዜጣ ባለፈው ሳምንት እትሙ ተከታዩን ዘገባ አውጥቷል፡፡


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዋቅራዊ አደረጃጀት፣ የሥራ አስፈጻሚውና የዳኝነቱ ሥራ መቀላቀሉ፥ ለአሠራር ሥርዓት ክፍተት፣ ለመልካም አስተዳደር ዕጦትና ለፍትሕ መዛባት ምክንያት እንደኾነ የሚጠቅስ ጥናት ለቅዱስ ሲኖዶሱ የቀረበ ሲኾን፤ የዳኝነቱን ተግባር በገለልተኝነት የሚሠራ ጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት እንዲዋቀር ተጠየቀ፡፡

የቤተ ክርስቲያንን መሠረታዊ ችግሮች አጥንቶ ከመፍትሔ ሐሳቦች ጋራ እንዲያቀርብ ቅዱስ ሲኖዶሱ ባለፈው ዓመት ጥቅምት ምልአተ ጉባኤ የሠየመው ከፍተኛ ኮሚቴ ባረቀበው ጥናታዊ ሪፖርትበጠቅላይ ቤተ ክህነት እና በሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ደረጃ የተቋቋመ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት ቢኖርም፣ የአሠራር ደንብ ያልተዘረጋለትና ብቁ ባለሞያዎች ያልተካተቱበት የይስሙላ መዋቅር መኾኑን ተችቷል፡፡

ለቅዱስ ሲኖዶሱ ተጠሪ ኾኖ የተቀመጠው መንፈሳዊ ፍርድ ቤቱ፣ የዳኝነትና የፍትሕ ተግባር ከመሥራት ይልቅ፣ በሥራ አስፈጻሚው ጥላ ሥር ኹኖ የአስፈጻሚነት የሚመስል ሥራ መሥራቱ፤ የአስተዳደር በደል ደርሶብኛል የሚለው ካህንና ምእመን፣ ተገቢውን ፍትሕ እና የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ ምክንያት መኾኑን ጥናታዊ ሪፖርቱ ገልጿል፡፡

ካህናትና ምእመናን፣ በብዛት እየተሰበሰቡ ውሳኔ ወደሰጣቸው አስፈጻሚና ወደ ዋናው የሕግ አውጭ አካል(ቅዱስ ሲኖዶስ) እንዲኹም ወደ መንግሥት መደበኛ ፍርድ ቤት ለመሔድ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ፣ እንግልትና መንከራተት በሰፊው ተንሰራፍቶ የሚታየው፣ መንፈሳዊ ፍ/ቤቱ፣ ቀድሞ በነበረው ልማድ ያለበቂ ሥራ በመቀመጡ እንደኾነ ጥናቱ አስረድቷል፡፡

በየመዋቅሩ የሚገኙት ሥራ አስፈጻሚዎች በሚሰጡት ውሳኔ ቅር የተሰኘ አካል የሚያቀርበውን አቤቱታና የፍትሕ ጥያቄ የሚተረጉምና የሚዳኝ ሥርዓት ባለመኖሩ፣ የአስተዳደር ሓላፊዎች ሥልጣናቸውን ያለገደብ እንዳስፈለገ የሚተገብሩበት አጋጣሚ በስፋት እንደሚታይ በጥናቱ ተጠቅሷል፡፡

የመዋቅራዊ አደረጃጀት ችግር በተለይም፣ የሥልጣን በአንድ ቦታ መከማቸት እና የሕግ አውጭው፣ የሕግ አስፈጻሚውና የሕግ ተርጓሚው አካላት ተለይተው አለመደራጀታቸው፣ የተጠያቂነት ማለትም የእርስ በርስ ቁጥጥርና ሚዛን ሥርዓት እንዳይዳብር ያደረገ፦ የቤተ ክርስቲያን ችግሮች ኹሉ ዋነኛ መንሥኤ መኾኑን ጥናታዊ ሪፖርቱ አመልክቷል፡፡

መዋቅራዊ አደረጃጀቱ፥ የቤተ ክርስቲያንን ተልእኮ የሚያሳካ፣ ዓላማዎቿንና ግቦቿን ለማስፈጸም በሚያስችል አኳኋን፣ ስትራተጅያዊና መሠረታዊ በኾነ መልኩ መልሶ ሊደራጅና ሊስተካከል እንደሚገባ የጠቆመው ጥናቱ፤ በዐዲሱ መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመሥራትም፣ ቅድሚያ ሊሰጣቸውና በአስቸኳይ ሊወጡ ይገባቸዋል ካላቸው ቃለ ዓዋዲዎች መካከል፥ የዳኝነት አካሉን ከነዝርዝር ተግባሮቹ እንዲኹም የመዋቅሩን ተዋረድና የአሠራር ሥርዓቱን የሚገልጽና የሚደነግግ ሕግ ይገኝበታል፡፡

በአጥኚ ኮሚቴው በቀረበው የዐዲስ መዋቅር አማራጭ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት፣ በቤተ ክርስቲያኒቱ ከፍተኛ ሥልጣን ባለው በቅዱስ ሲኖዶስ፣ በገለልተኝነት መዋቀር እንዳለበት ነው የተጠቆመው፡፡

ፍርድ ቤቱ፣ በሕገ ቤተ ክርስቲያን በተሰጠው ሓላፊነትና ሥልጣን፦ የፓትርያርክ፣ የቋሚ ሲኖዶስ እና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ክፍሎች ጣልቃ እንደማይገቡና ሥራውን በገለልተኝነት እንዲሠራ፤ የመጨረሻ የይግባኝ የፍትሕ ዳኝነት ግን የቅዱስ ሲኖዶስ እንደኾነ በጥናቱ ተገልጿል፡፡ የፍርድ ቤቱ ችሎትና ዳኝነትም፣ በሚወጣው ደንብና መመሪያ መሠረት እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ያለውን የፍትሕ ሥራ በማቀናጀት ተግባሩን እንደሚወጣ ተጠቁሟል፡፡

ስድስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ÷ በዛሬ፣ የቀትር በፊት ውሎው፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን አወቃቀር ጨምሮ የቤተ ክርስቲያኒቱን መሠረታዊ ችግሮችና የመፍትሔ ሐሳቦች የሚጠቁመውን ጥናታዊ ሪፖርትና የከፍተኛ ኮሚቴውን ማብራሪያ በማዳመጥ፣ የለውጥ ሥራውን በተግባር ለመጀመር የሚያበቃ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል፡፡

በሕገ ቤተ ክርስቲያን መሠረት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በምታስተዳድራቸው ካህናት ምእመናን ላይ፣ የመንፈሳዊ ዳኝነት ሥልጣን ያላት ሲኾን፤ ወንጀል ነክ ከኾኑ ጉዳዮች ውጭ፦ ካህናት፣ ኤጲስ ቆጶሳትና ሊቃነ ጳጳሳት መንፈሳዊ አገልግሎታቸውን በሚመለከት ቢከሠሡ ወይም ቢከሡ፣ ጉዳያቸው፣ በቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት ይታያል እንጅ በመደበኛ ፍርድ ቤቶች እንደማይዳኙ ተደንግጓል፡፡ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ ዳኝነት፣ እንደ ክሡ አቀራረብ እየተመዘነ ከሚታይባቸው አካላት መካከልም፣ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት አንዱ እንደኾነ በሕጉ ተመልክቷል፡፡

ቤተ ክርስቲያን በ2003 ዓ.ም.፣ “የፌዴራል መንፈሳዊ ፍርድ ቤቶችን እንደገና ለማቋቋም፣ ለማደራጀትና ለማጠናከር የወጣ ዐዋጅ/ቁጥር 2003” በሚል የዳኝነት ሥርዓቷን ለማደራጀትና በኦፊሴል እንዲሠራበት ለማድረግ፣ በቅዱስ ሲኖዶስ አጽድቃ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብትልክም፣ ውሳኔው በመዘግየቱ፣ ለአስተዳደር ሥራዋ ልታገኝ የሚገባትን የሕግ ድጋፍ እንዳላገኘች በአጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዓመታዊ ስብሰባ የጋራ መግለጫ አማካይነት ቅሬታዋን ማሰማቷ አይዘነጋም፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱም፣ ጉዳዩን ተከታትሎ የሚያስፈጽም አካል እንዲሠይም በመግለጫው መጠየቁ ተወስቷል፡፡

The post የቤተ ክርስቲያንን የዳኝነት ሥርዓት መልሶ በማደራጀት ጠቅላይ መንፈሳዊ ፍርድ ቤት በገለልተኝነት እንዲዋቀር ተጠየቀ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

አዎ!  አማራ ተኝተሃልና በመቀሌ ከተማ  በልጆችህ ላይ የተፈጸመው ግፍ ይገባሃል!   (አድማሱ በጋሻው)

$
0
0

በመጀመሪያ በመቀሌ  የእግር ኳስ ጨዋታ  በባህር ዳር ከተማ ተጫዋቾች ላይ  ግፍ ሲፈጸምባቸው  የሚያሳየውን ፎቶ  በአይነ ህሊናዎ ይመልከቱ!

አዎ! አማራ ትዕግስትህ ከሚገባው በላይ ሆኖ ወደ ፍርሃት አድጓልና   ይህ በአለቆችህ   ልጆች በልጆችህ ላይ የተፈጸመው ዱላ ሲያንስ ነው! ለነገሩ በፎቶ ላይ ተጫዋቾቹ ሲደበደቡ ስላየን  ተቃጠልን   አንጅ በየአስር ቤቱ  ቄራ ግቢ  ውስጥ  ቁልቁል  ተዘቅዝቆ እንደሚታረድ በግ እየታረዱ ያሉትን ልጆችህን መቸ ደረስክላቸውበአጋዚ ወታደር በየቤትህ እየገባ ሲፈልግ አንተን፤ ሲፈልግ ልጅህንና  ሚስትህን ሲደበደብና ሲገድል መቸ  ! ብለህ ተነሳህ?

እናት አባቶችህ ያስረከቡህን የወንድሞቸህ  እና አባቶች አጸም ያረፈበትን ዳር ደንበር ህወሐት ትግሬ   የሚፈልገውን ያህል ለራሱ  ዘርፎ  የተረፈውን ለባዕድ ሀገር ሲሰጥ መቸ በጋራ በቃ ብለህ ተነሳህ!  ለወደፊቱ እንዳይራቡና እንዲመክኑ በየጤና ጣቢያው በክትባት ስም ህወሓት ልጆችህን   ሲያመክናቸው መቸ በቃኝ አልህ?

ወገንህን በወያኔና  በአጋሮቹ ከቀያቸው ሲባረሩ፤ አይናቸው እያየ ወደ ጉድጓድ ሰወረወሩ፤ እርጉ ሴት እህቶችህ እና  ልጆችህ   ሆድ እቃቸው   በቢለዋ  ተተርትሮ  ጽንሳቸው ሲወጣ  ከዚህ በላይ ውርደት የለም ብለህ  በጋራ መቸ ተነሳህ?  በደል መቸ በቃህ?  በባህርዳር፤ ከተማ የልጆችህ ደም እንደጎርፍ ሲፈስ ከዚህ በላይ ሌላ ግፍ ማስተናገድ አልችልም  ብለህ  ለፃነትህ መቸ  ቆርጠሀ በጋራ ተንቀሳቀስህ?

አመራ  ከእንቅልፉ በቶሎ  ተነስቶ  በአንድ ላይ ባንዳወች አይቀጡ ቅጣት እስካልቀጣ ድረስ  ሊከሰተ የሚችለው ግፍ እጅግ ዘግናኝ እንደሚሆን መጠራጠር አይኖርበትም፤ ለዚህም ኃላፈነቱ የእያንዳንዱ አማራ ተወላጅ ነው፤ ከአሁን በኃላ ነፃነት እያንዳንዱ አማራ በሚከፍለው ዋጋ የሚገኝ እንጅ ከዳር ቆሞ በመመልከት ሊገኝ የማይቻል  መሆኑን ልንረዳ ይገባል፡፡

አዎ! የዋንዛ ልጅ ጉል እንደሚባለው ሆኖ ነው እንጅ  እንዴት የቴዎድሮስን፤ የሚኒልክንና የአባ ኮስትር ባለይን ልጆች  የባንዳ ልጆች መጫወቻ ይሆኑ  ነበር?

ይህ በመቀሌ የተፈጸመው  የማነ አለብኝነትና ወራዳ ተግባር  በስፖርት ሚዳ ላይ ሁሌ እንደሚከሰተው የስፖርት ስነምግባር ጉድለት ተብሎ የሚታለፍ አይደለም፡፡ ጉዳዩ  የፖለቲካ ጉዳይ ነው፤ ጉዳዩ የብሄረ ጉዳይ ነው፡፤ በጨዋታው ላይ የተነሱት ዘረኛ  ስድቦች  የሚመሰክሩት ይህን ነው፡፡ ችግሩ እንደ ማነኛውም  በስፖርት ላይ እንደሚከሰቱ ችግሮች ቢሆን ኑሮ የመቀሌው መንግስት ተጫወቾቹ መደብደባቸው ሳያንስ ይቅርታ ጠይቁ አይልም ነበር፡፡ ጉዳት የደረሰበትን የባህርዳር ከተማ ተጫዋች  የቀይ መስቀል ሰራተኞች (ልብ በሉ የቀይ መስቀል ሰረተኞች) ወርውረው በግፍ መሬት ላይ አይጥሉትም ነበር፡፡ የዘር ጉዳይ ባይሆን ኑሮ ሆስፒታል ውስጥ  ለተጎዱ የባህርዳር ከተማ  ተጫዋቾች የህክምና እርዳታ እየሰጠ የነበረውን የአማራ ብሄር ተወላጅ( አስተውሉ ይህን ተግባር   ከህክምና ስነ ምግባር ጋር)   አፍነው አይወስዱትም ነበር፡፡

ይህ ማለት ትግሬ የሆነ የህክምና ሰራተኛ ሁሉ የተጎዱ የባህርዳር እግር ኳስ ተጫዋቾችን ለመርዳት ፈቃደኛ አልነበርም፤ ከነሱ ውጭ ሌላ ሀኪም  የተጎዱ ተጫዋቾችን እንዲረዳ አይፈልጉም ነበር ማለት ነው፡፡  ታዲያ  እንዲህ ያለውን ዘርኝነት በናዘ መነጸር ካልሆነ በስተቀር በምን ሊገለጽ ይችላል? ከዚህ አሳዛኝ ክስተት ጋር አያይዘነ ስናየው ከዘረኛ አስተሳሰብ ነፃ የሆነ ትግሬስ አለ ማለት ይቻላል?

 አዎ! ለዚህ  የህወሓትና  የደጋፊዎቹ  እብሪት ዋናው ምክንያት የአማራ መተኛት ነው፡፡ስለሆነም መሳረጊያየ፤  አዎአማራ አሁንም እንደተኛህ  ነውና  ትልቅ የውርደት ካባ ይጠብቀሃል ነው፡፡

 

 

The post አዎ!  አማራ ተኝተሃልና በመቀሌ ከተማ  በልጆችህ ላይ የተፈጸመው ግፍ ይገባሃል!   (አድማሱ በጋሻው) appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

ዶ/ር ቴዎድሮስ የኮሌራ በሽታ እንዳይታወቅ ደብቀዋል ተብለው በአለም አቀፍ የጤና ባለሙያዎች ክስ ቀረበባቸው

$
0
0

ኢሳት (ግንቦት 7 ፥ 2009)

ኢትዮጵያን በመወከል ለአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ተፎካካሪ ሆነው የቀረቡት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በነበሩ ጊዜ በሃገራቸው የተከሰቱ ሶስት የኮሌራ ወረርሽኝ በሽታዎች ለህዝብ እንዳይታወቅ አድርገዋል የሚል ቅሬታ በአለም አቀፍ የጤና ባለሙያዎች ቀረበባቸው።

የጤና ድርጅቱ አባል ሃገራት የመጨረሻ እጩ ሆነው ከቀረቡ ሶስት ተፎካካሪዎች መካከል አንዱን ለመምረጥ የሳምንት ዕድሜ በቀራቸው ጊዜ ዶ/ር ቴዎድሮስ ላይ የቀረበው ቅሬታ በምርጫው ሂደት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖን ሊያሳድርባቸው ይችላል ሲል ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል።

በአሜሪካ በሚገኘው የጆርጅታውን ዩኒቨርስቲ የኦ ኔል ኢንስቲትዩት ፎር ናሽናል ኤንድ ግሎባል ኸልዝ ሎው ዳይሬተር እና የብሪታኒያው ተፎካካሪ የሆኑት ሎረንስ ጎስተን የአለም ጤና ድርጅት በሃገሩ የበሽታ መከሰትን በደበቀ ተፎካካሪ የሚመራ ከሆነ ተቋሙ ተአማኒነቱን ያጣል የሚል ስጋት ስላደረባቸው ሁኔታውን ይፋ ማድረግ እንደተገደዱ ገልጸዋል።

መረጃውን ይፋ ባደረጉ ጊዜ አማካሪ የሆኗቸውን የብሪታኒያውን ተፎካካሪ ዶ/ር ዴቪድ ናባሮው በጉዳዩ እንዳላማከሯቸው እና ድርጊቱን በሃላፊነት ስሜት እንዲታወቅ ማድረጋቸውን እንደተናገሩ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ አስነብቧል።

ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በበኩላቸው የቀረበባቸውን ቅሬታ በማስተባበል በመጨረሻ ሰዓት የብሪታኒያ የጤና ሃላፊዎች ከፍተውታል ያሉትን የስም ማጥፋት ዘመቻ እንዳሳሰባቸው ምላሾን ሰጥተዋል።

የብሪታኒያው ተፎካካሪ ዶ/ር ናባሮው  ቅሬታው በዶ/ር ቴዎድሮስ ላይ እንዲቀርብ የሰጡት ትዕዛዝ አለመኖሩን ለጋዜጣው አስረድተዋል።

የአለም ጤና ባለስልጣናት አሁንም ድረስ በኢትዮጵያ ተከስቶ ያለው የኮሌራ በሽታ እንዳይታወቅ መደረጉን በአግባቡ የሚያውቁት ጉዳይ ነው ሲሉ ተፎካካሪው አክለው ገልጸዋል።

በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ቁጥራቸው ያልተገለጸ ሰዎች በመሞት ላይ መሆናቸውን የተባባሩት መንግስታት ድርጅት የእርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ ሲገልፅ ቆይቷል።

የፌዴራል እና የሶማሌ ክልል ባለስልጣናት ወረርሽኙ በሰው ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን ቢያረጋግጡም ምን ያህል ሰው በበሽታው እንደሞተ የሰጡት ዝርዝር መረጃ የለም። ባለፈው አመት ክረምት ወቅት በአዲስ አበባ ተመሳሳይ መልክ ተከስቶ የነበረው የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ በሰው ዘንድ የሞት ጉዳትን ቢያስከትልም የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጉዳቱ ለህዝብ መግለፅ ድንጋጤን ይፈጥራል በማለት መረጃው እንዳይሰራጭ አድርጎ እንደነበር የሚታወስ ነው።

ቅሬታን ያቀረቡት የጤና ባለሙያው ሎረንስ ጎስቲን ኢትዮጵያ የበሽታ ወረርሽኝን በመደበቅ ያላት የቆየ ታሪክ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ጉዳይ ነው ሲሉ አክለው አስረድተዋል።

እነዚሁ የበሽታ ስርጭቶች በዶ/ር ቴዎድሮስ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በነበሩ ጊዜ ሁሉ የተከሰቱና የተሸሸጉ ናቸው በማለት የጤና ባለሙያው ለኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ አስታውቀዋል።

ለሰባት አመታት ያህል የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሆነው ያገለገሉት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በተለያዩ አመታት ሶስት ጊዜ ተከስተው የነበሩ የአጣዳፊና ተቅማት በሽታዎች ኮሌራ ሊባሉ የማይችሉ እንደነበሩ ለጋዜጣው በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል።

ይሁንና የአለም ጤና ድርጅት ባለስልጣናት የኢትዮጵያ ባለስልጣናት የተከሰቱ በሽታዎችን ሁኔታ በአግባቡ እንደማይገልፁ በግል ቅሬታን እንዳቀረቡም ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በዘገባው አስፍሯል።

የአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት በሽታ ከሁለት ሳምንት በላይ መሻሻልን ካላሳየ በሽታው ወደ ኮሌራ የመለወጥ ሂደት እንዳለው የጤና ባለሙያዎች ይገልጻሉ።

ዘጋርዲያን እና ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣዎች ስማቸው ያልተገለፀ ባለስልጣናት የእርዳታ ድርጅቶች ኮሌራ የሚለውን ቃል እና የታማሚዎችን ቁጥር ከመግለፅ እንዲቆጠቡ ግፊት ያደርጉ እንደነበር መዘገባቸውንም ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ አውስቷል።

ይሁንና ከኢትዮጵያ ውጭ በተካሄደ የላብራቶሪ ምርመራ በሽታው የኮሌራ ባክቴሪያ ተገኝቶበት እንደነበር ጋዜጣው ዘግቧል። የአለም ጤና ድርጅት አባል ሃገራቱ በሽታዎች ሲከሰቱ ሁኔታዎችን በግልፅ ይፋ እንዲያደርጉ የሚጠይቅ መመሪያና ደንብ ያለው ሲሆን፣ አባል ሃገራት የበሽታ ስርጭትን በአግባቡ ሳያውቁ ሲቀር በድርጅቱ ተአማኒነት እንደማያገኙ ይነገራል።

ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የተፎካካሪያቸው የዶ/ር ናባሮው ደጋፊዎች የቅኝ ገዢነት አስተሳሰብ ያላቸውና የታዳጊ ሃገራት ተወካይን ዋጋ የማሳጣት አላማ ያላቸው ናቸው ሲሉ አክለው ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ፣ የብሪታኒያና፣ የፓኪስታን ተፎካካሪዎች የመጨረሻ ዕጩ ሆነው የቀረቡ ሲሆን፣ የጤና ድርጅቱ አባል ሃገራት በቀጣዩ ሳምንት ምርጫን ያካሄዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።

The post ዶ/ር ቴዎድሮስ የኮሌራ በሽታ እንዳይታወቅ ደብቀዋል ተብለው በአለም አቀፍ የጤና ባለሙያዎች ክስ ቀረበባቸው appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

የቀድሞ አንድነት ፓርቲ ም/የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሽ ክሱን እንዲከላከል ብይን ሰጠ

$
0
0

የቀድሞ አንድነት ፓርቲ ም/የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሽ

ፍርድ ቤቱ የቀድሞ አንድነት ፓርቲ ም/የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሽ ክሱን እንዲከላከል ብይን ሰጠ፤አብርሃ ደስታ ታስሮ እንዲቀርብ ተባለ!!!
(በሰማያዊ ብሔራዊ ሸንጎ የህዝብ ግንኙነት ንዑስ ኮሚቴ)
በእነ ዘላለም ወርቅአለማሁ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው በነፃ የተሰናበቱት አቶ ዳንኤል ሽበሺ እንዲከላከሉ ተበየነባቸው፡፡የፈደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ በነፃ እንዲለቀቁ የሰጠውን ብይን በመቃወም የፌደራል ዓቃቢ ህግ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረቡ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መዝገቡን በድጋሜ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት መምራቱ ይታወቃል፡፡ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት አቶ ዳንኤል ሺበሽ ክሱን እንዲከላከል ጉዳዩንም ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡በዚሁ መዝገብ የተከሰሰው አቶ አብረሃ ደስታ በዛሬው ቀጠሮ ባለመቅረቡ በቀጣይ ቀጠሮ ለግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም ታስሮ እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

በተመሳሳይ ለብይን ተቀጥሮ የነበረው አራት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አመራሮች ማለትም አቶ በቀለ ገርባ፣አቶ ደጀኔ ጣፋ፣አቶ አዲሱ ቡላላ እና አቶ አያኖ ጉርሜሳን ጨምሮ 22 ተከሳሾች መዝገብ በድጋሜ ተቀጠረ፡፡ብይኑ ያልተሰጠው ያልተያያዘ መረጃ በመኖሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ገልጧል፡፡መረጃውን አያይዞ ብይን ለመስጠት ለግንቦት 30 ቀን 2009 ዓ.ም በድጋሜ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

The post የቀድሞ አንድነት ፓርቲ ም/የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሽ ክሱን እንዲከላከል ብይን ሰጠ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.

Viewing all 3686 articles
Browse latest View live


Latest Images