ስለሆነም ህዝባችን ይህ የወያኔን ፖለቲካዊ “ቁማር ተረድቶ ስብሰባውን ለማክሸፍ አስፈላጊውን ተግዳሮት እንዲተገብር ለማሳወቅእንወዳለን ። በሌላ ዜናም ወያኔ ጠገዴን ከሁለት ጠገዴ ና ፀገዴ ብሎ በመክፈል በድንበር ጉዳይ ህዙቡን ያጋጨው ወያኔ በአሁኑ ሰዓት የሁለቱን አካባቢ እርቅ አውራጅ ሽማግሌዎች ባህርዳር መሰብሰቡ ታውቋል ይሁን እና በእርቅ እና በማይሆን ሽንገላ የሚቀለበስ ጥያቄ እንዳልሆነ ያነሳነው እንድታወቅ በአፅንኦት ማስታወስ እንሻለን ። ወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ነው ያለምንም ቅድመ ሁኔታ!!!!!!
ከዚህም ባሻገር መረሳት የለለበት ነገር ቢኖር ደምን የሚያነፃው ደም እንጅ የወያኔ የይስሙላ የእርቅ ቱሪናፋ እንዳልሆነ እንዲታወቅልን እንወዳለን በተለይም ይህ ጉዳይ በቀጥታ የትግራይ ህዝብ ከወዲሁ ሂሳቡን ለማወራረድ እንዲዘጋጅ የማንቂያ ደውል ነው ።
ወላ በይቅርታ ወላ በማሃላ የሚቀለበስ ጥያቄ አይደለም የጠየቅነው ጥያቄው የህልውና ጉዳይ ነው የሞት ሽረት!!
አማራነት ይለምልም
The post ሰበር ዜና……አሁን በደረሰን መረጃ በሁመራ ከተማ ወያኔ የአማራ እና የትግራይ ሽማግሌዎች እርቅ በማለት በየወረዳው ሰዎችን መርጦ ስብሰባ ሊያደርግ መሆኑ ታውቋል!! appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.